ar
Feedback
Tikvah-University

Tikvah-University

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Tikvah-University

تُعد قناة Tikvah-University (@tikvahuniversity) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 368 319 مشتركاً، محتلاً المرتبة 123 في فئة التعليم والمرتبة 12 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 368 319 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 2 744، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 252، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 12.96‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.58‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 47 739 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 27 926 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 96.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

368 319
المشتركون
+25224 ساعات
+1 4657 أيام
+2 74430 أيام
أرشيف المشاركات
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ ብቃት ያላቸው ተጨማሪ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት #ርዕሰ_መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። የመወዳዳሪያ
+1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ ብቃት ያላቸው ተጨማሪ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት #ርዕሰ_መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። የመወዳዳሪያ መስፈርቶች የትምህርት ዝግጅት፦ በትምህርት ቤት አመራርነት የ2ኛ ዲግሪ ወይም በትምህርት አይነቶች በመምህርነት ሙያ የ2ኛ ዲግሪ ያለው፡፡ ተጨማሪ የትምህርት አመራርነት ስልጠና የወሰደ። አገልግሎት፦ በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራርነት 5 ዓመትና በላይ ያገለገሉ፡፡ የምዘና ሒደት፦ የጽሁፍ ምዘና በበይነ መረብ የሚሰጥ ሲሆን፤ ቃለመጠይቅ በአካል በመቅረብ የሚከናወን ይሆናል፡፡ ክህሎት፦ የእንግሊዝኛ ቋንቋ እና መሰረታዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዕውቀትና ክህሎት ያለው/ያላት፡፡ የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት ምደባ፦ ትምህርት ሚኒስቴር በሚመድባችሁ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለመስራት ፍላጎት ያላችሁ፡፡ የምዝገባ ጊዜ፦ ከሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይመዝገቡ 👇 https://sbs.moe.gov.et/directors @tikvahuniversity

#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ ብቃት ያላቸው ተጨማሪ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። የመወዳዳሪያ መስፈር
+1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በፌደራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ ብቃት ያላቸው ተጨማሪ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። የመወዳዳሪያ መስፈርቶች የትምህርት ዝግጅት፦ በ2ኛ ደረጀ ትምህርት በሚሰጡ የትምህርት አይነቶች በመምህርነት ሙያ የ2ኛ ዲግሪ እና በላይ ያላቸው ሆነው፣ የተመረቁበት የትምህርት ዝግጅት ከመጀመሪያ ዲግሪ ስልጠና ጋር ቀጥተኛ ተዛማጅነት ያለው፡፡ አገልግሎት፦ በ2ኛ ደረጃ ትምህርት መምህርነት ሙያ ሦስት ዓመትና በላይ ያገለገሉ፡፡ ስልጠና፦ በክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በተሰጠባቸው የትምህርት መስኮች ስልጠና የተከታተለሉ፣ ምዘና የወሰዱ እና ሰርትፍኬት ያላቸው። ክህሎት፦ መሰረታዊ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እውቀትና ክህሎት ያለው/ያላት፡፡ የምዘና ሒደት፦ የጽሁፍ ምዘና በበይነ መረብ የሚሰጥ ሲሆን፤ ቃለመጠይቅ በአካል በመቅረብ የሚከናወን ይሆናል፡፡ የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት የምዝገባ ጊዜ፦ ከሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በበይነመረብ ይመዝገቡ 👇 https://sbs.moe.gov.et/career/teacher @tikvahuniversity

በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የወረቀት ፈተና በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን ከተለያዩ የትግራይ ክልል ወረዳዎች የተመደቡ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባት ጀምረዋል። የወረ
+3
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የወረቀት ፈተና በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን ከተለያዩ የትግራይ ክልል ወረዳዎች የተመደቡ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባት ጀምረዋል። የወረቀት ፈተናው ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መገለፁ ይታወሳል። @tikvahuniversity

#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራት፣ በብራንድ እና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራት፣ በብራንድ እና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን። ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለብዎትን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም! የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነትና አድራሻ ለማግኘት👇 @samcomptech @sww2844 0928442662 / 0940141114 Telegram 👇 https://t.me/samcomptech

#ሎርካን_ሜዲካል_ኮሌጅ የበርካታ ዓመታት ልምድ ባላቸው ሐኪሞችና ምሁራን ባለቤትነት የሚመራው ሎርካን ሜዲካል ኮሌጅ ምዝገባ ጀምሯል❗️ BSc Fields of Study: → Doctor of Medicin
#ሎርካን_ሜዲካል_ኮሌጅ የበርካታ ዓመታት ልምድ ባላቸው ሐኪሞችና ምሁራን ባለቤትነት የሚመራው ሎርካን ሜዲካል ኮሌጅ ምዝገባ ጀምሯል❗️ BSc Fields of Study: → Doctor of Medicine → Doctor of Dental Medicine → Bachelor of Dental Science → Nursing TVET Programs: → Dental Therapy → Nursing → Medical Laboratory → Pharmacy → Radiography ⭐️ CPD ማዕከል አገልግሎት! ☎️ 0913398780 / 0911596059 አድራሻ፦ CMC አደባባይ ከፀሐይ ሪል እስቴት ጀርባ ከ ICMC ጠቅላላ ሆስፒታል አጠገብ 📍 Addis Ababa, CMC square, Behind Tsehay Real Estate, next to ICMC General Hospital Facebook: https://www.facebook.com/Lorcanmedicalcollege Tiktok: https://www.tiktok.com/@lorcan.medical.co

የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ የማጠቃለያ ፈተና በወረቀት (PBT) የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ መቐለ ዩኒቨርሲቲ ግቢዎች በመግባት ላይ ይገኛሉ። ተማሪዎቹ እስከ ነገ ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ድረስ
+3
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ የማጠቃለያ ፈተና በወረቀት (PBT) የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ መቐለ ዩኒቨርሲቲ ግቢዎች በመግባት ላይ ይገኛሉ። ተማሪዎቹ እስከ ነገ ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ድረስ አቀባበል ተደርጎላቸው፣ ስለፈተና አሰጣጡ አጠቃላይ ገለጻ (Orientation) እንደሚደረግላቸው ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ የወረቀት ፈተናው ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መገለፁ ይታወሳል። @tikvahuniversity

የክረምት ስልጠና በቢዝነስ እና ፋይናንስ ዘርፎች ምዝገባ ላይ ነን። 👉 Modern Accountancy/ሙሉ የሒሳብ መዝገብ አያያዝ 👉 IFRS based Peachree Accounting 👉 Impor
የክረምት ስልጠና በቢዝነስ እና ፋይናንስ ዘርፎች ምዝገባ ላይ ነን። 👉 Modern Accountancy/ሙሉ የሒሳብ መዝገብ አያያዝ 👉 IFRS based Peachree Accounting 👉 Import/Export and Logistics 👉 Business and Entrepreneurship 👉 Capital Market and Finance 👉 Sales and Customer Service 👉 Research Methods and Software የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️  0906777799 / 0906777755 አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ፣ ቁ.2: መገናኛ ደራርቱ ህንፃ 5ኛ ፎቅ እና ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute Tiktok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute

አድማስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በአዲስ አበባ በሚገኙ 6 የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆቹ ትምህርታቸውን ከደ
+1
አድማስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በአዲስ አበባ በሚገኙ 6 የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆቹ ትምህርታቸውን ከደረጃ ሁለት እስከ ደረጃ አራት ተከታትለው ያጠናቀቁ ከ3 ሺህ በላይ የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞችንም ትናንት አስመርቋል። @tikvahuniversity

የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የላቀ ማዕከላዊ ላቦራቶሪ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ማዕከላዊ ላቦራቶሪው ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በተገኘ ድጋፍ የተገነባ መሆኑ ተገልጿል። ማዕከሉ ዕውቀትን
+1
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የላቀ ማዕከላዊ ላቦራቶሪ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ማዕከላዊ ላቦራቶሪው ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግሥት በተገኘ ድጋፍ የተገነባ መሆኑ ተገልጿል። ማዕከሉ ዕውቀትን ወደ ሙያዊ ብቃት፣ ምርምርን ወደ ፈጠራ እንዲሁም ፈጠራን ወደ ተግባራዊ መፍትሔዎች ለመቀየር ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው የመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሃመድ ገልፀዋል፡፡ የላቀ ላቦራቶሪ ማዕከሉ በውስጡ ሰባት ግዙፍ ላቦራቶሪዎችን የያዘ መሆኑ ተመላክቷል። @tikvahuniversity

#ጥቆማ በ2019 የትምህርት ዘመን ወደ ሸገር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (SIT) ለመግባት ያመልክቱ! የማመልከቻ ጊዜው የሚያበቃው 👇 ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም የትምህርት መስኮች ● Electrical E
#ጥቆማ   በ2019 የትምህርት ዘመን ወደ ሸገር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (SIT) ለመግባት ያመልክቱ!   የማመልከቻ ጊዜው የሚያበቃው 👇 ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም   የትምህርት መስኮች ● Electrical Engineering ● Biotechnology ● Space Science ● Mechanical Engineering ● AI ● Nuclear engineering   መስፈርቶች ● የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 90% ● የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት 95 ፐርሰንታይል ● ከ500-700 ቃላት የግል መግለጫ መጻፍ ይኖርብዎታል ● የድጋፍ ደብዳቤ ከ2ኛ ደረጃ መምህርዎ/ሜንተርዎ ማጻፍ ● የማኅበረሰብ በጎ አገልግሎት የሰጡት ካለ ቢያይዙ ጥሩ ነው ያመልክቱ 👉 https://sitedu.info የማመልከቻ ሒደቱን የሚያስረዳ ቪዲዮ ለማየት👇 https://web.facebook.com/share/v/1Bg5mV7Kur/   @tikvahuniversity

በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፦ የ6ኛ ክፍል ውጤት ለመመልከት👇 https://sidama6.ministry.et/#/result የ8ኛ ክፍል ውጤት ለመመልከት
+1
በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፦ የ6ኛ ክፍል ውጤት ለመመልከት👇 https://sidama6.ministry.et/#/result የ8ኛ ክፍል ውጤት ለመመልከት 👇 https://sidama.ministry.et @tikvahuniversity

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በግልገል ግቤ 1 እና 2 ማዕከል ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። @tikv
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በግልገል ግቤ 1 እና 2 ማዕከል ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። @tikvahuniversity

#ሎርካን_ሜዲካል_ኮሌጅ የበርካታ ዓመታት ልምድ ባላቸው ሐኪሞችና ምሁራን ባለቤትነት የሚመራው ሎርካን ሜዲካል ኮሌጅ ምዝገባ ጀምሯል❗️ BSc Fields of Study: → Doctor of Medicin
#ሎርካን_ሜዲካል_ኮሌጅ የበርካታ ዓመታት ልምድ ባላቸው ሐኪሞችና ምሁራን ባለቤትነት የሚመራው ሎርካን ሜዲካል ኮሌጅ ምዝገባ ጀምሯል❗️ BSc Fields of Study: → Doctor of Medicine → Doctor of Dental Medicine → Bachelor of Dental Science → Nursing TVET Programs: → Dental Therapy → Nursing → Medical Laboratory → Pharmacy → Radiography ⭐️ CPD ማዕከል አገልግሎት! ☎️ 0913398780 / 0911596059 አድራሻ፦ CMC አደባባይ ከፀሐይ ሪል እስቴት ጀርባ ከ ICMC ጠቅላላ ሆስፒታል አጠገብ 📍 Addis Ababa, CMC square, Behind Tsehay Real Estate, next to ICMC General Hospital Facebook: https://www.facebook.com/Lorcanmedicalcollege Tiktok: https://www.tiktok.com/@lorcan.medical.co

#NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ �
#NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 https://ngat.ethernet.edu.et ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወን መሆኑን የገለፀው አገልግሎቱ፤ የፈተና ጣቢያዎች ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ጠቁሟል፡፡ የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity

የክረምት ስልጠና በቢዝነስ እና ፋይናንስ ዘርፎች በአዳማ ካምፓስ የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ይጀመራል። 👉 Modern Accountancy (ሙሉ የሒሳብ መዝገብ አያያዝ) 👉 IFRS ba
የክረምት ስልጠና በቢዝነስ እና ፋይናንስ ዘርፎች በአዳማ ካምፓስ የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ይጀመራል። 👉 Modern Accountancy (ሙሉ የሒሳብ መዝገብ አያያዝ) 👉 IFRS based Peachtree Accounting 👉 Import and Export የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️  0906777799 / 0906777755 አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ፣ ቁ.2: መገናኛ ደራርቱ ህንፃ 5ኛ ፎቅ እና ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute Tiktok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute Linkedin: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute

እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ተራዝሟል! የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ መረጃ በማስተሳሰር ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች፣ የመረጃ ማስተሳሰሪያ ጊዜ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራ
እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ተራዝሟል! የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ መረጃ በማስተሳሰር ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች፣ የመረጃ ማስተሳሰሪያ ጊዜ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ቀነ-ገደቡ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ያበቃል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ ምክንያቶች መረጃ ማስተሳሰር ያላጠናቀቁ ተመራቂዎች በመኖራቸው ቀነ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑ ተገልጿል። በመሆኑም በ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (16 Digit FAN) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 🔔 መረጃ የማስተሳሰር ሒደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሒደት ይቀጥላል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity

በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በክልሉ ፈተናውን ከወሰዱ 45,034 ተማሪዎች መካከል 29,466 ተማሪዎች ወይም 65.43% ወደ ቀጣይ ክፍል ማለፋቸውን
+1
በሲዳማ ክልል የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በክልሉ ፈተናውን ከወሰዱ 45,034 ተማሪዎች መካከል 29,466 ተማሪዎች ወይም 65.43% ወደ ቀጣይ ክፍል ማለፋቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ዘንድሮ በክልሉ የማለፊያ መቁረጫ ነጥብ ለመደበኛ ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ፣ ለአካል ጉዳተኞች ደግሞ 45% እና ከዚያ በላይ እንዲሆን መወሰኑን የክልሉ ምክትል ርዕሠ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ በየነ ባራሳ ተናግረዋል። ፈተናውን ከሰጡ 790 ትምህርት ቤቶች መካከል 111 ወይም 14% የሚሆኑት ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን የገለፁት ኃላፊው፤ 15 ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች አለማሳለፋቸውን ጠቁመዋል። @tikvahuniversity

#AAU #GAT በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሐምሌ 23 እና 24/2018 ዓ.ም በጠዋት እና ከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ፈተናው ከግንቦት 30 እስከ ሐምሌ
#AAU #GAT በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሐምሌ 23 እና 24/2018 ዓ.ም በጠዋት እና ከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል።   ፈተናው ከግንቦት 30 እስከ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ ላደረጉ አመልካቾች የሚሰጥ መሆኑን ከዩነቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡ ከሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ የምታደርጉ አመልካቾች ፈተናችሁን ነሐሴ 07 እና 08/2018 ዓ.ም በሚሰጠው 2ኛ ዙር የGAT ፈተና የምትወስዱ መሆኑ ተመላክቷል፡፡   ለፈተናው የተመዘገቡ ማየት የተሳናቸው ተፈታኞች በሙሉ ዋናው ግቢ በሚገኘው የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1፣ አርብ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ከሰዓት ፈተናቸውን የሚወስዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በስህተት ሌላ የመፈተኛ ክፍል ተመድበው ከሆነ በቀጥታ ለአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1 በዕለቱ ሪፖርት ያድርጉ ተብሏል፡፡ (የተፈታኞች ኮድ፣ ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር መርሐግብር እንዲሁም የፈተና መመሪያ በAAU Testing Center ይፋዊ አድራሻ መመልከት ይችላሉ፡፡) @tikvahuniversity

የክረምት ስልጠና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ቴክኒካል ስኪል ዘርፎች በአዳማ ካምፓስ የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ይጀመራል። 👉 Basic Computer 👉 Building Electrica
የክረምት ስልጠና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ቴክኒካል ስኪል ዘርፎች በአዳማ ካምፓስ የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ይጀመራል።   👉 Basic Computer 👉 Building Electrical and Solar Panel Installation 👉 Computer Maintenance, Networking and Office Machine Maintenance 👉 MERN Stack Website and Mobile Application Development የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️  0906777799 / 0906777755 አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ፣ ቁ.2: መገናኛ ደራርቱ ህንፃ 5ኛ ፎቅ እና ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute Tiktok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute

ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል። በቀጣይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶ
+3
ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል። በቀጣይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ላልወሰዱ ተፈታኞች 4ኛ ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መገለፁ ይታወሳል። @tikvahuniversity