en
Feedback
ግጥም ብቻ 📘

ግጥም ብቻ 📘

Open in Telegram

✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13@wegoch @Words19@seiloch@zefenbicha @leul_mekonnen1

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ግጥም ብቻ 📘

Channel ግጥም ብቻ 📘 (@getem) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 63 501 subscribers, ranking 782 in the Religion & Spirituality category and 505 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 63 501 subscribers.

According to the latest data from 30 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -280 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.81%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 4.32% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 8 139 views. Within the first day, a publication typically gains 2 743 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 54.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13 ✔ @wegoch @Words19 ✔ @seiloch ✔ @zefenbicha @leul_mekonnen1

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 31 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

63 501
Subscribers
-524 hours
-1287 days
-28030 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+142
in 5 channels
June '26
+88
in 3 channels
Get PRO
May '26
+142
in 1 channels
Get PRO
April '26
+58
in 1 channels
Get PRO
March '26
+155
in 2 channels
Get PRO
February '26
+121
in 0 channels
Get PRO
January '26
+85
in 3 channels
Get PRO
December '25
+91
in 1 channels
Get PRO
November '25
+128
in 2 channels
Get PRO
October '25
+81
in 1 channels
Get PRO
September '25
+67
in 4 channels
Get PRO
August '25
+74
in 4 channels
Get PRO
July '25
+77
in 3 channels
Get PRO
June '25
+67
in 4 channels
Get PRO
May '25
+135
in 5 channels
Get PRO
April '25
+168
in 4 channels
Get PRO
March '25
+205
in 0 channels
Get PRO
February '25
+171
in 5 channels
Get PRO
January '25
+231
in 3 channels
Get PRO
December '24
+293
in 6 channels
Get PRO
November '24
+64
in 5 channels
Get PRO
October '24
+134
in 6 channels
Get PRO
September '24
+47
in 2 channels
Get PRO
August '24
+52
in 8 channels
Get PRO
July '24
+96
in 5 channels
Get PRO
June '24
+166
in 3 channels
Get PRO
May '24
+362
in 0 channels
Get PRO
April '24
+469
in 1 channels
Get PRO
March '24
+559
in 5 channels
Get PRO
February '24
+367
in 3 channels
Get PRO
January '24
+215
in 5 channels
Get PRO
December '23
+180
in 2 channels
Get PRO
November '23
+236
in 2 channels
Get PRO
October '23
+180
in 6 channels
Get PRO
September '23
+166
in 0 channels
Get PRO
August '23
+203
in 0 channels
Get PRO
July '23
+320
in 0 channels
Get PRO
June '23
+285
in 0 channels
Get PRO
May '23
+301
in 0 channels
Get PRO
April '23
+226
in 0 channels
Get PRO
March '23
+365
in 0 channels
Get PRO
February '23
+297
in 0 channels
Get PRO
January '23
+293
in 0 channels
Get PRO
December '22
+277
in 0 channels
Get PRO
November '22
+320
in 0 channels
Get PRO
October '22
+222
in 0 channels
Get PRO
September '22
+187
in 0 channels
Get PRO
August '22
+196
in 0 channels
Get PRO
July '22
+192
in 0 channels
Get PRO
June '22
+208
in 0 channels
Get PRO
May '22
+324
in 0 channels
Get PRO
April '22
+333
in 0 channels
Get PRO
March '22
+562
in 0 channels
Get PRO
February '22
+218
in 0 channels
Get PRO
January '22
+147
in 0 channels
Get PRO
December '21
+198
in 0 channels
Get PRO
November '21
+177
in 0 channels
Get PRO
October '21
+224
in 0 channels
Get PRO
September '21
+168
in 0 channels
Get PRO
August '21
+179
in 0 channels
Get PRO
July '21
+264
in 0 channels
Get PRO
June '21
+361
in 0 channels
Get PRO
May '21
+389
in 0 channels
Get PRO
April '21
+1 602
in 0 channels
Get PRO
March '21
+288
in 0 channels
Get PRO
February '21
+352
in 0 channels
Get PRO
January '21
+312
in 0 channels
Get PRO
December '20
+113 762
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
31 July0
30 July+10
29 July0
28 July0
27 July0
26 July0
25 July0
24 July+9
23 July0
22 July+17
21 July+14
20 July+6
19 July+9
18 July+6
17 July+4
16 July+5
15 July+1
14 July0
13 July0
12 July+7
11 July+1
10 July+2
09 July+4
08 July0
07 July+5
06 July+3
05 July0
04 July+4
03 July+3
02 July+23
01 July+9
Channel Posts
=የምድረበዳ በረከት = አንዲት ብርጭቆ ወይን አንዲት ጤፍ እንጀራ እንዲት አሪፍ ቅኔ እነዚህ ባሉበት በምድረበዳ ላይ ቁጭ ካልሽ ከጎኔ ሌላው ምን ይሰራል ምድረበዳው ሁሉ ዓደይ ለብሶ ያድራል። በዕውቀቱ ስዩም (የማለዳ ድባብ ) መነሻ። ኦማር ካያም "Rubaiyat" @getem @getem

2
#እኔም_እንደዚ_አንችም_እንደዚያ_! ያንችው ጋ ንፋስ እኔጋ አይነፍስም ያገርሽ ሰንደቅ ካገሬ አይገጥምም ያይንሽን እምባ ከንግዲ አልጠርግም፣ ጉንጉን ፀጉርሽን አልደባብስም። በይ አታማሪ ይሁን የሆነው፣ አንችም ተቀበይ እኔም ልቻለው! የተከልነውም የሚያድግ አይመስልም፣ እንኳን ዛፍ ሊሆን፧ የሚያቆጠቁጥ ዘር አይታይም! ተመልከች'ማ... በሚሰባብር በሽኝት ዜማ፥ የጠራች ፀሐይ ማምሻ ስትደማ፣ ስታለከልክ በቀኑ መዝጊያ፣ አስታወሰችኝ፧ የኔና ያንችን አራራይ ማብቂያ። መሸ ልግባበት እንደልማዴ አንችም እንዳሻሽ እኔም እንደሆዴ። በር መስኮቴን ከረቻችሜ፣ እናፍቃለሁ ላይሽ በህልሜ። እንጃልኝ.. ሃምሌ መባቻው ቅር ቅር ይላል፣ ሳስበው... የኔና ያንቺ ነሀሴ ደርሷል። ይሄ ከሆነስ የመኖር ጣዕሙ፣ ሌትናቀኔ ሲያጉረመርሙ፣ ምን ተስፋ አለን ችለን ልንሽራት፣ ሕይወት እንዲ ነች በቃ እንተዋት! በይ እንተወው፧ እምባና ኩርፊያ ይቅርብንማ፣ ማን ይሰማናል ብንጮኽ ብናማ?! ይልቅ.. መኖር እንቀጥል ከንግዲም ወዲያ፣ እኔም እንደዚ...አንቺም እንደዚያ! እንቀበለው አዲሱን መግቢያ... እኔም ከወዲህ..አንችም ከወዲያ!🥀 @mypoems396 @getem @getem @getem
3 074
3
⨳እናቴን በደልኳት⨳ ደካማዋን እንስት ፣ኡሚዬን በደልኳት ስንቱን ችላችላ፣ እኔ መች ታገስኳት?! ሚስኪኗን እናቴን ሀያቴን ጎዳኋት ስትለፋ እያየው መች እኔ አገዝኳት?! እንደው ቢጠናባት አቅሟ ቢደክም ❝አግዙኝ❞ ብትለን ትንሽ ከኔ ሸክም ❝ቁጭቱ አይቻልም ተዉ አቅቶኛል ብሞትም አይገርምም ስቃይ በዝቶብኛል❞ ብትል!ብትለምን ብታስጠነቅቀን ደግመን ስንበላሽ መች ሳምንት አለፈን?! ~^^^^^^^^^^^^^~ ❝የቀን ተሌት ድካም ዃላ ተሰብስቦ ሞት ሆኖ እንዳይመጣ በሀዘን ተከቦ❞ እያለች መከረች ደጋግማ ዘከረች ደረቅ ልባችን ግን ዝም ብላ ቀጠለች! ለቆሸሸው ህሊና ለደረቀ ልባችን ምን ይሆን መፍትሄው መች ይሆን ነስራችን መች ነው ምናስበው ለውዷ እናታችን እረፍት የምንሰጠው  ሆነን ከልባችን?!                               ❮መች ይሆን⁉️❯ አህያንኳ ስትወልድ በልጇ ታርፋለች የኛ ነብሲያ ግን ማመፅ አላቆመች የጌታዋን ቅጣት ክብደቱን መች ፈራች                    ❮መች እሱን አሰበች?❯ እናቴን በደልኳት እናንተም እንደዛው ፈጣሪን መች ፈራን መች ሆንን እንደሰው?                ❮የእናትን ጥቅም መች ልኩን አወቅነው?!❯ ጀነት ከእግሯ ስር መሆኗን እያወቅን ደነዝ ሆነን ኖርን ወደ እሳት ሮጥን።            ~ ማማዬን በደልኳት ክብሯን አዋረድኩኝ ስትለፋ እያየው መች ላግዝሽ አልኩኝ⁉️     ⨳መች ለሷ ታገልኩኝ❓                 ⨳ መች ስለሷ ኖርኩኝ❓   ~አሁን ግን~~ አሁን ግን እናቴ እንዳናጣሽ ፈራን ደከመሽ መሰለኝ እኛንም ዝም አልሽን                       ❮ ተስፋ ቆረጥሽብን!❯              እነዛ ግን እማ....... አዋቂ ጀግኖቹ ጎበዞች ያወቁ ሰይጣንን ገፍትረው በግዜ የነቁ ጀነትን ፍለጋ ያንቺን ሀቅ ጠበቁ አንቺን አስደሰቱ አንቺን አከበሩ ላንቺ ምቾት ሲሉ ስሜትን ቀበሩ                            {ታድለው!!!} ግዜ አላጠፉም እንደኛ ዘግይተው።              እነሱማ~~~ መች እንደኔ ሆኑ አላዋቂ ደደብ      'ምላሽ የሚሰጡ የማያንስ ከስድብ!' መች እንደኔ ሆኖ ስሜት የገዛቸው        ቁጭ ብለው የሚያዩ ስትለፋ 'ናታቸው መች እንደኔ ሆኑ የማያዝኑ ጨካኝ         አፍ ብቻ የሆኑ የሚመስሉ አማኝ ❪መች እንደኔ ሆኑ አስመሳይ አስኮናኝ!❫ ግን ምንም ቢሆንም .... ምንም ቢሆንም ግን!አንቺን አላጣንም🤍 እኛ ብዘገይም ሞት አልቀደመንም ስለዛ~ ጥፋቴን አውቄ ስተቴን አርሜ ግዜው ሳይሄድብኝ እናቴን ኻድሜ ከልብ አስደስቼ በስራም አግዤ ብዙ ዱዐዎችን አፍሼና ይዤ መሄድ አስባለው ወደዛኛው አለም መቼም ፍጡር ሆኖ ሞት እማይቀምስ የለም❗️          ``ድሮም```      ❮የእናት ዱዐ ድሮም❯ መቼ አለው ግርዶ? ሲሆን ታየዋለህ ወደ መሬት ወርዶ!❕          እናት....... ጀነት ከእግሯ ስር፤ እዝነት የተሰጣት እናትኮ ማለት.........እውነትም እናት ናት።     ~ኡሚዬ አታልቅሽ~ ኑሪ በፈገግታ~ፍክት!~ ድምቅ! ብለሽ ደሰታሽ ብዝት ይበል ክፉ ሁሉ አይንካሽ           አይዞሽ!! ነገ ትካሻለሽ በኛ በልጆችሽ                   ❮ጤና ብቻ ይስጥሽ❯ ግንኮ አውቃለው! አፉ በይኝማ! ብዙ በድያለው። ይቅርታ እስክትሰጪኝ እጠብቅሻለው ለኔ ባይገባም አፉታን እሻለው ከልብ እንድትምሪኝ እለምንሻለው               (ያንቺ ልብ ለቅሶዬን አይቶ አያስችለው! '''''''''''ግን ኡሚዬ''''''''''''' ግን እናቴዋ ይህንን እወቂው..... ካለፈው ስህተቴ በደምብ ተምሬያለው ሀያቲ ስስቴ በ~ጣ~ም  ወድሻለው                  ❮ጥሩ ልጅ ለመሆን ቃሌን ሰጥቻለው❯ By @Zoyaumumahi @getem @getem @getem
2 951
4
የሞኝ ታሪክ ✍️ ጊዜው ድሮ...ድሮ ፣ አስራሰባት ሰባ ፍቅር ሳይወደድ ፣ ጥላቻ ሳይሰባ ሃገር ባቢሎኗን፣ ገንብታ ሳትከፍል እንዲህ አውግተናል፣ታሪክ ስንካፈል...             * * * * አንድ የሀገር አትሌት፣ ኢትዮጵያዊ ጀግና ተግቶ ያካበተ፣ ዝናን እስከቁና ባንዲራን ወክሎ ሃገርን አክሎ ለሩጫ ይገባል፣ መስፈርት አጠናቆ በድል ተስፋ ወኔ ፣ዓላማን ሰንቆ...           .           .         እሽ           .           . መንደርደሪያ መነሻቸው የሩቅ መንገድ መሸኛቸው ሲተኮስ ከነፈ ፊትለፊት አለፈ...           .           .         እሽ           .           . ህዝብ አጨበጨበ፣ ላገር' ወኔ ሰጠ ካሰለፈው' አብሮ፣ በምላስ ሮጠ። * * * * እሮጦ እሮጦ፣ ከፊት ሁኖ ከርሞ ሃገር አጀብ እስኪል፣ ሯጮቹን ቀድሞ ድሉን ሊረካከብ ከደጁ ሲቃረብ           .           .         እሽ           .           . አንዲት ሸጋ፣ ከፊት ስትደግፈው ለባንዲራ ነበር፣ ጨክኖ ያለፈው ለሱ ይሁን ፣ላገር ባፏጨችው ወኔውን ነበረ ከአፈር የፈጨችው። የኋላ የኋላ አቅም እየከዳው፣ ጆሮውን ይሰጣል ላያት ሲከጃጅል ፣ ድሉን ይነጠቃል።                        * * * * በእሩጫ መሃል ቆንጆ አይታይም፣                     ፉጨትም አይሰማ ቢከጃጅል እንኳን፣                     ሽንፈት አያምርማ። ለመሸነፍ ሳይሆን፣                    ለመሸለም ጠንክር በሩጫ ሜዳ ላይ፣                   ባለም እንዳሰክር። ጊዜው ድሮ...ድሮ ፣ አስራሰባት ሰባ ፍቅር ሳይወደድ ፣ ጥላቻ ሳይሰባ ሃገር ባቢሎኗን፣ ገንብታ ሳትከፍል እንዲህ አውግተናል፣ታሪክ ስንካፈል By ሰምረ የሽዋስ @getem @getem @getem
2 612
5
=ሶስተኛ አማራጭ = 'እኔ ወዲህ ማዶ አንተ ወዲያ ማዶ አንገናኝም ወይ ተራራው ተንዶ' በለሽ የላክሽልኝ ተራራው እንዲናድ ዞትር ከምንፀልይ ከተራራው አናት እንገናኝና ዓለማችን እንይ። ደሱ ፍቅርኤል(ሃገሬን ሰቀሏት) @getem @getem
2 925
6
=እኔ ነኝ የማውቀው = አንዴ ብቻ ይድላኝ አንዴ ብቻ ልረፍ አንዴ ብቻ ልኑር አንዴ ብቻ ልትረፍ ፋታ ብቻ ላግኝ እንደምፈልገው እንዴት እንደማለቅስ እኔ ነኝ የማውቀው። ሀብታሙ ሀደራ (እንዲህ ያለም የለ) @getem @getem
3 922
7
🌿 MEET & MINGLE 🤝 One minute. Many connections. Are you an artist, creative, cultural practitioner, organisation, or donor
🌿 MEET & MINGLE 🤝 One minute. Many connections. Are you an artist, creative, cultural practitioner, organisation, or donor looking to connect, discover new opportunities, and explore potential collaborations? Join us for an evening of quick introductions, meaningful conversations, and new connections with fellow members of the creative ecosystem. ⏱️ 1 minute to introduce your work (For those interested) 🤝 Connect with new people 🔎 Discover new ideas and opportunities 🥂 Have fun and mingle 📅 29 July 2026 🕠 5:30 PM 📍 Creative Hub Ethiopia, Old Post office, Piassa, Addis Ababa 🎟️ Registration: https://scan.page/5lJGCr Come ready to share what you're working on, what you're looking for, and what you can bring to the table. One minute. Many connections. See you there! #MeetAndMingle #CreativeEthiopia #Networking #CreativeCommunity #Collaboration #EUNIC #AddisAbaba @getem @getem
4 411
8
ጠበቅሁሽ እኔማ፣ እዚያው ስፍራ ቆሜ፣               በአክሱም ቁመና፣ በላሊበላ እድሜ።                 እግሮቼን ተክዬ፣ ቀኔን አስረዝሜ፣                በሄድሽበት መንገድ፣ ልቤ እየነጎደ፣                ስንት ነገር መጣ? ስንት ነገር ሄደ?                ስንት ጊዜስ ነጋ? ስንቴ ጎህ ቀደደ?                ስንት ጊዜ ዘነበ? ስንት ጊዜ አባራ?              ትመጫለሽ ብዬ፣ በቆምኩበት ስፍራ።        ስንቴ አድማሱን ማተርኩ፣ ስንትና ስንት አመት፣              አንገቴን አስግጌ፣ በራስ ዳሽን ቁመት።               በአክሱም ቁመና፣ በላሊበላ እድሜ፣               በቀጠርሽኝ ስፍራ፣ ስጠብቅሽ ቆሜ፣              ስንት ሳቅ አለፈ? ስንትና ስንት እምባ?              ስንቴ ክረምት ሆነ? ስንቴ ፀደይ ጠባ?                  ስንቱ ተገናኘ? ስንቱ ሰው ተጋባ?             ሽል ስንቴ ልጅ ሆነ? ስንትስ ጊዜ አረጀ?               ስንት ኮት ጨረሰ? ስንት እንጀራ ፈጀ?         ስንት አይነት ሞት አየሁ? ስንት አይነት ፍፃሜ?               በአክሱም ቁመና፣ በላሊበላ እድሜ፣              በቆምኩበት ስፍራ፣ ስጠብቅሽ ቆሜ።              ስንት ዉበት አለፈ? ስንት ዉበት ነጎደ?           ስንት ትውልድ መጣ? ስንት ትውልድ ሄደ?          ስንት እውነት ከፍ አለ? ስንት እውነት ወረደ?              ስንት አለም ተሻረ? ስንት አለም ነገሰ? ስንት ሀገር ፈረሰ? ስንት ሀገር ተሰራ? ስንት ሀገር ፈረሰ?        ስንት ሺህ አመት ሸኘሁ? ስንት ሺህ ተቀበልኩ?             እዚያች ስፍራ ቆሜ፣ አንቺን እየጠበኩ።                 እግሬን አስረዝሜ ቆየሁ፣ ቆየሁና፣               በላሊበላ እድሜ፣ በአክሱም ቁመና፣                 ሳትመጪ ወደ እኔ፣ ሳላገኝሽ ገና፣              ብዙ ነገር መጥቶ፣ ብዙ ነገር ያልፋል፣                የራስ ዳሽን ራስ፣ አንገቱን ይደፋል፣            አክሱምም ተንዶ፣ እንደ ጨው ይረግፋል፣              ላሊበላም ወርዶ፣ ቁልቁል ይነጠፋል፣                  ሰማይና ምድር፣ ያልፋሉ ታያለሽ፣            እኔ ግን እዚያው ነኝ፣ አንቺ እስክትመለሽ። By Elias shitawun @getem @getem @paappii
5 243
9
🥀...🥀...?¡ @mypoems396 @getem @getem @getem
🥀...🥀...?¡ @mypoems396 @getem @getem @getem
6 065
10
ወጣቶች ነበርን በእውቀቱ ስዩም ----------------------------- ጊዜ ሲራመድ ኮቴው ድምጥ አልባ ከየት ተነስቶ ወደ የት ገባ ከየት ተነስቶ ወዴት ደረሰ ጠጉር መንጥሮ፣ ፊት እያረሰ፤ ወጣቶች ነበርን ቅጽር የሰራን ፤ አምባ የሰበርን ኮካ ኮላውን ባሲድ በርዘን ብንጎነጨው፤ የማይመርዘን፤ በራዱን ያጋልን፣ ሙት ልብ ያስነሳን ግራዋ በልተን ፤ ሎሚ ያገሳን፤ ተስፋችን ብዙ፤ እድሚያችን ለጋ ስንሰማራ፣ ትርጉም ፍለጋ ገላችን አይፈዝ፣ ጭቃ ቢለሰን የማናስቀይም፤ ቡትቶ ለብሰን ገጻችን ብሩህ፤ ልባችን ሽፍታ ስንመነጠቅ፤ ወደ ከፍታ የስኬት ገነት፣ ደጃፏን ከፍታ ምትቀበለን ፣ እየመሰለን ከቁመታችን በላይ፣ የዘለልን፤ ወጣቶች ነበርን ዛሬ እንደዋዛ ዘንድሮን ምሰን፤ ታችአምናን ቀበርን፤ @getem @getem @paappii
7 488
11
እግዜር የኔው ይቆይ አስቀድማቸው.. . . መቼም እስከኖሩ ሰው እንደ ፊቱ መከራው ልዬ ነው መቼም እስካሉ እንደ አይን መጠኑ ሰው ዕዳው ብዙ ነው የኔ ስቃይ ባያንስ ባይበልጥም አቋሙ የኔው ስኬት ይቆይ ሌሎቹ ይቅደሙ በየ ቤተስኪያኑ የሚፈሱ ዕንባዎች ተራ ሲጠብቁ ያለቀሱት ብዙ አመታት በተስፋ እየጠባበቁ አስቀድማቸው ለምን..? ዕንባቸው ደርቋል ከአይናቸው ተስፋ ስላጣ ፊታቸው የኔው ይደርሳል ተራዬ ይቆየኝ አድርግላቸው ችግር የለውም እኔኑ ባታዬኝ ልቤ ስለሚያዝን ለመከረኛ ሰው አልፎልኝ ካልደረስኩ ይለፍብኝ በማልቅሰው ' በማለቅሰው ዕንባ በተስፋዬ ካፊያ ሰውን ካላኖርኩት ምን ያደርጋል ጥድፊያ እግዜር...የኔው ይቆይ እናቶች ይቅደሙ አባቶች ይቅደሙ በልጅ ፊት አንሰው ባለማኖር ውስጥ ስለሚታመሙ አባት አንሶ አይታይ ግርማው አይጠውልግ በልመናው ቃል ተራው አስቀድመው እንዲያደገድግ ተራዬ ደርሶኝ ስኬቴ ሁሉ ለሰው ካልደረሰ ለሰው ኗሪው ይቅደም መጨረሻ ልሁን ዕንባን ካላበሰ @geez_mulat ይነበብ ይህ ግጥም ፍፁም ከልቤ ያለውን ሀሳብ ያለምንም የቃላት ምርጫ የፃፍኩት ስራዬ ነው እስከ ሂዎት መጨረሻዬ የምወደው ስራዬ ነው  መታወሻ ይሁነኝ @getem @getem @getem
7 269
12
🦋ማያዬ🦋 በጨቅላ ቡረቃ ‎ፈንድቄ ምውለው፤ ‎ስላንቺ ሳስብ ነው ‎ፈገግ የምለው፤ ‎ ‎እፀ በለስ ወይን ‎የምሽት አዝመራ፤ ‎የመለኮት እቅፍ ‎የፍቅር ደመራ፤ ‎ ‎የጠዋት መዝሙሬ ‎ማለዳ ብስራቴ፤ ‎ተጠግኗል ባንቺ ‎ደዌ ስብራቴ፤ ‎ ‎ሀኪሜ ወዳጅሽ ‎ናፍቆሻል በጠና፤ ‎ነይ መጥተሽ ደባብሽው ‎ይፈወሳልና፤ ‎ ‎ብሌኔ ማያዬ ‎ስስት ቁንጅናዬ፤ ‎ድብቋ ጀነቴ ‎ግልጧ መፅናኛዬ፤ ‎ ‎ለውለታሽ ምላሽ ‎አሰናዳው ማጀት፤ ‎ዝግጁ ነኝ ሁሌም ‎ካንቺ ጋር ለማርጀት፤ ‎ ‎ፊደል ግምጃው ጠርቶኝ ‎ለክብሩ እጁን ስሜ፤ ‎የሚመጥንሽን ‎አሰሳ ታድሜ፤ ‎ ‎ድርሻዬን ዘግኜ ‎ድርሻሽን ለቅሜ፤ ‎ይኼን ነው የምልሽ ‎እቺ ናት አቅሜ፤ ‎ ‎የነፍስ ወይራ ነሽ ‎እጣን እና ከርቤ፤ ‎ከፃፍኩልሽ በላይ ‎ይወድሻል ልቤ። By @Abstruse12 @getem @getem @paappii
5 568
13
#ደብዝዞ_መወደድ በልክ መሸፈን በልክ መገኘት፡ በልክ ጮሌነት  በልክ   መሞኘት፤ አቤት ስትችይበት! በልክ ማወደስ  በልክ  መፎገር፡ መስመር  ያልዘለለ  ጨዋታና ነገር፤ በ ል ክ መቀበል በልክ መሸኘት፡ እ ኩ ል ሕብርና እኩል ብቸኝነት፤ አቤት ስትችይበት! ኑሮና ቀለምሽ ወይነ~ደጋ መንደር፣ ለሰው አታሳዪ ካንድ ስምሽ በቀር። ሳይሽቀረቀሩ ሳይሉ ወጣ ወረድ፣ ይገርማል ግን እኮ ደብዝዞ መወደድ! አልተገኘሽም ስታሽካኪበት በየ በዓሉ እንዲህም ሆነሽ~ታምሪያለሽ አሉ! እቴ.. ሳትሽቀረቀሪ ሳትይ ክርትት ሰደድ፣ ማነው ያስተማረሽ?                              ደብዝዞ                                           መወደድ! አቤት ስትችይበት! @myPoems396 @getem @getem @getem
5 188
14
ሂድ! አትጠራጠሩ እውነት ነው ነገሩ አትደናበሩ ተስማምቷል አገሩ ተረት ተተርቶ በምግባር ተፈትቶ መፅሐፍም ተፅፏል ወደፊት ነውንጂ ወደኋላ ያየ ባምላክ ይቀፀፋል! By @Lawyerly1 @getem @getem @getem
5 664
15
"ግልፅ ጠላ" ከግልፅ ቃል ምነው ፣ ስውር ቅኔ ቀናን ከተቀበረ አካል ፣ ትንሳኤ ሕይወት አደራን ከቀና ጎዳና ፣ ከሀምራዊም ፈትል ልባችን አማረው ፣ የተጠላለፈ ቅል ምነው መመንጨሩ ፣ ምነው መጎልጎሉ ሰውነት ነው ወይ ፣ ማይረጋው አጉሉ ምንድነው የሆነው ፣ ምንስ ተበጀነው ድብቁን... ይቀናናል ማረስ ፣ ፍልሰታ አበጀነው ምነው ተብከነከን ፣ በአሮጌ አቁማዳ ተሯሯጥን ደርሰን ፣ ሊላትመን ከዕዳ መፈለግ ማውጠንጠን ፣ ማወቅን አስቃዠን መጎልጎል መመርመር ፣ መመንጨር ጎመዠን አበሳጨንሳ ፣ ራሱ በቀጥታ ሲጠማዘዝብን ፣ ቀኛችን በረታ ሲጠላለፍብን ፣ ቅሉ ሲያታክት ከዝርው ዘር ይልቅ ፣ ወደድን የክት ሰው የሆነ ሰው ፣ ወደደ በኩሉን ያለ አዲስ ነገር ፣ አባከነ አቅሉን አዕምሮው ናወዘ ፣ ወረደ ትከሻው የልቡን የልቡን ፣ በልቦናው ሲሻው በዕውቀቱ ቅል ፣ ቁጥር ሲያማታ አለማወቅ አውቆ ፣ በሕይወት ሲያመነታ ግርታ ደምኖ ፣ ጭጋግን ሲፈጥር የልቡ ሥጋ ፣ ድንጋይ ሆኖ ሲሻክር በጭጋግ በፅልመት ፣ መኖሩ ስትመር ያለ አዲስ ነገር ፣ አዲስ መንገድ ሲፈጥር አጓጓዝ ያስተምራል ፣ መድረሻ ተረስቶ መሄድ መሄድ ይላል ፣ መጨረሻውን ስቶ በምናቡ ደክርቶ ፣ በመንገዱ ዋትቶ አረማመድ ሲያምረው ፣ አቋቋሙን ትቶ አሯሯጥ ይሄዳል ፣ ዛሬውን ዘንግቶ አሁንን ለማን ፣ መዳኑ ዘግይቶ? ዛሬን ለማን? መኖርን ለማን? እኮ ለማን ትቶ? By Natnael Abebe @getem @getem @getem
7 461
16
ደህና...... እንዴት አደርክ?     (ደህና!) እንዴት ዋልክ?    (ደህና!) እንዴት አመሸክ?    ( ደህና!)፤ ደህና ሚለው ቃሌን     ከጅምሩ አውቀው በሁሌ ሰላምታ      ጠየቁኝ አጥብቀው፤ ህ! ሰላምታው ቢበዛ   አንድም ላይሰጥ ተስፋ (አሁን ግን ደህና ነህ?)     የሚል እንዴት ይጥፋ!??? @Weyblann @getem @getem
6 902
17
አገር ንቆ..ሰው አይጸድቅም! @myPoems396 @getem @getem @getem
አገር ንቆ..ሰው አይጸድቅም! @myPoems396 @getem @getem @getem
6 419
18
~  ~  ~  ~  ~  ~  ~  ~  ~  ~  ~  ~ ~  ~ ° ብሸፍተም ሰው ስገድል.. ስትጠራኝ ሳትሸነግል.. ቀስቴን ጥዬ ተሸነፍኩኝ አንተን ሳይህ 'ረገፍኩኝ፨ ድንገት ራደ ሰዉነቴ፣ ተፈታልኝ ሰንሰለቴ፨ ° ለካ እንዲ ነህ ሰው ስትለውጥ ለካ እንዲ ነህ ሰው ስትጠራ፣ ጨካኙን ልብ ደግ ያልሰራ፣ ታኖራለህ ስታራራ፨፨ ° ለካ እንዲ ነህ ስታንኳኳ፣ ጻዲቅ ሆነ ገዳዩ እንኳ፨! By @alem3_b[ዓለም] @getem @getem @getem
9 369
19
እንዳትረሺኝ  ብዬሽ፤ አትርሳኝ ብለሽኝ ፤ በቃል ክር አስሬሽ፤ በቃል ክር አስረሽኝ፤ በደልሽኝ በደልኩሽ፤ በደልኩሽ በደልሽኝ ፤ ቃልሽን አከበርሽ ቃሌን አከበርኩኝ ፤ ይሄ በደላችን... እንኳን  በ'ዚህ ሕይወት በመቃብርም ውስጥ ችሎ አያረሳሳም፤ ደግሞ እንደምታውቂው የወዳጅ ፍቅሩ እንጅ በደሉ አይረሳም ። By Tewodros kassa @topazionnn @topazionnn
9 910
20
እውነትም ሰገነት! ውሸት አልነበረም ያ ሁሉ ሙገሳ፥ ሰማይ ታህል ነበር ጨረቃ አንችን ለብሳ። አድማስና ማማ ማጋነን ቢመስል፥ ወንዝ እንኳ ሚረጋው ሲቃኝ ባንቺ ምስል፤ እውነት? ያባይ ጅረት ሳቅሽን ይበልጣል? የጢሱ ርግብታ? ከርጋታሽ ይሰክናል? እስቲ ጽጌሬዳ?ይመ--ስልሻል ወይ፣ ይቅርና በበጋ እርሙንስ በጸደይ?! ንግግርሽ ሃገር አርምሞሽ አሃጉር አንቺ ላይ ከረመ ውበት ሲያንጎራጉር!። ሃሳብሽ ገራገር መርኅሽ ዝምታ፣፨                     .                     .                     . እውነትም ሰገነት ፣ እውነትም ከፍታ!።🙌🏿 By @alem3_b [ዓለም] @getem @getem @getem
9 832