en
Feedback
ግጥም ብቻ 📘

ግጥም ብቻ 📘

Open in Telegram

✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13@wegoch @Words19@seiloch @shiyach_bicha@zefenbicha @leul_mekonnen1

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ግጥም ብቻ 📘

Channel ግጥም ብቻ 📘 (@getem) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 63 780 subscribers, ranking 795 in the Religion & Spirituality category and 499 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 63 780 subscribers.

According to the latest data from 07 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -316 over the last 30 days and by -7 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 13.78%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 4.08% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 8 790 views. Within the first day, a publication typically gains 2 605 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 104.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13 ✔ @wegoch @Words19 ✔ @seiloch @shiyach_bicha ✔ @zefenbicha @leul_mekonnen1

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

63 780
Subscribers
-724 hours
-267 days
-31630 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+47
in 1 channels
June '26
+88
in 3 channels
Get PRO
May '26
+142
in 1 channels
Get PRO
April '26
+58
in 1 channels
Get PRO
March '26
+155
in 2 channels
Get PRO
February '26
+121
in 0 channels
Get PRO
January '26
+85
in 3 channels
Get PRO
December '25
+91
in 1 channels
Get PRO
November '25
+128
in 2 channels
Get PRO
October '25
+81
in 1 channels
Get PRO
September '25
+67
in 4 channels
Get PRO
August '25
+74
in 4 channels
Get PRO
July '25
+77
in 3 channels
Get PRO
June '25
+67
in 4 channels
Get PRO
May '25
+135
in 5 channels
Get PRO
April '25
+168
in 4 channels
Get PRO
March '25
+205
in 0 channels
Get PRO
February '25
+171
in 5 channels
Get PRO
January '25
+231
in 3 channels
Get PRO
December '24
+293
in 6 channels
Get PRO
November '24
+64
in 5 channels
Get PRO
October '24
+134
in 6 channels
Get PRO
September '24
+47
in 2 channels
Get PRO
August '24
+52
in 8 channels
Get PRO
July '24
+96
in 5 channels
Get PRO
June '24
+166
in 3 channels
Get PRO
May '24
+362
in 0 channels
Get PRO
April '24
+469
in 1 channels
Get PRO
March '24
+559
in 5 channels
Get PRO
February '24
+367
in 3 channels
Get PRO
January '24
+215
in 5 channels
Get PRO
December '23
+180
in 2 channels
Get PRO
November '23
+236
in 2 channels
Get PRO
October '23
+180
in 6 channels
Get PRO
September '23
+166
in 0 channels
Get PRO
August '23
+203
in 0 channels
Get PRO
July '23
+320
in 0 channels
Get PRO
June '23
+285
in 0 channels
Get PRO
May '23
+301
in 0 channels
Get PRO
April '23
+226
in 0 channels
Get PRO
March '23
+365
in 0 channels
Get PRO
February '23
+297
in 0 channels
Get PRO
January '23
+293
in 0 channels
Get PRO
December '22
+277
in 0 channels
Get PRO
November '22
+320
in 0 channels
Get PRO
October '22
+222
in 0 channels
Get PRO
September '22
+187
in 0 channels
Get PRO
August '22
+196
in 0 channels
Get PRO
July '22
+192
in 0 channels
Get PRO
June '22
+208
in 0 channels
Get PRO
May '22
+324
in 0 channels
Get PRO
April '22
+333
in 0 channels
Get PRO
March '22
+562
in 0 channels
Get PRO
February '22
+218
in 0 channels
Get PRO
January '22
+147
in 0 channels
Get PRO
December '21
+198
in 0 channels
Get PRO
November '21
+177
in 0 channels
Get PRO
October '21
+224
in 0 channels
Get PRO
September '21
+168
in 0 channels
Get PRO
August '21
+179
in 0 channels
Get PRO
July '21
+264
in 0 channels
Get PRO
June '21
+361
in 0 channels
Get PRO
May '21
+389
in 0 channels
Get PRO
April '21
+1 602
in 0 channels
Get PRO
March '21
+288
in 0 channels
Get PRO
February '21
+352
in 0 channels
Get PRO
January '21
+312
in 0 channels
Get PRO
December '20
+113 762
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 July0
07 July+5
06 July+3
05 July0
04 July+4
03 July+3
02 July+23
01 July+9
Channel Posts
ሀገር እንደ ጭድ ኮስኩሳኝ ሳስታውሳት ስትረሳኝ ኢትዬጵያ ወባ ሆናብኝ ራሴ...ለአንገት ከብዳብኝ ሀገር ጀርባዋን ስታሳየኝ ስተን እንደ ሽታ ወገን ሚባል ጠፋኝ ረግፎ በበሽታ ሀገርማ ጫንቃዋማ ቆስሏል እንደ ንፍሮ ሀገርማ ፊቷማ ተቀባብቷል በፊልትሮ ህዝብ ሚሉት እየሰመጠ ጉድጓድ ደርሷል የግል ኑሮ ሀገር እንደ ጭድ ኮስኩሳኝ ሳስታውሳት ስትረሳኝ እያደርኩ እየሞትኩኝ ጥንብ አንሳ ላያነሳኝ ሰው መሆንጥሎኝ  አውሬ ነው የሚያነሳኝ ብቻ ጭዱ ያለቦታዋ እኔን ማቀፍ ለምን ሻተች ሀገር ታጥባ ወታ በእኔ እቅፍ እየሸተተች ለመሽተቴ አትፍረዱ እንባዬ ነው የሚያወዛኝ ሳቅ ባክህ አይባልም ሀገር ሞቶበት ላለ ሀዛኝ ሀገር ወባ ሆና ስታንቀጠቅጠኝ በትኩሳት መቼም ህመሜ ናት አንዳንዴ አይነግሩትም ህመምን ጠልተው አይጠሉትም እያንቀጠቀጠችኝ እያብረከረከችኝድ በጭድ ቤቷ እየኮሰኮሰችኝ ወባ ሆና እያመመችኝ ትታ የማተወኝ ትቼ የማልተዋት ሀገር አለችኝ By @geez_mulat @getem @getem @getem

2
"ይድነቅሽ ድንቄ" ይለቀማል ጥጥ ፣ ይለቀማል ወርቁ ግዮን መፍሰሻሽስ ፣ እግዚያር ነው ስንቁ ላለማለቁ! እንደወንዝሽ ያለ ፣ ሌላ ወንዝ አውቄ ጅረቱ ከእሳት ፣ መፍሰሱ ለጽድቄ ገረመኝ ደነቀኝ ፣ ይድነቅሽ ድንቄ ጠጥቼው መጣሁ ፣ ልነግርሽ ፈልጌ ከምንጩ ስጠጣ ፣ታወቀኝ መፍለቄ እስከመጨረሻ ፣ ላይጠማኝ መጽደቄ By Natnael Abeba @getem @getem @getem
2 863
3
በለጋ አዕምሯችን፣ ‎የገባንን ፅፈን፤ ‎ልክ ነው በማለት፣ ‎ልክነትን አልፈን፤ ‎ወራዜነት ቀጥፈን፤ ‎እኛነትን ጥለን፣ ‎እኔነትን ታቅፈን፤ ‎ ‎በተናጠል ኖረን፤ ‎አይገርምም? ‎ዛሬም ትክክል ነን፤ ‎ ‎ወዶ አይተርቱ ‎"ሆድ ከሀገር ይሰፋል" ‎ለሆዱ ያደረም፣ ‎ትውልድን ያጠፋል፤ ‎ ‎ማንነት ለማወቅ፣ ‎"ጠይቁ" የሚሉን፤ ‎በኛ ሊከብሩ ነው፣ ‎የሚነጣጥሉን፤ ‎ ‎እነሱ ‎ሁሉም በፊናቸው፣ ‎የሚሰብኩን እውነት፤ ‎ ‎(ያው እውነት ከተባለ!) ‎ ‎የኔ ጥያቄ ግን፣ ‎ምንድነው ማንነት? ‎ ‎እህት፣ ወንድምህ ላይ፣ ‎መቀሰር ጣትህን? ‎ ‎(እንደዛ ከሆነ) ‎ ‎የዛሬ ስላቅህ ‎ነገ ተመልሶ፣ ‎ይነካል ቤትህን፤ ‎ ‎ሕመሜ ካስደሳ፣ ‎ከበሮ ካስነሳ፣ ‎ጎሽ፣ እሰይ፣ ለማለት፤ ‎ ‎ከደጅህ ካራቀኝ፣ ‎ክንድህ ካልጠበቀኝ፣ ‎የቱ ጋር ነው እውነት? ‎ ‎ምንድነው ነው ልክነት? ‎ ‎የልጅነታችን፤ ‎በሙሉ ልባችን፤ ‎ ‎አድጎብን ማመኑ፣ ‎ትተን መመርመሩን፤ ‎ዛሬም ትክክል ነው፣ ‎ሌሎች የሚነግሩን። ‎ 🖋ON @getem @getem @getem
2 841
4
አለመምረጥን መምረጥ ፣ …ቢቻል ----------------------------------------- ከጠዋት ጣይና ፥ ከጨረቃ ብርሃን? በፊያሜታና ፥ ከሸገሯ ሮማን? እንዲህ ያለው ምርጫ ፥ ጽድቅ ነው እርግማን? በረሃብ አይደለም ፥ በሲኦል አይደለም ፈጣሪ 'ሚቀጣህ ፥ ምርጫ እየሰጠ ነው ፥ ደስታ የሚያሳጣህ። By Habtamu Hadera @getem @getem @paappii
4 516
5
( ስንትና ስንት ዓመት ) ================ ከከፍታዬ ላይ ከፍቅሬ ሳልወርድ ሌላ እቅፍ ሳያምረኝ ሌላ አካል ሳል''ለምድ ... ጨዋታሽን ሳልጠግብ ሳቅሽ ሳይሰለቸኝ ከአንቺ በቀር ያለው ዓለም ሳይመቸኝ .... ፍቅርን ከጀመርነው እንዲያ እንደ ዘበት ይኸው ተቆጠረ ስንትና ስንት ዓመት ! አንቺ ውብ ጸሐዬ ... " ወረት ይዞህ እንጂ በጠዋቷ ሙቀት ከርማ ስታቃጥል አትደርስም ከቤቷ .. " : ሲሉ ያደከሙኝን ምላሶች ታግሼ በልቤ ዙፋን ላይ አንቺን ብቻ አንግሼ .... እጆችሽን ሳልለቅ ከሰመረ ህይወት ይኸው እንደዋዛ ስንትና ስንት ዓመት ! @Kiyorna @getem @getem @getem
4 223
6
ሴት እና ኑሮ በሌት አትምጪ እንደ ዘራፊ፤ እስኪነጋልን ልረፍ እረፊ፤ ቀኑን እንዳሻሽ ከቻልሽ ምጪ፤ ከኑሮ በላይ ለጆሮ ልቀሽ ብትደመጪ! By @Lawyerly1 @getem @getem @paappii
5 824
7
ጥሞና ግሮሰሪ ተከሳሽ እገሌ፣  በቀደመው ወር ጥር አራት ሳት' ገደማ፣ ላምስት' ሲቆጥር ከላዩ ደርቦ የቻይና፣ ሌዘር ኮት ተሸፋፍኖ ከሰው፣ ጥሶ ከመለኮት እየተገላበጠ ተራምዶ በእንክብል ጥቁር ተከናንቦ አርጎ የፊት ጭምብል (የማይታይ መስሎት!) ግራጫ ቀለም፣ አርጎ የክት ሱሪ ደርድሮ ሲጠጣ፣ ገነት ግሮሰሪ ባይን አማኝ ምስክር በባዶ ክርክር ከዛሬ ጀምሮ፣ ከመቅደስ ተባሯል ለጥሞና ጊዜ፣ ለስድስት ወር ታስሯል። * (ተከሳሽ መልስ አለህ?) : እርግጥ ነው አልክድም ክሳቹን፣ ቅዳሜ አመሻሽ ለውስኪ ስገባ የኔ ጥያቄ ግን፣ ታማኙ ምዕመን ፣ ያይን ምስክሩ ምን ሊሰራ ገባ? : : (ከስድስት ወር በኋላ) : : የመሰከረበት ያ ታማኝ አገልጋይ ጥሞና ተብሎ ከታሰረው ታጋይ የነደደ እሳት፣ በስካር ቆስቁሰው ከሸንጎ ቆመዋል፣ ክፉኛ ተቧቅሰው * ሸንጎ ተጀምሮ ክሱ ሲዘረዘር * ለካ! ለጥሞና ጊዜ፣ የታሰረው ወጣት ገነት ግሮሰሪን፣ ለልማት ስላጣት ሆዱና አድማሱን፣ እስከ ጥግ አስፍቷል በጥሞና ጊዜው፣ ግሮሰሪ ከፍቷል። (ጥሞና ግሮሰሪ) አይን አማኙም ከዚሁ፣  ሰባት ጠጥቶ ሳይከፍል በጉራ፣ ጥሶ ሄዷል ወጥቶ። ይልቅ በቢሉ ውስጥ እንዲህ ፅፎለታል ክርስቶስ እዳዬን፣ ጠቅልሎ ከፍሎታል። ¶ ¶ በጥሞና ጊዜ ከምዕመን ለማሸሽ፣ ልክ አግባብ ቢኖርምኀ በግ ከበግ ጋር እንጂ፣ ተኩላ ጋር አይኖርም። ለስድስት ወር ባለም'፣ የከረመች ነፍስ ወደ ውጭ እንጂ፣ ወደቤቱ አትነፍስ። By @Bati232333 @getem @getem @getem
5 684
8
እድሜ ለጊዜ! ዘመን ደግ ነው... ጊዜ ደግ ነው አይደለም ክፉ ይኸው ተረስቷል አለንጋ ግፉ! መራቅ ደግ ነው አመት መንጎዱ እኛናእኛችን እንዲዋደዱ [እኛናእኛችን እንዲላመዱ] በጊዜ ፍጥነት... በቀኑ ክንፈት... ያ ሁሉ 'እዬ'ታ፣ ሆነ ትዝታ! [እድሜ ለጊዜ] ሲያልፍ ሲተካ ልብም ቀዝቅዟል፣ እንጂማ ባይሆን.... ያ ሁሉ እሮሮ በምን ይረሳል?! [ያ ሁሉ እምባ በምን ይደርቃል] @alem3_b[ዓለም] @getem @getem @getem
5 640
9
ሀሜት የት ነበረ?? በፊት.... የጎረቤቴ በር በቀን አይዘጋም እኛም ለመፋቀር መሽቶልን አይነጋም 'አቡሽ' ቡና ጥራ...ሲሉን ደስ እያለን አዋቂው ሲታደም  ጓዳ ግባ ሁላ መቼ እናውቃለን??    ልክ እንደ ቡና ቁርስ መሀል ቁልጭ ቁልጭ   ሲያዝኑ እያዘንን ሲስቁም መብለጭለጭ    ውሉን ባንረዳው የጨዋታቸውን    እናውቅ ግን ነበር አንጀት ሆዳቸውን፤   እንከን በየዘመን፣ጥልም በየጊዜው ነበረ አይካድም፣ ግን በኛ ልጅነት እዛው እርቅ ይወርዳል ወዴትም አይሄድም፤ አሁን... ባህል የለሽ ወጉ እኛን አርቆናል በዘመን መዘመን ስራ አቀለለ እንጂ እኛን አቅልሎናል፤    ንግግር በግጥም ወዝ ቸፍ ቢልበት    ለአንዳንዱ ይከብደዋል ለአንዳንዱ ቀሎበት    ከእውነታው አልርቅም መቅረቡ ይጥመኛል    ከማስመሰል በላይ መምሰሉ ከብዶኛል፤ በቀን ሰው ፈርተናል የጨለመው ጥሞን ውሸት ሰፍቶብናል ቀናው መንገድ ጠቦን! እሺ.... ይሄ መፈራራት ፣ይሄ መተማማት ኢትዮጵያን ካስቀረ፣ ያኔ ልጅ እያለን 'ሀሜት' የት ነበረ???? @Weyblann ያቡ @getem @getem
6 353
10
ለምን አይባልም ------------------- አንዱ ዘመኑን በሙሉ ፤ ያለምንም እረፍት ተግቶ ያስቀድሳል ሌላው.... "ባንድ ቀን ንሰሀ ፤ ከፃድቁ እኩል፥ ገነትን ይወርሳል ። ይህንን እያየ ... ልባችን አስካክቶ ጥያቄ ቢጥልም እግዜር አዋቂ ነው ለምን? አይባልም። By kirubel @getem @getem @paappii
6 834
11
የውድቀቴን መንገድ ሸርሽራ በመውደድ ያቀናችኝ ንግስት ... የሰጠችኝ ክብር አቤት አቤት ሲያምር {ልክ እንዳንቺ ማርያም} መኖር እንድጠላ መንፈሴን አድክሞ ማጣት አንቆኝ ሲዞር ክንዱን አፈርጥሞ የምሆነው ጠፍቶኝ ተንበርክኬ ሳዝን ሳትለኝ ደካማ ቀና አረገችኝ ቀንበሬን ተሸክማ! እምቅ የእንባ ጠል ጉንጬን ሲንጠለጠል ኅዘን በደቆሰው ልስልስ ስስ አንጀቷ ዕንባዬን ያበሰው አቤት ሲያምር ጣቷ {ልክ እንዳንቺ ማርያም} እኔነት እስካጣ ፍቅር ሸሽቶኝ በሮ ብቸኝነት ሚስማር ሲያደማኝ ቸንክሮ የማረገው ጠፍቶኝ ሞቴን እየናፈቅኩ ሳዘጋጅ መስቀሌን ትንፋሽ ለገሰችኝ ዳብሳ ሰንበር ቁስሌን የጅራፍ ሹል ትርትራት የልቤ ስውር ስብራት አድቅቆ ሲጥለኝ ... እንዲሆን ለነፍሷ ስሞ ሳቅ ያሳየኝ አቤት ሲያምር ጥርሷ {ልክ እንዳንቺ ማርያም} ስትችልበት ማዘን ስታውቅበት ማቀፍ ብሶት አስዘርግፎ በሰላም ማሳረፍ {ልክ እንዳንቺ ማርያም} ስትችልበት ጸሎት ስታውቅበት ማውራት ጨለማን ገርስሶ በፈገግታ ማብራት {ልክ እንዳንቺ ማርያም} ስትችልበት ማከም ስታውቅበት ማዳን ፍቅር በልብ ሰጥቶ መለገስ ማር ኪዳን #ኤልዳን @eldan29 @getem @getem @paappii
7 151
12
የራስ ገድል! ^^   ^^   ^^   ^^  ^^   ^^   ^^   ^^  ^^ ደፈጣ ነው ውጊያ ብቻ፥ መገዳደር  ያለ መርቻ፣ ላለመርገፍ ተቀርጥፎ፥ ላለመውደቅ ተዝለፍልፎ! የማልጣል ተንጠልጥዬ፥ የማልወድቀው ተፈንቅዬ፥ ይሄው  ምርኮ ከ'ግሬ በታች፣ በረሃዬን በእምባ ሸማች።! ቀራንዮ በኮረብታ፣ የብቻዬን ጎለጎታ፣  ...  ...  .. ችንካር አለው ደግሞ ስቅል፣... የራስ ምርኮ የራስ ገድል።፨! @alem3_b [ዓለም] @getem @getem @getem
7 156
13
¹ አለሽ የሆነ ነገር...... አለሽ የሆነ መስህብ .... አለሽ የሆነ ግርማ....... (እንዲያ ባይሆንማ.....) ወደ ላይ.... ወደ ላይ...... (ወደ ጥጥ ደመና)  ሽቅብ መንጠራራት (መኩራራት) ሳያንሰው ፣ ዝቅ ሊል ወዳንቺ —··· ዋርካን እንደ ሐረግ ምን አልፈሰፈሰው? ያልለመደበትን (ያ'ላፈጣጠሩ) ስለምን ይቸገር? አለሽ የሆነ ነገር....! ² (እኔማ በእኔ ቤት......) ከሆዱ በልጦበት.... ገበሬ ለውበት —···· እርሻውን አይለቅም ፣ ወፍ ያለ አይመስለኝም.... ዝማሬ የማያውቅ —··· ስንጥር የማይለቅም ፣ ሰው ገላ ላይ ሆኖም —···መንደፍ የጠፋበት — ንብ አይቼ አላውቅም ። እንዲህ ያለ ጥበብ — እንዲህ ያለ መላ ፣ ባንቺ አየሁ ፡ ባንቺ አየሁ — የታለ በሌላ?! ³ አለሽ የሆነ ነገር.... አለሽ....! ከጥንት መንፈስ የተዋረሰሽ .... እንደ ደሊላ — የጀግናውን ልብ ያስበረገገ (ሳምሶንን ድኩም ያረገ ) ። እሷስ በአንዲት መቀስ — በፀጉር መላጫ ፤ ይበልጣል ያንቺ ሳቅ — የጥሜ መቁረጫ ። ⁴ አለሽ የሆነ ነገር..... ያቺ “ሔለን” ሚሏት የግሪክ ሀገር ውብ የትሮይ ምርኮኛ ፤ የጠፋች እንደሆን እሷን ለማስመለስ...... በሺህ መርከብ ፈረስ — ዘምቶ አየን ጦረኛ ። ሰውማ አመሉ ነው ይዋጋል ይሞታል ፤ አይበቃም ላንቺ ግን  ባህሩም ይዘምታል። ⁵ አለሽ የሆነ ነገር..... አዳም የጥንቱ — ቀልብ የሳተበት ሕግ የሻረበት (የሔዋን ፍቅር) የተቀጣበት ። (የእሱን አየን....) ገነት ሲቀር (ሞት ሲመጣ) በአንዲት ፍሬ — ትንሽ በለስ ፣ እኔስ ባንቺ የገባሁት —··· ሃጢያቴ በምን ይመለስ? አለሽ የሆነ ነገር.... __ By Bekalu shumye Inspired by Cole Porter's: “You've got that thing ” @getem @getem @paappii
6 691
14
ይቅናት . . ልጂት ተላላ አይኗም ቀልቃላ በሺ ሰው ትኩረት ልቧ ማይሞላ ሁሉንም መያዝ ሁሉንም ማግኘት ሰላሳ ነገር ባንዴ መመኘት የማያደክማት እረፍት የማታውቅ ገና ጅምር ናት ተፈጥራ ማታልቅ ደሞ ታምራለች እግዚኦ መልኳ አይደርስባትም ሉሲፈርንኳ አይኗም እንደ ልጅ አንጀት ያባባል ጉድፍ ገብቶበት ውበት ያነባል ልኬት የላትም ማነፃፀሪያ ንጉስ ቢጠጋት ይመስላል ባሪያ ኧረ'ዲያ....! እኔ ግን ልቤን ልኬን ስለማውቅ ቅዠት ህልሜ ላይ ከምደባልቅ ምንም ብወዳት ምንም ብታምርም መ'ላክ ጠልፌ ከቤቴ አላስርም የራሴን ቀብር በጄ አልቆፍርም ትሂድ ትንሳፈፍ ክንፏን ታማታ እድል የቀናው የማታ ማታ ላባዋ ሲረግፍ ዳዴ ስትጀምር ያግኛትና መንገዷን ያስምር... እያልኩ ለሰው ቸር እመኛለሁ አልችላትማ... ምን አደርጋለሁ? By Tadios Alemayehu @getem @getem @paappii
8 673
15
@topazionnn @getem @getem
@topazionnn @getem @getem
9 658
16
ላ'ባቴ ሰው ብቻ አይደለህም፣ ካፈር ወጥተህ ላፈር መላክ ነህ ሉሲፈር... ክብርህ ማንነትህ፣ ባመፅ የሚታፈር የማትንበረከክ የማትርመጠመጥ፣ ከባለጌ ዙፋን በርጩማ የምትመርጥ። ያለ ባህር ሰርጓጅ ያለ ሙሴ በትር፣ በመታገስ ብቻ ባህር የምትመትር። ካዘልከኝ ጀምሮ በእንኮኮ ጫንቃህ ላይ፣ ከፍታውን እንጂ፣ ዝቅታውን ሳላይ። እንደ ንሥር መጠቅሁ፣ እንደ ኮከብ በራሁ፣ የገዛ ክንፎቼን እንደ ዳንቴል ሰራሁ። በርግጥ ደሀ ነበርክ... ከሰላምታ በቀር የማታበረክት፣ ነጠላህ መናኛ፣ ሰውነትህ የክት። በርግጥ ደሀ ነበርክ፣ የነጣህ የጠራህ፣ ከጦር ሜዳ ይልቅ፣ ገበያ ሚያስፈራህ። ቤሳ ባታወርሰኝ፣ አወረስከኝ ትግል፣ የትም እንዳይጥለኝ ህይወት እንደ ፈንግል። አባዬ ብርሃን አባ የምስራቅ በር፣ ገመና ሸሻጊ እንደ ካባ ገበር፣ አባቴ ባትሆን፣ ምን ይውጠኝ ነበር። By ብዕውቀቱ ስዩም @getem @getem @paappii
10 919
17
እንዳትረሺኝ ብዬሽ፤ አትርሳኝ ብለሽኝ ፤ በቃል ክር አስሬሽ፤ በቃል ክር አስረሽኝ፤ በደልሽኝ በደልኩሽ፤ በደልኩሽ በደልሽኝ ፤ ቃልሽን አከበርሽ ቃሌን አከበርኩኝ ፤ ይሄ በደላችን... እንኳን በ'ዚህ ሕይወት በመቃብርም ውስጥ ችሎ አያረሳሳም፤ ደግሞ እንደምታውቂው የወዳጅ ፍቅሩ እንጅ በደሉ አይረሳም ። By Tewodros kassa @getem @getem @paappii
11 574
18
📢 የሰላም ድምፆች | Voices for Peace የግጥም ስብስብ (Anthology) — የሕትመት ጥሪ ዓለም አቀፉ የፀሐፊያን ማኅበር PEN International አባል የሆነው PEN Eritrea፣ ‘የሰላም ድምፆች’ በሚል ርዕስ ለኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ገጣሚያን የሚሆን ድንቅ የጋራ መድብል የሕትመት ዕድል አዘጋጅቷል። 📌 መሥፈርቶች ✍️ ከዚህ ቀደም ያልታተሙ እስከ 3 ግጥሞች (በአጠቃላይ ከ5 ገጽ ያልበለጠ) 🕊️ ጭብጥ፦ ሰላም፣ ግጭት፣ ተስፋ፣ ስደት፣ መትረፍ (Survival) ወይም ተያያዥ ማኅበራዊ ጉዳዮች 🌍 በየትኛውም ቋንቋ የተጻፉ ግጥሞችን ማቅረብ ይቻላል 🎁 የተመረጡ ግጥሞች፦ 📖 በጋራ መድበል ተሰብስበው ይታተማሉ ✍️ ከገጣሚያኑ ጋር በመመካከርና ባለቤትነታቸው ተጠብቆ ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ ይተረጎማሉ 👉🏾 የተመረጡ ገጣሚያን የ $200 ዶላር (ሁለት መቶ ዶላር) ክፍያ ያገኛሉ። 📅 ማብቂያ ቀን፦ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. (June 29, 2026) 🔗 ዝርዝር መረጃና ማመልከቻ ሊንክ፦ አማርኛ፦ https://peneritrea.com/blog/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%8b%b5%e1%88%9d%e1%8d%86%e1%89%bd-voices-for-peace-%e1%8b%a8%e1%8c%8d%e1%8c%a5%e1%88%9d-%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%88%b5%e1%89%a5 English: https://peneritrea.com/blog/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d
10 369
19
‎ሰራተኛ እያፈላለኩ በደላላ አንዲት  ልጅ አገኘው ‎ ‎አንገቷን እንደደፋች "ጋሽዬ እኔ የስራ ሆነ የሙያ ችግር የለብኝም ብቻ ‎ስራ እንዳልቆይ ተደግሞብኛል ፤ ሰርቼ እንዳልለወጥ አሰርተውብኛል" ምናምን ብላ ዘበዘበች ‎ ‎ ‎"ብሎ ነገር የለም እኔ ተረት ተረት አልወድም ድግምት ምናምን የለም " ብዬ ካለችው አምስት መቶ ብር ጨምሬ ቀጠርኳት ‎ ‎21 ቀን እንደሰራች ‎አንዴ ‎ ‎ጠረጴዛዬ ላይ አንገቴን ደፍቼ እየፃፍኩ አንድ ሶስቴ ስጠራኝ አልሰማ ብያታለሁ መሰለኝ ‎"ምን አባህ ይዘጋሃል ብላ" ‎ይዛው በነበረው ፔርሙዝ  አናቴን አለቺኝ ‎ ‎ተጮኸ። I think እኔ ነኝ የጮህኩት ‎ጎረቤት ተሰበሰበ ‎መቼ ፣ ማን እንደመታኝ በደንብ ያወቅኩት ከሁለት ቀን በኋላ ነው ‎ ‎መንፈስ ፣ ድግምት ፣ ተተብትቦብኛል የሚለኝ ሰው ሲገጥመኝ የጀመረውን አረፍተነገር ሳይጨረሰው ነው የማመልጠው ‎ ‎የሻሼን ፍንክት የቀመሰ ሰው በዚህ ነገር አይፈላሰፍም 😁 By Adhanom Mitiku @wegoch @wegoch @paappii
1
20
እስኪ ንገሪኝ የኔ ቀረርቶ ፥ የኔማ ዛቻ መቁረጥ አያውቅም ፥ መገዝገዝ ብቻ፡፡ የኔም ስንብት ፥ የመለየቴ ጫፍ ቢቆይ እስከ ምሽት ፥ ቢርቅ እስከ ደጃፍ! "ቻው" ስልሽ ሰምቶ ከጭፍሮቹ ጋር ፥ መንገዴን ዘግቶ ናፍቆትሽ በሌት ፥ ይጠብቀኛል ፥ "አይኗስ?" ፥ ይለኛል "ሳቋስ?" ፥ ይለኛል "ጥርሷስ?" ፥ ይለኛል የማልችለውን ይጠይቀኛል፡፡ እስኪ ንገሪኝ … ስንቴ 'ቻው' ብልሽ ፥ ይቆርጥልኛል? By Habtamu Hadera @getem @getem @paappii
9 154