ግጥም ብቻ 📘
✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13 ✔ @wegoch @Words19 ✔ @seiloch ✔ @zefenbicha @leul_mekonnen1
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ግጥም ብቻ 📘
تُعد قناة ግጥም ብቻ 📘 (@getem) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 63 241 مشتركاً، محتلاً المرتبة 783 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 518 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 63 241 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -347، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -21، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 13.28%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 4.24% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 8 398 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 684 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 69.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን።
✔ @getem @serenity13
✔ @wegoch @Words19
✔ @seiloch
✔ @zefenbicha
@leul_mekonnen1”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 27 أغسطس | 0 | |||
| 26 أغسطس | 0 | |||
| 25 أغسطس | 0 | |||
| 24 أغسطس | +4 | |||
| 23 أغسطس | +6 | |||
| 22 أغسطس | +5 | |||
| 21 أغسطس | +1 | |||
| 20 أغسطس | +1 | |||
| 19 أغسطس | 0 | |||
| 18 أغسطس | 0 | |||
| 17 أغسطس | 0 | |||
| 16 أغسطس | +19 | |||
| 15 أغسطس | 0 | |||
| 14 أغسطس | 0 | |||
| 13 أغسطس | 0 | |||
| 12 أغسطس | +11 | |||
| 11 أغسطس | +22 | |||
| 10 أغسطس | +2 | |||
| 09 أغسطس | 0 | |||
| 08 أغسطس | +2 | |||
| 07 أغسطس | +2 | |||
| 06 أغسطس | +3 | |||
| 05 أغسطس | +8 | |||
| 04 أغسطس | 0 | |||
| 03 أغسطس | +2 | |||
| 02 أغسطس | 0 | |||
| 01 أغسطس | 0 |
| 2 | ውደቅ እስቲ ላንዴ
እንደ ጥልያን ጦር፣
ገላህ ይሸለታል
በጦር በጎራዴ።
፡
አንተ ባለ ክብር !
ላንዴ እስቲ አቀርቅር
መታሸት ያወዛው …
ጀርባህ ይነረታል ፣
በዱላ ና በትር።
:
ተገልጠህ ብታየው
ትከ’ሻህ ተከፍቶ
አናትህ አይተርፍም
በኮናኝ ተሞልቶ።
.
ፅጌረዳ የሰጠህ
በዘመንህ ወራት
እሾሁን ያስቀራል
ቅጠሏን አራግፏት።
:
ከፊት ስትቀርብ አይደል?
(እንደ ለቅሶ ንፍሮ)
ተዘግነህ ‘ምታልቀው
ልኬትህ ተሽሮ ?
:
ተሞልቷል ከተማው
በድንጋይ ፣ በምሳር
ዘንበል ያልህ ጊዜ
ተቋጥሮ ያመሻል
የፈካልህ ግንባር ።
:
ብቻ!
ወንዝ እንደወረደች
የገጠር ኮረዳ ፣
ላስቲክ ጫማዋ ስር
አዳልጧት በነበር
ረጢብ እንግጫ ፣
-
ሚዛን ስተህ ውደቅ
በቋጥኝ ፣ በጭንጫ ፤
፡
ያጨበጨቡ እጆች
ጉያህ ይሰርጋሉ፣
ደግሞ ለቁንጥጫ ።
(ሚካኤል አ)
@getem
@getem
@paappii | 3 814 |
| 3 | ተኳረፍኩኝ ካገሬ ጋር
ተሳቅቄ ሆኜ ከዳር
ጀርባየን አላምነውም
ጠላቴንም አላውቀውም
ማውቀውንም አላውቀውም
ባውቀውም አልንቀውም
መተንፈሻ አጣ አገሩ
ኩፍ በዛ በየዳሩ
ሰቀቀን በርዞታል
አይጥምም አየሩ
ዘር በዛ ባገሩ
አዲስ ጠፋች በአበባ
ሚሰቴ አሏት ባለቤቴን
ቀለበቴን አይቶ አገባ
አገሯ ዳር ናት
ሰውም ወድቋል ጥጉጥጉ
ሬሳው ሳይነሳ
ዘሩን ዘሩን እየፈለጉ
አዲስ አመት ባክህ ና
አታብቅል አበባ
ኢትዬጵያን ሚሏት ሀገር
ባይሆን ይዘህ ግባ
.
.
ግዕዝ ሙላት
@geez_mulat
@getem
@getem
@getem | 4 734 |
| 4 | °.
ልቤን አታናጋው ፣
እንደቆየ ተስፋ
ሳልፈልግህ መጥተህ ፣
ስወድህ አትጥፋ።
By መክሊት
@getem
@getem
@paappii | 4 974 |
| 5 | በቃኝ
-----------------------
እሳት ሆኘ ስነድ፥
አንች ቆፈን ወርሶሽ
ሎሚ ብወረውር፥
እንቧይ ሆኖ ደርሶሽ
ዝምድና ሳያንሰን፥
እየቆየሽ ባዳ መላመድ
ሳይጎድለን፥ እያደርሽ እንግዳ፤
እንግዲህ ደህና ሁኝ!
ምኞቴም በረደ፥ ቁጣየም አለፈ
ከእድሉ ጋር ታግሎ፥ ማነው-ያሸነፈ።
By Bewuketu Siyum
@getem
@getem
@paappii | 6 989 |
| 6 | //<ውሸታም> መባል..አሁን ስድብ ነው?//
@mypoems396
@getem
@getem
@getem | 7 526 |
| 7 | ጊዜው በረረ አይድል
የሮቤል አልበምን
በቅጡ ሳንሰማ
ያን ሌት ያደርነውን
ሰፈር ሳንታማ
አመቱ ሄደ አድል
ክንፍ አበጀ አይድል
ዝም ብሎ ይበራል
አሞራ የሌለው
የዚህ ትውልድ እድል
ነይ እንሂድን ዜማ
ሌሊት ስንሳሳም
በቅጡ ሳንሰማ..
ፍፁም ሳንረጋ
ጊዜው ሄደ አይድል
ሄደን ተመለስን
ሳንመለስ ከጥል
ወድቀን ከራስ ትግል
ደግሞ ሳንዋጋ
ከፍለን የደም ዋጋ
አልጋው ፀጥ ያለበት ትግላችን
በቃ ሳንረጋ
ጊዜ በረረ አድል
ፈርቶ ዝምታችን ..
ነይ እንሂድ
ነይ አንሂድ
ሄደን ለማይቆም ጊዜ
እግራችን አይልፋ
እንኳን የሰማነው
የተሳሳምነው
ከአልጋችን እየጠፋ
አንሂድ አንሂድ
አይሰክንም አየሩ
ብዙ ነው አገሩ
ልታይ ልታይ ይላል
መስታዎት ለእውሩ
ጊዜው በረረ አድል
በእኒያ ሌሊት ከፈን
በሮቤል ዘፈን
በሀይል ተቃቅፈን
የተሻሸንበት..
የተሟሸንበት
ምናለ እንኳ
ሙዚቃ እስኪያበቃ
እግዜሩ ዘመኑን
ክንፍ ቢነሳበት
መናፈቄ እንኳ
አለመናፈቄ እንኳ
ማወላወሌ እንኳ
ሳልወስን ሳላውቀው
በረረብኝ አይድል
ትዝታ ሲነፍገኝ
የዚህ ትውልድ እድል
እንጃ ተነጫነጭኩ
ናፍቀሽኝስ አይድል??
.
.
Based on idea
ሮቤል ሚደቅሳ (ነይ እንሂድ Music )
ግዕዝ ሙላት
@geez_mulat
@getem
@getem
@getem | 7 793 |
| 8 | የተፈጥሮ ልዕልት
ልብን ካስደሰተች ቆንጆ ሴት በሳቋ
ሀሴት ትርቃለች ቀጥ ሲል ማፍቀሯ
የጨከነች ለት መሸሽ ስታበዛ
ሀዘን ይመለሳል ስትቀር ቀዝቅዛ
ፀሃይቱም ብትሆን የጠዋቷ ብስራት
የንጋቷ ኮከብ የአስራ ሁለት ሰዓት
ዓለምን ብትከብ ፀዳሏን አርብባ
ከቀን መብራት ጋር እሷም ተደርባ
እንደለመደባት ባትወጣም ጨክና
ፅልመት አትፈጥርም አይደለችም ዋና
ፋኖስም ተተኪ አምፖል ተሰባሪ
አልቃሻውም ሻማ ሲለኩሱት ቀሪ
ያቺ ጨረቃ ግን ተስፋ ግራ ሲዘም
ሞት ጥላ ሲያጠላ ስትጠበብ ዓለም
ልቦና ሲሰለብ ሰዎች ሲያንቀላፉ
መናፍስተ እርኩሳን ሲያንሰፈስፉ
ምድር ስታረምም ሸፍኗት ጨለማ
ተፈጥሮ ሲነጥቃት የድምቀቷን ግርማ
የብርሃን ልዕልት አለቃ ምስለኔ
የእስትንፋስ ያህል ጨረቃ ናት ለኔ !
ዳዊት ጥዑማይ
17/11/18
ዳ ሰኒያ ዓዲ _አሕፈሮም
@getem
@getem
@getem | 6 440 |
| 9 | በር እና ስንቀር
--------------------------------
የፍላጎት ቤቱ፤ የምኞት ማደሪያው
እያደር ሲለጠጥ' ግድግዳና ጣሪያው
ኗሪው ገላው ሰፋ፤ ጎጆውም ገዘፈ
ለበር የታሰበው፤ ሽንቁር ኾኖ ዐረፈ።
By bewuketu siyum
@getem
@getem
@paappii | 7 137 |
| 10 | አንተና እኔ
የአሁን እድሜ ላይ ኗሪዎች
ዛሬን አጥተን አሁን ነጥተን ለነገ አሳ አስጋሪዎች
በደጉ ቀን ሳሉ
ለክፉ ቀን ብሎ ስንቅን መለቃቀም
ፍቅርን መጠርቀም።
ደሞ……….
ተፈቃቅረን
ተፈላልገን
ተብሰልስለን
………ደሞ ተፈራርተን
ምናባቱን ፍርሀት ከሞት መቼ ይበልጣል
አሁን ላይ ተዋዶ አሁን እንደሚ’ኖር
እራሱስ መች ያዉቃል
እዚሁ ላይ ተፋቅረን
…………. አሁን እንደሚሞት
ለነገ ሳናስቀር
……………ትእቢታችን ሰብረን
ና እንታረቅና
ነገ በኛ ይቅና
@getem
@Tizita21 | 7 219 |
| 11 | #አምላኬ_ሆይ
.
.
.
ለጎረምሳ ገላ፣
ከቆንጆ ሴት ሌላ።
ላንበሳ ምንጋጋ ፣
የድኩላ ስጋ ።
ለልባም እመቤት፣
የጣልያን ድርብ ድስት።
ላራሽ ለገበሬ፣
ሁለት ጥንድ በሬ ።
የምትሰጥ ፈጣሪ፣
የህዝበ አዳም መሪ።
ለጠገበ ማጣት፣
ለሰነፍ ሰው ቅጣት።
ለተዋጊ ጦሩን፣
ለሚወጣ በሩን።
ለሂያጅ ሰፊ መንገድ፣
ለሚጠይቅ ዘመድ።
ላዘነ ሰው መርሻ፣
ለተራበው ጉርሻ፣
ለጠማው ማርከሻ፣
የምትሆን መጠጊያ፣
የምትችል ትከሻ።
ላም ለገዛ በረት፣
ለበደለ ምህረት፣
ላገባ በረከት።
ለእስራኤል መና፣
ለዝናብ ደመና።
ለጌቶ ብርንዶ፣
ለእንቦሳ ሰርዶ።
ለጴጥሮስ መረብ፣
ለላሜህ ልጅ መርከብ።
ለዳዊት መንግስቱን፣
ለእዮብ ትዕግስቱን።
የቸርካቸው አባት፣
የሌለህ ደም ግባት።
ጎዶሎን የምትሞላ፣
ጥብቁን የምታላላ።
እደጅህ ካረፈው፣
ሞልቶ ከተረፈው።
ለኔም ሰው አታጣም፣
ይልቅ ስጠኝና፤
ላመስግንህ በጣም 🙏🙏🙏
✍️ ዓቢይ ( @abiye12 )
@getem
@getem
@getem | 7 283 |
| 12 | የመፅሐፉ ርዕስ :- የርሷ ስም
ገጣሚው / ፀሐፊው :- ዳዊት ጥዑማይ
በገበያ ላይ ውሏል
መፅሐፋን ማግኘት ለምትሹ
አዲስ አበባ ለምትገኙ
👉 + 2519 47 15 39 95
ወይንም
👉 +2519 45 52 52 49
ሐዋሳ ለምትገኙ
....... +251949002056
👉 +2519 47 15 39 95
ወይንም
👉 + 2519 49 00 20 56
@faberfortunae
በመደወል ማዘዝ ትችላላችሁ ።
( መልካም ንባብ ) | 9 255 |
| 13 | ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
እኔ ያንቺን ውበት በቋሚነት ማደንቅ፣
ብዙ ሰው አየሁኝ እውነትን ሲደብቅ፡፡
እኔስ አያስችለኝ፧
መኳል ነው ማስሸብረቅ ባለቀው ማማርሽ፣
አይቶ ዝም ሲል ግን ስንቱን ታዘብኩልሽ?!
ይቺ ጠባብ ቤቱ ትዕቢቱ ከልክላው
እንጂ የማይስልሽ፧
ዝምታ ሲያበዛ መልስ ያጣ እንዳይመስልሽ፨
//ክብሬን ክሬን ሲል ነው የማያወድስሽ//
(ወትሮም በዚ አገር
አብሰልሳይ ይቀድማል፧
ከሚያቆላጵስሽ!)
@mypoems396
@getem
@getem
@getem | 9 188 |
| 14 | ረሳኋት
(ሚካኤል አ)
ጤዛ እኮ ነው ገጽዋ
በማለዳ ረጥቦ ፣ ቀትር የሚሰዋ።
ጉም ነው የሷ መውደድ
ጋርዳዋለች ሲሉ ፣ እኔ አለው ስራመድ።
ጣሟን ዘነጋሁት ፣ እንደ በዓል ዶሮ
ዛሬ እንኳ ብቀምሳት ፣ እኩል ነች ከሽሮ።
ጠረኗ ጠፍቶኛል ፣
አዲስ ነኝ ለራሴ
እሰይ ከስማ ቀረች ፣
ያቺ የሰው ከሴ !
ጆሮዬን አልሰጥም
ስሟን እየጠሩ ፣ ተቀምጠው ጎኔ
እዛው ጨፈርኩበት ፣ በአምና ድንኳኔ።
፡
እያየኋት ከሳች
፡
እያየኋት ጠፋች
፡
እንደ አየር ጢያራ፣
ደመናማው ሰማይ
ይብላኝ ለሷ ፣ ጠራ።
:
እያልኩኝ ደንፍቼ
ላገኘሁት ሁሉ ፣ ጉራዬን ስነፋ
“ረሳኋት “ በሚል
አንድ ከንቱ ግጥም ፣ ብቅ አለች ተጽፋ።
ኡፋ 🥹
@getem
@getem
@paappii | 9 287 |
| 15 | የምጓጓለትን ባውቅስ
እንዴት ልሻው?
መውደቅ ሆኖ ቀርቷል፤
ምኞት መጨረሻው።
By Red-8
@getem
@getem
@paappii | 9 480 |
| 16 | ያላሉትን ነገር አዳምጥ
የማይሉትን ነገር ስማ.
ተብዬ ነው ያደኩት ፤
.
ዕንባሽ እርግማን ሲመራ
.እንዴት ነው ያላወኩት ?
.
አየሽ
ሳትከብጂበትም በፊት
እንዲሁ ሰው ፤ ' ሰው መሆኑ' አድክሞታል
መንቃት ነውር ሆኖበታል ።
አየሽ
ሰሞኑን በባሰው
የሚኮረሸም ጨለማ
.
የሚያጨራምት ዝምታ ውስጤን ወሮታል
.
አየሽ
ዕንባሽ ድንቃር ሆኖ ፤
ውስጤ
እረፍት ነውር ሆኖበታል ።
(አንዱ ጌታቸው)
@getem
@getem | 9 130 |
| 17 | 𝙞𝙣𝙨𝙥𝙞𝙧𝙚𝙙 𝙗𝙮 አያሙሌ'𝙨 𝙥𝙤𝙚𝙢
@mypoems396
@getem
@getem
@getem | 8 114 |
| 18 | ነገን ኑረን ፥ ዛሬን ሞትን
ትላንትናን እየለፋን ፥
በቀደም 'ለት ተቀበርን
መሞቻና መሰንበቻው ፥
ሳይታወቅ የውል ፍቺው
ቀን ልንጨብጥ በቀናችን ፥
ቀን አስጣለን መኖራችን።
By ፍቅረ-ማርያም ተሾመ
@getem
@getem
@paappii | 8 743 |
| 19 | ትንሣኤሽን ልየዉ
ውዳሴሽን አንብቤ ቅዳሴሽን ሰምቼ፣
በዝግ ባዕት በሱባኤ ሰንብቼ።
ትንሳኤሽን ልየዉ ከመቅደሱ ቆሜ፣
ከመሳጭ አንድምታ እዉቀትን ቀስሜ።
ስብሐተ ነግህ ን አድርሼ፣
ድርሳን ስንክሳሩን ከልሼ።
ቅዳሴን ላስቀድስ ከበራፉ ታዛ፣
አለሙን አስትቶ ለነፍስ የሚያስገዛ።
ትንሣኤሽን ልየዉ ከመቅደሱ ቆሜ፣
ከመሳጭ አንድምታ እዉቀትን ቀስሜ።
እንደ ሐዋርያዉ ትንሣኤሽ ይታየኝ፣
ከነጩ ሰበናት በረከቱ ይድረሰኝ።
ዕርገትሽን እንዳይ ፍቀጂ እናቴ፣
በጸሎት በምልጃሽ ይሞላልኝ ቤቴ።
እንኳን አደረሳችሁ🙏
✍ዔደን ታደሰ
@topazionnn
@getem
@getem | 10 562 |
| 20 | ተኳረፉ ብሎ ፡ ሊያስማማ ሊዳኘን
ህይወት ስንት መንገድ ፡ ፈጥሮ ሲያገናኘን የልጅ ነገር ብለን፡ ጥሪውን ንቀናል
ከእንግዲህ በኋላ...
ሽማግሌ ሆኖ፡ ሞት ያስታርቀናል።
by red-8
@getem
@getem
@paappii | 9 265 |
