☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA
☀ሁዳ መልቲሚዲያ - 🇭🇺🇩🇦 🇲🇺🇱🇹🇮🇲🇪🇩🇮🇦 -قناة هدى الاسلامية ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ንፁህ ኢስላማዊ እውቀት ይደርሳቸው ዘንድ እንሰራለን! ለአስተያየት @nuugaa
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA
Channel ☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA (@huda4eth) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 672 subscribers, ranking 3 618 in the Religion & Spirituality category and 1 550 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 672 subscribers.
According to the latest data from 04 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -244 over the last 30 days and by -4 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.72%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.09% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 757 views. Within the first day, a publication typically gains 1 103 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 12.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“☀ሁዳ መልቲሚዲያ - 🇭🇺🇩🇦 🇲🇺🇱🇹🇮🇲🇪🇩🇮🇦 -قناة هدى الاسلامية
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ንፁህ ኢስላማዊ እውቀት ይደርሳቸው ዘንድ እንሰራለን!
ለአስተያየት @nuugaa”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 05 July | 0 | |||
| 04 July | 0 | |||
| 03 July | +2 | |||
| 02 July | 0 | |||
| 01 July | 0 |
| 2 | ስሙ ረያን ጅላሉ ይባላል ሰዎች አታለውት ከወላጆቹ ደብቀው ወስደውት በሊቢያ እንዲህ እየተሰቃየ ለወላጆቹ
አንድ ሚልዮን አምስት መቶ ሺህ ብር ካላስገባችሁ እንገድለዋለን እያሉ በማስፈራራት እያስጨነቋቸው በመሆኑ ይህንን ገንዘብ የመክፈል አቅም ስለሌላቸው የቻላችሁትን ትተባበሯቸው ዘንድ በአላህ ስም እንጠይቃለን
1000266899029
አዚዛ መሀመድ | 1 393 |
| 3 | ለአላህ ትልቅ ምስጋና ይገባውና ዓለም ላይ በከፍተኛ ደረጃ እየተስፋፋ ያለ ሀይማኖት እስልምና ነው።
በሌላ በኩል ደሞ ከፍተኛ ግፍና ጭቆና እየደረሰባቸዉ ያሉ እነዚህ ሙስሊም ምእመናኖች ናቸው።
አንድ ሙስሊም በየትኛዉም ሁኔታና ቦታ ቢሆን ኢስላማዊ ስነ-ልቦናውን ከአምላኩ ከአሏህ(ሱብሀነሁ ወተዓላ) እና ከመልእክተኛው (ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጋር እስኪገናኝ ድረስ ጠብቆ መቆየት አለበት።
ኢስላማዊ ስነ-ልቦና ማለት ከአሏህ በስተቀር በእውነት የሚያመልኩት አምላክ የለም እንዲሁም ሙሀመድ የአሏህ የመጨረሻና መደምደሚያ ነብይ ናቸው፤ ዒሳም(ዐለይሂሰላም) የአሏህ መልእክተኛ ነው ብሎ የቋጠረውን እውነተኛ እና ፍፁም ትክክለኛ እምነት በኃይል ለመንጠቅ በማባበልና በማምታታት የቋጠረውን ለማስፈታት በስውርም በግልጽም ለሚመጣ ኃይል ለመመከት የሚያስችል ውስጣዊና ውጫዊ ትልቅ አቅም ነው።
አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ እንዲህ ይላል፡
وَكَأَيِّن مِّن نَّبِيٍّ قَاتَلَ مَعَهُ رِبِّيُّونَ كَثِيرٌ فَمَا وَهَنُوا لِمَا أَصَابَهُمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَمَا ضَعُفُوا وَمَا اسْتَكَانُوا ۗ وَاللَّهُ يُحِبُّ الصَّابِرِينَ
ከነቢይም ብዙ ሊቃውንት ከርሱ ኾነው የተዋጉ ብዙ ናቸው፡፡ በአላህም መንገድ ለሚደርስባቸው ነገር አልፈሩም፤ አልደከሙምም፡፡ (ለጠላት) አልተዋረዱምም፡፡ አላህም ትዕግስተኞችን ይወዳል፡፡ አሊ ዒምራን፡ 146 | 1 790 |
| 4 | የኑሮ ውድነት እና ተውሂድ!
ኑሮ ውድ በሆነ ቅጥር፣ ምድር ላይ ምቾት በተጓደለ ቁጥር ሙስሊሞች በዲናቸው ምክንያት ብቻ ችግር በገጠማቸው ቁጥር ተውሂዳቸውን መለስ ብለው መገምገም አለባቸው!
ምርጥ ምክር በሱዳኑ ሸይኽ አብዱረህማን ሀሚድ አል ናቢት
ከ☀ሁዳ መልቲሚዲያ
t.me/huda4eth | 1 671 |
| 5 | ደረሰ! ደረሰ! ደረሰ!
ከሀምሌ 01 እስከ ሀምሌ 11 ልዩ የዑምራ ፓኬጅ
በ150ሺ ብር ብቻ
7 ቀን መካ 3 ቀን መዲና
1 ጁሙዓ መካ 1 ጁሙዓ መዲና የሚሰግዱበት
* ቪዛና የደርሶ መልስ ቲኬት
* ለ2ቱም ሀረሞች ቅርብ የሆኑ ጥራታቸውን የጠበቁ ሆቴሎች
* ሙሉ የትራንስፖርት ወጪ
* በመካና በመዲና የታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
* የዑምራ አደራረግ ቅድመ ስልጠና እና የልምድ ልውውጦች
* ሾፒንግ ያካተተ ፓኬጅ
-------------
0967237373
ይደውሉ | 3 633 |
| 6 | አዳምጡት | 3 566 |
| 7 | ይህ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ እንዳያልፋችሁ!
በ150ሺ ብር ሙሉ የዑምራ ፓኬጅ
* ቪዛና የደርሶ መልስ ቲኬት
* ለ2ቱም ሀረሞች ቅርብ የሆኑ ጥራታቸውን የጠበቁ ሆቴሎች
* ሙሉ የትራንስፖርት ወጪ
* በመካና በመዲና የታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
* የዑምራ አደራረግ ቅድመ ስልጠና እና የልምድ ልውውጦች
* ሾፒንግ ያካተተ ፓኬጅ
-------------
0967237373
ይደውሉ | 3 766 |
| 8 | 🔊 የማይቀርበት ሙሀድራ🔊
ጀነት ❗️❗️
በዳኢ እና እስታዝ ከድር አብደላ
🗓 ቀን :- እሁድ ሰኔ 14 / 2018
⏰ 5: 00
🕌 ባታው :- አለም ባንክ በኢማሙ አህመድ
አል-ጋዚ መስጂድ
🎤 :- አዘጋጅ የኢማሙ አህመድ ወጣት ጀማአ
ከመስጂድ ኡለማ ቦርድ ጋር በመተባበር
https://t.me/ImamuAhmedYouth | 3 355 |
| 9 | ሙሉ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ በ150ሺ ብር ብቻ
ባለ4 ኮከብ ቅርብ ሆቴሎችና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ደርሶ መልስ
ከሀምሌ 01 እስከ 10
በ0967237373 ይደውሉ | 3 403 |
| 10 | 🔉🔉🔉ልዩ የክረምት ሸሪአዊ ትምህርት ለልጆች በረባኒይ ኢስላሚክ ሴንተር 🔉🔉🔉
የቁርአንና የተለያዩ የሸሪዐዊ ትምህርት ዘርፎች እንደ ተማሪዉ ደረጃና የአቀባበል ሁኔታ ይቀርባሉ።
ተቋሙ ዝግጅቱን አጠናቆ እርሶን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
የትምህርት ሰአት
▪️ ጠዋት ከ2:30 - 6:30
ወይም
▪️ ከሰአት ከ8:00 - 11:30
አድራሻ📍፦ ቤተል አደባባይ ከንግድ ባንኩ ጀርባ 90ሜ ገባ ብሎ
የምዝገባ ጊዜ 🗓 ፦ ከሰኔ 15 - 30
የምዝገባ ሰአት 🕑፦ ከጠዋቱ 3:00 - 12:00
ለበለጠ መረጃ : ☎️
0970448879 / 0970449079
ይደውሉ
🌐 https://t.me/rebbaniy | 2 444 |
| 11 | ሙሉ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ በ150ሺ ብር ብቻ
ከሀምሌ 01 እስከ 10
በ0967237373 ይደውሉ | 2 211 |
| 12 | 📢 የአዱረቱ አል-መክኑና የተርቢያና የቁርአን ማዕከል የምዝገባ ጥሪ
በቁርአን ልዕልናውን ከፍ ያደረገ ትውልድ ለመፍጠር በምናደርገው ጥረት፣ ለተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ምዝገባ መጀመራችንን በደስታ እንገልጻለን።
📚 የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች
ፕሮግራም
ዝርዝር መግለጫ
1. ኑኸባ ፕሮግራም
የአንድ ዓመት ቆይታ ያለው። ቁርአን (ከጀማሪ እስከ ሂፍዝ)፣ ከ400 በላይ ሀዲሶች፣ ሲራ፣ ተፍሲር፣ አረብኛ ቋንቋ፣ አቂዳ እና ልዩ የስነ-ምግባር ስልጠናዎችን ያካተተ።
2. ሰቢሉ ነጃህ
የሶስት ወር ፕሮግራም (ከሰኔ 13 እስከ ነሐሴ 30)።
3. ሰፍዋ (የክረምት)
ቁርአን ሂፍዝ፣ ተፍሲር፣ ሀዲስ፣ ሲራ፣ አቂዳ፣ አረብኛ ቋንቋ፣ ፊቅህ፣ ልዩ ልዩ ኮርሶች እና የጉዞ ፕሮግራሞችን ያካተተ።
ℹ️ ጠቃሚ መረጃዎች
አዳር አገልግሎት፦ ለወንዶች እና ለሴቶች ተማሪዎች በአዳር ፕሮግራም እናስተናግዳለን።
የዕድሜ ገደብ፦ ከ7 ዓመት በላይ የሆኑ።
አድራሻዎቻችን፦
ዋናው መስሪያ ቤት፡ አንፎ 105
በአዲስ አበባ በተለያዩ ቅርንጫፎች ይገኛሉ።
📞 ለበለጠ መረጃ እና ምዝገባ
ስልክ ቁጥሮቻችንን በመጠቀም አሁኑኑ ይመዝገቡ፡
0910 76 93 03
0921 12 37 12
0954 93 75 75
0940 50 50 65
"በቁርአን ልዕልናውን ከፍ ያደረገ ትውልድ መፍጠር የዘውትር ህልማችን ነው!" | 2 791 |
| 13 | ትኩረት ለዚህ ጉዳይ
በጣም የተዘጋጀንበት ፕሮግራም ነው! | 2 625 |
| 14 | ልዩ የነጃህ እና የኑር ቀን፣ የሀፊዞችን የጽናት ውጤት የምናይበት፣ በቁርኣን ኑር የምናበራበት እና ማዕከላችን ለኡማው የሚያበረክተውን ትልቅ አስተዋፅዖ በጋራ የምናከብርበት ልዩ ፕሮግራም ።
ከቢላል ኢስላሚክ ፋውንዴሽን ስር የሚገኘው ቢላል የቁርኣን ሂፍዝና የተርብያ ማዕከል፣ ከከላላ ከተማ እና አካባቢዋ ተመርጠው ለሁለት ዓመት ያህል የተከበረውን የቁርኣን ሂፍዝ በጽናት ሲከታተሉ የነበሩ የሁለተኛው ዙር ቁርኣን ሀፊዞችን በደማቅ ሁኔታ ለማስመረቅ ሁሉንም ዝግጅቶች አጠናቋል።
የአላህን ቃል ለመጠበቅ የተጉ እኒህን ውድ ሀፊዞች በጋራ ለማበረታታት እና የምርቃቱን ደስታ ለመጋራት፣ ከዚህ በታች በተገለጹት ቀናት እና ቦታዎች ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ቀን፡ የፊታችን እሁድ፣ ሰኔ 14/2018 ዓ.ል
ቦታ፡ በከላላ ከተማ፣ ከላላ አዳራሽ
ሰዓት፡ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ
ኑ፣ በቁርኣን ኑር ተከበን፣ በዱዓ ተሞልተን፣ ለአዲሶቹ ሀፊዞች እና ለአገራችን መልካም ተስፋን እንመኝ!
ቢላል ኢስላሚክ ፋውንዴሽን
"የቁርኣን ኑር ለሁሉም!" * | 2 333 |
| 15 | ለወጣቶች በተለይ በየትኛውም የሱስ አይነት የተቸገራችሁ በተቃራኒ ፆታ ፈተና የተፈተናችሁ ከነዚህ ወንድሞች የተሻለ የምታገኙ አይመስለኝም!
ግዜ ሰጥታችሁና ከልብ ፕሮግራም አውጥታችሁ በአንዱ የሶሻል ሚዲያ ተከታተሏቸው! ትጠቀማላችሁ!! ሞክሩት
**************
በቅርብ ጊዜ የጀመርነው የ«ስለ ቀልባችን» የቲክቶክ ገፃችን በአጭር ጊዜ ውስጥ 10,000 ተከታዮችን አፍርቷል። ከልብ ለምትወዱን፣ ለምትከታተሉንና ለምታበረታቱን ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይረን!
⭐️በሌሎች የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮቻችንም አብራችሁን እንድትሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን፤ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ፡👍🫴👇
📹 ዩቱብ (YouTube):
t.ly/sle_qelbachn_yt
🆔 ኢንስታግራም (Instagram):
t.ly/sle_qelbachn_ig
🌐 ቲክቶክ (TikTok):
t.ly/sle_qelbachn_tt
📖ፌስቡክ (Facebook):
t.ly/sle_qelbachn_fb
✅ስለ ቀልባችን | 2 163 |
| 16 | ታላቅ የምስራች እነሆ
ሸይኽ ኢድሪስ ሞላ የሂፍዝ ማዕከል ልዩ የሆነ የሀሉለት ወር የቃኢደቱ ኑራኒያ ኮርስ ስላዘጋጀ በዚህ ልዩ ፕሮግራም ቦታ ሳይሞላባቹ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን
ልብ ይበሉ ኮርሱ የሚሰጠው እድሜያቸው ከ10 አመት በላይ ብቻ መሆኑን እናሳስባለን
የምዝገባ ቀን ከ ሰኔ 8 እስከ ሰኔ 21ድረስ
አድራሻ ፍሊዶሮ ጠዊል እሪልስቴት ፊት ለፊት ቁጥር አንድ መርከዝ መተው ይመዝገቡ
ለበለጠ መረጃ በ 09 75 99 91 11 | 2 389 |
| 17 | በዚህ ልክ AI ፎቶ አቀናብሮ የጥላቻ ወሬን መንዛት ፍሬው ምንድን ነው?
መጠላላትን መስበክና እርስ በርስ ማጋጨት ትርፉ ስንት ነው?
ምስኪኑን ተራ አማኝ ቂም ማስቋጠር ግቡ መንድን ነው?
ኧረ ሀይ ባይ የላቸውም ወይ? ፍላጎታቸው ምንድን ነው?
በዚህ ዘመን እንደ ቻይና ፊልም በጎራዴ ሰልጥኖ የሚዋጋ አለ እያሉ ሲዋሹ የራሳቸው አማኝ ላይ ማፌዝ አይሆንም ግን?? ሌላው ቢቀር ውሸቱ ትንሽ ይጣፍጥ ዘንድ በድሮን ዘመን ጎራዴው እንደማይሄድ ተረዱ ባካችሁ!!
እና ሻሂድ ምን ማለት እንደሆነም እያስረዳችሁን!! እኛ አልገባንም!!
t.me/huda4eth | 2 907 |
| 18 | ይሄ ነገር ይታይ እንጂ ያ ጀማዓ!
ከናነተው ለናንተው ወደናነተው ነው ነገሩ!!
እየተደማመጥን ጎበዝ!! | 2 332 |
| 19 | እርግጥም ነው በ አላህ የተመካ እርሱ በቂው ነው | 2 723 |
| 20 | ሙሉ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ በማይታመን ዋጋ
ከሀምሌ 01 እስከ 10
በ0967237373 ይደውሉ | 3 292 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
