☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA
☀ሁዳ መልቲሚዲያ - 🇭🇺🇩🇦 🇲🇺🇱🇹🇮🇲🇪🇩🇮🇦 -قناة هدى الاسلامية ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ንፁህ ኢስላማዊ እውቀት ይደርሳቸው ዘንድ እንሰራለን! ለአስተያየት @nuugaa
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA
Канал ☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA (@huda4eth) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 21 228 підписників, посідаючи 3 622 місце в категорії Релігія і духовність та 1 607 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 21 228 підписників.
За останніми даними від 26 серпня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -285, а за останні 24 години на -23, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 11.77%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 5.06% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 500 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 074 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 16.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“☀ሁዳ መልቲሚዲያ - 🇭🇺🇩🇦 🇲🇺🇱🇹🇮🇲🇪🇩🇮🇦 -قناة هدى الاسلامية
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ንፁህ ኢስላማዊ እውቀት ይደርሳቸው ዘንድ እንሰራለን!
ለአስተያየት @nuugaa”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 27 серпня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 27 серпня | 0 | |||
| 26 серпня | 0 | |||
| 25 серпня | 0 | |||
| 24 серпня | 0 | |||
| 23 серпня | 0 | |||
| 22 серпня | 0 | |||
| 21 серпня | 0 | |||
| 20 серпня | +1 | |||
| 19 серпня | 0 | |||
| 18 серпня | 0 | |||
| 17 серпня | 0 | |||
| 16 серпня | 0 | |||
| 15 серпня | +5 | |||
| 14 серпня | +3 | |||
| 13 серпня | 0 | |||
| 12 серпня | 0 | |||
| 11 серпня | 0 | |||
| 10 серпня | 0 | |||
| 09 серпня | +4 | |||
| 08 серпня | +1 | |||
| 07 серпня | +1 | |||
| 06 серпня | 0 | |||
| 05 серпня | +3 | |||
| 04 серпня | +2 | |||
| 03 серпня | +3 | |||
| 02 серпня | 0 | |||
| 01 серпня | 0 |
| 2 | አሸንፏል ለማንኛውም አልሀምዱሊላህ!! | 533 |
| 3 | ለረቢቅ ዱዓ አርጉለት!! | 691 |
| 4 | 👆ምክር በታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ ኑረዲን ኸሊል
ባለ ዘውዱ ቁርአን ሃፊዝ
------------------------------
የቂያማ ቀን ቁርአን የሀፈዘ ሰው
ካሉት በርካታ ስጦታዎች በጥቂቱ
በቅበት ኑራህ መድረሳ ከ2ኛ ዙር
የተማሪዎች ምርቃት የተወሰደ!
ይደመጥ ወሳኝ ምክር ነው ሼርም ይደረግ | 1 553 |
| 5 | የ "አንብብ" ከዋሻው መውጣት ሲደንቀኝ ከዋሻው ያልወጡ ትውልዶች መምጣት ይናፍቀኛል
በሚል መሪ ቃል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
በኢትዮጲያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው
ጛሩ ሒራ አለም አቀፍ የንባብ ወድድር ተጀመረ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ቢሮአችን አዲስ አበባ አብነት አካባቢ የሚገኝ ሲሆን ማንኛውንም ጥያቄ በአካል በመምጣጥ መስተናገድ ይችላሉ ፣ ሙሉ መረጃውን እና የምዝገባ ሂደቱን በዌብሳይታችን (sulmahira.et) ላይ ማግኘት ይቻላል። ስለዚህ ምንም አይነት ጥርጣሬ ሳይኖራችሁ መመዝገብ እና መሳተፍ ትችላላቹ
ለመጀመሪያ ዙር ንባብ ውድድሩ የተመረጠው የኢማም ሙሐመድ ቢን ዓብዱልወሃብ የሕይወት ታሪክ መፅሐፍ አለም አቀፍ ተደራሽ አንዲሆን ለተወዳዳሪ ምቹ በሆነ መልኩ በ አፕልኬሽን ተሰርቶ።
የምዝገባ ሂደቱ የተጀመረ ሲሆን
💸በ499 ብር ብቻ………
▶️ መፅሐፉን ያውርዱ
▶️ የንባብ ውድድሩን ይመዝገቡ
▶️ የማጠቃለያ ሽልማትና የመጽሐፍ ዳሰሳ • ፕሮግራም ትኬት ይቁረጡ
➡️ለ1 ወር ያህል በእርጋታ ያንብቡ
ከመፅሐፉ የተዘጋጁ ጥያቄዎችን በመፈተን ይወዳደሩ
➡️ጛሩ ሒራ የንባብ ውድድር ያዘጋጀው ልዩ ልዩ ስጦታዎች ይሸለሙ !
1️⃣ኛ ለወጣ የቤተሰብ ዑምራ🕋
2️⃣ኛ iphone 13 promax 🎒
3️⃣ኛ Brand ላፕቶፕ (PC) 💻
ከ4️⃣ኛ–1️⃣0️⃣ኛ ለሚወጡ ልዩ ልዩ ሽልማቶች!
⬇️ለመመዝገብ⬇️
🌐https://sulmahira.et/register?ref=011
❤️በቴሌግራም ቦት ለመመዝገብ = https://t.me/gharuhirabot?start=ref=011
ደውለው መመዝገብ ይችላሉ።
🌟0946248626
🌟0942189967
የቴሌግራም አድራሻ👇 https://t.me/sulmahira | 1 761 |
| 6 | መውሊድን ማናከብር ሰዎች ከሚያከብሩት ጋር እንዴት መሆን አለብን?
-------------------------------‑---------------------------------------------
ኡስታዝ ጅብሪል አክመል
۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩
☀ ሁዳ መልቲሚዲያ
----------------------
በቴሌግራም
t.me/huda4eth
በፌስቡክ
fb.com/huda4etb
በዩትዩብ
https://goo.gl/WK5K5N
ያግኙን | 1 820 |
| 7 | ይህ ልዩ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ እንዳያልፋችሁ!
በ150ሺ ብር 14ኛ ዙር ልዩ የዑምራ ፓኬጅ
* ቪዛና የደርሶ መልስ ቲኬት
* ለ2ቱም ሀረሞች ቅርብ የሆኑ ጥራታቸውን የጠበቁ ሆቴሎች
* ሙሉ የትራንስፖርት ወጪ
* በመካና በመዲና የታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
* የዑምራ አደራረግ ቅድመ ስልጠና እና የልምድ ልውውጦች
* ሾፒንግ ያካተተ ፓኬጅ
-------------
0967237373
ይደውሉ | 2 417 |
| 8 | Немає тексту... | 2 445 |
| 9 | ይህ ልዩ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ እንዳያልፋችሁ!
በ150ሺ ብር 14ኛ ዙር ልዩ የዑምራ ፓኬጅ
* ቪዛና የደርሶ መልስ ቲኬት
* ለ2ቱም ሀረሞች ቅርብ የሆኑ ጥራታቸውን የጠበቁ ሆቴሎች
* ሙሉ የትራንስፖርት ወጪ
* በመካና በመዲና የታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት
* የዑምራ አደራረግ ቅድመ ስልጠና እና የልምድ ልውውጦች
* ሾፒንግ ያካተተ ፓኬጅ
-------------
0967237373
ይደውሉ | 2 696 |
| 10 | Немає тексту... | 3 321 |
| 11 | በአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል አስተባባሪነት የተካሄደው የደም ልገሳ መርሃ ግብር በታላቅ ስኬት ተከናወነ
ሁዳ መልቲ ሚዲያ | ነሐሴ 11 2018 ዓ.ል (ረቢዑል አወል 04፣ 1448 ዓ.ሂ)
የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ደምና ህብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ታላቅ የደም ልገሳ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በታላቅ ስኬት ተካሂዷል።
ይህ መርሃ ግብር የወጣቶች ካውንስሉ የ2018 ዓ.ል የክረምት የበጎ ፈቃድ ንቅናቄ አካል የሆነና የዜጎችን ህይወት ለመታደግ ያለመ የበጎ አድራጎት ተግባር ነው።
በዚህ የተቀደሰ መርሃ ግብር ላይ የሃይማኖት አባቶችና ከፍተኛ አመራሮች በአካል ተገኝተው ደማቸውን በመለገስ አርአያነታቸውን አሳይተዋል፡
ሼህ ሃጂ ሱልጣን አማን ኤባ – የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚደንት
ሼህ ሙሐመድ ሸሪፍ – የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት
ኡስታዝ ሺሐቡዲን ሼህ ኑራን – የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የአስተዳደራዊ ጉዳዮችና ተቋማዊ ልህቀት ምክትል ፕሬዝዳንት
በተጨማሪም ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ የካውንስሉ አባላት፣ የከተማዋ ሙስሊም ወጣቶችና ልዩ ልዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመርሃ ግብሩ ላይ በነቃ ሁኔታ በመሳተፍ ደማቸውን ለገሰዋል።
"ደም መለገስ የሰውን ህይወት ከመታደግ ባሻገር የወጣቶች ለሀገራቸውና ለማህበረሰባቸው ያላቸውን ቁርጠኝነት፣ አጋርነትና ወንድማማችነት የሚያጎላ ታላቅ ሰብአዊ እሴት ነው!"
#ሁዳ_መልቲ_ሚዲያ #HudaMultimedia
ሀያት ሁሴን | 3 607 |
| 12 | በአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል አስተባባሪነት የተካሄደው የደም ልገሳ መርሃ ግብር በታላቅ ስኬት ተከናወነ
ሁዳ መልቲ ሚዲያ | ነሐሴ 11 2018 ዓ.ል (ረቢዑል አወል 04፣ 1448 ዓ.ሂ)
የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ደምና ህብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ታላቅ የደም ልገሳ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በታላቅ ስኬት ተካሂዷል።
ይህ መርሃ ግብር የወጣቶች ካውንስሉ የ2018 ዓ.ል የክረምት የበጎ ፈቃድ ንቅናቄ አካል የሆነና የዜጎችን ህይወት ለመታደግ ያለመ የበጎ አድራጎት ተግባር ነው።
በዚህ የተቀደሰ መርሃ ግብር ላይ የሃይማኖት አባቶችና ከፍተኛ አመራሮች በአካል ተገኝተው ደማቸውን በመለገስ አርአያነታቸውን አሳይተዋል፡
ሼህ ሃጂ ሱልጣን አማን ኤባ – የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚደንት
ሼህ ሙሐመድ ሸሪፍ – የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት
ኡስታዝ ሺሐቡዲን ሼህ ኑራን – የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የአስተዳደራዊ ጉዳዮችና ተቋማዊ ልህቀት ምክትል ፕሬዝዳንት
በተጨማሪም ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ የካውንስሉ አባላት፣ የከተማዋ ሙስሊም ወጣቶችና ልዩ ልዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመርሃ ግብሩ ላይ በነቃ ሁኔታ በመሳተፍ ደማቸውን ለገሰዋል።
"ደም መለገስ የሰውን ህይወት ከመታደግ ባሻገር የወጣቶች ለሀገራቸውና ለማህበረሰባቸው ያላቸውን ቁርጠኝነት፣ አጋርነትና ወንድማማችነት የሚያጎላ ታላቅ ሰብአዊ እሴት ነው!"
#ሁዳ_መልቲ_ሚዲያ #HudaMultimedia
ሀያት ሁሴን | 20 |
| 13 | Немає тексту... | 13 |
| 14 | የ "አንብብ" ከዋሻው መውጣት ሲደንቀኝ ከዋሻው ያልወጡ ትውልዶች መምጣት ይናፍቀኛል ...በሚል መሪ ቃል በኢትዮጲያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው ጛሩ ሒራ
አለም አቀፍ የንባብ ወድድር ተጀመረ
በ ኢማም ሙሐመድ ቢን ዐብዱል-ወሃብ የሕይወት ታሪክና ተሞክሮ ላይ የሚያጠነጥን በአራት ቋንቋ በአማረኛ፣ በአረብኛ፣ በኦሮምኛ እና በኢንግሊዝኛ የተዘጋጀ የአፕልኬሽን መፅሐፍ ለንባብ ውድድር ይዘንላችሁ ስለቀረብን እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
በ499 ብር ብቻ………👌🏻
• መፅሐፉን ያውርዱ
• የንባብ ውድድሩን ይመዝገቡ
• የማጠቃለያ ሽልማትና የመጽሐፍ ዳሰሳ
• ፕሮግራም ትኬት ይቁረጡ
ለ1 ወር ያህል በእርጋታ ያንብቡ።
ከመፅሐፉ የተዘጋጁ ጥያቄዎችን በመፈተን ይወዳደሩ።
ጛሩ ሒራ የንባብ ውድድር ያዘጋጀው ልዩ ልዩ ስጦታዎችንም ይሸለሙ ።
1ኛ ለወጣ የቤተሰብ ዑምራ
2ኛ iphone 13 promax
3ኛ ላፕቶፕ
ከ4ኛ–10ኛ ለሚወጡ ልዩ ልዩ ሽልማቶች
በተጨማሪም ተመዝግቦ ለተወዳደረ ሁሉ የዑምራ እጣ እድል ማሸነፊያ ቁጥር ይሰጠዋል።
ከታች ያለውን ሊንክ ጠቅ በማድረግ
አሁኑኑ ገብተው መመዝገብ ይችላሉ 👇🏻
https://sulmahira.et/register?ref=011
በተሌግራም ለመመዝገብ👇
https://t.me/gharuhirabot?start=ref=011
ለበለጠ መረጃና ለመመዝገብ👇
0946248626
0942189967 | 2 710 |
| 15 | Немає тексту... | 3 699 |
| 16 | አፋልጉን⭕️
ሼር ሼር ⭕️
ታዳጊ ሱመያ ፈትሂ አብዱረሂም እና ሱደይስ ፈትሂ አብዱረሂም ትላንት ከምሽቱ 2:00 አካባቢ ኮየ ፈጬ ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤታቸዉ እንደወጡ አልተመለሱም እነዚህን ሁለት ታዳጊ እህት እና ወንድም ያየ ወይም ያሉበትን የሚያዉቅ በመጠቆም እንዲተባበረን በአላህ ስም እንጠይቃለን
ፈላጊ ቤተሰቦቻቸዉ
Fetia Muzemil
091 215 1950 | 3 679 |
| 17 | #ከሀራም_ለመላቀቅ_ይፈልጋሉን ? 🤔
هل تريد الإقلاع من الذنوب 🤲
ከሀራም (ከአላህ ክልከላዎች) መራቅና ወደ ሐላል ማዘንበል የጠንካራ እምነት (ኢማን) ምልክት ነው ✨። በዚህ መልካም መንገድ ላይ ለመጽናትና መንፈስዎን ለማጠናከር የሚረዱ ዋና ዋና ነጥቦች፦ 📝
1️⃣ ሶላትን በወቅቱ በጀመዓ መስገድ፦ ሶላት ከእኩይና ከሀራም ነገሮች ሁሉ የሚከለክል ትልቁ መከላከያ ነው 🕌።
2️⃣ መጥፎ አጋጣሚዎችንና ቦታዎችን መሸሽ፦ ወደ ሀራም የሚወስዱ መንገዶችን (ማህበራዊ ሚዲያ📱፣ መጥፎ ጓደኞች🚫፣ ወይም አላስፈላጊ ቦታዎች) መራቅ።
3️⃣ ጥሩ ጓደኞችን መያዝ፦ ወደ መልካም ነገር የሚያስታውሱዎትና ወደ አላህ መንገድ የሚወስዶትን መልካም ጓደኞችን መርጦ መያዝ 👫።
4️⃣ ዱዓ ማብዛት፦ አላህ ከሀራም ነገሮች እንዲያርቆትና በሐላሉ እንዲያብቃቃዎት በቋሚነት እሱን ይለምኑት 🤲።
5️⃣ ጊዜን በጠቃሚ ነገር ማሳለፍ፦ ትርፍ ጊዜዎን መስጅዱ ውስጥ በመሆን 🕌: በቁርዓን📖፣ በትምህርት📚 ፣ በዚክር📿 : በኢስቲግፉር : በስራ🔧 ወይም በስፖርት⚽ በማሳለፍ አእምሮዎ ወደ ሀራም እንዳያስብ ማድረግ።
6️⃣ ተውበት ኢስቲግፋር ማድረግን ማብዛት 🔄: በሆነ አጋጣሚ ᵗህተት ቢሰሩ እንኳ ተስፋ ሳይቆርጡ ወዲያውኑ ወደ አላህ ተመልሰው ምህረትን መጠየቅ።
7️⃣ መልካም ስራዎችን አቅሞ በፈቀደው መጠን ማዘውተር 🎯 ለምሳሌ:- ሰላት 🕌 : ጾም ☀️ : ሰደቃ 🤝 : የቀብር ዚያራ : የታመመን መጠየቅ ... ወዘተ
8️⃣ በዚህ መንገድ ላይ መጽናት ትዕግስት ማድረግ ዋናው ቁልፍ ነው 🔑።
ያ አላህ በሀቅ መንገድ ላይ አጽናን 🤲
ያ አላህ ከሀራም መንገድ አርቀን ✨
ያ አላህ ዱንያ አኼራችንን አሳምርልን 🌍
ኡስታዝ ሙሀመድ ፈረጅ | 3 239 |
| 18 | የረጅም ጊዜ በጣም በሚመኙት የነበረውን ጥሪ ለመመለስ ዝግጁ ናችሁ? 📞
ይህ ልዩ የክረምት የዑምራ ፓኬጅ እንዲያሰፋችሁ! 🎁
በ150ሺ ብር 14ኛ ዙር ልዩ የዑምራ ፓኬጅ
* ቪዛና የደርሶ መልስ ቲኬት ✈️
* ለ2ቱም ሀረሞች ቅርብ የሆኑ ጥራታቸውን የጠበቁ ሆቴሎች 🏨
* ሙሉ የትራንስፖርት ወጪ 🚕
* በመካና በመዲና የታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት 🕌
* የዑምራ አደረጋጅ ቅድመ ስልጠና እና የልምድ ልውውጦች 📚
* ሾፒንግ ካተተ ፓኬጅ 🛍️
-------------
0967237373
ይደውሉ 📲 | 2 564 |
| 19 | ታላቁ ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን ዛሬ ነሀሴ 2/12/28 በቄራ ሰላም መስጂድ ባደረጉት የዳዕዋ ፕሮግራማቸው።
በአዲስ አበባ ለሚገኙ ላይብረሪ ላላቸው ስድስት መስጂዶች
30 መፅሀፍ በወቅፍ የነየቱ ሲሆን፣ በዋነኝነት ይህ የታሪክ መፅሐፍ አሁን ያለው ትውልድ እንዲሁም የወደፊቱም ትውልድ ጭምር ሊያውቀው የሚገባ መሆኑን በማስገንዘብ ላይብረሪዎች ላይ በወቅፍ እንዲሰጥላቸው አደራ በማለት ሙሉ ወጪውን ሸፍነዋል።
📖📖📖📖📖📖????????
የኔ ውዶች ማንበብ መረዳቱን አላህ ያግራላችሁ
https://t.me/huda4eth | 2 905 |
| 20 | የተሰረቀ ሲልቨር ዶልፊን መኪና አፋልጉን
#Ethiopia | ንብረትነቱ ፋአድ ደሊል ሲልቨር ዶልፊን መኪና (Silver Dolfin) ፣ ሐምሌ 27ቀን 2018 ዓ.ም ቤተል አለም ባንክ የመኪና ማቆሚያ ቦታ ተሰርቆ ጠፍቱዋል ።
የመኪናው መረጃዎች፦
* የሰሌዳ ቁጥር፦ AA 2- 99051
* የመኪናው ዓይነት፦ ዶልፊን ( Silver)
* ቀለም፦ ሲልቨር
ይህንን መኪና ያየ፣ ያለበትን ቦታ የሚያውቅ ወይም ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቶ እንዲያዝ ለሚያደርግ ሰው የላቀ የገንዘብ ወረታ (ሽልማት) ይከፈላል።
ለጥቆማ፦
+251911 884178
+251911 472367
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ተባበሩን!
ማሳሰቢያ፦
መኪናውን በየትኛውም መንገድ የተመለከተ ሰው በአቅራቢያው ለሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ ወይም በተጠቀሱት ስልኮች በአስቸኳይ እንዲያሳውቅ በአክብሮት እንጠይቃለን። | 4 171 |
