en
Feedback
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

Open in Telegram

كناشة ابن منور

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

Channel Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) (@ibnumunewor) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 109 303 subscribers, ranking 326 in the Religion & Spirituality category and 260 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 109 303 subscribers.

According to the latest data from 13 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 188 over the last 30 days and by 19 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.85%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.13% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 17 322 views. Within the first day, a publication typically gains 7 798 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
كناشة ابن منور

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 14 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

109 303
Subscribers
+1924 hours
-707 days
+18830 days
Posts Archive
የኪታቡ ተውሒድ ደርስ * በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ * ክፍል - 07 = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ
ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564

የኪታቡ ተውሒድ ደርስ * በሑዘይፋ መስጂድ እየቀረበ ያለ * ክፍል - 06 = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ዛሬ እሁድ ሐምሌ 5/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚ
ዛሬ እሁድ ሐምሌ 5/2018 የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡ የሌላችሁ በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/9564

በድጋሚ ለማስታወስ ~ ተቋርጦ የነበረው ሳምንታዊ የደርስ ፕሮግራም ዛሬ እሁድ ይጀመራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ * ጊዜ፦ ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ኪታቦች 1. منھج السالكين 2. كن سلفيا على الجادة

አሰላሙ ዐለይኩም ~ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ መግባት አልቻልኩም። በጣም በጣም ይቅርታ። ነገ እገባለሁ፣ ኢንሻአላህ።

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ተቋርጦ የነበረው ሳምንታዊ የደርስ ፕሮግራም ነገ እሁድ ይጀምራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ * ጊዜ፦ እሁድ ከረፋዱ ከ4፡00 ጀምሮ ኪታቦች 1. منھج السالكين 2. كن سفيا على الجادة

ቤትዎ የደስታ ምንጭዎ እና ማረፊያዎ መሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም! ደስታዎን ሙሉ ለማድረግ፣ ረፍትዎን ለማጣጣም አቡ ፈህድ ዐረቢያን መጅሊስ ጥራትና ውበትን አጣምሮ ይዞሎት ቀርቧል! • ✅ ጥራታቸውን
+9
ቤትዎ የደስታ ምንጭዎ እና ማረፊያዎ መሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም! ደስታዎን ሙሉ ለማድረግ፣ ረፍትዎን ለማጣጣም አቡ ፈህድ ዐረቢያን መጅሊስ ጥራትና ውበትን አጣምሮ ይዞሎት ቀርቧል! • ✅ ጥራታቸውን የጠበቁ ጨርቆች እና ስፖንጆች • ✅ ለአይን ማራኪ የሆኑ ዲዛይኖች • ✅ በምርጫዎ በታማኝነት ይሰራልዎታል . ✅ ያሉበት ሀገር እንልካለን ቤቶን በዘመናዊ መጅሊስና በሌሎች የሲንጀር ውጤቶች ለማስዋብ አሁኑኑ ይዘዙን! 📞 ስልክ👇      0923776611      0959444547 📱 በቴሌግራም ያግኙን፦@Alfehd1220 የቴሌግራም ፔጃችንን ይቀላቀሉ ወዳጅ ዘመዶንም ይጋብዙ👇 https://t.me/abufehdmejlis11

ደርስ ~ •  ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም •  ክፍል:- 30 •  የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 75

ዛሬ ሃሙስ ጁሙዐ 03/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ
ዛሬ ሃሙስ ጁሙዐ 03/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421 * የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 73 * ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡- https://t.me/IbnuMunewor

አሰላም አለይኩም ወራህመቱላህ ወበረካትሁ - ይሄ ወገናችን የሚኖረዉ ጂቡቲ ነበር 6 ልጆችም አሉት ባለቤቱና ልጆቹ ራሱ ችግር ላይ ናቸዉ ልጆቻቸዉም ለሥራ አልደረሡም። እዚያ ሁኖ እየታከመ እያለ ስላል
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላህ ወበረካትሁ - ይሄ ወገናችን የሚኖረዉ ጂቡቲ ነበር 6 ልጆችም አሉት ባለቤቱና ልጆቹ ራሱ ችግር ላይ ናቸዉ ልጆቻቸዉም ለሥራ አልደረሡም። እዚያ ሁኖ እየታከመ እያለ ስላልተሻለዉ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ደሴ ህክምና ጀምሮ ነበር። የደም ካንሰር ነዉ ብለዉ ለጥቁር አንበሳ ሪፈር ቢፅፉለትም እሱ ግን እንኳን መታከሚያ ወደ አዲስ አበባ መሄጃ የትራንስፖርትም የለዉም። እዛም ሂዶ ምን ያክል ገንዘብ እንደሚጠየቅ አልታወቀም። አሁን የሚገኘዉ ወሎ የሚስቱ እህት እያሥታመመችዉ ነዉ። ደጋግ ወንድምና እህቶቻችን ቢረዱት እና ሰበቡን አድርሰን ለልጆቹ ቢተርፍላቸዉ እንርዳዉ። የአካዉንት ቁጥር፦1000492234838 ጀማል ኢብራሂም ሃሚድ

قال ابن القيم -عن يوم الجمعة-: «وهو في الأيام كشهر رمضان في الشهور، وساعة الإجابة فيه كليلة القدر في رمضان. ولهذا من صحَّ له يومُ جمعته وسلِمَ؛ سلِمَتْ له سائرُ جمعته. ومن صحَّ له رمضانُ وسَلِم؛ صحَّت له سائرُ سَنته. ومن صحَّت له حجَّته وسلِمَتْ؛ صحَّ له سائر عُمره. فيومُ الجمعة ميزان الأسبوع، ورمضانُ ميزان العام، والحجُّ ميزان العمر». «زاد المعاد» ٤٩٢/١

ደርስ ~ •  ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም •  ክፍል:- 29 •  የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 73

ዛሬ ሃሙስ ሐምሌ 02/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ
ዛሬ ሃሙስ ሐምሌ 02/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421 * የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 73 * ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡- https://t.me/IbnuMunewor

ደርስ ~ •  ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም •  ክፍል:- 28 •  የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 70

ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 01/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ
ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 01/2018 የሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም ኪታብ ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * የሚሰጥበት ቦታ:- አሸዋ ሜዳ መስጂደል ዋሊደይን * ጊዜ:- ከመግሪብ እስከ ዒሻእ * ኪታቡን በpdf መልኩ በዚህ ታገኙታላችሁ፦ https://t.me/IbnuMunewor/9421 * የዛሬ ደርስ መነሻ:- ገፅ፡ 70 * ቦታው ላይ መገኘት ለማትችሉ ደርሱ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ይተላለፋል፡- https://t.me/IbnuMunewor

📌 #خطبة_مكتوبة -١٠ (٢٥-٠١-١٤٤٨هـ) بعنوان: ”إِذَا احْتَبَسَ الْغَيْثُ... فَإِلَى اللَّهِ الْمُلْتَجَأُ“ ✏️ كتبها: أبو مسلم عمر بن حسن العروسي 📥📥📥 https://t.me/AbumuslimArabicDuroos/9240 #الرقائق_خطبة_الجمعة #الأحكام_الخطبة

ሑሴን ባይኖር ኖሮ አላህም አይመለክ፣ ነብዩም አይታወቁም ነበር ይላል ይሄ ሺዒ። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ إياكم والغلوَّ في الدينِ فإنما أهلَك مَن كان قبلَكم الغلوُّ في الدينِ "በሃይማኖት ውስጥ ድንበር ማለፍን ተጠንቀቁ፤ ምክንያቱም ከእናንተ በፊት የነበሩትን ያጠፋቸው በሃይማኖት ውስጥ ያለው ድንበር ማለፍ ነው።" [አን-ነሳኢይ፡ 3057] = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ለአስተውሎት ~ * 0ሊይም ሑሰይንም በሰው እጅ ነው የተ7ደሉት። ሺ0ዎች አስራ አራት ክፍለ ዘመናት ዐሊይን ጥለው በሑሰይን ሞት ነው እያለቀሱ ያሉት። የዐሊይ ደረጃ ከሑሰይን የሚበልጥ ቢሆንም ጥቁር ለብሰው ደረታቸውን የሚደቁት ለሑሰይን ነው። * የዐሊይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ገዳይ ኻሪጂዩ ዐብዱረሕማን ብኑ ሙልጀም ነው። ይህንን የተረጋገጠ 7ዳይ ያን ያህል ስሙን እያነሱ ሲራገሙ አይሰሙም። እሱን ጥለው ከሑሰይን ግድያ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ሙስሊሞች ሲሳደቡና ሲያብጠለጥሉ ነው የሚኖሩት። * የሑሰይን 7ዳይ ሺምር ብኑ ዚል-ጀውሸን ይባባል። ቀድሞ የዐሊይ ጦር አባል ነበር። የሲፊን ጦርነት ላይ ከዐሊይ ጋር ተሰልፎ ሙዓዊያን ተዋግቷል። ዐሊይ ከሙዓዊየህ ጋር ድርድር ሲያደርጉ አኩርፈው ካፈነገጡት ኸዋሪጆች ጋር አብሮ ተገንጥሎ ወጣ። ኋላ ላይ ደግሞ ጭራሽ ሰልፉን ቀይሮ ከርበላእ ላይ ሑሰይንን 7ደለ፣ ጭንቅላታቸውንም ቆረጠ። የሚገርመው ሑሰይን፣ ሑሰይን እያሉ ሙሾ የሚያወርዱት ሺ0ዎች ይህንን የሑሰይንን 7ዳይ በመራገም ላይ ሲጠመዱ አለመታየታቸው ነው። የ0ሊይንም የሑሰይንንም 7ዳዮች ጥለው ሶሐቦችንና ሱኒ ሙስሊሞችን ይሳደባሉ፣ ይራገማሉ። ለዑመር ያላቸው ጥላቻ የመረረ መሆኑን የምታዩት የዑመርን 7ዳይ ሙሽሪኩን አቡ ሉእሉአን እስከማወደስ እስከ መቀደስ ሲደርሱ ነው። ዑመር ምን አደረጋቸው? የፋርስን የሺርክ ስርዎ መንግስት ያንኮታኮተው ዑመር ስለሆነ ነው። ጥላቸው ከኢስላም ጋር ነው። * ቪዲዮው ላይ የሚታየው የኢራኑ መሪ በዓሹራእ እለት ደረቱን እየደቃ ነው። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ዐልቀማህ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦ "ይህቺ (የሺዐ) ህዝብ ልክ ነሷራዎች በዒሳ ዐለይሂ ሰላም ላይ እንዳደረጉት በእርግጥ በዐሊይ - ረዲየላሁ ዐንሁ - ላይ ፈፅማለች።" [አስ-ሱናህ፣ ዐብዱላህ ኢብኒ ኢማም አሕመድ፡ 1/549] = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor