ar
Feedback
Hasen Injamo

Hasen Injamo

الذهاب إلى القناة على Telegram

Main focus is Value Based Finance ዋነኛ ትኩረቱ እሴት ተኮር ፋይናንስ ነው:: https://telega.io/c/Haseniye

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Hasen Injamo

تُعد قناة Hasen Injamo (@haseniye) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 894 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 332 في فئة الاقتصاد والمالية والمرتبة 2 281 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 894 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 70، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 25.43‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 13.50‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 788 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 011 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 37.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Main focus is Value Based Finance ዋነኛ ትኩረቱ እሴት ተኮር ፋይናንስ ነው:: https://telega.io/c/Haseniye

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 31 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الاقتصاد والمالية.

14 894
المشتركون
-724 ساعات
+67 أيام
+7030 أيام
أرشيف المشاركات
ዛሬ ለመንግሥት ኃላፊዎች ልጻፍላቸው ========================= መንግሥታት የወረቀት መገበያያን ለምንድነው የማያጠፉት? ግብይትስ ሙሉ ለሙሉ ዲጂታል ይሆናል? በቀላሉ አይሆንም:: ምክንያቱም የወረቀቱ ብር anonymous currency ነው:: ከፋዩ አይታወቅም:: ወደ ሱቅ መቶ ብር ይዞልህ የመጣ ሰው ስሙ ሳይነግርህ ይከፍላል:: የዲጂታል መገበያያ ግን ሙሉ ዳታ ያስተላልፋል:: ገንዘብ ዲጂታል ከሆነ ሜታዳታ ነው:: ማለትም የዳታዎች ዳታ ወይም ዲጂታል ንቅሳት ስለሆነ መቼም አይጠፍይም:: በተቃራኒው መንግሥት አዲስ ዲጂታል መገበያያ ሲያወጣ ካወጣበት ቀን ጀምሮ ከየት ተነስቶ የት እንደደረሰ ይታወቃል:: በወረቀት አትሞ ሲያወጣ ግን ባለቤቱ በውል አይታወቅም:: እንደ ደረሰኝ ጉማጅ የለውም:: አንዴ ከታተመ በሗላ ይበርራል:: ስለዚህ ሥልጣን ላይ ያላችሁ ሰዎች በደንብ አሳትማችሁ ንብረት ብትይዙ ጥሩ ነው:: ነገ ስትባረሩ መውደቂያ አይኖራችሁም:: ምክንያቱም ባለሥልጣን በሕዝብ እንደተጠላ ኖሮ ይሞታል:: ነገ በዲጂታል ገንዘብ በኩል ሥራ ጀምሬ አድጋለሁ ብትሉ መቼም አትደርሱም:: ከወዲሁ የሚያዝ ነገር ያዙ:: በሗላ ትመነዝሩታላችሁ:: ላይክ ሳታደርጉ አንብቡ:: ካልገባችሁ ደግሞ ኢንቦክስ ግቡ:: ምሥጢራችሁ ይጠበቃል ልል ነበር:: ደግሞ በራሴ ላይ ችግር ላምጣ እንዴ?

በ $1 ዶላርና በኢትዮጵያ ብር መካከል ያለው ልዩነት 170 ብር ነው ካልክ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ላይ ነህ:: 99 ዜሮዎች ያሉት ዱዎህትራይጂንቲሊዮን የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪው ዜሮ ዶላር ነው::
በ $1 ዶላርና በኢትዮጵያ ብር መካከል ያለው ልዩነት 170 ብር ነው ካልክ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ላይ ነህ:: 99 ዜሮዎች ያሉት ዱዎህትራይጂንቲሊዮን የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪው ዜሮ ዶላር ነው::

መንግሥት እራሱ ብር እያተመ ለምን መልሶ ታክስ ስጡኝ ይላል? -> ሕዝቡ መንግሥትም ይቸግረዋል ብሎ እንዲያስብ -> ታክስ የሚከፈለው መንግሥት ባተመው ብር ስለሆነ ያንን ለማግኘት ምእመኑ እንዲለፋ -> እንዳያምጽ አቅሙን ለማሳጣት -> የንግድ ሥራ ላይ ያልሆኑ ወታደሮች ውት^ድርናውን ትተው ወደ ንግድ እንዳይሄዱ እያየሁ እጨምራለሁ

ሁለተኛ የቻይና ቪዛ አንድ ወር እየወሰደ ነው:: አንደኛው በኢ ቦላ ሰበብ ሲሆን ሌላው የተማሪዎች ቅድሚያ ስለሚሠራ ይዘገያል::

መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

ለባንክ ብድር የምትጠይቁ ምእመናን ሁሉ:- የሠራተኞች ጡረታ ውዝፉ 5 ብር ቢሆን እንኳ ከፍላችሁ ሳትጨርሱ ክሊራንስ ላታገኙ ትችላላችሁ:: ማጣሪያው ወደሗላ 10 ዓመት ማለትም እስከ 2007 ድረስ ሊሄድ ይችላል:: ስለዚህ ይህንን ከግምት ያስገባ እንቅስቃሴ አድርጉ::

መ-ገንዘብ 3 ለታዳጊዎች በከለር ነው የተዘጋጀው:: የአዋቂዎች ላልገባችሁ ወይም አይገባንም ብላችሁ ለሰጋችሁ ጥሩ ይመስለኛል:: መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአ
+2
መ-ገንዘብ 3 ለታዳጊዎች በከለር ነው የተዘጋጀው:: የአዋቂዎች ላልገባችሁ ወይም አይገባንም ብላችሁ ለሰጋችሁ ጥሩ ይመስለኛል:: መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

ማሳሰቢያ 1) መ-ገንዘብ 2 መጽሓፍ ባለፈው ላመለጣቸው (4ኛ እትም) ነው:: 2) መ-ገንዘብ 3 ደግሞ ለታዳጊዎች ሲሆን መ-ገንዘብ 2 ቀለል ተደርጎ ተዘጋጅቶ ነው:: 3) ከየትኛውም ክፍለሃገር ማዘዝ ይቻላል:: 4) በአቅራቢያችሁ ባለ ቅርንጫፍ ፖስታ ቤት በኩል ይደርሳችሗል:: ለቅልጥፍና ኢትዮጵያ ፖስታ! 4) የክፍያ መረጃ በቴሌግራም ከላካችሁ በሗላ ዝም በሉት:: በነካችሁት ቁጥር መሴጁ ወደቅርብ (Recent) ይሆናል:: ከሗላ ያሰልፋችሗል:: 5) ከመጽሓፍ ክፍያና መረጃ መላክ ውጭ ምንም ዓይነት መረጃ ከይቅርታ ጋር አይስተናገድም:: ስለሚያምታታ ይደለታል:: ከመክፈላችሁ በፊት አካውንቱን ቼክ አድርጉ:: ከፍሎ የማይደርሰው የለም:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR https://t.me/MeGenzeb

መጀመሪያ ስለፋይናንስ ለሙስሊሞች ጻፍኩ:: ከዚያም ደገምኩ:: ሙስሊሞቹ ንባብና ሥራ ትተው ሙግትና ክርክር ውስጥ ገቡ:: ክርስቲያኖች ግን የሸሪዓውን ጭምር አንብበው መጠቀም ጀመሩ:: በእርግጥ በጣኣኣኣም አሞኝ የምሞት የሚመስለኝ ወቅት ስለነበር ለክርስቲያኖችም እጽፋለሁ የሚል ግምት ስላልነበረኝ እንደው አንድ ክርስቲያን እንኳ አንብቦ ከዚህ ከከፋ ድህነት ቢወጣ ብዬ እያንዳንዱን የዐረቢኛ ቃል በቅንፍ በአማርኛ ተርጉሜዋለሁ:: ከወራት በፊት አንዲት ክርስቲያን ልጅት ከሐዋሳ ደወለች:: ጴ^ንጤ መሰለችኝ:: ያነበበችው ለሙስሊሞች የተጻፈውን ፊያት መገበያያን ነው:: ገባሽ ወይ ስላት በደንብ አለችኝ:: ከራሷም አልፋ ባሏን እና ጓደኛዋ ላይ ለውጥ አመጣች:: ጓደኛዋ ብሬ ከሚጋሽብ ለምን አልጠቀምበትም ብላ በ150 ሺህ ብር ሶፋ ልትገዛ ስትወጣ "ሀጂ ወርቅ ግዙ:: ያተርፋል:: መቼም ቢሆን ዋጋው አይቀንስም:: ሰርቶ ለወጪ ከሆነ መሻሻል የለም ብለዋል" ብዬ አስነበብኳትና ይኸው ተግብራው ወርቅ ባንዴ ተተኩስ በጣም አተረፋት እያለች ብዙ አጫወተችኝ:: እንዲህ ያሉ መኣት አሉ:: የመ-ገንዘብ 2 ዋነኛ ከፋይና ገዢ ክርስቲያኖች ናቸው:: የታዳጊዎች ላይ ስለሺ ቀድሞ 50 አዘዘ:: ሳባ 10 አዘዘች:: በእርግጥ ሙስሊሞችም ደህና እየገባቸው ነው:: አንዳንዴ እኩል እኩል ይመጣሉ:: እስካሁን አይ^ሁድ ነኝ ያለኝ የለም:: እዚህ ቤት ግን በሰዎች መካከል አድልዎ የለም:: ብቻ የሰው ልጅ ድህነት አይቅጣው::

ወደድንም ጠላንም ዓለም የምትመራው በሰ^ካራም, ሽ^ፍታ, ዱር^ዬ, ሕጻናትን ደ ^ፋሪና ገ ^ዳይ በመሳሰሉት ስብ^ስቦች እንጂ በአላህ ነቢያት አይደለም:: ንግሥና በእነዚህ እጅ ከገባ ቆይቷል:: አያስነኩህም:: ኢብሊስ ተቆጣጥሮታል:: አንተ የምትነግሥበት ብቸኛ ቦታ አባወራነትህ ላይ ነው:: በትዳር Kingdom ውስጥ ንግሥትን አክብረህ ልጆችን ወልደህ ንጹሕ ትውልድ እየተካህ ትሄዳለህ:: በሒደት ይህንን የዱ^ርዬ ንግሥና መገርሰ^ስ ትችላለህ:: እንደው ባትችል እንኳ Termህን በክብር አጠናቀህ በወዳጅ በዘመድ በእድር በክብር ትሸኛለህ:: እያንዳንዱ አባወራ በአማካይ ካለው 60 ዓመት ውስጥ 40 የንግሥና ዓመታት አሉት:: የዚህን ያህል ጃንሆይ እንኳ አልነገሡም:: የውጪው የዙሪያህ ትር^ምስ ብቸኛ መሸሻ የተከበረ ቤት ነው:: እሱ ከተበላ^ሸብህ እዚህ ምድር ላይ ምንም አትሠራም:: You must go. You must step down to ቀbirr. ስለዚህ Kingደማችሁን ተንከባከቡ:: ከጥቃትና ወረራ ጠብቁ:: ደስስስስስ የሚል ቀን ይሁንላችሁ::

የማንም ሰው ቴሌግራም መልዕክት አልተከፈተም:: ከላካችሁ በሗላ ጠብቁ:: ብዙ ሰው ስለሆነ የባንክ ስቴትመንት ጋር እያመሳከርን መልስ እንሰጣለን:: ከዚያ መጽሓፉን እንልካለን::

photo content

ሁለት መጻሕፍት ባንዴ አንዱ ለታዳጊ አንዱ ለአዋቂ ================= ሁለተኛው ዙር የመ-ገንዘብ መጻሕፍት ቅድመ ክፍያ እና ሕትመት ተዠምሯል:: ከናንተ የሚጠበቀው ታክሎ ይታተምልኝ ብሎ ማዘ
+1
ሁለት መጻሕፍት ባንዴ አንዱ ለታዳጊ አንዱ ለአዋቂ ================= ሁለተኛው ዙር የመ-ገንዘብ መጻሕፍት ቅድመ ክፍያ እና ሕትመት ተዠምሯል:: ከናንተ የሚጠበቀው ታክሎ ይታተምልኝ ብሎ ማዘዝና የክፍያ ስክሪንሹቱን, ስም, ስልክ, አድራሻና ለየትኛው እንደከፈላችሁ በቴሌግራም ልኮ መጠባበቅ ነው:: Yes 👍 እኔ ደግሞ ባጭር ታጥቄ እንዳከበራችሁኝ ማስተናገድ በደስታ:: የመጽሓፎቹን ትንታኔ በቪዲዮ ለመሥራት ከልጆቼ ጋር ተግባብተናል:: ምክንያቱም የታዳጊዎቹን መ-ገንዘብ 3 ከእነርሱ ጋር መስመር በመስመር ነው የተናበብነው:: በ PhD ደረጃ የሚወራ እጅግ ሰፊ ርዕስ ለታዳጊዎች እንዲገባ ማድረግ ምን ያህል ፈታኝ እንደሆነ እራሴንም ፈትኜበታለሁ:: ______ መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

የመጽሓፍ ብር ከከፈላችሁ እና እኔ ጋር ከደረሰ ለመጽሓፉ ምንም እንዳታስቡ:: ኢንሻአላህ:: ብቻ ትክክለኛ ስልክና አድራሻ ቴሌግራም ላይ መላካችሁን አትርሱ:: ክፍያ እንደቆመ ቴሌግራሙን ከፍተን ምላሽ እንሰጣለን:: -> ብር ስትልኩ Izzelislam Abdulkadir የሚል ስም ከመጣላችሁ ይደርሳል::

በባሕር ወደ ስዑዲ በሚደረጉ ጉዞዎች የሚያልቀው ወጣት ቁጥር ከምናስበው በላይ ነው:: መስመሩ የአደንዛ^ዥ እጽ ማስገቢያ እየሆነ ከመጣ ወዲህ በተለይ ኢትዮጵያውያን በዚህ አቋራጭ ጥቅም ተታለው ውድ ሕይወታቸውን እያስቋረጡ ናቸው:: ብዙዎቹ ከገጠር የሚመለመሉ ወጣቶች ስለሆኑ በቂ የመንገድ ዕውቀት የላቸውም:: የባሕሩን አዞ ካለፉት በሗላ ሌላ የእጽ ዐዛ እየያዛቸው ነው:: "ይህንን እጣን ይዘህ ሂድ:: እንትን ጋር ስትደርስ 5 ሺህ ሪያል 10 ሺህ ሪያል ተቀብለህ አስረክብ" ሲባሉ በገንዘቡ ይደነግጣሉ:: ዕውነትም እጣን መስሏቸው ይዘው እየሄዱ ሲያዙ ቀጥታ ወደ እርምጃ ነው:: አንዳንድ ድንገት ያሳለፉ ልጆችን ወሬ ሰምተው ብዙዎች ጉድ እየሆኑ ስለሆነ መታቀቡ ይበጃል ብላኛለች እህት ፈውዚያ ከመካ ከተማ::

ምርትና አገልግሎት በፌስቡክ ኮሜንት ማስተዋወቅ የሚፈልግ የሚከተለውን ጠቅ ያድርግ 👇🏼👇🏼 https://www.facebook.com/share/199sJSmMb6/?mibextid=wwXIfr
ምርትና አገልግሎት በፌስቡክ ኮሜንት ማስተዋወቅ የሚፈልግ የሚከተለውን ጠቅ ያድርግ 👇🏼👇🏼 https://www.facebook.com/share/199sJSmMb6/?mibextid=wwXIfr

የሁለቱም መጻሕፍት የመጀመሪያው ዙር ክፍያ 24 ሰዓት ሳይሞላ ሞልቷል:: የሕትመት ሒደት ተጀምሯል:: አሁን የስርጭት ቅልጥፍና ላይ ነው የምንሠራው:: ክፍያዎች ለጥቂት ቀናት ይቀጥሉ ተብሏል:: ቀኑ
የሁለቱም መጻሕፍት የመጀመሪያው ዙር ክፍያ 24 ሰዓት ሳይሞላ ሞልቷል:: የሕትመት ሒደት ተጀምሯል:: አሁን የስርጭት ቅልጥፍና ላይ ነው የምንሠራው:: ክፍያዎች ለጥቂት ቀናት ይቀጥሉ ተብሏል:: ቀኑ ሲበዛም ለማኔጅመንት ስለሚያስቸግር ይቆማል:: መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

ትምህርት ሥራን የሚቀሉ, ልፋትን የሚቀንሱ ፈጣን ቴክኖሎጂዎችን አመነጨ:: ትምህርት ቤቶች ግን እነዚህ ቴክኖሎጂዎች እንዴት እንደማንጠቀም ነው የሚያስተምሩት:: Aiን ሳትጠቀም የመልፋት ጥበብ, ጎግልን ሳትጠቀም የመድከብ ችሎታ ተመዝነህ ታልፋለህ:: እሺ ምን ይሁን? ኮምፒውተርን ያላገኙ የነበሩ የጥንት ሰዎች ኮምፒውተርን ለማግኘት የሚያደርጉትን ልፋት ደግመን እየለፋን ነው:: መማር ማለት መልፋት, መድከም, የሚጠቅም ነገር አጠገብ እያለ አለመጠቀም ነው:: የማያልቅ መሬትን መጠቀም ሕገ ወጥነት ይሆንና አለመጠቀም ወይም በአንድ ቤት መታፈግ ግን ሕጋዊነትና ጨዋነት ነው:: መግባባት ከበደን::

አንድ ውኃ ፋፍሪካ ያለው ሰው በሌ^ባ ሠራተኞች ስለተቸገርኩ የማያፈናፍን ሲስተም ሥራልኝ:: አራት መኪና ጭኖ ከወጣ የአንዱ ውኃ ብር አይገባም አለኝ:: መኪናውስ ተመልሶ ይገባል ወይ? ስለው አዎ አለኝ:: ሲስተምህ ምርጥ ነው:: አትነካካው:: 75% ስኬት መንግሥት እንኳ መች ቻለው? ሠራተኞችህም ፈጣሪን የሚፈሩ, በኃይማኖት ተኮትኩተው ያደጉ ናቸው:: ከአራት መኪና ውኃ ሦስት መች አነሰህ? ሲስተሙ ጥብቅብቅ ካለ ውኃም መኪናም ጭራሽ አይወጣም:: ሠራተኞችም አይመጡም:: ሁሌ ሠራተኛ ስትቀይር, ስታሰለጥን ነው የምትኖረው:: እንደውም የማይሰረ^ቅ ከሆነ ብታስመረምር ጥሩ ነው:: ሲስተም ባጠበቅህ ቁጥር አደገኛ ሌ^ባ ነው የምትጠራው:: መንግሥት አንድን ያልታጠቀ ነጋዴ ሰር^ቋል ብሎ አስቦ 10 የታጠቁ ፖሊሶችን ሲልክ ጊዜ ከትጥቅ ጋር 11 ሆነው እንደተቸገረው ትቸገራለህ ብዬው ያማከርኩበትና ያሳረፍኩበትን ብር ኮሚሽን የስኳር መጠኑ በቀነሰ ልክ በሺህ አባዝቶ እንዲከፍለኝ ተስማማን:: 50K ልኳል:: ብዙ ይቀራል:: ምግብ ቤት ስትከፍት ሽንኩርት, ሥጋ ምናምን ከፈትፈት ማድረግ ያስፈልጋል:: ወይም በጋራ እንሥራ ብለህ ነው የምታመጣቸው:: የትም ቦታ ላይ ሥራ ስትጀምሩ እንዳትሠረቁ ከፈለጋችሁ በጋራ ሥሩ:: የሚሠ^ርቁትን ያህል መጠን በኮሚሽን አድርጉት:: የማድግበት ቦታ ነው ብለው ካመኑ የባለቤትነት ስሜት ያድርባቸዋል::

ባለፈው መንግሥት ለምን ያትማል? መበደር እየቻለ ያልኳችሁን አስታወሳችሁት? እሱ ማለት ነው:: አህመድ ሺዴ ለእዮብ የ1 ቢሊዮን ብር ጨው ስለሚያስፈልገኝ ብድር ሥራልኝ ይለዋል:: የብሔራዊ ባንኩ እዮ
ባለፈው መንግሥት ለምን ያትማል? መበደር እየቻለ ያልኳችሁን አስታወሳችሁት? እሱ ማለት ነው:: አህመድ ሺዴ ለእዮብ የ1 ቢሊዮን ብር ጨው ስለሚያስፈልገኝ ብድር ሥራልኝ ይለዋል:: የብሔራዊ ባንኩ እዮብ የብድር ሰነድ ያዘጋጅና ለአቤ ሳኖ ይሰጠዋል:: የንግድ ባንኩ አቤ ሳኖ ሰነዱን (ቦንዱን) ትርፍ ብር ላላቸው አልአሙዲዎች ይሸጠዋል:: ከዚያ የገቢዎች ዓይናለም ንጉሤ ከአጣሙዲዎች (ገባሪዎች) ትሰበስብና ለአህመድ ሺዴ ትሰጠዋለች:: አሕመድ ሺዴ ጨው የገዛበት በጀቱን ከነወለዱ በእዮብ በኩል ለአቤ ሳኖ ደንበኞች (አልአሙዲዎች) ይከፍላል:: ብር ሳይታተም ብር እየተበደሩ then አጣሙዲዎች የሚገብሩበት ሥርዓት ማለት ነው:: ይህ የሕትመት ወጪን ይቀንሳል:: የተሻለ መንገድ እንደሆነ ብዙ ጊዜ ገልጫለሁ:: እንደውም ከዚም የቀጠነ መንገድ አለ:: እሱን ለመተግበር የግድ የድሮን ቃታ መያዝ አለብኝ:: ይልቅስ ጭሰኞች ከዚህ የገባርነት ሲስተም ቶሎ ባይወጡ እንኳ ልጆቻቸው እንዲወጡላቸው የግድ መ-ገንዘብን Manበብ አለባቸው:: ታክስን ሳያጭበረብሩ በእነርሱ ጎን ያሰልፉታል:: "Am tax payer” ማለት ጭሰኛ ነኝ እንደማለት ነው:: ከዚህ የምትወጣው በራስህ ብር ንብረት ትይዝና በሞኝ ብር ስትሸቅል ታክስ የመክፈል እድልህ በብዙ ወይም ሙሉ ለሙሉ ትቀንሳለህ:: ኢምፖርት ላይ ሰማያዊ መስመር የሚባል አለ:: የጉምሩክ ፈታሽ ኮንቴይነሩን ዘወር ብሎ እንኳ አያየውም ማለት ይቻላል:: የዚህ መስመር ተጠቃሚዎች ኮንቴይነር ሲያልፍ ባለሥልጣን ሲያልፍ መንገድ እንደምትለቀው ዓይነት ነገር::