es
Feedback
Hasen Injamo

Hasen Injamo

Ir al canal en Telegram

Main focus is Value Based Finance ዋነኛ ትኩረቱ እሴት ተኮር ፋይናንስ ነው:: https://telega.io/c/Haseniye

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Hasen Injamo

El canal Hasen Injamo (@haseniye) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 890 suscriptores, ocupando la posición 8 340 en la categoría Economía y Finanzas y el puesto 2 280 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 890 suscriptores.

Según los últimos datos del 29 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 81, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 25.15%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 13.62% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 748 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 030 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 36.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Main focus is Value Based Finance ዋነኛ ትኩረቱ እሴት ተኮር ፋይናንስ ነው:: https://telega.io/c/Haseniye

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 30 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Economía y Finanzas.

14 890
Suscriptores
Sin datos24 horas
+207 días
+8130 días
Archivo de publicaciones
በ $1 ዶላርና በኢትዮጵያ ብር መካከል ያለው ልዩነት 170 ብር ነው ካልክ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ላይ ነህ:: 99 ዜሮዎች ያሉት ዱዎህትራይጂንቲሊዮን የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪው ዜሮ ዶላር ነው::
በ $1 ዶላርና በኢትዮጵያ ብር መካከል ያለው ልዩነት 170 ብር ነው ካልክ የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ላይ ነህ:: 99 ዜሮዎች ያሉት ዱዎህትራይጂንቲሊዮን የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪው ዜሮ ዶላር ነው::

መንግሥት እራሱ ብር እያተመ ለምን መልሶ ታክስ ስጡኝ ይላል? -> ሕዝቡ መንግሥትም ይቸግረዋል ብሎ እንዲያስብ -> ታክስ የሚከፈለው መንግሥት ባተመው ብር ስለሆነ ያንን ለማግኘት ምእመኑ እንዲለፋ -> እንዳያምጽ አቅሙን ለማሳጣት -> የንግድ ሥራ ላይ ያልሆኑ ወታደሮች ውት^ድርናውን ትተው ወደ ንግድ እንዳይሄዱ እያየሁ እጨምራለሁ

ሁለተኛ የቻይና ቪዛ አንድ ወር እየወሰደ ነው:: አንደኛው በኢ ቦላ ሰበብ ሲሆን ሌላው የተማሪዎች ቅድሚያ ስለሚሠራ ይዘገያል::

መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

ለባንክ ብድር የምትጠይቁ ምእመናን ሁሉ:- የሠራተኞች ጡረታ ውዝፉ 5 ብር ቢሆን እንኳ ከፍላችሁ ሳትጨርሱ ክሊራንስ ላታገኙ ትችላላችሁ:: ማጣሪያው ወደሗላ 10 ዓመት ማለትም እስከ 2007 ድረስ ሊሄድ ይችላል:: ስለዚህ ይህንን ከግምት ያስገባ እንቅስቃሴ አድርጉ::

መ-ገንዘብ 3 ለታዳጊዎች በከለር ነው የተዘጋጀው:: የአዋቂዎች ላልገባችሁ ወይም አይገባንም ብላችሁ ለሰጋችሁ ጥሩ ይመስለኛል:: መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአ
+2
መ-ገንዘብ 3 ለታዳጊዎች በከለር ነው የተዘጋጀው:: የአዋቂዎች ላልገባችሁ ወይም አይገባንም ብላችሁ ለሰጋችሁ ጥሩ ይመስለኛል:: መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

ማሳሰቢያ 1) መ-ገንዘብ 2 መጽሓፍ ባለፈው ላመለጣቸው (4ኛ እትም) ነው:: 2) መ-ገንዘብ 3 ደግሞ ለታዳጊዎች ሲሆን መ-ገንዘብ 2 ቀለል ተደርጎ ተዘጋጅቶ ነው:: 3) ከየትኛውም ክፍለሃገር ማዘዝ ይቻላል:: 4) በአቅራቢያችሁ ባለ ቅርንጫፍ ፖስታ ቤት በኩል ይደርሳችሗል:: ለቅልጥፍና ኢትዮጵያ ፖስታ! 4) የክፍያ መረጃ በቴሌግራም ከላካችሁ በሗላ ዝም በሉት:: በነካችሁት ቁጥር መሴጁ ወደቅርብ (Recent) ይሆናል:: ከሗላ ያሰልፋችሗል:: 5) ከመጽሓፍ ክፍያና መረጃ መላክ ውጭ ምንም ዓይነት መረጃ ከይቅርታ ጋር አይስተናገድም:: ስለሚያምታታ ይደለታል:: ከመክፈላችሁ በፊት አካውንቱን ቼክ አድርጉ:: ከፍሎ የማይደርሰው የለም:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR https://t.me/MeGenzeb

መጀመሪያ ስለፋይናንስ ለሙስሊሞች ጻፍኩ:: ከዚያም ደገምኩ:: ሙስሊሞቹ ንባብና ሥራ ትተው ሙግትና ክርክር ውስጥ ገቡ:: ክርስቲያኖች ግን የሸሪዓውን ጭምር አንብበው መጠቀም ጀመሩ:: በእርግጥ በጣኣኣኣም አሞኝ የምሞት የሚመስለኝ ወቅት ስለነበር ለክርስቲያኖችም እጽፋለሁ የሚል ግምት ስላልነበረኝ እንደው አንድ ክርስቲያን እንኳ አንብቦ ከዚህ ከከፋ ድህነት ቢወጣ ብዬ እያንዳንዱን የዐረቢኛ ቃል በቅንፍ በአማርኛ ተርጉሜዋለሁ:: ከወራት በፊት አንዲት ክርስቲያን ልጅት ከሐዋሳ ደወለች:: ጴ^ንጤ መሰለችኝ:: ያነበበችው ለሙስሊሞች የተጻፈውን ፊያት መገበያያን ነው:: ገባሽ ወይ ስላት በደንብ አለችኝ:: ከራሷም አልፋ ባሏን እና ጓደኛዋ ላይ ለውጥ አመጣች:: ጓደኛዋ ብሬ ከሚጋሽብ ለምን አልጠቀምበትም ብላ በ150 ሺህ ብር ሶፋ ልትገዛ ስትወጣ "ሀጂ ወርቅ ግዙ:: ያተርፋል:: መቼም ቢሆን ዋጋው አይቀንስም:: ሰርቶ ለወጪ ከሆነ መሻሻል የለም ብለዋል" ብዬ አስነበብኳትና ይኸው ተግብራው ወርቅ ባንዴ ተተኩስ በጣም አተረፋት እያለች ብዙ አጫወተችኝ:: እንዲህ ያሉ መኣት አሉ:: የመ-ገንዘብ 2 ዋነኛ ከፋይና ገዢ ክርስቲያኖች ናቸው:: የታዳጊዎች ላይ ስለሺ ቀድሞ 50 አዘዘ:: ሳባ 10 አዘዘች:: በእርግጥ ሙስሊሞችም ደህና እየገባቸው ነው:: አንዳንዴ እኩል እኩል ይመጣሉ:: እስካሁን አይ^ሁድ ነኝ ያለኝ የለም:: እዚህ ቤት ግን በሰዎች መካከል አድልዎ የለም:: ብቻ የሰው ልጅ ድህነት አይቅጣው::

ወደድንም ጠላንም ዓለም የምትመራው በሰ^ካራም, ሽ^ፍታ, ዱር^ዬ, ሕጻናትን ደ ^ፋሪና ገ ^ዳይ በመሳሰሉት ስብ^ስቦች እንጂ በአላህ ነቢያት አይደለም:: ንግሥና በእነዚህ እጅ ከገባ ቆይቷል:: አያስነኩህም:: ኢብሊስ ተቆጣጥሮታል:: አንተ የምትነግሥበት ብቸኛ ቦታ አባወራነትህ ላይ ነው:: በትዳር Kingdom ውስጥ ንግሥትን አክብረህ ልጆችን ወልደህ ንጹሕ ትውልድ እየተካህ ትሄዳለህ:: በሒደት ይህንን የዱ^ርዬ ንግሥና መገርሰ^ስ ትችላለህ:: እንደው ባትችል እንኳ Termህን በክብር አጠናቀህ በወዳጅ በዘመድ በእድር በክብር ትሸኛለህ:: እያንዳንዱ አባወራ በአማካይ ካለው 60 ዓመት ውስጥ 40 የንግሥና ዓመታት አሉት:: የዚህን ያህል ጃንሆይ እንኳ አልነገሡም:: የውጪው የዙሪያህ ትር^ምስ ብቸኛ መሸሻ የተከበረ ቤት ነው:: እሱ ከተበላ^ሸብህ እዚህ ምድር ላይ ምንም አትሠራም:: You must go. You must step down to ቀbirr. ስለዚህ Kingደማችሁን ተንከባከቡ:: ከጥቃትና ወረራ ጠብቁ:: ደስስስስስ የሚል ቀን ይሁንላችሁ::

የማንም ሰው ቴሌግራም መልዕክት አልተከፈተም:: ከላካችሁ በሗላ ጠብቁ:: ብዙ ሰው ስለሆነ የባንክ ስቴትመንት ጋር እያመሳከርን መልስ እንሰጣለን:: ከዚያ መጽሓፉን እንልካለን::

photo content

ሁለት መጻሕፍት ባንዴ አንዱ ለታዳጊ አንዱ ለአዋቂ ================= ሁለተኛው ዙር የመ-ገንዘብ መጻሕፍት ቅድመ ክፍያ እና ሕትመት ተዠምሯል:: ከናንተ የሚጠበቀው ታክሎ ይታተምልኝ ብሎ ማዘ
+1
ሁለት መጻሕፍት ባንዴ አንዱ ለታዳጊ አንዱ ለአዋቂ ================= ሁለተኛው ዙር የመ-ገንዘብ መጻሕፍት ቅድመ ክፍያ እና ሕትመት ተዠምሯል:: ከናንተ የሚጠበቀው ታክሎ ይታተምልኝ ብሎ ማዘዝና የክፍያ ስክሪንሹቱን, ስም, ስልክ, አድራሻና ለየትኛው እንደከፈላችሁ በቴሌግራም ልኮ መጠባበቅ ነው:: Yes 👍 እኔ ደግሞ ባጭር ታጥቄ እንዳከበራችሁኝ ማስተናገድ በደስታ:: የመጽሓፎቹን ትንታኔ በቪዲዮ ለመሥራት ከልጆቼ ጋር ተግባብተናል:: ምክንያቱም የታዳጊዎቹን መ-ገንዘብ 3 ከእነርሱ ጋር መስመር በመስመር ነው የተናበብነው:: በ PhD ደረጃ የሚወራ እጅግ ሰፊ ርዕስ ለታዳጊዎች እንዲገባ ማድረግ ምን ያህል ፈታኝ እንደሆነ እራሴንም ፈትኜበታለሁ:: ______ መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

የመጽሓፍ ብር ከከፈላችሁ እና እኔ ጋር ከደረሰ ለመጽሓፉ ምንም እንዳታስቡ:: ኢንሻአላህ:: ብቻ ትክክለኛ ስልክና አድራሻ ቴሌግራም ላይ መላካችሁን አትርሱ:: ክፍያ እንደቆመ ቴሌግራሙን ከፍተን ምላሽ እንሰጣለን:: -> ብር ስትልኩ Izzelislam Abdulkadir የሚል ስም ከመጣላችሁ ይደርሳል::

በባሕር ወደ ስዑዲ በሚደረጉ ጉዞዎች የሚያልቀው ወጣት ቁጥር ከምናስበው በላይ ነው:: መስመሩ የአደንዛ^ዥ እጽ ማስገቢያ እየሆነ ከመጣ ወዲህ በተለይ ኢትዮጵያውያን በዚህ አቋራጭ ጥቅም ተታለው ውድ ሕይወታቸውን እያስቋረጡ ናቸው:: ብዙዎቹ ከገጠር የሚመለመሉ ወጣቶች ስለሆኑ በቂ የመንገድ ዕውቀት የላቸውም:: የባሕሩን አዞ ካለፉት በሗላ ሌላ የእጽ ዐዛ እየያዛቸው ነው:: "ይህንን እጣን ይዘህ ሂድ:: እንትን ጋር ስትደርስ 5 ሺህ ሪያል 10 ሺህ ሪያል ተቀብለህ አስረክብ" ሲባሉ በገንዘቡ ይደነግጣሉ:: ዕውነትም እጣን መስሏቸው ይዘው እየሄዱ ሲያዙ ቀጥታ ወደ እርምጃ ነው:: አንዳንድ ድንገት ያሳለፉ ልጆችን ወሬ ሰምተው ብዙዎች ጉድ እየሆኑ ስለሆነ መታቀቡ ይበጃል ብላኛለች እህት ፈውዚያ ከመካ ከተማ::

ምርትና አገልግሎት በፌስቡክ ኮሜንት ማስተዋወቅ የሚፈልግ የሚከተለውን ጠቅ ያድርግ 👇🏼👇🏼 https://www.facebook.com/share/199sJSmMb6/?mibextid=wwXIfr
ምርትና አገልግሎት በፌስቡክ ኮሜንት ማስተዋወቅ የሚፈልግ የሚከተለውን ጠቅ ያድርግ 👇🏼👇🏼 https://www.facebook.com/share/199sJSmMb6/?mibextid=wwXIfr

የሁለቱም መጻሕፍት የመጀመሪያው ዙር ክፍያ 24 ሰዓት ሳይሞላ ሞልቷል:: የሕትመት ሒደት ተጀምሯል:: አሁን የስርጭት ቅልጥፍና ላይ ነው የምንሠራው:: ክፍያዎች ለጥቂት ቀናት ይቀጥሉ ተብሏል:: ቀኑ
የሁለቱም መጻሕፍት የመጀመሪያው ዙር ክፍያ 24 ሰዓት ሳይሞላ ሞልቷል:: የሕትመት ሒደት ተጀምሯል:: አሁን የስርጭት ቅልጥፍና ላይ ነው የምንሠራው:: ክፍያዎች ለጥቂት ቀናት ይቀጥሉ ተብሏል:: ቀኑ ሲበዛም ለማኔጅመንት ስለሚያስቸግር ይቆማል:: መ-ገንዘብ መጽሓፍ ቅድመ ሕትመት ዋጋ - የታዳጊዎች 825 ብር - የአዋቂዎች 900 ብር - ሁለቱን የምትፈልጉ 1,725 ብር ዋጋው በመላ ኢትዮጵያ በፖስታ ቤት ማድረሻን ይጨምራል:: CBE 1000632718245 IZZELISLAM ABDULKADIR ስክሪንሹት, ስም, ስልክ, አድራሻ (ለምሳሌ ቡታጅራ, ሰመራ, እንጅባራ, ሳሪስ, ጨርቆስ) ቴሌግራሙ ውስጥ ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መልእክትም ይሁን ጥያቄ ባለመጠየቅ አግዙን:: https://t.me/MeGenzeb

ትምህርት ሥራን የሚቀሉ, ልፋትን የሚቀንሱ ፈጣን ቴክኖሎጂዎችን አመነጨ:: ትምህርት ቤቶች ግን እነዚህ ቴክኖሎጂዎች እንዴት እንደማንጠቀም ነው የሚያስተምሩት:: Aiን ሳትጠቀም የመልፋት ጥበብ, ጎግልን ሳትጠቀም የመድከብ ችሎታ ተመዝነህ ታልፋለህ:: እሺ ምን ይሁን? ኮምፒውተርን ያላገኙ የነበሩ የጥንት ሰዎች ኮምፒውተርን ለማግኘት የሚያደርጉትን ልፋት ደግመን እየለፋን ነው:: መማር ማለት መልፋት, መድከም, የሚጠቅም ነገር አጠገብ እያለ አለመጠቀም ነው:: የማያልቅ መሬትን መጠቀም ሕገ ወጥነት ይሆንና አለመጠቀም ወይም በአንድ ቤት መታፈግ ግን ሕጋዊነትና ጨዋነት ነው:: መግባባት ከበደን::

አንድ ውኃ ፋፍሪካ ያለው ሰው በሌ^ባ ሠራተኞች ስለተቸገርኩ የማያፈናፍን ሲስተም ሥራልኝ:: አራት መኪና ጭኖ ከወጣ የአንዱ ውኃ ብር አይገባም አለኝ:: መኪናውስ ተመልሶ ይገባል ወይ? ስለው አዎ አለኝ:: ሲስተምህ ምርጥ ነው:: አትነካካው:: 75% ስኬት መንግሥት እንኳ መች ቻለው? ሠራተኞችህም ፈጣሪን የሚፈሩ, በኃይማኖት ተኮትኩተው ያደጉ ናቸው:: ከአራት መኪና ውኃ ሦስት መች አነሰህ? ሲስተሙ ጥብቅብቅ ካለ ውኃም መኪናም ጭራሽ አይወጣም:: ሠራተኞችም አይመጡም:: ሁሌ ሠራተኛ ስትቀይር, ስታሰለጥን ነው የምትኖረው:: እንደውም የማይሰረ^ቅ ከሆነ ብታስመረምር ጥሩ ነው:: ሲስተም ባጠበቅህ ቁጥር አደገኛ ሌ^ባ ነው የምትጠራው:: መንግሥት አንድን ያልታጠቀ ነጋዴ ሰር^ቋል ብሎ አስቦ 10 የታጠቁ ፖሊሶችን ሲልክ ጊዜ ከትጥቅ ጋር 11 ሆነው እንደተቸገረው ትቸገራለህ ብዬው ያማከርኩበትና ያሳረፍኩበትን ብር ኮሚሽን የስኳር መጠኑ በቀነሰ ልክ በሺህ አባዝቶ እንዲከፍለኝ ተስማማን:: 50K ልኳል:: ብዙ ይቀራል:: ምግብ ቤት ስትከፍት ሽንኩርት, ሥጋ ምናምን ከፈትፈት ማድረግ ያስፈልጋል:: ወይም በጋራ እንሥራ ብለህ ነው የምታመጣቸው:: የትም ቦታ ላይ ሥራ ስትጀምሩ እንዳትሠረቁ ከፈለጋችሁ በጋራ ሥሩ:: የሚሠ^ርቁትን ያህል መጠን በኮሚሽን አድርጉት:: የማድግበት ቦታ ነው ብለው ካመኑ የባለቤትነት ስሜት ያድርባቸዋል::

ባለፈው መንግሥት ለምን ያትማል? መበደር እየቻለ ያልኳችሁን አስታወሳችሁት? እሱ ማለት ነው:: አህመድ ሺዴ ለእዮብ የ1 ቢሊዮን ብር ጨው ስለሚያስፈልገኝ ብድር ሥራልኝ ይለዋል:: የብሔራዊ ባንኩ እዮ
ባለፈው መንግሥት ለምን ያትማል? መበደር እየቻለ ያልኳችሁን አስታወሳችሁት? እሱ ማለት ነው:: አህመድ ሺዴ ለእዮብ የ1 ቢሊዮን ብር ጨው ስለሚያስፈልገኝ ብድር ሥራልኝ ይለዋል:: የብሔራዊ ባንኩ እዮብ የብድር ሰነድ ያዘጋጅና ለአቤ ሳኖ ይሰጠዋል:: የንግድ ባንኩ አቤ ሳኖ ሰነዱን (ቦንዱን) ትርፍ ብር ላላቸው አልአሙዲዎች ይሸጠዋል:: ከዚያ የገቢዎች ዓይናለም ንጉሤ ከአጣሙዲዎች (ገባሪዎች) ትሰበስብና ለአህመድ ሺዴ ትሰጠዋለች:: አሕመድ ሺዴ ጨው የገዛበት በጀቱን ከነወለዱ በእዮብ በኩል ለአቤ ሳኖ ደንበኞች (አልአሙዲዎች) ይከፍላል:: ብር ሳይታተም ብር እየተበደሩ then አጣሙዲዎች የሚገብሩበት ሥርዓት ማለት ነው:: ይህ የሕትመት ወጪን ይቀንሳል:: የተሻለ መንገድ እንደሆነ ብዙ ጊዜ ገልጫለሁ:: እንደውም ከዚም የቀጠነ መንገድ አለ:: እሱን ለመተግበር የግድ የድሮን ቃታ መያዝ አለብኝ:: ይልቅስ ጭሰኞች ከዚህ የገባርነት ሲስተም ቶሎ ባይወጡ እንኳ ልጆቻቸው እንዲወጡላቸው የግድ መ-ገንዘብን Manበብ አለባቸው:: ታክስን ሳያጭበረብሩ በእነርሱ ጎን ያሰልፉታል:: "Am tax payer” ማለት ጭሰኛ ነኝ እንደማለት ነው:: ከዚህ የምትወጣው በራስህ ብር ንብረት ትይዝና በሞኝ ብር ስትሸቅል ታክስ የመክፈል እድልህ በብዙ ወይም ሙሉ ለሙሉ ትቀንሳለህ:: ኢምፖርት ላይ ሰማያዊ መስመር የሚባል አለ:: የጉምሩክ ፈታሽ ኮንቴይነሩን ዘወር ብሎ እንኳ አያየውም ማለት ይቻላል:: የዚህ መስመር ተጠቃሚዎች ኮንቴይነር ሲያልፍ ባለሥልጣን ሲያልፍ መንገድ እንደምትለቀው ዓይነት ነገር::

ከወለድ ነጻ ማለት አረንጓዴ ብጫ ቀይ ባንድራ ላይ የሆነ ምልክት ስላደረግህበት አረንጓዴ ብጫ ቀይነቱን ይሰርዘዋል ብሎ እንደማሰብ ጋር ይመሳሰላል::