ar
Feedback
አለ ሕግ

አለ ሕግ

الذهاب إلى القناة على Telegram

ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service Website: alehig.com https://linktr.ee/alehig WhatsApp👉 #+251920666595 Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام አለ ሕግ

تُعد قناة አለ ሕግ (@alehig) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 972 مشتركاً، محتلاً المرتبة 503 في فئة القانون والمرتبة 2 105 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 972 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 15 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -31، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 4، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 22.29‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.40‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 560 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 342 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 14.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service Website: alehig.com https://linktr.ee/alehig WhatsApp👉 #+251920666595 Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 16 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة القانون.

15 972
المشتركون
+424 ساعات
+387 أيام
-3130 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+72
في 2 قنوات
مايو '26
+20
في 3 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+69
في 10 قنوات
Get PRO
مارس '26
+44
في 7 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+83
في 9 قنوات
Get PRO
يناير '26
+74
في 14 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+122
في 10 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+45
في 5 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+70
في 10 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+39
في 7 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+74
في 15 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+79
في 19 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+83
في 15 قنوات
Get PRO
مايو '25
+140
في 16 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+145
في 13 قنوات
Get PRO
مارس '25
+69
في 15 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+38
في 13 قنوات
Get PRO
يناير '25
+52
في 11 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+114
في 13 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+231
في 9 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+857
في 15 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+659
في 10 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+1 125
في 11 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+333
في 5 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+114
في 6 قنوات
Get PRO
مايو '24
+210
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+267
في 7 قنوات
Get PRO
مارس '24
+224
في 5 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+234
في 11 قنوات
Get PRO
يناير '24
+254
في 9 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+319
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+353
في 13 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+274
في 6 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+156
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+105
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+240
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+319
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+242
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+140
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+199
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+164
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+387
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+400
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+443
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+459
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+254
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+633
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+324
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+428
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+555
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+388
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+277
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+104
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+117
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+155
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+117
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+293
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+372
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+247
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+538
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+243
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+185
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+229
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+370
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+403
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+346
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '20
+5 205
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
16 يونيو+5
15 يونيو+4
14 يونيو+1
13 يونيو+12
12 يونيو+6
11 يونيو+11
10 يونيو+6
09 يونيو+2
08 يونيو+7
07 يونيو+5
06 يونيو+4
05 يونيو+4
04 يونيو+3
03 يونيو+1
02 يونيو+1
01 يونيو0
منشورات القناة
መከላከል ከማከም፣ የሕግ ምክርም ከክስ ሂደት ይበልጣል✍️🙏
መከላከል ከማከም፣ የሕግ ምክርም ከክስ ሂደት ይበልጣል✍️🙏

2
እውነት የፍትህ ነፍስ ናት፤ ሕግ ደግሞ የፍትህ አካል‼️🙏✍️
እውነት የፍትህ ነፍስ ናት፤ ሕግ ደግሞ የፍትህ አካል‼️🙏✍️
1 969
3
1142_የኤሌክትሮኒክ_ደረሰኝ_ሥርዓት_አስተዳደር_መመሪያ_ቁጥር_1142_2018.pdf
1 860
4
መብትህ የሚያበቃው የሌላው መብት በሚጀምርበት መስመር ላይ ነው።
2 076
5
ክስ ከመቅረቡ በፊት ፍርድ፣ አቤቱታ ከመሰማቱ በፊት ውሳኔ የሚሹ ሰዎች እየበዙ ነው።✍️✍️🙏
ክስ ከመቅረቡ በፊት ፍርድ፣ አቤቱታ ከመሰማቱ በፊት ውሳኔ የሚሹ ሰዎች እየበዙ ነው።✍️✍️🙏
2 270
6
😭😭​በገዛ ባሏን በመግደል ወንጀል ተከሳ የሞት ፍርድ ተበይኖባት የነበረችው ኬትሊን ሄይስ የተባለችው ግለሰብ፣ የፍርድ አፈጻጸሙ ሊከናወን አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው በስምንት ዓመት ታናሽ ልጇ ምስ
😭😭​በገዛ ባሏን በመግደል ወንጀል ተከሳ የሞት ፍርድ ተበይኖባት የነበረችው ኬትሊን ሄይስ የተባለችው ግለሰብ፣ የፍርድ አፈጻጸሙ ሊከናወን አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው በስምንት ዓመት ታናሽ ልጇ ምስክርነት ከስቅላት መትረፏ ተገልጿል። ​ከስድስት ዓመታት በፊት በነበረ አንድ ምሽት፣ የኬትሊን ሄይስ ባለቤት በኩሽና ውስጥ በስለት ተወግቶ ሕይወቱ አልፎ ተገኝቶ ነበር። በወቅቱ በነበረው ፈጣን ምርመራ፣ የደም ጠብታ ያለበት የኪስ መሣሪያ (ቢላዋ) በኬትሊን መኝታ ክፍል ውስጥ ከአልጋዋ ስር የተገኘ ሲሆን፣ በላዩ ላይም የእሷ የጣት አሻራ አርፎበት ነበር። ​ምንም እንኳን ግለሰቧ ወንጀሉን ፈጽሞ እንዳልፈጸመችና ንጽሕት መሆኗን በተደጋጋሚ ብትገልጽም፣ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፎረንሲክ ማስረጃዎች መሠረት በማድረግ የሞት ፍርድ ውሳኔ አስተላልፎባት ነበር። በዚህም ምክንያት ለስድስት ዓመታት ያህል በጽኑ እስራት ስትማቅቅ ቆይታለች። ​የሞት ፍርዱ የሚፈጸምበት ዕለት ሲደርስ፣ ቤተሰቦቿ ለመጨረሻ ጊዜ እንዲሰናበቷት ተፈቅዶላቸው ነበር። በወቅቱ ዕድሜው ገና ስምንት ዓመት የነበረው ትንሹ ልጇ ኢታን፣ እናቱን ለመጨረሻ ጊዜ ለማቀፍ በተጠጋበት ወቅት በሹክሹክታ የተናገረው ቃል ግን መላውን ተቋም አስደንግጧል። ​ኢታን ለእናቱ "ቢላዋውን ከአልጋሽ ስር ማን እንዳስቀመጠው አውቃለሁ" ማለቱን ተከትሎ፣ በአቅራቢያው የነበሩ የማረሚያ ቤቱ ጠባቂዎች እና የprison ኃላፊው ሂደቱን በአስቸኳይ እንዲቆም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ​የስምንት ዓመቱ ሕፃን ኢታን በዕንባ ታጥቦ ለባለሥልጣናት በሰጠው ቃል፣ ወንጀሉ በተፈጸመበት ምሽት (ዕድሜው የሁለት ዓመት ሕፃን ሳለ) ከአስፈሪ ሕልም ባንኖ ወደ ኩሽና ሲወርድ የአባቱን ወንድም — አጎቱን ቪክቶር ሄይስን ከአባቱ አስከሬን በላይ ቆሞ ማየቱን ይፋ አድርጓል። ​እንደ ምስክርነቱ ቃል፣ አጎቱ ቪክቶር ወንድሙን ከገደለ በኋላ፦ ​እናቱ በወሰደችው ማስታገሻ ምክንያት ተኝታ ሳለች እጇን በመያዝ የጣት አሻራዋን በቢላዋው ላይ አስፍሯል። ​ደሙን በለበሰችው የሌሊት ልብስ ላይ በመቀባት ወንጀሉን በእሷ ላይ አሳብቧል። ​ከመውጣቱ በፊትም ትንሹን ኢታንን በማየት "ይህንን ለሰው ብትናገር አንተንም ሆነ እህትህን እገድላችኋለሁ" በማለት አስፈራርቶት ነበር። ሕፃኑም በዚህ ፍርሃት ምክንያት ለስድስት ዓመታት ምስጢሩን ደብቆ ለመቆየት ተገዷል። ​ይህንን አስደንጋጭ ምስክርነት ተከትሎ የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች በሰነባበተው መዝገብ ላይ አዲስ ምርመራ እንዲጀመር አድርገዋል። የፎረንሲክ ባለሙያዎች በድጋሚ ባደረጉት የላብራቶሪ ምርመራ፣ በትግሉ ወቅት በአስከሬኑ ሸሚዝ ኮሌታ ላይ የቪክቶር የዲኤንኤ (DNA) ቅሪት ማግኘት የቻሉ ሲሆን፣ ከቤት ውጭ በጭቃ ላይ የነበረው የጫማ አሻራም የአጎቱ መሆኑ ተረጋግጧል። ​ወንጀሉ የተፈጸመው በቤተሰብ ንግድ ድርሻ እና በቁማር ዕዳ ምክንያት እንደነበር የደረሰበት ፍርድ ቤት፣ ላለፉት ስድስት ዓመታት በንጽሕናዋ የታሰረችው ካሮላይን ሄይስ በአስቸኳይ ከእስር እንድትፈታ እና ክሷ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ ወስኗል። እውነተኛው ገዳይ ቪክቶር ሄይስ ደግሞ በከባድ መነሻ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ፣ ያለ ምንም የዋስትና መብት የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተፈርዶበት ወደ ወህኒ ተላኳል። ***** የኔ ጥያቄ፣ አዲሱ የኢትዮጵያ የወንጀል ሥነሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ከረጅም ጊዜ በኋላ ፍርድ እንዲከለስ ይፈቅዳል ??? ከ ንጋቱ በቀለ-ጠበቃና የሕግ-አማካሪ የፌስቡክ ገፅ ተገኘ🙏🙏✍️✍️✍️
3 087
7
+1
لا يوجد نص...
3 612
8
#ለመረጃ: በኮንትሮባንድ ጭነት ምክንያት ተሽከርካሪ እንዲወረስ የሚያስችል ድንጋጌ የያዘው የተሻሻለው የጉምሩክ አዋጅ ፀደቀ! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
3 327
9
#ለመረጃ፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መረጃዎች የሚደራጁበት እና የሚተነተኑበት (የዋጋ ንረትን ጨምሮ) የኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አዋጅ ተሻሽሏል! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
4 052
10
+6
لا يوجد نص...
4 303
11
⚖️ የሰበር ሰሚ ችሎት ፦ "ስራ ባልተሰራበት የጦርነት ወቅት ደመወዝ አይከፈልም!" ​የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በትግራይ ክልል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ስራ ተቋርጦባቸው በነበሩ ፕሮጀክቶች ላይ ሲያከራክር የነበረውን ጉዳይ መቋጫ ሰጥቷል። ​📌 የጉዳዩ መነሻ ​በትግራይ ክልል በመንገድ ስራ ላይ ተሰማርቶ የነበረው የቻይና ገዙባ እና ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ጆይንት ቬንቸር (GDGC-Sunshine JV) ሰራተኞች፤ "ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ34 ወራት ከ15 ቀናት ያልተከፈለን ደመወዝ ይከፈለን" በማለት ክስ መስርተው ነበር። የቀድሞ የመቀሌ ወረዳ፣ ከፍተኛ እና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ሰራተኞቹ ደመወዙ ሊከፈላቸው ይገባል በማለት ወስነው ነበር። ​⚖️ የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ​ኩባንያው "በጦርነት ምክንያት ስራ ባልተሰራበት ሁኔታ ደመወዝ መክፈል የለብኝም" በማለት ያቀረበውን አቤቱታ የመረመረው የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉን ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ሽሮታል። ​ፍርድ ቤቱ ለውሳኔው የጠቀሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​ደመወዝ ለስራ የሚሰጥ ክፍያ ነው፦ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 54(1) መሰረት ደመወዝ የሚከፈለው ለተሰራ ስራ ብቻ ነው። ​የአቅም በላይ ምክንያት፦ ጦርነቱ ኩባንያው ስራ እንዳያሰራ፣ ሰራተኞቹም ስራቸውን እንዳያከናውኑ የከለከለ "የአቅም በላይ ምክንያት" (Force Majeure) ነው። ​የአሰሪው ጥፋት አለመኖር፦ ሰራተኛው ስራ ለመስራት ዝግጁ ሆኖ እያለ አሰሪው የስራ መሳሪያ ባለማቅረቡ ስራ ቢፈታ ደመወዝ ሊከፈለው ይችል ነበር። ነገር ግን በዚህ ጉዳይ ስራው የተቋረጠው በሁለቱም ወገኖች ቁጥጥር ውጭ በሆነ የጦርነት ሁኔታ ነው። ​የውል መቋረጥ፦ ስራው ከተቋረጠ ከ90 ቀናት በላይ ከሆነ ውሉ በህግ እንደተቋረጠ የሚቆጠር በመሆኑ፣ ኩባንያው በጦርነት ለቆመ ስራ የዓመታት ደመወዝ የመክፈል ግዴታ የለበትም። ​🔍 ትርጉሙ ​ይህ ውሳኔ በጦርነት ወይም በተመሳሳይ ከአቅም በላይ በሆኑ ምክንያቶች ስራ አቁመው ለነበሩ በርካታ ተቋማት እንደ ትልቅ የህግ መመሪያ (Precedent) ሆኖ የሚያገለግል ነው። ውሳኔው ከታች ተያይዟል!!!
2 837
12
አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሕክምና መድኃኒቶች ያለአግባብ መወሰድና መላመድን ለመግታት የሚያስችል ጠንካራ ቁጥጥር ሥርዓት የ+1
አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሕክምና መድኃኒቶች ያለአግባብ መወሰድና መላመድን ለመግታት የሚያስችል ጠንካራ ቁጥጥር ሥርዓት የያዘ አዲስ «አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018» በሥራ ላይ ውሏል። 💊 የመድኃኒት በድጋሚ ዕደላና ቁጥጥር • ታካሚዎች በታዘዘላቸው መመርያ መሠረት መድኃኒት በአግባቡ አለመጠቀማቸው፣ ለሱስ የመጋለጥ ሥጋት ማሳየታቸው ወይም የሕክምና ውጤታማነት ማጣት እንደገጠማቸው ሲታወቅ የመድኃኒት ባለሙያዎች መድኃኒቱን በድጋሚ ከመስጠት ተቆጥበው ታካሚውን ወደ ታከመበት ሐኪም ቤት እንዲልኩ መመሪያው ያስገድዳል። • ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በአንድ ማዘዣ እንደገና ለማደል የሚችለው የሕክምና ባለሙያ በመድኃኒት ማዘዣው ላይ በድጋሚ ማደል እንደሚቻል የገለጸ እንደሆነ ብቻ ነው። • ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል በመድኃኒት ማዛዣው ላይ ከተገለጸው መድኃኒት ዓይነት፣ የአወሳሰድ መንገድ፣ መጠን፣ ብዛት፣ ወይም ድግግሞሽ የተለየ ማደል እንደማይችልም ተገልጿል። የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል፤ - ታካሚው መድኃኒትን በአግባቡ አለመጠቀም፣ - በመድኃኒቱ ሱስኝነት መጋለጥ፣ - የታዘዘን መመሪያ አለመከተል፣ - የሕክምና ውጤታማነት ማጣት ወይም የደኅንነት ሥጋቶች መኖሩን ሲጠረጥር መድኃኒቱን በድጋሚ ከመስጠት መቆጠብና ታካሚውን ወደ ሚመለከተው የሕክምና ክፍል ወይም ተቋም መላክ ይኖርበታል። አንድ ፋርማሲስት ማንኛውንም መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል እንደገና ማደሉ የተከናወነበት ቀን፣ በዕለቱ የታደለው መጠንና የሚቀረው ድግግሞሽ የተመለከተ መረጃን በአግባቡ መዝግቦ መያዝ አለበት። 🦠 የፀረ-ተዋህስያን መድኃኒቶች አጠቃቀም ሥርዓት • መመሪያው፣ የፀረ ተዋህስያን መድኃኒቶች በተዋህሲያን መላመድን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ጥብቅ ድንጋጌዎችን አካቷል። • ማንኛውም ሆስፒታል፣ ጤና ጣቢያ ወይም ልዩ የሕክምና ማዕከል ይህንን ሥጋት ለመግታት የሚያስችል አግባባዊ የፀረ ተዋህስያን መድኃኒቶች አጠቃቀም ሥርዓት የመዘርጋት ሕጋዊ ግዴታ ተጥሎበታል። • ማንኛውም የሕክምና ባለሙያ ክሊኒካዊ ወይም የላቦራቶሪ ምርመራ ማስረጃ ሳይኖረው ለታካሚ የፀረ ተዋህስያን ሕክምና ማስጀመር እንደሌለበት ተደንግጓል። ሆኖም ለሕይወት አሥጊ የሆነ ኢንፌክሽን መኖሩ ከተጠረጠረ ሕክምናውን ወዲያውኑ መጀመር እንደሚቻል ተፈቅዷል። የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶች መጋቢ ኮሚቴ ፦ እያንዳንዱ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ " የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶች መጋቢ ኮሚቴ" የማቋቋም ግዴታ አለበት። ኮሚቴው የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶችን አቅርቦት፣ አያያዝ፣ አዘዘዝና አጠቃቀም ይከታተላል፤ ተገቢነቱን ለማረጋገጥም የቅድመ ኦዲትና የቅድመ ፈቃድ አሠራሮችን ተግባራዊ ያደርጋል። መድኃኒቶቹን "በተደራሽ"፣ "ትኩረት የሚሹ" እና "መጠባበቂያ" በማለት ይመድባል። ብክነትን ለመከላከል፣ በብሔራዊ መዘርዝር "በመጠባበቂያ" ሥር ያሉትን መድኃኒቶች ወደ ትኩረት የሚሹ ወይም ተደራሽ ዝርዝር ዝቅ አድርጎ ማካተት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። 💻 የኤሌክትሮኒክስ ማዘዣ (Electronic Prescription) ሥርዓት፦ • እያንዳንዱ የኤሌክትሮኒክስ ማዘዣ ተከታታይ መለያ ቁጥር (Serial Number) ሊኖረውና ለተፈቀደላቸው የጤና ባለሙያዎች ብቻ ተደራሽ መሆን አለበት። • አንዴ ከተሰጠ በኋላ ከራሱ ከሐኪሙ ውጪ በማንም ሊቀየር አይችልም፤ ከተቀየረም የተሟላ መረጃው መመዝገብ አለበት። • ታካሚው መድኃኒቱን ከተቋሙ መግዛት ካልፈለገ፣ ተቋሙ ማዘዣውን አትሞ (Print አድርጎ) የመስጠት ግዴታ አለበት። • ማዘዣዎች በማዕከላዊ ቋት (Database) ወይም በወረቀት ታትመው ቢያንስ ለሁለት ዓመታት መቀመጥ አለባቸው። ሲስተሙም አስተማማኝ የምትክ ቅጂ (Backup) ሊኖረው ይገባል። ⚖️ ጥፋቶችና አዲሱ የአስተዳደራዊ ቅጣት መሰላል ፦ ነባሩ መመሪያ ፈቃድ ለማያሳግዱ ጥፋቶች ማስጠንቀቂያ የሚሰጥና ማስተካከያ ካልተደረገ ወደ ሌላ እርምጃ የሚሻገር የነበረ ሲሆን፣ አዲሱ መመሪያ ግን ይበልጥ ግልጽና ጠንካራ የቅጣት መሰላል ዘርግቷል። በዚህም ማንኛውም ሰው ግዴታውን ካልተወጣ ወይም ሕገወጥ ድርጊት ፈጽሞ ከተገኘ፣ ፈቃድ የሰጠው አካል ከማስጠንቀቂያና ከገንዘብ መቀጮ ባለፈ የብቃት ማረጋገጫን ወይም የሙያ ፈቃድን እስከ ማገድና መሰረዝ የሚደርስ ከባድ እርምጃ በቀጥታ የመውሰድ ሥልጣን ተሰጥቶታል። ባለሥልጣኑ መመሪያው መጣሱን ካረጋገጠ፣ ምርቱን ከመያዝ፣ እንዲወገድ ወይም ወደ መጣበት ተቋም እንዲመለስ ከማዘዝ በተጨማሪ፣ ጥፋቱን ፈቃድ ለሰጠው አካል በማሳወቅ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል። አግባብ ያለው አካል የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ የሚያስገድዱ 11 የጥፋት ዓይነቶች ተለይተዋል። ከእነዚህም መካከል ፦ ° ያለ ምርመራ መድኃኒት ማዘዝ፣ ° ሕግ ያላሟላ ማዘዣ መጠቀም፣ ° ያለ በቂ ምክንያት በንግድ ስም (Brand Name) ማዘዝ ወይም ማደል ይገኙበታል። የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ማዘዣዎች መጠቀም የተከለከለ ሲሆን፣ ከተጻፈ 30 ቀናት ያለፈበትን መደበኛ ማዘዣ ወይም ከተገዛ 7 ቀናት ያለፈበትን የአንቲባዮቲክስ ማዘዣ በመጠቀም መድኃኒት ያደለ ባለሙያ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል። መመሪያው ጥፋት በሚያዘወትሩና የደኅንነት ሥጋት በሚፈጥሩ ባለሙያዎችና ተቋማት ላይ እስከ 1 ዓመት የሚደርስ የፈቃድ ዕገዳ ጥሏል። እርምጃው የሚወሰደውም፦ - በኮፒ ማዘዣ መድኃኒት በጨመረ፣ - በአንድ ማዘዣ ከአንድ ጊዜ በላይ ባደለ፣ - የተሳሳተ ወይም ያልታዘዘ መድኃኒት በሰጠ፣ - የታካሚን ክብርና ሚስጥር ባልጠበቀ፣ እንዲሁም ያለ ማዘዣ ወይም ባልተፈቀደ ተቋም መድኃኒት በቀመመ ላይ ነው። ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው። @tikvahethiopia
2 337
13
የአዲስ አበባ ፖሊስ የውጭ ሀገር ዜጎችን በታጋችነት የያዙ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር አዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ በኢትዮጵያ የስሪላንካ ኤምባሲ ተወካዮች ጥቆማ መሠረት፣ በታጋችነት ተይዘው የነበሩ ሦስ+3
የአዲስ አበባ ፖሊስ የውጭ ሀገር ዜጎችን በታጋችነት የያዙ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር አዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ በኢትዮጵያ የስሪላንካ ኤምባሲ ተወካዮች ጥቆማ መሠረት፣ በታጋችነት ተይዘው የነበሩ ሦስት የስሪላንካ ዜጎችን ነጻ በማውጣት ወንጀለኞቹን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ታጋቾቹ በሻሸመኔ ከተማ ወረዳ ቡቄ ቀበሌ፣ ደራርቱ ሆቴል ጀርባ በሚገኝ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአንድ ክፍል ተቆልፎባቸው ተገኝተዋል። ለስራ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ሦስት የስሪላንካ ዜጎች መጥፋታቸውን ተከትሎ፣ በስሪላንካ የሚገኙ ቤተሰቦቻቸው እያንዳንዳቸው 30 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተጠይቀው ነበር ነው የተባለው። የአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቡድን ባቋቋመው ክትትል፣ ታጋቾቹ ከኤርፖርት በኮድ 2C- 40461 ሰሌዳ ቁጥር ባላት ሱዚኪ ዲዛየር መኪና መሄዳቸውን በቴክኖሎጂ ታግዞ ማረጋገጡን ገልጿል። ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረገው ኦፕሬሽን ሁለት ኢትዮጵያውያን እና አራት የፓኪስታን ዜግነት ያላቸውን በአጠቃላይ ስድስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል። @Tikvahethmagazine
3 376
14
በሆለታ ወልመራ ወረዳ ፍርድ ቤት በተፈጠረው አሰቃቂ ድርጊት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩ፣ ይህ አሳዛኝ ክስተት የፍትህ አካላት ደህንነት ምን ያህል ስጋት ላይ እንደሆነ የሚያሳይ ማንቂያ ደወል ነው። በስራ ገበታዋ ላይ ፍትህን ለማስፈን ስትጥር የነበረችው ዳኛ ወርቄ ፈካንሳ እና ከሳሹ በግፍ መገደላቸው መላውን የህግ ማህበረሰብ ክፉኛ አሳዝኗል። በተለይም የቤተሰብ ችሎቶች ላይ እየታዩ ያሉ ማስፈራራቶች ችግሩ በየጊዜው እየተባባሰ መምጣቱን ያሳያል። እኔም ቀደም ሲል በአራዳ እና በኮልፌ ምድብ ችሎቶች በተመሳሳይ ሁኔታ የፍርድ ቤት ታዳሚዎች እና የህግ ባለሙያዎች ሲዛቱ አይቻለሁ። ይህ አደገኛ አካሄድ የፍትህ ስርዓቱን እንዳያቀጭጭ መንግስት የፍርድ ቤት ደህንነትን (Security) በአስቸኳይ ሊያጠናክር ይገባል። ለዳኛ ወርቄ ፈካንሳ ቤተሰቦችና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እመኛለሁ። #ፍትህ #የህግባለሙያ #ደህንነት #ሆለታ #የፍትህስርዓት
4 232
15
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የፍራንኮ ቫሉታ መመሪያ ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ ጫና ሳይፈጥሩ ኢንቨስትመንትና ንግድን ለማሳለጥ ያስችላል ያለውን “የፍራንኮ ቫሉታ ገቢ ዕቃዎች መመሪያ ቁጥር FVD/01/2026” የተሰኘ አዲስ የሕግ ማዕቀፍ ይፋ አድርጓል። ይህ አዲስ መመሪያ ከዚህ ቀደም በፍራንኮ ቫሉታ አሠራር ላይ ይታዩ የነበሩ የቁጥጥር ክፍተቶችን ለመድፈንና ግልጽነትን ለማስፈን ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ባንኩ በመመሪያው መግቢያ ላይ እንደገለጸው፣ ከዚህ ቀደም አጠቃላይና ዘመናዊ የቁጥጥር ሥርዓት ባለመኖሩ ምክንያት በፍራንኮ ቫሉታ ስም ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ የተዛባ ሪፖርት አቀራረብ እና የውጭ ምንዛሬ ቁጥጥርን የማለፍ አዝማሚያዎች ሲታዩ ቆይተዋል። በአዲሱ መመሪያ መሠረት በፍራንኮ ቫሉታ ዕቃዎችን ወደ ሀገር ውስጥ እንዲያስገቡ የተፈቀደላቸው አካላት በዝርዝር ተቀምጠዋል። እነዚህም:- • የሀገር ውስጥ (በኢኮኖሚ ቀጠናዎች ያሉ)፣ የዲያስፖራ እና የውጭ ሀገር ባለሀብቶች፣ • በውጭ ባለሀብቶች የተያዙ የማኑፋክቸሪንግ እና የኢንዱስትሪ ተቋማት፣ • ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያላቸው የልማት ፕሮጀክቶች፣ • ዲፕሎማቶች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች (NGOs)፣ • ዕርዳታ የሚቀበሉ የሃይማኖት እና የሲቪክ ማኅበራት፣ እንዲሁም የግል ንብረቶቻቸውን የሚያስገቡ ግለሰቦች ናቸው። ከእነዚህም በተጨማሪ የግል ንብረቶቻቸውን የሚያስገቡ ግለሰቦችና በቋሚነት ወደ ሀገር የሚመለሱ ኢትዮጵያውያንም ተጠቃሚ ይሆናሉ። ለሰው ሕይወት አስፈላጊ የሆኑ መድኃኒቶች ያለምንም የዋጋ ገደብ በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ የተፈቀደ ሲሆን፤ የማምረቻ ጥሬ ዕቃዎች፣ የካፒታል ዕቃዎችና የቴክኖሎጂ መሣሪያዎችም በመመሪያው ውስጥ ተካተዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ሁሉንም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይቶች "FEMoUS" በሚባለው የውጭ ምንዛሬ ክልከላና ቁጥጥር ሥርዓት ውስጥ የመመዝገብ ግዴታ ተጥሎበታል። ተጠቃሚዎችም ትክክለኛ የንግድ ፈቃድ የመያዝ፣ አስፈላጊ ሰነዶችን ለጉምሩክ የማቅረብ እና ኦዲት ሊደረጉ የሚችሉ መዝገቦችን በሥርዓቱ የመያዝ ግዴታ አለባቸው። በመመሪያው ላይ የተቀመጡ ደንቦችን በመተላለፍ የተሳሳተ መግለጫ መስጠት፣ አሠራሩን ለሕገ-ወጥ ተግባር ማዋል እና የቁጥጥር ሥርዓቱን ለማለፍ መሞከር ጥብቅ ቅጣት እንደሚያስከትል ተደንግጓል። ማንኛውም ጥፋት ፈጽሞ የሚገኝ አካል በገንዘብ ቅጣት፣ ንብረቱ በመወረስ አልፎ ተርፎም በብሔራዊ ባንክ አዋጅ መሠረት በወንጀል ተጠያቂ እንደሚሆን መመሪያው ያስረዳል። ይህ አዲስ የፍራንኮ ቫሉታ መመሪያ ከዛሬ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (May 29, 2026) ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ሆኗል። በብሔራዊ ባንክ መመሪያ (አንቀጽ 2.4) ላይ በተቀመጠው ትርጓሜ መሰረት እንዲሁም የኢኮኖሚ ባለሞያዎች ትርጉም መሰረት "ፍራንኮ ቫሉታ" ማለት አንድ አስመጪ ዕቃዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የሚያስፈልገውን የውጭ ምንዛሬ (ለምሳሌ ዶላር ወይም ዩሮ) ከሀገር ውስጥ ባንኮች ሳይጠይቅ፣ በራሱ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ዕቃዎችን ወደ ሀገር የሚያስገባበት አሠራር ነው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
5 805
16
#ኢትዮጵያ 🇪🇹 🚢 ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ብቻ ተከልለው ወይም በከፊል ባለቤትነት ተገድበው ከቆዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንዱ የሆነው የእቃ አስተላላፊነት (Freight Forwarding) ዘ
#ኢትዮጵያ 🇪🇹 🚢 ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ብቻ ተከልለው ወይም በከፊል ባለቤትነት ተገድበው ከቆዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንዱ የሆነው የእቃ አስተላላፊነት (Freight Forwarding) ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት እንዲሆን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ወስኗል። ተጨማሪ 👇 www.facebook.com/61588053582297/posts/pfbid0DEL6Uy6Vf74UW4ZPohvipBJF3C9i1xTP74Y3GNsTh6i2E24NDUy53FQdtFYSzajyl/ @tikvahethiopia
4 143
17
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስተላለፈ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳ+2
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስተላለፈ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ከነዚህ ጉዳዮች አንዱ የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ነው። ምክር ቤቱ " የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ወጥቶ ሲሰራበት የቆየ ቢሆንም ባለፉት አመታት በሀገራችን በርካታ የኢኮኖሚ ለውጦች የተደረጉ በመሆኑ የታክስ አስተዳደር ሥርዓቱን ከዘመናዊ ዓለም አቀፍ ልምዶች ጋር ለማጣጣም፤ የታክስ አለመግባባቶችን በፍትሐዊነት፣ በሰላማዊ መንገድና በቅልጥፍና ለመፍታትና የተጠያቂነትና ግልጸኝነት አሰራር ለማስፈንና የታክስ ሕጎችን በተጠናከረ መልኩ ለማስፈጸም እንዲያስችል ተደርጎ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጁ ተዘጋጅቶ ቀርቧል " ሲል አሳውቋል። ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጁ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ሀዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡ (የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሌሎች በርካታ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳልፏል ከላይ በተያያዘው ምስል ያንብቡ) ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
3 751
18
ህግ ማጥናት ለሚፈልጉ ሰዎች አስፈላጊው ሁኔታ ምንድነው? በኢትዮጵያ ህግ እና የህግ ትምህርት አውድ ህግ ማጥናት ማለት የፍርድ ቤት ክርክር መማር አይደለም። ህግ ማለት ፍትሕን፣ ስርዓትን፣ መብትን፣ ግዴታን እና ማህበራዊ ሰላምን የሚጠብቅ ስርዓት ነው። ስለዚህ ህግ ለማጥናት የሚፈልግ ሰው በትዕግስት፣ በሥነ-ምግባር፣ በአስተሳሰብ ጥራት እና በእውነት ፍቅር መዘጋጀት አለበት። 1. የህግ ትምህርት ቤት ዋና አላማ የህግ ትምህርት ቤት ዋና አላማ ፍትሕን የሚያከብሩ ባለሙያዎች ማፍራት፤ህግን በትክክል የሚተረጉሙ ሰዎች ማዘጋጀት፤የህዝብ መብትን የሚጠብቁ ባለሙያዎች ማፍራት፤ሀገር ውስጥ የህግ የበላይነት (Rule of Law) ማጠናከር እና ማህበራዊ ግጭቶችን በህግ መፍታት ነው። ምሳሌ፦ አንድ ዳኛ ህጉን በትክክል ካልተረዳ ንፁህ ሰው ሊቀጣ ይችላል።ስለዚህ የህግ ትምህርት አላማ የሰው መብትን ከስህተት መጠበቅ ጭምር ነው። 2. ህግ ለማጥናት የሚያስፈልጉ መርሆች (ሀ). ትዕግስት ህግ ብዙ ንባብ ይፈልጋል።ህጎች፣ ፍርዶች፣ መፅሐፍት እና ህጋዊ መርሆች በብዛት ይነበባሉ። ምሳሌ፦አንድ ጉዳይ ለመረዳት የፍትሐ ብሔር ህግ፤የወንጀል ህግ የማስረጃ ህግ፤የፍርድ ሥነ-ሥርዓት ህግ፤የወንጀል ስነ ስርዓት ህግ፤ ሌሎችም ጠቅላላ እና ልዩ ህጎችን እንዲሁም ደንቦችን ማወቅ እና ሁሉንም አንድ ላይ ማንበብ ሊያስፈልግ ይችላል። (ለ). እውነትን መውደድ ጥሩ የህግ ባለሙያ ማለት ውሸትን በቃላት የሚያሸንፍ ሰው አይደለም።እውነትን በህግ የሚያረጋግጥ ሰው ነው። ምሳሌ፦ጠበቃ ደንበኛው በውሸት ሰነድ እንዲጠቀም ቢጠይቀው፣ በህግ ሥነ-ምግባር እሱን መከልከል ይጠይቃል። (ሐ). የመተንተን ችሎታ ህግ ማለት “ምን ተፈፀመ?” ብቻ አይደለም።“ለምን ተፈፀመ?” “ህጉ ምን ይላል?” “ፍትሕ ምን ይጠይቃል?” ብሎ ማሰብ ነው። ምሳሌ፦ አንድ ሰው ሰውን ቢመታ፣ራሱን ለመከላከል ነበር በድንገት ነበር? ሆን ብሎ ነበር? ይህ ሁሉ በህግ ትርጉም ይለያያል። 3. የህግ ትምህርት ጥቅሞች (ሀ). የመብት ግንዛቤ ይሰጣል ህግ የተማረ ሰው መብቱን እና ግዴታውን ያውቃል። ምሳሌ፦ ህግ የተማረ ሰው ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ንብረቱ ሲወሰድ መቃወም እንዳለበት ያውቃል። (ለ). የመናገር እና የክርክር ችሎታ ያዳብራል የህግ ተማሪዎች ማስረጃን በሥርዓት ማቅረብ ይማራሉ። ምሳሌ፦በፍርድ ቤት፣ “እኔ እንዲህ አስባለሁ” ብቻ አይበቃም። ማስረጃ እና የህግ ድጋፍ ያስፈልጋል። (ሐ). የማህበረሰብ ክብር ያመጣል ጥሩ የህግ ባለሙያ በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ እምነት ያገኛል። (መ). የስራ እድል ያሰፋል .ጠበቃ .ዳኛ ዐቃቤ ህግ .የህግ አማካሪ .የሰብዓዊ መብት ባለሙያ እና የዲፕሎማሲ ባለሙያ ወዘተ መሆን ይቻላል። 4. የህግ ትምህርት ችግርና ጉዳቶች (ሀ). ከፍተኛ ጫና ብዙ ንባብ፣ ምርምር እና ክርክር ይፈልጋል። ምሳሌ፦ አንድ የፍርድ ቤት ውሳኔ ለመረዳት 50 ገፅ በላይ ማንበብ ሊያስፈልግ ይችላል። (ለ). የሥነ-ምግባር ፈተና አንዳንድ ጊዜ ገንዘብ ወይም ግፊት ህግን እንዲጣስ ሊያደርግ ይችላል። ምሳሌ፦ ሰው የሀሰት ምስክር እንዲያቀርብ ቢጠይቅህ፣ የህግ ሙያ ሥነ-ምግባር እምቢ ማለትን ይጠይቃል። (ሐ). ሰዎች ሁሉ ህግን አይወዱም አንዳንድ ጊዜ እውነትን መናገር ጠላት ሊያበዛ ይችላል። ምሳሌ፦ ህገ-ወጥ ነገርን ስትቃወም አንዳንድ ሰዎች “አስቸጋሪ ሰው” ሊሉህ ይችላሉ። 5. ህግ ማጥናት ለሚፈልጉ ሰዎች ዋና ምክሮች ①. ንባብን ልመዱ በየቀኑ ማንበብ ካልቻላችሁ ህግ ከባድ ሊሆን ይችላል። ②. ጥያቄ መጠየቅን አትፍሩ ጥሩ የህግ ተማሪ “ለምን?” ብሎ ይጠይቃል። ③. ህግን ለፍትሕ ተጠቀሙበት ህግ ሰዎችን ለማስፈራራት ሳይሆን ለመጠበቅ ነው። ④. ሥነ-ምግባራችሁን ጠብቁ የህግ ባለሙያ ስም በአንድ ስህተት ሊበላሽ ይችላል። ⑤. ፍትሕን ከገንዘብ በላይ አድርጉ ህግ ትልቅ ኃይል አለው፤ ነገር ግን ያ ኃይል በእውነት እና በሥነ-ምግባር ሲመራ ብቻ የተከበረ ይሆናል። ማጠቃለያ ህግ ማጥናት ቀላል መንገድ አይደለም።ነገር ግን ፍትሕን ለማገልገል፣ መብትን ለመጠበቅ፣ ማህበረሰብን ለማሻሻል ከፍተኛ ዕድል ያለው ሙያ ነው። ጥሩ የህግ ባለሙያ ማለት ህግን ብቻ የሚያውቅ ሰው ሳይሆን፣ ፍትሕን የሚያከብር ሰው ነው። Alehegn Akal
4 069
19
የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ ሂሳብ ላላቸው ደንበኞች የብድር ደብዳቤ (LC) እና የሰነድ መክፈያ (CAD) ፈቃዶችን ያለ ብሔራዊ ባንክ ቅድመ ሁኔታ ማጽደቅ እንዲችሉ የሚፈቅድ መመሪያ ወጥቷል። የኢት+1
የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ ሂሳብ ላላቸው ደንበኞች የብድር ደብዳቤ (LC) እና የሰነድ መክፈያ (CAD) ፈቃዶችን ያለ ብሔራዊ ባንክ ቅድመ ሁኔታ ማጽደቅ እንዲችሉ የሚፈቅድ መመሪያ ወጥቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ገበያ መር የውጭ ምንዛሬ ተመን ሥርዓት እያደረገ ያለውን ሽግግር ለማጠናከር፣ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደርን የሚያቀሉ አዳዲስ መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል። ባንኩ ባወጣው መግለጫ ማሻሻያው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደርን ይበልጥ ለማቅለልና በንግድ እንቅስቃሴ ላይ እንቅፋት የሆኑ የቢሮክራሲ ሰንሰለቶችን ለመበጠስ ያስችላል ብሏል። በአዲሱ መመሪያ መሰረት የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ ሂሳብ (FX accounts) እና የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ሂሳብ (Retention accounts) ላላቸው ደንበኞች የብድር ደብዳቤ (Letter of Credit) እና የሰነድ መክፈያ (CAD) ፈቃዶችን ያለ ብሔራዊ ባንክ ቅድመ ሁኔታ ማጽደቅ እንዲችሉ ሙሉ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል። ይህ ማሻሻያ በተለይ በገቢና ወጪ ንግድ ላይ ለተሰማሩ ነጋዴዎች የጊዜና የቢሮክራሲ ጫናን በእጅጉ ይቀንሳል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም የውጭ ምንዛሬ ሂሳብ ያላቸው ተቋማት (የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ሂሳብ ባለቤቶችን ጨምሮ) የባንኮችን ቅድመ ፈቃድ ሳይጠብቁ በሰነድ መክፈያ (Cash Against Documents) ስምምነት መሠረት የሸቀጦችን የጭነት ትዕዛዝ መስጠት ወይም ጭነት ማስጀመር ይችላሉ። የክፍያ ሂደቱ የሚከናወነው አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች ቀርበው ሲረጋገጡ ይሆናል። ባንኩ በንግድ ባንኮች የሚጠየቁ የብድር ደብዳቤ (LC) የአገልግሎት ክፍያዎችና ኮሚሽኖች ከዓለም አቀፍ አሰራር ጋር የማይጣጣሙ ሆነው ማግኘቱን ጠቁሟል። ይህንን ለማስተካከልም ከአሁን በኋላ ባንኮች የሚጠይቁት የአገልግሎት ክፍያ በዓመታዊ ስሌት (Annualized basis) ተሰልቶ፣ እንደ ሰነዱ ቆይታ ጊዜ (Tenor) ተመጣጣኝ (Pro-rata) በሆነ መልኩ እንዲቀነስ አዟል። በተጨማሪም ባንኮች የሚጥሉት ዓመታዊ የክፍያ መጠን ብሔራዊ ባንክ ቀደም ብሎ ካስቀመጠው ከፍተኛ የክፍያ ጣሪያ መብለጥ እንደሌለበት በመመሪያው በጥብቅ አሳስቧል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
4 659
20
መኪና በውክልና ለምትሻሻጡ ወገኖች:- ============== የተሽከርካሪ ሽያጭ ውል ህጋዊነት እና ማስረጃ አቀራረብ በሰበር መ/ቁ 283524 በቀን 27/05/2018 ዓ.ም በሰጠው ውሳኔ መኪና ሲገዙ ወይም ሲሸጥ በውልና ማስረጃ በኩል ሳያረጋግጡ በመንደር ውል መደረጉ ያለው እጣ ፈንታ በተለይም ግለሰቡ (ተጠሪ) ከአንድ ሻጭ (አመልካች) ጋር የመኪና ሽያጭ ውል ተፈራርመው፣ ከፊል ክፍያ ፈጽመውና መኪናውን ተረክበው ለዓመት ያህል ሲጠቀሙ ይቆያሉ ። ነገር ግን ሻጭ መኪናውን በሌላ ቁልፍ ከፍተው በመውሰድ "አልሸጥኩም፣ እንዲያስተዳድሩልኝ ውክልና ነው የሰጠኋቸው" በማለት በመካድ ተከራክረዋል ። በሰበር ሰሚ ችሎትም መኪና እንደ ተራ ንብረት ሳይሆን እንደ "ልዩ ተንቀሳቃሽ ንብረት" የሚቆጠር በመሆኑ፣ ዝውውሩ በህግ ፊት እንዲጸና በሚመለከተው የመንግስት አካል ዘንድ መመዝገብና መረጋገጥ አለበት ። በተጨማሪም የመኪና ሽያጭ መኖሩን ለማረጋገጥ በሚመለከተው አካል የተረጋገጠ የሽያጭ ሰነድ ማቅረብ እንጂ በሰው ምስክር ብቻ ማረጋገጥ የማይቻል ስለመሆኑ ተወስኗል
3 672