uk
Feedback
አለ ሕግ

አለ ሕግ

Відкрити в Telegram

ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service Website: alehig.com https://linktr.ee/alehig WhatsApp👉 #+251920666595 Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу አለ ሕግ

Канал አለ ሕግ (@alehig) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 974 підписників, посідаючи 502 місце в категорії Юриспруденція та 2 105 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 974 підписників.

За останніми даними від 19 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -6, а за останні 24 години на -3, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 24.90%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 9.36% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 978 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 495 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 15.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service Website: alehig.com https://linktr.ee/alehig WhatsApp👉 #+251920666595 Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 20 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Юриспруденція.

15 974
Підписники
-324 години
+177 днів
-630 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
червень '26
червень '26
+83
в 4 каналах
травень '26
+20
в 3 каналах
Get PRO
квітень '26
+69
в 10 каналах
Get PRO
березень '26
+44
в 7 каналах
Get PRO
лютий '26
+83
в 9 каналах
Get PRO
січень '26
+74
в 14 каналах
Get PRO
грудень '25
+122
в 10 каналах
Get PRO
листопад '25
+45
в 5 каналах
Get PRO
жовтень '25
+70
в 10 каналах
Get PRO
вересень '25
+39
в 7 каналах
Get PRO
серпень '25
+74
в 15 каналах
Get PRO
липень '25
+79
в 19 каналах
Get PRO
червень '25
+83
в 15 каналах
Get PRO
травень '25
+140
в 16 каналах
Get PRO
квітень '25
+145
в 13 каналах
Get PRO
березень '25
+69
в 15 каналах
Get PRO
лютий '25
+38
в 13 каналах
Get PRO
січень '25
+52
в 11 каналах
Get PRO
грудень '24
+114
в 13 каналах
Get PRO
листопад '24
+231
в 9 каналах
Get PRO
жовтень '24
+857
в 15 каналах
Get PRO
вересень '24
+659
в 10 каналах
Get PRO
серпень '24
+1 125
в 11 каналах
Get PRO
липень '24
+333
в 5 каналах
Get PRO
червень '24
+114
в 6 каналах
Get PRO
травень '24
+210
в 5 каналах
Get PRO
квітень '24
+267
в 7 каналах
Get PRO
березень '24
+224
в 5 каналах
Get PRO
лютий '24
+234
в 11 каналах
Get PRO
січень '24
+254
в 9 каналах
Get PRO
грудень '23
+319
в 3 каналах
Get PRO
листопад '23
+353
в 13 каналах
Get PRO
жовтень '23
+274
в 6 каналах
Get PRO
вересень '23
+156
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+105
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+240
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+319
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+242
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+140
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+199
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+164
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+387
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+400
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+443
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+459
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+254
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+633
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+324
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+428
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+555
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+388
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+277
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+104
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+117
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+155
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+117
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+293
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+372
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+247
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+538
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+243
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+185
в 0 каналах
Get PRO
квітень '21
+229
в 0 каналах
Get PRO
березень '21
+370
в 0 каналах
Get PRO
лютий '21
+403
в 0 каналах
Get PRO
січень '21
+346
в 0 каналах
Get PRO
грудень '20
+5 205
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
20 червня0
19 червня+2
18 червня+3
17 червня+6
16 червня+5
15 червня+4
14 червня+1
13 червня+12
12 червня+6
11 червня+11
10 червня+6
09 червня+2
08 червня+7
07 червня+5
06 червня+4
05 червня+4
04 червня+3
03 червня+1
02 червня+1
01 червня0
Дописи каналу
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አ
+1
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አዛውንት ወ/ሮ አኸዛ ሕሉፍ፣ ፍርድ ቤት የዋስ መብት ቢፈቅድላቸውም ፖሊስ ትእዛዙን ሳይተገብር ቆይቶ ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ በዋስ መለቀቃቸው ታወቀ። የሰባ እንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰኔ 10/ 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት አዛውንቷ በ5 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈቱ ወስኖ የነበረ ቢሆንም የፖሊስ አካላት የፍርድ ቤቱን ሕጋዊ ትእዛዝ በማዘግየት ዛሬ ከ3 ቀን በኃላ ተግባራዊ አድርገውታል። የአዛውንቷን ውክልና በመያዝ "Access for Human Rights and Social Justice" የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፍርድ ቤት በመቅረብ የተሟገተ ሲሆን፣ ግለሰቧ የተከሰሱበት "የመኸተ አዋጅ" በትግራይ የሚገኘውን የኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት የሚጥስና ሕገ-መንግሥቱ የማያውቀው በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም ሲል ተከራክሯል። ፍርድ ቤቱም የቀረበውን የሕግ መከራከሪያ በመቀበል በአዛውንቷ ላይ የቀረበውን ክስ ውድቅ በማድረግ የዋስ መብታቸው ተጠብቆ እንዲፈቱ መወሰኑ ይታወሳል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

2
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/ም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በሆለታ ወልመራ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በችሎት አዳራሽ የቤተሰብ ክርክርን መዝገብ ስትመለከት የነበረችው ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈካንሳ እንዲሁም የክርክሩ አካል የሆነች የተከሳሹ የቀድሞ ባለቤት ወይዘሮ አልማዝ መኮንን በተከሳሹ በተተኮሰ ጥይት ህይወታቸውን እንዲያልፍ ማድረጉ አይዘነጋም። በዕለቱም እራሱ ላይ በመተኮስ ቆስሎ የነበረዉ አቅነዉ በቀለ የተባለው ግለሰብ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ላይ ነበር። ሆኖም ግለሰቡ በዛሬው ቀን ሕክምናውን ጨርሶ ከሆስፒታሉ ለማውጣት ዝግጅት እየተደረገ ባለበት ጊዜ ላይ ከሆስፒታሉ ሕንፃ 3ኛው ፎቅ በመስኮት እራሱን በመወርወር እራሱን ማጥፋቱ ተረጋግጧል። Via: ታሪክ አዱኛ
1 267
3
Немає тексту...
2 079
4
Немає тексту...
2 314
5
ጥሩ ጠበቃ ክርክርን የሚያሸንፍ ብቻ ሳይሆን፣ ግጭትን የሚያስቀር ነው🙏✍️
2 490
6
CALL FOR VOLUNTEERS BE PART OF SOMETHING MEANINGFUL Inspired Development is seeking passionate, committed, and purpose-driven
CALL FOR VOLUNTEERS BE PART OF SOMETHING MEANINGFUL Inspired Development is seeking passionate, committed, and purpose-driven individuals who are ready to learn, grow, and create lasting impact through volunteer service. AVAILABLE ROLES • Website Development • Content Creation • Social Media Management • Host • Volunteer Manager • Training Facilitator ABOUT THE OPPORTUNITY This is a flexible half-day volunteer opportunity designed for individuals who want to gain practical experience while balancing their studies, work, or other commitments. DURATION 3–6 Months WHAT YOU WILL RECEIVE 🏆 Certificate of Recognition 📝 Professional Recommendation Letter 📄 Official Support Letter 💼 Practical Work Experience 📈 Skills Development Opportunities 🤝 Professional Networking 🎯 Mentorship and Career Growth 🌍 Opportunity to Contribute to Meaningful Social Impact LEARN. GROW. LEAD. IMPACT. CONTACT US +251 98 685 6264 INSPIRED DEVELOPMENT Empowering People. Inspiring Change.
2 752
7
መከላከል ከማከም፣ የሕግ ምክርም ከክስ ሂደት ይበልጣል✍️🙏
መከላከል ከማከም፣ የሕግ ምክርም ከክስ ሂደት ይበልጣል✍️🙏
2 745
8
እውነት የፍትህ ነፍስ ናት፤ ሕግ ደግሞ የፍትህ አካል‼️🙏✍️
እውነት የፍትህ ነፍስ ናት፤ ሕግ ደግሞ የፍትህ አካል‼️🙏✍️
3 607
9
1142_የኤሌክትሮኒክ_ደረሰኝ_ሥርዓት_አስተዳደር_መመሪያ_ቁጥር_1142_2018.pdf
3 513
10
መብትህ የሚያበቃው የሌላው መብት በሚጀምርበት መስመር ላይ ነው።
3 439
11
ክስ ከመቅረቡ በፊት ፍርድ፣ አቤቱታ ከመሰማቱ በፊት ውሳኔ የሚሹ ሰዎች እየበዙ ነው።✍️✍️🙏
ክስ ከመቅረቡ በፊት ፍርድ፣ አቤቱታ ከመሰማቱ በፊት ውሳኔ የሚሹ ሰዎች እየበዙ ነው።✍️✍️🙏
3 695
12
😭😭​በገዛ ባሏን በመግደል ወንጀል ተከሳ የሞት ፍርድ ተበይኖባት የነበረችው ኬትሊን ሄይስ የተባለችው ግለሰብ፣ የፍርድ አፈጻጸሙ ሊከናወን አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው በስምንት ዓመት ታናሽ ልጇ ምስ
😭😭​በገዛ ባሏን በመግደል ወንጀል ተከሳ የሞት ፍርድ ተበይኖባት የነበረችው ኬትሊን ሄይስ የተባለችው ግለሰብ፣ የፍርድ አፈጻጸሙ ሊከናወን አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው በስምንት ዓመት ታናሽ ልጇ ምስክርነት ከስቅላት መትረፏ ተገልጿል። ​ከስድስት ዓመታት በፊት በነበረ አንድ ምሽት፣ የኬትሊን ሄይስ ባለቤት በኩሽና ውስጥ በስለት ተወግቶ ሕይወቱ አልፎ ተገኝቶ ነበር። በወቅቱ በነበረው ፈጣን ምርመራ፣ የደም ጠብታ ያለበት የኪስ መሣሪያ (ቢላዋ) በኬትሊን መኝታ ክፍል ውስጥ ከአልጋዋ ስር የተገኘ ሲሆን፣ በላዩ ላይም የእሷ የጣት አሻራ አርፎበት ነበር። ​ምንም እንኳን ግለሰቧ ወንጀሉን ፈጽሞ እንዳልፈጸመችና ንጽሕት መሆኗን በተደጋጋሚ ብትገልጽም፣ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፎረንሲክ ማስረጃዎች መሠረት በማድረግ የሞት ፍርድ ውሳኔ አስተላልፎባት ነበር። በዚህም ምክንያት ለስድስት ዓመታት ያህል በጽኑ እስራት ስትማቅቅ ቆይታለች። ​የሞት ፍርዱ የሚፈጸምበት ዕለት ሲደርስ፣ ቤተሰቦቿ ለመጨረሻ ጊዜ እንዲሰናበቷት ተፈቅዶላቸው ነበር። በወቅቱ ዕድሜው ገና ስምንት ዓመት የነበረው ትንሹ ልጇ ኢታን፣ እናቱን ለመጨረሻ ጊዜ ለማቀፍ በተጠጋበት ወቅት በሹክሹክታ የተናገረው ቃል ግን መላውን ተቋም አስደንግጧል። ​ኢታን ለእናቱ "ቢላዋውን ከአልጋሽ ስር ማን እንዳስቀመጠው አውቃለሁ" ማለቱን ተከትሎ፣ በአቅራቢያው የነበሩ የማረሚያ ቤቱ ጠባቂዎች እና የprison ኃላፊው ሂደቱን በአስቸኳይ እንዲቆም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ​የስምንት ዓመቱ ሕፃን ኢታን በዕንባ ታጥቦ ለባለሥልጣናት በሰጠው ቃል፣ ወንጀሉ በተፈጸመበት ምሽት (ዕድሜው የሁለት ዓመት ሕፃን ሳለ) ከአስፈሪ ሕልም ባንኖ ወደ ኩሽና ሲወርድ የአባቱን ወንድም — አጎቱን ቪክቶር ሄይስን ከአባቱ አስከሬን በላይ ቆሞ ማየቱን ይፋ አድርጓል። ​እንደ ምስክርነቱ ቃል፣ አጎቱ ቪክቶር ወንድሙን ከገደለ በኋላ፦ ​እናቱ በወሰደችው ማስታገሻ ምክንያት ተኝታ ሳለች እጇን በመያዝ የጣት አሻራዋን በቢላዋው ላይ አስፍሯል። ​ደሙን በለበሰችው የሌሊት ልብስ ላይ በመቀባት ወንጀሉን በእሷ ላይ አሳብቧል። ​ከመውጣቱ በፊትም ትንሹን ኢታንን በማየት "ይህንን ለሰው ብትናገር አንተንም ሆነ እህትህን እገድላችኋለሁ" በማለት አስፈራርቶት ነበር። ሕፃኑም በዚህ ፍርሃት ምክንያት ለስድስት ዓመታት ምስጢሩን ደብቆ ለመቆየት ተገዷል። ​ይህንን አስደንጋጭ ምስክርነት ተከትሎ የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች በሰነባበተው መዝገብ ላይ አዲስ ምርመራ እንዲጀመር አድርገዋል። የፎረንሲክ ባለሙያዎች በድጋሚ ባደረጉት የላብራቶሪ ምርመራ፣ በትግሉ ወቅት በአስከሬኑ ሸሚዝ ኮሌታ ላይ የቪክቶር የዲኤንኤ (DNA) ቅሪት ማግኘት የቻሉ ሲሆን፣ ከቤት ውጭ በጭቃ ላይ የነበረው የጫማ አሻራም የአጎቱ መሆኑ ተረጋግጧል። ​ወንጀሉ የተፈጸመው በቤተሰብ ንግድ ድርሻ እና በቁማር ዕዳ ምክንያት እንደነበር የደረሰበት ፍርድ ቤት፣ ላለፉት ስድስት ዓመታት በንጽሕናዋ የታሰረችው ካሮላይን ሄይስ በአስቸኳይ ከእስር እንድትፈታ እና ክሷ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ ወስኗል። እውነተኛው ገዳይ ቪክቶር ሄይስ ደግሞ በከባድ መነሻ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ፣ ያለ ምንም የዋስትና መብት የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተፈርዶበት ወደ ወህኒ ተላኳል። ***** የኔ ጥያቄ፣ አዲሱ የኢትዮጵያ የወንጀል ሥነሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ከረጅም ጊዜ በኋላ ፍርድ እንዲከለስ ይፈቅዳል ??? ከ ንጋቱ በቀለ-ጠበቃና የሕግ-አማካሪ የፌስቡክ ገፅ ተገኘ🙏🙏✍️✍️✍️
3 976
13
+1
Немає тексту...
4 914
14
#ለመረጃ: በኮንትሮባንድ ጭነት ምክንያት ተሽከርካሪ እንዲወረስ የሚያስችል ድንጋጌ የያዘው የተሻሻለው የጉምሩክ አዋጅ ፀደቀ! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
4 026
15
#ለመረጃ፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መረጃዎች የሚደራጁበት እና የሚተነተኑበት (የዋጋ ንረትን ጨምሮ) የኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አዋጅ ተሻሽሏል! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
4 858
16
+6
Немає тексту...
5 354
17
⚖️ የሰበር ሰሚ ችሎት ፦ "ስራ ባልተሰራበት የጦርነት ወቅት ደመወዝ አይከፈልም!" ​የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በትግራይ ክልል በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ስራ ተቋርጦባቸው በነበሩ ፕሮጀክቶች ላይ ሲያከራክር የነበረውን ጉዳይ መቋጫ ሰጥቷል። ​📌 የጉዳዩ መነሻ ​በትግራይ ክልል በመንገድ ስራ ላይ ተሰማርቶ የነበረው የቻይና ገዙባ እና ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ጆይንት ቬንቸር (GDGC-Sunshine JV) ሰራተኞች፤ "ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ34 ወራት ከ15 ቀናት ያልተከፈለን ደመወዝ ይከፈለን" በማለት ክስ መስርተው ነበር። የቀድሞ የመቀሌ ወረዳ፣ ከፍተኛ እና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ሰራተኞቹ ደመወዙ ሊከፈላቸው ይገባል በማለት ወስነው ነበር። ​⚖️ የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ​ኩባንያው "በጦርነት ምክንያት ስራ ባልተሰራበት ሁኔታ ደመወዝ መክፈል የለብኝም" በማለት ያቀረበውን አቤቱታ የመረመረው የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉን ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ሽሮታል። ​ፍርድ ቤቱ ለውሳኔው የጠቀሳቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​ደመወዝ ለስራ የሚሰጥ ክፍያ ነው፦ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 54(1) መሰረት ደመወዝ የሚከፈለው ለተሰራ ስራ ብቻ ነው። ​የአቅም በላይ ምክንያት፦ ጦርነቱ ኩባንያው ስራ እንዳያሰራ፣ ሰራተኞቹም ስራቸውን እንዳያከናውኑ የከለከለ "የአቅም በላይ ምክንያት" (Force Majeure) ነው። ​የአሰሪው ጥፋት አለመኖር፦ ሰራተኛው ስራ ለመስራት ዝግጁ ሆኖ እያለ አሰሪው የስራ መሳሪያ ባለማቅረቡ ስራ ቢፈታ ደመወዝ ሊከፈለው ይችል ነበር። ነገር ግን በዚህ ጉዳይ ስራው የተቋረጠው በሁለቱም ወገኖች ቁጥጥር ውጭ በሆነ የጦርነት ሁኔታ ነው። ​የውል መቋረጥ፦ ስራው ከተቋረጠ ከ90 ቀናት በላይ ከሆነ ውሉ በህግ እንደተቋረጠ የሚቆጠር በመሆኑ፣ ኩባንያው በጦርነት ለቆመ ስራ የዓመታት ደመወዝ የመክፈል ግዴታ የለበትም። ​🔍 ትርጉሙ ​ይህ ውሳኔ በጦርነት ወይም በተመሳሳይ ከአቅም በላይ በሆኑ ምክንያቶች ስራ አቁመው ለነበሩ በርካታ ተቋማት እንደ ትልቅ የህግ መመሪያ (Precedent) ሆኖ የሚያገለግል ነው። ውሳኔው ከታች ተያይዟል!!!
3 250
18
አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሕክምና መድኃኒቶች ያለአግባብ መወሰድና መላመድን ለመግታት የሚያስችል ጠንካራ ቁጥጥር ሥርዓት የ+1
አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሕክምና መድኃኒቶች ያለአግባብ መወሰድና መላመድን ለመግታት የሚያስችል ጠንካራ ቁጥጥር ሥርዓት የያዘ አዲስ «አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018» በሥራ ላይ ውሏል። 💊 የመድኃኒት በድጋሚ ዕደላና ቁጥጥር • ታካሚዎች በታዘዘላቸው መመርያ መሠረት መድኃኒት በአግባቡ አለመጠቀማቸው፣ ለሱስ የመጋለጥ ሥጋት ማሳየታቸው ወይም የሕክምና ውጤታማነት ማጣት እንደገጠማቸው ሲታወቅ የመድኃኒት ባለሙያዎች መድኃኒቱን በድጋሚ ከመስጠት ተቆጥበው ታካሚውን ወደ ታከመበት ሐኪም ቤት እንዲልኩ መመሪያው ያስገድዳል። • ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በአንድ ማዘዣ እንደገና ለማደል የሚችለው የሕክምና ባለሙያ በመድኃኒት ማዘዣው ላይ በድጋሚ ማደል እንደሚቻል የገለጸ እንደሆነ ብቻ ነው። • ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል በመድኃኒት ማዛዣው ላይ ከተገለጸው መድኃኒት ዓይነት፣ የአወሳሰድ መንገድ፣ መጠን፣ ብዛት፣ ወይም ድግግሞሽ የተለየ ማደል እንደማይችልም ተገልጿል። የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል፤ - ታካሚው መድኃኒትን በአግባቡ አለመጠቀም፣ - በመድኃኒቱ ሱስኝነት መጋለጥ፣ - የታዘዘን መመሪያ አለመከተል፣ - የሕክምና ውጤታማነት ማጣት ወይም የደኅንነት ሥጋቶች መኖሩን ሲጠረጥር መድኃኒቱን በድጋሚ ከመስጠት መቆጠብና ታካሚውን ወደ ሚመለከተው የሕክምና ክፍል ወይም ተቋም መላክ ይኖርበታል። አንድ ፋርማሲስት ማንኛውንም መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል እንደገና ማደሉ የተከናወነበት ቀን፣ በዕለቱ የታደለው መጠንና የሚቀረው ድግግሞሽ የተመለከተ መረጃን በአግባቡ መዝግቦ መያዝ አለበት። 🦠 የፀረ-ተዋህስያን መድኃኒቶች አጠቃቀም ሥርዓት • መመሪያው፣ የፀረ ተዋህስያን መድኃኒቶች በተዋህሲያን መላመድን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ጥብቅ ድንጋጌዎችን አካቷል። • ማንኛውም ሆስፒታል፣ ጤና ጣቢያ ወይም ልዩ የሕክምና ማዕከል ይህንን ሥጋት ለመግታት የሚያስችል አግባባዊ የፀረ ተዋህስያን መድኃኒቶች አጠቃቀም ሥርዓት የመዘርጋት ሕጋዊ ግዴታ ተጥሎበታል። • ማንኛውም የሕክምና ባለሙያ ክሊኒካዊ ወይም የላቦራቶሪ ምርመራ ማስረጃ ሳይኖረው ለታካሚ የፀረ ተዋህስያን ሕክምና ማስጀመር እንደሌለበት ተደንግጓል። ሆኖም ለሕይወት አሥጊ የሆነ ኢንፌክሽን መኖሩ ከተጠረጠረ ሕክምናውን ወዲያውኑ መጀመር እንደሚቻል ተፈቅዷል። የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶች መጋቢ ኮሚቴ ፦ እያንዳንዱ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ " የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶች መጋቢ ኮሚቴ" የማቋቋም ግዴታ አለበት። ኮሚቴው የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶችን አቅርቦት፣ አያያዝ፣ አዘዘዝና አጠቃቀም ይከታተላል፤ ተገቢነቱን ለማረጋገጥም የቅድመ ኦዲትና የቅድመ ፈቃድ አሠራሮችን ተግባራዊ ያደርጋል። መድኃኒቶቹን "በተደራሽ"፣ "ትኩረት የሚሹ" እና "መጠባበቂያ" በማለት ይመድባል። ብክነትን ለመከላከል፣ በብሔራዊ መዘርዝር "በመጠባበቂያ" ሥር ያሉትን መድኃኒቶች ወደ ትኩረት የሚሹ ወይም ተደራሽ ዝርዝር ዝቅ አድርጎ ማካተት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። 💻 የኤሌክትሮኒክስ ማዘዣ (Electronic Prescription) ሥርዓት፦ • እያንዳንዱ የኤሌክትሮኒክስ ማዘዣ ተከታታይ መለያ ቁጥር (Serial Number) ሊኖረውና ለተፈቀደላቸው የጤና ባለሙያዎች ብቻ ተደራሽ መሆን አለበት። • አንዴ ከተሰጠ በኋላ ከራሱ ከሐኪሙ ውጪ በማንም ሊቀየር አይችልም፤ ከተቀየረም የተሟላ መረጃው መመዝገብ አለበት። • ታካሚው መድኃኒቱን ከተቋሙ መግዛት ካልፈለገ፣ ተቋሙ ማዘዣውን አትሞ (Print አድርጎ) የመስጠት ግዴታ አለበት። • ማዘዣዎች በማዕከላዊ ቋት (Database) ወይም በወረቀት ታትመው ቢያንስ ለሁለት ዓመታት መቀመጥ አለባቸው። ሲስተሙም አስተማማኝ የምትክ ቅጂ (Backup) ሊኖረው ይገባል። ⚖️ ጥፋቶችና አዲሱ የአስተዳደራዊ ቅጣት መሰላል ፦ ነባሩ መመሪያ ፈቃድ ለማያሳግዱ ጥፋቶች ማስጠንቀቂያ የሚሰጥና ማስተካከያ ካልተደረገ ወደ ሌላ እርምጃ የሚሻገር የነበረ ሲሆን፣ አዲሱ መመሪያ ግን ይበልጥ ግልጽና ጠንካራ የቅጣት መሰላል ዘርግቷል። በዚህም ማንኛውም ሰው ግዴታውን ካልተወጣ ወይም ሕገወጥ ድርጊት ፈጽሞ ከተገኘ፣ ፈቃድ የሰጠው አካል ከማስጠንቀቂያና ከገንዘብ መቀጮ ባለፈ የብቃት ማረጋገጫን ወይም የሙያ ፈቃድን እስከ ማገድና መሰረዝ የሚደርስ ከባድ እርምጃ በቀጥታ የመውሰድ ሥልጣን ተሰጥቶታል። ባለሥልጣኑ መመሪያው መጣሱን ካረጋገጠ፣ ምርቱን ከመያዝ፣ እንዲወገድ ወይም ወደ መጣበት ተቋም እንዲመለስ ከማዘዝ በተጨማሪ፣ ጥፋቱን ፈቃድ ለሰጠው አካል በማሳወቅ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል። አግባብ ያለው አካል የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ የሚያስገድዱ 11 የጥፋት ዓይነቶች ተለይተዋል። ከእነዚህም መካከል ፦ ° ያለ ምርመራ መድኃኒት ማዘዝ፣ ° ሕግ ያላሟላ ማዘዣ መጠቀም፣ ° ያለ በቂ ምክንያት በንግድ ስም (Brand Name) ማዘዝ ወይም ማደል ይገኙበታል። የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ማዘዣዎች መጠቀም የተከለከለ ሲሆን፣ ከተጻፈ 30 ቀናት ያለፈበትን መደበኛ ማዘዣ ወይም ከተገዛ 7 ቀናት ያለፈበትን የአንቲባዮቲክስ ማዘዣ በመጠቀም መድኃኒት ያደለ ባለሙያ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል። መመሪያው ጥፋት በሚያዘወትሩና የደኅንነት ሥጋት በሚፈጥሩ ባለሙያዎችና ተቋማት ላይ እስከ 1 ዓመት የሚደርስ የፈቃድ ዕገዳ ጥሏል። እርምጃው የሚወሰደውም፦ - በኮፒ ማዘዣ መድኃኒት በጨመረ፣ - በአንድ ማዘዣ ከአንድ ጊዜ በላይ ባደለ፣ - የተሳሳተ ወይም ያልታዘዘ መድኃኒት በሰጠ፣ - የታካሚን ክብርና ሚስጥር ባልጠበቀ፣ እንዲሁም ያለ ማዘዣ ወይም ባልተፈቀደ ተቋም መድኃኒት በቀመመ ላይ ነው። ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው። @tikvahethiopia
2 653
19
የአዲስ አበባ ፖሊስ የውጭ ሀገር ዜጎችን በታጋችነት የያዙ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር አዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ በኢትዮጵያ የስሪላንካ ኤምባሲ ተወካዮች ጥቆማ መሠረት፣ በታጋችነት ተይዘው የነበሩ ሦስ+3
የአዲስ አበባ ፖሊስ የውጭ ሀገር ዜጎችን በታጋችነት የያዙ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር አዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ በኢትዮጵያ የስሪላንካ ኤምባሲ ተወካዮች ጥቆማ መሠረት፣ በታጋችነት ተይዘው የነበሩ ሦስት የስሪላንካ ዜጎችን ነጻ በማውጣት ወንጀለኞቹን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ታጋቾቹ በሻሸመኔ ከተማ ወረዳ ቡቄ ቀበሌ፣ ደራርቱ ሆቴል ጀርባ በሚገኝ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአንድ ክፍል ተቆልፎባቸው ተገኝተዋል። ለስራ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ሦስት የስሪላንካ ዜጎች መጥፋታቸውን ተከትሎ፣ በስሪላንካ የሚገኙ ቤተሰቦቻቸው እያንዳንዳቸው 30 ሺህ ዶላር እንዲከፍሉ ተጠይቀው ነበር ነው የተባለው። የአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቡድን ባቋቋመው ክትትል፣ ታጋቾቹ ከኤርፖርት በኮድ 2C- 40461 ሰሌዳ ቁጥር ባላት ሱዚኪ ዲዛየር መኪና መሄዳቸውን በቴክኖሎጂ ታግዞ ማረጋገጡን ገልጿል። ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረገው ኦፕሬሽን ሁለት ኢትዮጵያውያን እና አራት የፓኪስታን ዜግነት ያላቸውን በአጠቃላይ ስድስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል። @Tikvahethmagazine
3 778
20
በሆለታ ወልመራ ወረዳ ፍርድ ቤት በተፈጠረው አሰቃቂ ድርጊት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩ፣ ይህ አሳዛኝ ክስተት የፍትህ አካላት ደህንነት ምን ያህል ስጋት ላይ እንደሆነ የሚያሳይ ማንቂያ ደወል ነው። በስራ ገበታዋ ላይ ፍትህን ለማስፈን ስትጥር የነበረችው ዳኛ ወርቄ ፈካንሳ እና ከሳሹ በግፍ መገደላቸው መላውን የህግ ማህበረሰብ ክፉኛ አሳዝኗል። በተለይም የቤተሰብ ችሎቶች ላይ እየታዩ ያሉ ማስፈራራቶች ችግሩ በየጊዜው እየተባባሰ መምጣቱን ያሳያል። እኔም ቀደም ሲል በአራዳ እና በኮልፌ ምድብ ችሎቶች በተመሳሳይ ሁኔታ የፍርድ ቤት ታዳሚዎች እና የህግ ባለሙያዎች ሲዛቱ አይቻለሁ። ይህ አደገኛ አካሄድ የፍትህ ስርዓቱን እንዳያቀጭጭ መንግስት የፍርድ ቤት ደህንነትን (Security) በአስቸኳይ ሊያጠናክር ይገባል። ለዳኛ ወርቄ ፈካንሳ ቤተሰቦችና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እመኛለሁ። #ፍትህ #የህግባለሙያ #ደህንነት #ሆለታ #የፍትህስርዓት
4 451