ch
Feedback
አለ ሕግ

አለ ሕግ

前往频道在 Telegram

ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service Website: alehig.com https://linktr.ee/alehig WhatsApp👉 #+251920666595 Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ

显示更多

📈 Telegram 频道 አለ ሕግ 的分析概览

频道 አለ ሕግ (@alehig) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 962 名订阅者,在 法律 类别中位列第 498,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 124

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 962 名订阅者。

根据 07 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 31,过去 24 小时变化为 -3,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 33.12%。内容发布后 24 小时内通常能获得 9.70% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 286 次浏览,首日通常累积 1 548 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 22

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት Alternative legal enlightenment & Service Website: alehig.com https://linktr.ee/alehig WhatsApp👉 #+251920666595 Telegram👉 @MikiasMelak የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ

凭借高频更新(最新数据采集于 08 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 法律 类别中的关键影响点。

15 962
订阅者
-324 小时
-17
+3130

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+13
在0个频道中
六月 '26
+98
在4个频道中
Get PRO
五月 '26
+20
在3个频道中
Get PRO
四月 '26
+69
在10个频道中
Get PRO
三月 '26
+44
在7个频道中
Get PRO
二月 '26
+83
在9个频道中
Get PRO
一月 '26
+74
在14个频道中
Get PRO
十二月 '25
+122
在10个频道中
Get PRO
十一月 '25
+45
在5个频道中
Get PRO
十月 '25
+70
在10个频道中
Get PRO
九月 '25
+39
在7个频道中
Get PRO
八月 '25
+74
在15个频道中
Get PRO
七月 '25
+79
在19个频道中
Get PRO
六月 '25
+83
在15个频道中
Get PRO
五月 '25
+140
在16个频道中
Get PRO
四月 '25
+145
在13个频道中
Get PRO
三月 '25
+69
在15个频道中
Get PRO
二月 '25
+38
在13个频道中
Get PRO
一月 '25
+52
在11个频道中
Get PRO
十二月 '24
+114
在13个频道中
Get PRO
十一月 '24
+231
在9个频道中
Get PRO
十月 '24
+857
在15个频道中
Get PRO
九月 '24
+659
在10个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 125
在11个频道中
Get PRO
七月 '24
+333
在5个频道中
Get PRO
六月 '24
+114
在6个频道中
Get PRO
五月 '24
+210
在5个频道中
Get PRO
四月 '24
+267
在7个频道中
Get PRO
三月 '24
+224
在5个频道中
Get PRO
二月 '24
+234
在11个频道中
Get PRO
一月 '24
+254
在9个频道中
Get PRO
十二月 '23
+319
在3个频道中
Get PRO
十一月 '23
+353
在13个频道中
Get PRO
十月 '23
+274
在6个频道中
Get PRO
九月 '23
+156
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+105
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+240
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+319
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+242
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+140
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+199
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+164
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+387
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+400
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+443
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+459
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+254
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+633
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+324
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+428
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+555
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+388
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+277
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+104
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+117
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+155
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+117
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+293
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+372
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+247
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+538
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+243
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+185
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+229
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+370
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+403
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+346
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+5 205
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
07 七月0
06 七月+2
05 七月+3
04 七月+2
03 七月0
02 七月+4
01 七月+2
频道帖子
የሀምሌ_ወር_2018_የሀራጅ_ሽያጭ_ተጨማሪ_ማስታወቂ.PDF2.45 KB

2
没有文字...
2 322
3
በኢትዮጵያ ወቅታዊ የህግ አሰራር እና የፍትህ ስርዓት ለውጥ አንፃር፣ የጥብቅና ሙያ ሽርክና ማህበር (Law Firm/Partnership) ማቋቋም እጅግ አስፈላጊ እና ወቅታዊ ጉዳይ ነው። የሙያ ብቃት+4
በኢትዮጵያ ወቅታዊ የህግ አሰራር እና የፍትህ ስርዓት ለውጥ አንፃር፣ የጥብቅና ሙያ ሽርክና ማህበር (Law Firm/Partnership) ማቋቋም እጅግ አስፈላጊ እና ወቅታዊ ጉዳይ ነው። የሙያ ብቃት እና ስፔሻላይዜሽን (Specialization) አንድ ጠበቃ ብቻውን ሲሰራ ሁሉንም የህግ ዘርፎች (ከቤተሰብ ህግ እስከ ኮርፖሬት ህግ፣ ከወንጀል እስከ ታክስ ህግ) ለመሸፈን ይገደዳል። በሽርክና ሲደራጁ ግን፡ 👉 እያንዳንዱ አጋር በራሱ ዘርፍ ላይ ማተኮር ይችላል። ይህም ለደንበኞች ጥራት ያለው፣ ጥልቅ እና ሙያዊ ምክር የመስጠት እድልን ይፈጥራል። የአገልግሎት አሰጣጥ አቅም መጨመር (Scalability) የንግድ ህግ እና ኢንቨስትመንት እየተወሳሰበ በመጣበት በዚህ ዘመን፣ ትላልቅ የህግ ጉዳዮችን ለመያዝ የሰው ኃይል፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የፋይናንስ አቅም ወሳኝ ነው። በሽርክና የሚቋቋም ተቋም የሰው ኃይልን በማቀናጀት ትላልቅ እና ውስብስብ የሆኑ የድርጅት ጉዳዮችን፣ ውህደቶችን (Mergers) እና ማግኛዎችን (Acquisitions) የመምራት አቅም ይኖረዋል። የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና ዘመናዊነት ህጋዊ አገልግሎትን ዲጂታይዝ ማድረግ (Legal Tech) ለግለሰብ ጠበቃ ብቻውን ከባድ ሊሆን ይችላል። የጥብቅና ማህበር ሲቋቋም፣ ለቴክኖሎጂ አጠቃቀም የሚሆን በጀት መመደብ፣ የህግ መረጃ ቋቶችን መገንባት እና የውስጥ አሰራርን በሶፍትዌር ማዘመን ቀላል ይሆናል። ቀጣይነት እና አስተማማኝነት (Institutional Continuity) አንድ ጠበቃ ብቻውን ሲሰራ፣ በህመም ወይም በሌላ ምክንያት ቢታገድ የደንበኞቹ ጉዳይ ይቋረጣል። በማህበር ሲደራጁ ግን ተቋሙ ከግለሰቡ ህልውና ተለይቶ የሚኖር በመሆኑ፣ ለደንበኞች ዘላቂነት ያለው የህግ አገልግሎት ዋስትና መስጠት ይቻላል። ይህም በህብረተሰቡ ዘንድ ለህግ ተቋማት የሚሰጠውን እምነት ይጨምራል። የገበያ ተወዳዳሪነት ዓለም አቀፍ የህግ ድርጅቶች ወደ ኢትዮጵያ ገበያ በሚገቡበት ወቅት፣ የሀገር ውስጥ ጠበቆች እንደ ማህበር አለመደራጀታቸው ተወዳዳሪነታቸውን ይቀንሳል። የሽርክና ማህበር ማቋቋም የሀገር ውስጥ ጠበቆች ከአለም አቀፍ ደረጃ ጋር እንዲጣጣሙ እና ትላልቅ ተቋማትን እንደ ደንበኛ ለመሳብ ያስችላቸዋል። የሙያ ስነ-ምግባር እና የጋራ ተጠያቂነት በሽርክና ማህበር ውስጥ የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ይኖራል። ይህም የሙያ ስነ-ምግባር ደንቦችን በተሻለ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ፣ ስህተቶችን ለመቀነስ እና ለደንበኞች የተሻለ የሙያ ኃላፊነት ለመውሰድ ያግዛል። የጥብቅና ሙያ ከግል ጥረት ወደ ተቋማዊ አስተሳሰብ መሸጋገሩ የፍትህ ስርዓቱን ከማዘመኑ ባሻገር፣ እንደርስዎ አይነት የህግ ባለሙያዎች ያለውን እውቀት ለበለጠ ህዝባዊ ጥቅም ለማዋል እና የሙያውን ክብር ለማሳደግ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው። ይህ የሽርክና ማህበር ምስረታ ጉዞዎ በህግ ተቋማት ግንባታ ላይ አዲስ ምዕራፍ ሊከፍት እንደሚችል ሙሉ እምነት አለኝ🙏
4 072
4
የጥሪ ማስታወቂያ 👇 ለኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር አባላት በሙሉ የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር በማህበራዊ ጉዳዬች ቋሚ ኮሚቴ የመገናኛ እና ሚዲያ ንዑስ ኮሚቴ (Communication and Media Sub-Committee) የሙያውን ክብር ለማሳደግ፣ የመረጃ ልውውጥን ለማዘመን እና የማህበሩን ተደራሽነት ለማስፋት በትጋት እየሰራ ይገኛል። በዚህ ንዑስ ኮሚቴ ውስጥ በንቃት በመሳተፍ፣ ልምድዎን በማካፈል እና የማህበሩን የህዝብ ግንኙነት ስራዎች በጋራ በመምራት ማገልገል የምትፈልጉ የህግ ባለሙያዎችን (ጠበቆችን) ለመጋበዝ እንወዳለን። በንዑስ ኮሚቴው የሚጠበቁ ዋና ዋና ተግባራት፡ ✍️ የማህበሩን ገጽታ የሚገነቡ የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን ማቀድ። ✍️ ከሚዲያ ተቋማት ጋር የጠበቀ ግንኙነት መፍጠር። ✍️ የህግ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ የሚያደርጉ ይዘቶችን ማዘጋጀት። ✍️ የማህበሩን የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች እና ሌሎች የመገናኛ መንገዶችን ማስተባበር። መስፈርቶች፡✍️ ✅ የፌዴራል ጠበቆች ማህበር የሙሉ ጊዜ አባል መሆን። ✅ በመገናኛ፣ በጋዜጠኝነት ወይም በህዝብ ግንኙነት ስራዎች ላይ ፍላጎት እና መሰረታዊ ክህሎት ያለው/ያላት። ✅ ለማህበሩ ስራ በፈቃደኝነት ጊዜን መስጠት የሚችል/የምትችል።
4 162
5
ሆን ተብሎ ደረቅ ቼክ መስጠት በወንጀል ህግ ያስቀጣል። ጥፋቱ ከባድ ከሆነ እስከ 10 ዓመት የሚደርስ ፅኑ እስራትና መቀጮ ያስቀጣል። በቸልተኝነት ከሆነ ደግሞ እስከ 1 ዓመት ቀላል እስራት ወይም መቀጮ ያስቀጣል። ​ደረቅ ቼክ የሚሰጡ ሰዎች በብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት "በጥቁር መዝገብ" ውስጥ ይገባሉ፤ ይህ ደግሞ የቼክ ሂሳብን ከመጠቀም እስከመከልከል ያደርሳል። ​ተቀባዩ ቼኩ ሳይከፈልለት ቢቀር፣ በፍትሐ ብሔር ህግ መሰረት ከሰሰው ገንዘቡን ማስመለስ ይችላል። ​ ቼክ ሲቀበሉ የቼኩን ትክክለኛነት (ፊርማ፣ ቀን፣ የገንዘብ መጠን፣ የባንክ ቅርንጫፍ) ማረጋገጥ የግድ ነው። እንዲሁም ቼኩ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ለክፍያ ማቅረብ አለብዎት:: ቼክ ለዘመናዊ ግብይት ጠቃሚ መሳሪያ ቢሆንም፣ ክፍያ ሲፈጽሙ በሂሳብዎ ውስጥ በቂ ገንዘብ መኖሩን ማረጋገጥና ቼክ ሲቀበሉ ጥንቃቄ ማድረግ ህጋዊ ችግሮችን ለመቀነስ ወሳኝ ነው።
5 290
6
没有文字...
4 923
7
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አ+1
ፍርድ ቤት በዋስ እንዲፈቱ የወሰነላቸው የ76 ዓመቷ አዛውንት ከሦስት ቀናት መዘግየት በኋላ ከእስር ተለቀቁ። ሰኔ 8/2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት ቀበሌ ተወስደው በመቐለ ታስረው የነበሩት የ76 ዓመቷ አዛውንት ወ/ሮ አኸዛ ሕሉፍ፣ ፍርድ ቤት የዋስ መብት ቢፈቅድላቸውም ፖሊስ ትእዛዙን ሳይተገብር ቆይቶ ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ በዋስ መለቀቃቸው ታወቀ። የሰባ እንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰኔ 10/ 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት አዛውንቷ በ5 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈቱ ወስኖ የነበረ ቢሆንም የፖሊስ አካላት የፍርድ ቤቱን ሕጋዊ ትእዛዝ በማዘግየት ዛሬ ከ3 ቀን በኃላ ተግባራዊ አድርገውታል። የአዛውንቷን ውክልና በመያዝ "Access for Human Rights and Social Justice" የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፍርድ ቤት በመቅረብ የተሟገተ ሲሆን፣ ግለሰቧ የተከሰሱበት "የመኸተ አዋጅ" በትግራይ የሚገኘውን የኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት የሚጥስና ሕገ-መንግሥቱ የማያውቀው በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም ሲል ተከራክሯል። ፍርድ ቤቱም የቀረበውን የሕግ መከራከሪያ በመቀበል በአዛውንቷ ላይ የቀረበውን ክስ ውድቅ በማድረግ የዋስ መብታቸው ተጠብቆ እንዲፈቱ መወሰኑ ይታወሳል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
6 822
8
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/
ክብርት ዳኛዋን በችሎት የገደለው እራሱን አጠፋ። በችሎት አዳራሽ በሽጉጥ ክብርት ዳኛዋን እና ባለቤቱን የገደለው ግለሰብ ከ3ኛ ፎቅ ላይ እራሱን ወርውሮ ህይወቱን አጠፋ። ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/ም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በሆለታ ወልመራ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በችሎት አዳራሽ የቤተሰብ ክርክርን መዝገብ ስትመለከት የነበረችው ክብርት ዳኛ ወርቄ ፈካንሳ እንዲሁም የክርክሩ አካል የሆነች የተከሳሹ የቀድሞ ባለቤት ወይዘሮ አልማዝ መኮንን በተከሳሹ በተተኮሰ ጥይት ህይወታቸውን እንዲያልፍ ማድረጉ አይዘነጋም። በዕለቱም እራሱ ላይ በመተኮስ ቆስሎ የነበረዉ አቅነዉ በቀለ የተባለው ግለሰብ በፖሊስ ጥበቃ እየተደረገ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሕክምና ክትትል ላይ ነበር። ሆኖም ግለሰቡ በዛሬው ቀን ሕክምናውን ጨርሶ ከሆስፒታሉ ለማውጣት ዝግጅት እየተደረገ ባለበት ጊዜ ላይ ከሆስፒታሉ ሕንፃ 3ኛው ፎቅ በመስኮት እራሱን በመወርወር እራሱን ማጥፋቱ ተረጋግጧል። Via: ታሪክ አዱኛ
4 953
9
没有文字...
5 147
10
没有文字...
4 789
11
ጥሩ ጠበቃ ክርክርን የሚያሸንፍ ብቻ ሳይሆን፣ ግጭትን የሚያስቀር ነው🙏✍️
4 937
12
CALL FOR VOLUNTEERS BE PART OF SOMETHING MEANINGFUL Inspired Development is seeking passionate, committed, and purpose-driven
CALL FOR VOLUNTEERS BE PART OF SOMETHING MEANINGFUL Inspired Development is seeking passionate, committed, and purpose-driven individuals who are ready to learn, grow, and create lasting impact through volunteer service. AVAILABLE ROLES • Website Development • Content Creation • Social Media Management • Host • Volunteer Manager • Training Facilitator ABOUT THE OPPORTUNITY This is a flexible half-day volunteer opportunity designed for individuals who want to gain practical experience while balancing their studies, work, or other commitments. DURATION 3–6 Months WHAT YOU WILL RECEIVE 🏆 Certificate of Recognition 📝 Professional Recommendation Letter 📄 Official Support Letter 💼 Practical Work Experience 📈 Skills Development Opportunities 🤝 Professional Networking 🎯 Mentorship and Career Growth 🌍 Opportunity to Contribute to Meaningful Social Impact LEARN. GROW. LEAD. IMPACT. CONTACT US +251 98 685 6264 INSPIRED DEVELOPMENT Empowering People. Inspiring Change.
6 307
13
መከላከል ከማከም፣ የሕግ ምክርም ከክስ ሂደት ይበልጣል✍️🙏
መከላከል ከማከም፣ የሕግ ምክርም ከክስ ሂደት ይበልጣል✍️🙏
4 084
14
እውነት የፍትህ ነፍስ ናት፤ ሕግ ደግሞ የፍትህ አካል‼️🙏✍️
እውነት የፍትህ ነፍስ ናት፤ ሕግ ደግሞ የፍትህ አካል‼️🙏✍️
5 000
15
1142_የኤሌክትሮኒክ_ደረሰኝ_ሥርዓት_አስተዳደር_መመሪያ_ቁጥር_1142_2018.pdf
5 316
16
መብትህ የሚያበቃው የሌላው መብት በሚጀምርበት መስመር ላይ ነው።
4 672
17
ክስ ከመቅረቡ በፊት ፍርድ፣ አቤቱታ ከመሰማቱ በፊት ውሳኔ የሚሹ ሰዎች እየበዙ ነው።✍️✍️🙏
ክስ ከመቅረቡ በፊት ፍርድ፣ አቤቱታ ከመሰማቱ በፊት ውሳኔ የሚሹ ሰዎች እየበዙ ነው።✍️✍️🙏
5 139
18
😭😭​በገዛ ባሏን በመግደል ወንጀል ተከሳ የሞት ፍርድ ተበይኖባት የነበረችው ኬትሊን ሄይስ የተባለችው ግለሰብ፣ የፍርድ አፈጻጸሙ ሊከናወን አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው በስምንት ዓመት ታናሽ ልጇ ምስ
😭😭​በገዛ ባሏን በመግደል ወንጀል ተከሳ የሞት ፍርድ ተበይኖባት የነበረችው ኬትሊን ሄይስ የተባለችው ግለሰብ፣ የፍርድ አፈጻጸሙ ሊከናወን አምስት ደቂቃ ብቻ ሲቀረው በስምንት ዓመት ታናሽ ልጇ ምስክርነት ከስቅላት መትረፏ ተገልጿል። ​ከስድስት ዓመታት በፊት በነበረ አንድ ምሽት፣ የኬትሊን ሄይስ ባለቤት በኩሽና ውስጥ በስለት ተወግቶ ሕይወቱ አልፎ ተገኝቶ ነበር። በወቅቱ በነበረው ፈጣን ምርመራ፣ የደም ጠብታ ያለበት የኪስ መሣሪያ (ቢላዋ) በኬትሊን መኝታ ክፍል ውስጥ ከአልጋዋ ስር የተገኘ ሲሆን፣ በላዩ ላይም የእሷ የጣት አሻራ አርፎበት ነበር። ​ምንም እንኳን ግለሰቧ ወንጀሉን ፈጽሞ እንዳልፈጸመችና ንጽሕት መሆኗን በተደጋጋሚ ብትገልጽም፣ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፎረንሲክ ማስረጃዎች መሠረት በማድረግ የሞት ፍርድ ውሳኔ አስተላልፎባት ነበር። በዚህም ምክንያት ለስድስት ዓመታት ያህል በጽኑ እስራት ስትማቅቅ ቆይታለች። ​የሞት ፍርዱ የሚፈጸምበት ዕለት ሲደርስ፣ ቤተሰቦቿ ለመጨረሻ ጊዜ እንዲሰናበቷት ተፈቅዶላቸው ነበር። በወቅቱ ዕድሜው ገና ስምንት ዓመት የነበረው ትንሹ ልጇ ኢታን፣ እናቱን ለመጨረሻ ጊዜ ለማቀፍ በተጠጋበት ወቅት በሹክሹክታ የተናገረው ቃል ግን መላውን ተቋም አስደንግጧል። ​ኢታን ለእናቱ "ቢላዋውን ከአልጋሽ ስር ማን እንዳስቀመጠው አውቃለሁ" ማለቱን ተከትሎ፣ በአቅራቢያው የነበሩ የማረሚያ ቤቱ ጠባቂዎች እና የprison ኃላፊው ሂደቱን በአስቸኳይ እንዲቆም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ​የስምንት ዓመቱ ሕፃን ኢታን በዕንባ ታጥቦ ለባለሥልጣናት በሰጠው ቃል፣ ወንጀሉ በተፈጸመበት ምሽት (ዕድሜው የሁለት ዓመት ሕፃን ሳለ) ከአስፈሪ ሕልም ባንኖ ወደ ኩሽና ሲወርድ የአባቱን ወንድም — አጎቱን ቪክቶር ሄይስን ከአባቱ አስከሬን በላይ ቆሞ ማየቱን ይፋ አድርጓል። ​እንደ ምስክርነቱ ቃል፣ አጎቱ ቪክቶር ወንድሙን ከገደለ በኋላ፦ ​እናቱ በወሰደችው ማስታገሻ ምክንያት ተኝታ ሳለች እጇን በመያዝ የጣት አሻራዋን በቢላዋው ላይ አስፍሯል። ​ደሙን በለበሰችው የሌሊት ልብስ ላይ በመቀባት ወንጀሉን በእሷ ላይ አሳብቧል። ​ከመውጣቱ በፊትም ትንሹን ኢታንን በማየት "ይህንን ለሰው ብትናገር አንተንም ሆነ እህትህን እገድላችኋለሁ" በማለት አስፈራርቶት ነበር። ሕፃኑም በዚህ ፍርሃት ምክንያት ለስድስት ዓመታት ምስጢሩን ደብቆ ለመቆየት ተገዷል። ​ይህንን አስደንጋጭ ምስክርነት ተከትሎ የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች በሰነባበተው መዝገብ ላይ አዲስ ምርመራ እንዲጀመር አድርገዋል። የፎረንሲክ ባለሙያዎች በድጋሚ ባደረጉት የላብራቶሪ ምርመራ፣ በትግሉ ወቅት በአስከሬኑ ሸሚዝ ኮሌታ ላይ የቪክቶር የዲኤንኤ (DNA) ቅሪት ማግኘት የቻሉ ሲሆን፣ ከቤት ውጭ በጭቃ ላይ የነበረው የጫማ አሻራም የአጎቱ መሆኑ ተረጋግጧል። ​ወንጀሉ የተፈጸመው በቤተሰብ ንግድ ድርሻ እና በቁማር ዕዳ ምክንያት እንደነበር የደረሰበት ፍርድ ቤት፣ ላለፉት ስድስት ዓመታት በንጽሕናዋ የታሰረችው ካሮላይን ሄይስ በአስቸኳይ ከእስር እንድትፈታ እና ክሷ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ ወስኗል። እውነተኛው ገዳይ ቪክቶር ሄይስ ደግሞ በከባድ መነሻ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ፣ ያለ ምንም የዋስትና መብት የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተፈርዶበት ወደ ወህኒ ተላኳል። ***** የኔ ጥያቄ፣ አዲሱ የኢትዮጵያ የወንጀል ሥነሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ከረጅም ጊዜ በኋላ ፍርድ እንዲከለስ ይፈቅዳል ??? ከ ንጋቱ በቀለ-ጠበቃና የሕግ-አማካሪ የፌስቡክ ገፅ ተገኘ🙏🙏✍️✍️✍️
4 891
19
+1
没有文字...
5 962
20
#ለመረጃ: በኮንትሮባንድ ጭነት ምክንያት ተሽከርካሪ እንዲወረስ የሚያስችል ድንጋጌ የያዘው የተሻሻለው የጉምሩክ አዋጅ ፀደቀ! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
4 884