አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)
Kanalga Telegram’da o‘tish
በዚህ የንጽጽር አደባባይ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክታት የተገለጸው እውነት ሲፈጸምና ይፈጸም ዘንድ በመላው ዓለም ሲንቀሳቀስ የሚከሰቱ ጉዳዮችን እናቀርባለን ! ስለእምነታችን እንማማራለን ! ስለመልዕክታቱ እንነጋገራለን ! ➝ይህ የአልፋና ዖሜጋ ( @christian930 ) ገጽ ቅርንጫፍ የንጽጽርና የመማሪያ ገጽ ነው።
Ko'proq ko'rsatish4 982
Obunachilar
+524 soatlar
+257 kun
+7830 kun
Ma'lumot yuklanmoqda...
O'xshash kanallar
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Sentabr '26
Sentabr '26
+29
5 kanalda
Avgust '26
+154
6 kanalda
Get PRO
Iyul '26
+132
6 kanalda
Get PRO
Iyun '26
+98
4 kanalda
Get PRO
May '26
+75
7 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+95
7 kanalda
Get PRO
Mart '26
+124
8 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+69
7 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+58
5 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+80
6 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+102
8 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+62
6 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+61
8 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+93
6 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+115
5 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+99
7 kanalda
Get PRO
May '25
+49
5 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+67
4 kanalda
Get PRO
Mart '25
+81
5 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+61
3 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+138
7 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+131
7 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+118
6 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+131
5 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+155
6 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+169
9 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+288
6 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+273
8 kanalda
Get PRO
May '24
+169
6 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+236
6 kanalda
Get PRO
Mart '24
+308
9 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+259
5 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+156
7 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+187
6 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+73
7 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+34
3 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+48
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+46
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+87
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+85
0 kanalda
Get PRO
May '23
+88
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+114
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+137
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+163
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+99
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+113
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+89
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+44
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+36
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+60
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+120
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+185
0 kanalda
Get PRO
May '22
+152
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+134
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+140
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+119
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+92
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+87
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+128
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+209
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+235
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+266
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+709
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+278
0 kanalda
Get PRO
May '21
+326
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+157
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+225
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+302
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+899
0 kanalda
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 05 Sentabr | +4 | |||
| 04 Sentabr | +8 | |||
| 03 Sentabr | +7 | |||
| 02 Sentabr | +8 | |||
| 01 Sentabr | +2 |
Kanal postlari
🆕የእሳት አደጋ
በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ አካባቢ ከአራተኛ ፖሊስ ጣቢያ ጀርባ በሚገኘው እና በተለምዶ “ጣሳ ተራ” በመባል በሚታወቀው የጨርቃጨርቅ አልባሳት መጋዘኖች ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱን ካፒታል ዘግቧል፡፡
እንደ ካፒታል ዘገባ፤ዛሬ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ከምሽት 1 ሰዓት ገደማ በተነሳው በዚህ ድንገተኛ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው መጋዘኖች በጨርቃጨርቅ አልባሳት ንግድ የተጠመዱ መሆናቸው ታውቋል። እሳቱ የተከሰተበት ትክክለኛ ምክንያት አሁን ባለው ሁኔታ በውል የታወቀ ነገር የለም።
የአዲስ አበባ ከተማ እሳት አደጋ ስራዎች ኮሚሽን አባላት እና ሰራተኞች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ወደ ስፍራው በማምራት እሳቱን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ እንደሚገኝ ተሰምቷል። የአካባቢው ነዋሪዎች እና የንግዱ ማህበረሰብ አባላትም እሳቱ ወደ ሌላ ስፍራ እንዳይዛመት በመረባረብ ላይ ይገኛሉ ተብሏል። ምንጭ፡ ካፒታል
👀
| 2 | "በኢትዮጵያ የሚተከለው የሚነግሰው ኢትዮጲያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት እዚህ በኢትዮጵያ በፈቀደው ጎጆ ወይም ማናቸውም አናሳ ቤት ሆኖ አመራሩን ውሳኔውን ትእዛዙን ፍርዱን ያከናውናል ። ቤተ-መንግሥት ያማረ ህንፃ አያስፈልገውም አለም በእግዚአብሔር ፊት ብናኝ አቧራ እንደሆንክ በእርግጥ ታውቅና ትመሰክር ዘንድ በእኛ በድሆች በተናቅን በተጠላን እውቀትም ሀብትም ጥበብም ክብርም በሌለን ሀጢያአተኛ ደካማ የመድኃኔዓለም እና የድንግል ልጆች ፊት ቀርበህ ትዳኛለህ ትታዘዛለህ ሁን የተባልከዉን ትሆናለህ ።"
"ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግስት የወጣ
9ኛ መልዕክት (አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ) ገፅ .61
ተፃፈ 21/4/2013" | 739 |
| 3 | Matn yo'q... | 785 |
| 4 | ▮በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ▮
፩ዱ አምላክ አሜን፨
🟢 🟡 🔴
🟢 ኢ | የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና
🟢 ት | መመስገኛ ምድር፥
🟡 ዮ | ርስተ ድንግል ማርያም፥
🟡 ጵ | የዓለም ብርሃን፥
🔴 ያ | የዓለሙ ገዢ፨
~🍀~
➥ ጾመ ዮዲት / የቤተክርስቲያናችን ሁለተኛው የፈቃድ ጾም።
በቅድስት ቤተክርስቲያን ካሉት ሁለት የፈቃድ አጽዋማት መካከል አንዱ በዚህ በጳጒሜን ወር የምንጾመው የፈቃድ ጾም ነው፡፡ ይህም ጾመ ዮዲት በመባል ይታወቃል፡፡ ይህ ግን እንደ አንደኛው የፈቃድ ጾም /ጽጌ ጾም/ በብዙኃኑ ዘንድ የታወቀ አይደለም፡፡ የዮዲት ጾም የሚባለውም እርሷ ስለ ጾመችው ነው፡፡
{እዚህ ላይ ዮዲት ተብላ የተጠቀሰችው በቤተክርስቲያን ታሪክ ትምህርት ላይ በጥፋት ሥራዋ በተደጋጋሚ የምትጠቀሰው ዮዲት ጉዲት እንዳልሆነች ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡}
ወደ ታሪኩ ስንመለስ የፋርስ ንጉስ ናቡከደነጾር በሠራዊቱ ተመክቶ ሹም ጠላት አጥፋ ድንበር አስፋ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበልህ ያላመነውን እያሳመንህ ና ብሎ ለጦር አበጋዙ ለሆሎፎርኒስ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ [ዮዲ 2፥2-7]
እርሱም እንደታዘዘው በኃይላቸው የታመኑ 12ሺህ እግረኞችንና በፈረስ የተቀመጡ 12ሺህ ጦረኞችን እየመራ ዘምቶ ካመነው እጅ መንሻ እየተቀበለ ያላመነውን እያሳመነ ብዙ ሀገሮችን እያጠፋ ሲሔድ ከአይሁድ ከተማ ደረሰ በዚህም ብዙ ጥፋት በመድረሱ የእስራኤል ልጆች አለቀሱ፡፡
ዮዲት ባሏ ሞቶባት ከወንድ ርቃ ንጽሕናዋን ጠብቃ በጾም በቀኖና በሀዘን ተወስና ትኖራለች በተፈጠረው ጥፋት ህዝቡ ላይ ለመጣው መከራ ማቅ ለብሳ በራስዋ ላይ ትብያ ነስንሳ ወደ እግዚአብሔር አለቀሰች፡፡ የፍጥረቱን ጥፋት የማይሻ እግዚአብሔር አምላክም ሕዝቡን የሚያድኑበትን መንገድ ለመጠየቅ ሱባኤ በገባች በሦስተኛው ቀን ገለፀላት፡፡ [ዮዲ 8፥2] ከዚህ በኋላ ጠላታቸውን በዮዲት ምክንያት እስራኤላውያን እስከ ዮርዳኖስ እየተከተሉ አጥፍተዋቸዋል፡፡
ዮዲት ጠላቷን ለማጥፋት የቻለችው በጾምና በጸሎት ከእግዚአብሔር አምላክ ኃይል አግኝታ ነው፡፡ ስለዚህ ምዕመናን ጥንተ ጠላታችን ሰይጣንን ፤ የእግዚአብሔርና የፈቃዱ ፡ የኢትዮጵያና የተዋሕዶ ጠላትን ለማጥፋት ፤ ፈቃደ ሥጋን ለማሸነፍ በጾም ከፈጣሪያችን ኃይልን መጎናጸፍ አለብን ብለን በእምነትና በእውነት ጳጉሜን በፈቃድ ልንጾም እንችላለን።
ስለኢትዮጵያ አገራችን፣ ስለተዋሕዶ እናታችን የፊተኛው ትንሣኤ መቅረብና ስለመከራው ሁሉ ቀን ማጠር ወደንና ፈቅደን እንማጸን!
✥ | 🇨🇬
❗️ባለፉት ተከታታይ 4 ዓመታት የተላለፈ፣ ማሻሻያ ተደርጎበት በድጋሚ የተለጠፈ 👇
📌 ማሳሰቢያ፦ "የሃይማኖቶች ጉባኤ" በሚል አቁማዳ ታቅፈው የሚገኙ የዲያብሎስ ኮልኮሌዎች በፍርድ ወንፊት ስለተያዙና ስለተጨነቁ ብቻ የካዱትንና የናቁትን እግዚአብሔርን ፈርተው ስለጥፋታቸው በግልጽ ንስሐ እንኳን ሳይገቡ፣
▸ ከነአመጻቸው ተሰድረው ወቅቱን ተንተርሰው በኅብረት ጾመ ዮዲትን በሌላ የርኵሰት ኅብረት ጾም ተክተው እስላሙም፣ መና- ፍቁም፣ አሕዛቡም... ተባብሮ "አብረን እንጹም፣ እንጸልይ፥ አብረን ዘመኑን እንሻገር" የሚለው ክፉ አካሄድ ከሃይማኖታዊ አስተምህሮም የራቀ በመሆኑ
▸ ውድ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች፣ ቅን የዋህ ክርስቲያኖች ጾማችሁን፣ ጸሎታችሁን፣ መሥዋዕታችሁንና ልመናችሁን ሁሉ #በግላችሁ #በበዓታችሁ ታከናውኑ ዘንድ እናሳስባለን። | 718 |
| 5 | በምሥራቅ ባለች ታላቅ ሀገር ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊት ጦርነት ይነሣል፤ ከጥቂት ሰዎች በቀር በርሷ የሚተርፍ የለም። "
"የአንበሳ: ልጅ: ከምስራቅ: ይመጣል፣ በዚያ: ዘመን: ምድር: ላይ: የፈረሱ: ሀገሮች: ይታነፃሉ፣ ታቦት: ትተከላለች፣ በዓለሙ: ሁሉ: በዘመኑ: ጥጋብ: ይሆናል"
⚡️ራዕየ ሳቤላ
"አመድ ፡ ከዘነመ ፡ ከአራት ፡ ዓመት ፡ በኋላ ፡ የጌታችን ፡ የኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ሰማዕት ፡ የሆነ ፡ በፊቅጦር ፡ በገድሉ ፡ መጽሐፍ ፡ እንደተነገረው ፡ የስሙ ፡ ምልክት ፡ ‹‹ ቴ ›› ተብሎ ፡ የተመለከተው ፡ ይነግሳል ፡፡"
⚡️ድርሳነ ዑራኤል ዘጥቅምት ምእ 2 ቁ 44
📌
"ከዚህ በኋላ በምስራቅ: በኩል: ታሪካዊና: ደገኛ: የሆነ: ስሙ: ቴዎድሮስ: የተባለ: ንጉሥ: ይነሳል፤ እሱም: ፈቃዴን: የፈፀሙትን: ከመከራ: ያተረፍኳቸውን: የሚሰበስብ: ነው፡፡
⚡️ፍካሬ ኢየሱስ
t.me/Ewnet1Nat
#ኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን
#ቴ
#ሣልሳዊ_ቴዎድሮስ | 785 |
| 6 | እኔ የሚገርመኝ ብርሃኑ አድማሴን ሰምታችሁ ይሄንንም ስትሰሙት እየተጠቃቀሱ የሚሰብኩት የሞኝ ስብከትኮ መሆኑኮ ነው። ሰው በቃልኪዳኑ ላይ እንዲዘምት፡ ቤተክርስቲያን መሠረት አልባ እንድትሆን ፡ የነበራትን እንድታጣና መካን እንድትሆን ለማድረግ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም ። እንደው እኔ የምለው "ምን እያላችሁ ነው?" የሚላቸው እንደው አንድ ሰው እንኳን ከቤተክርስቲያን ወገን ይጥፋ? የኢትዮጵያን (የቤ/ክንን) የቃልኪዳን ሰንደቅ እንደ ተራ ቆሻሻ ቆጥረው በዚህ ልክ የሚያንቋሽሹት ራሱ የሥላሴ አንድነት ሦስትነት ምሳሌ የሆነውን ምልክታችንን ነውኮ!! መስቀልማ አዎ አርማችን ነው። እሱን አንክድም!! ወይም አርማችን መስቀል ነው ለማለትኮ የቤተክርስቲያን ቃልኪዳን ሰንደቋን በዚህ ልክ እንደማንኛውም አገር ባንዲራ እንደሚሉት አድርጎ አውርዶ መስበክ ለምን አስፈለገ? ባንዳ እምነት የለሽና ካቶሊካዊ ስለሆናችሁ ነው እንጅ። ከሌላው ዓለም እንዳንለይ አንድ ለመሆን ነው ካላችሁ ደግሞ መስቀልማ ካቶሊኩም ፕሮቴስታንቱም ይይዘዋል በየቤተ እምነቱ ላይ ይሰቅለዋልና በሉ አንድ መሆናችሁን አብስሩና!! ሌላ ምን ትሉናላችሁ?? እያላችሁን ያላችሁትኮ ከዓለም ጋር አንድ የሚያደርገን ብቸኛ ምልክት መስቀል ብቻና ብቻ ነው እያላችሁ ነው። ሲጀመር የተዋሕዶ መሠረት ከዓለም ጋ አንድ መሆን ነው ወይስ ከክርስቶስ የተቀበሉትን ይዞ መኖር ነው?? ያረጋል ዲያብሎስ አሉ😁 እውነትም!!
ወገኖቼ!! እንዲህ አደባባይ እያወጣን የምናሰጣው ይሄ ሁሉ የካቶሊክ ስብከት በጣም ከባድ መርዝ በምዕመናን ላይ የተረጨ በቤተክርስቲያን ላይ የተቃጣ መሆኑን ልናስታውሳችሁ ወደን ነው። እያንዳንዷ ቃል ከኋላዋ የማኅበረ እርኩሳን የረከሰ ኮርስ እጅ አለባት። ከመሠረቱ የሚናድ ነው ሁሉም ክህደታቸው።
#ለታሪክ_ትቀመጥ
ነሐሴ ፳፱ | ፪ሺ ፲፰
t.me/Ewnet1Nat | 956 |
| 7 | Matn yo'q... | 975 |
| 8 | ለማንኛውም አልጫው ሰባኪ ዲ/ን ብርሃኑ አድማሴ እስኪ አንዳንዴ ሥራ ሳይኖርህ ሳይኖርህ ወደበጌምድር ጎራ እያልክ ከሊቀ ሊቃውንት እዝራ ሐዲስ እግር ሥር ቁጭ በልና ሌላውን ሁሉ ትምህርት ወደጎን ትተህ ስለኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ትርጉም ፡ ስለቤተክርስቲያን ስለሰንደቅዓላማ ሃይማኖታዊ ምንነትና መሠረት በደንብ ጠይቀህ ተማርና አልጫ ስብከትህን ወዲያ ጣል። ከአፈርኩ አይመልሰኝ ከእኔ በላይ አዋቂ የለም ባይ ካልሆንክ በቀር ማለቴ ነው። | 1 178 |
| 9 | ይሄ በአባታችን አምኃኢየሱስ ቁጥር 7 መልዕክት ላይ አልጫ የተባለው ሰባኪ ፡ አልጫ ስብከቱን ስለቤተክርስቲያን ስለ ሀቅ ስለሰማዕታት ስለ አርበኞች ስለ እውነትና ስለታሪክ ምንም በማይጠይቁ በማይደነቁ በማይጨነቁ አልጫዎች ፊት እየሰበከ ነው!!.... አይ እውቀት እቴ¡ ይሄንን የቲዎሎጅ ኮርስ በነጻ አንቦለቦልከውኮ። የአረብ ኤሚሬትስ ባንዲራና የኢትዮጵያ የቃልኪዳን ሰንደቅ ለቤተክርስቲያን ሁለቱም በክብር አንድ ናቸው ብሎ እርፍ ነዋ!! አንች ቤተክርስቲያን ምነው ዝም አልሻቸው። ዝም ብለሽስ አይደለም ቅኝ ገዥዎችሽ የገዥ አፍ ሆነውብሽ ነው እንጅ!! ጠላቶችሽ ድምፅሽን ቀምተው አስተሳሰብሽን እውነትሽን ሰርቀው በመርዝ ምላሳቸው ተብትበውሽ ነው እንጅ!! አልጫው ሰባኪ ሆይ!! ሙሉ ስብከትህ በእውነት በሀቅ፡ በታሪክ፡ በዶግማ፡ በቀኖና፡ በትውፊት፡ በሰማዕታት፡ በአርበኞች ክርስቲያኖች ሁሉ ፊት ባዶ ብቻ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ እውነት ላይ የተቃጣ ክህደትና ሽሙጥ ሆኖ ተመዝግቦብሃል። እንደው ይሄ ሁሉ የተሐድሶ መንጋ በቤተክርስቲያን ሰልጥኖ ሲሾምባት ምን ያህል ዘመናት ፈጅቶ ይሆን? ምስጦች!!
#ለታሪክ_ትቀመጥ
ነሐሴ ፳፱ | ፪ሺ ፲፰
t.me/Ewnet1Nat | 1 131 |
| 10 | https://t.me/Ewnet1Nat/9854 | 1 105 |
| 11 | Matn yo'q... | 1 167 |
| 12 | የደብረኤልያስ ብሔረ ብጹዓን አጼ መልክዐ ሥላሴ ገዳምን ያስደበደበው ማን ነው?? አንተ ዘመድኩን የተባልከው የስድብ ቋት አይደለህምን?? ማስረጃ ባይኖር ምን ትል ነበር?? እነዛ ሁሉ አባቶችና ሕጻናት በግፍ አይተውት በማያውቁት ቅንቡላና የጥይት አረር እንዲጨፈጨፉ ለጥፋት ሠራዊት አስቀድሞ የሌለ ታሪክ ፈጥሮ የገዳሙን ሥም ያጠፋውና ያልሆነ ጥላቻ የፈጠረው ማን ነው???? ገዳሙ ሌላ እምነት ተከታይ ሆኗል ብሎ ከድብደባው አስቀድሞ ለጅብ መግቢያ የቀደደው ውሻ ማን ነው??? እ?? ታሪክ የማይመዘገብ መስሎህ ነው እንዴ ሰውየ? እንደው ሰው ሁሉ short memoryአም ይመስልሃል እንዴ ሰውየው?? ባንተ ቤት አይ ዘንዶኩን የረሳንልህ መስሎሃል።
አባታችን አምኃ ኢየሱስ በቁጥር ፱ መልዕክታቸው እንቅጩን ሲነግሩትና ሲደነብር የባሰ ፍርዱን አክርሮት ነው ቁጭ ያለ ይሄ መደናበርንና እንዳበደ ውሻ ያገኘውን መናከስን እንደ ትልቅ እውቀት ያደረገ ሰውየ፦ አባታችንን ምን አለ መሰላችሁ፦ "እውነቱን ስንገርህ ገና ከእስክንድር ነጋ ጋር ተመሳጥራችሁ፣ ከአፈንጋጭ የጎንደር ፋኖ ነን ከሚሉት ከፖለቲካው ቅማንት ከትግሬ ዲቃሎቹ ስኳዶች ጋር ሆናችሁ፣ በደብረ ኤልያስ ለተፈጸመው ጭፍጨፋ ትጠየቁበታላችሁ።" 😁😂😂 ። እኮ አባ አምኃ ከትግሬ ዲቃሎችና ከእስክንድር ጋ ሆነው ገዳሙ አስደበደቡ?? አይይይይ... ሃሃሃሃሃ.... እሱን በጊዜው ጊዜ ስትያዝና ማስረጃ ስትጠየቅ አንድ በአንድ ቃል በቃል የምታመጣው ነው የሚሆነው። እግዚአብሔር ይጠይቅሃል። እውነተኞች በዘመኑ ይጠይቁሃል። የሚቀር አይምሰልህ። እኮ የአብየን እከክ ወደማየ ልክክ እግዚአብሔር ላይ የሚሰራ ይመስልሃል? አንተ የሞኝ አለቃ!! ወይስ መንጋና ጎርፍ የነጠላ አጨብጫቢ ሰራዊትህ ፊት የሀሰት ትርክት ስለተረክና የራስህን ወንጀል ምንም በማይመለከታቸው አካላት ላይ ስላላከክ የምትታለፍ ይመስልሃልን?? እግዚአብሔርኮ የእውነትና የሀቅ አምላክ እንጅ የተከታይ ብዛት አምላክ አይደለም። አይ የገሃነሙ ሙሽራ! ምናለበት ፍርድህን ባታበዛ!? በጣም የሚገርመኝኮ አንተና መሰሎችህ ባላችሁ አጨብጫቢ ተመክታችሁ እግዚአብሔርን ሳይቀር የምትገዳደሩ ደፋሮች መሆናችሁ ነው። አያዋጣችሁም !! አርፋችሁ በከንቱነት የሚያጨበጭበውን ጭፍን የነጠላ ካቶሊካዊ ሠራዊት ገንዘቡን እያለባችሁ እስከሚነጋ ድረስ ጨለማ ነውና አይነጋም እያላችሁ በቋቱ እየተጸዳዳችሁ ብትቆዩ አይሻላችሁምን? ሲነጋማ ውርደትና ሞት ነው የሚጠብቃችሁ። ወርጄ ለአንተና መሰሎችህ መልስ በመጻፌ ግን ወዳጅ ወገኖቼን ይቅርታ እጠይቃለሁ። አንዳንዴ ጅል ሰው አዋቂ ሲመስልና እርኩስ ስድብ ተሳዳቢ ሰው በማያውቁት ፊት ጠቢብ ሲመስል ስለሚያበሳጭ ነውና በዚህ ተረዱኝ። ንቆ መተውና ሰምቶ መቻል ላለውማ ትልቅ ስጦታ ነው። ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን።
ለማንኛውም በአጭሩ የሆነውን ላስረዳችሁና፦
፩] ጥር 19/2015 - ዘንዶኩን ምንም ነገር ከመፈጠሩ በፊት ቀድሞ መናገር ስለነበረበት ይሄንን በይፋ ተናገረ ፦ https://t.me/Ewnet1Nat/9857 (ዋናው ቅጅ ላይ በ48 ደቂቃ ንግግሩ ውስጥ ከ27፡30 ደቂቃ ጀምሮ https://t.me/Ewnet1Nat/9856 )
የነቢያቱ አለቃ¡ ያለው አልቀረም! የእሱን ድምጽ ሰምተው ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል ነውና... ልክ እሱ በተናገረ ቀኗን እንኳን ሳይለቅ በ4ኛዋ ወር👇
፪] ግንቦት 19/2015 ዓ.ም https://t.me/Ewnet1Nat/11104 ይሄ የዘመኑ ከባድና አሳዛኝ ድርጊት በይፋ ተፈጠረ። ሁሉም ያዘነበትና አንገት የደፋበት የሰማይ ደመና መልኩን የቀየረበት ጥቁር ቀን ነበር። ዘንዶኩን የሥራህን ታገኘዋለህ ጠብቅ!!
፫] ጨፍጫፊው የመንግሥት ሠራዊት ለምን ገዳሙን እንደደበደቡት በዶክመንተሪ ሲጠየቁም በይፋ ሳያፍሩ ከዘንዶኩን የሰሙትን ቃል በቃል ተናገሩ። "ገዳሙ ገዳም አይደለም የአለም ብርሃን እምነት አራማጅና የእስክንድር ማሰልጠኛ ነው" ብለው አሉ ማለት ነው። ይሄንን ያሉት የወረዳው አስተዳዳሪና ጀነራሎች በኩራት በይፋ ደረታቸውን ነፍተው ነበር። ይሄም በግል መረጃ የተያዘበት ጉዳይ ነው። ምክንያቱም ዘንዶኩን ቀድሞ እንደዛ ብሎ መግቢያ ቀዳዳ ሰጥቶ ነበርና የእሱን ቃል ጓደኞቹ አስተጋቡለት። "ዘመድኩን እንዳለን..." ሳይሉ መቅረታቸው ግን ያሳዝናል። እግዚአብሔር ይመስገን ሁሉም መረጃና ማስረጃ በታሪክ እጅ ተይዟል ታሪክ የዘነጋውንም የአብርሃሙ ሥላሴ መዝግበውታልና ሁሉም እንደየሥራው ይጠየቅበታል። በሀሰት ወሬ የሚመጣ ምንም ነገር የለም።
🌄 አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
🌄 t.me/Ewnet1Nat
🌄 ነሐሴ ፳፰ | ፪ሺ ፲፰ ዓ.ም
#ለታሪክ_ትቀመጥ | 1 135 |
| 13 | × የዘንዶኩን ቅስቀሳ ስለ ደብረ ኤልያስ ×
✅ ጥር 19/2015 ዓ.ም
እግዚአብሔር ያለነገር በጊዜ ከዚህ (ከአለም ብርሃን) አላስወጣኝም !
~ የዘንዶኩን ንግግር | 891 |
| 14 | እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፦
፩ኛ. ትዕቢተኛ ዓይን፥
፪ኛ. ሐሰተኛ ምላስ፥
፫ኛ. ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
፬ኛ. ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥
፭ኛ. ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
፮ኛ. በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር
፯ኛ. በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
~× ምሳሌ 6÷16-19 ×~
▰ ▰ ▰
"ነጭ ነጯን ውሸት" መናገርን ሳንቲም መልቀሚያው ያደረገው ዘመድኩን በቀለ ከዓመት በፊት ደብረ ኤልያስ መልክዐ ሥላሴ ገዳም ላይ ከጥፋት ሰዎች ጋር መናጆ ሆኖ ንጹሐን እንዲፈጁ ቅስቀሳ እንደሠራ ይታወቃል።
👇 👇
https://t.me/Ewnet1Nat/9857
በጉዳዩ ቤተ ክህነቱም ዝም፣ ቤተ ሕዝቡም ዝም ሆነ እንጂ¡
እናም ይሄ "የኢትዮጵያ ትንሣኤ አብሣሪ ነኝ" የሚለን ሰው፥ አሁን ደሞ በጥቅምት 2013 ዓ.ም በኃይለኛው ሲያራግበው የነበረውን የ"ንጉሱ 2015 ይመጣል"ን ማደናገሪያውን አላልኩም እያለ ነው።
እነዚህን አሉባልታዎች በሚዲያ ሲያሰራጩ የነበሩ ሰዎችን መልሶ የሚጠይቅ አንድ ደፋር እውነተኛ ክርስቲያን ምነው ጠፋ?
የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃንን ባልዋለበት ማንሳት፣ ባላለው ነገር ማማት አንበሳን በ'ቆሎ' እንደ መጠርጠር ማለት ነው!
በጨለማ የተጓዝንበት ዘመን ይበቃል።
ወደ እውነቱ ብቻ አማትሩ! ልብ ግዙ!
እየተማራችሁ እለፉ!
❲ውድ ወገኖቻችን አስረጂ ይሆኑ ዘንድ ከላይ ጠቃሚ ነገሮች አያይዘናል። እየተመለሳችሁ በደንብ ተመልከቷቸው። ከታችም ስለ አቡነ ዘወንጌል እና ተያያዥ ጉዳዮችን ከጥሩ ምንጭ ማስረጃን ታገኙበታላችሁ❳ | 938 |
| 15 | Matn yo'q... | 1 053 |
| 16 | +1 ነሐሴ ፳፰|፲፱፻፺፯ ዓ.ም
ተዝካረ አብርሃም ፡ ይስሐቅ ፡ ወያዕቆብ
ሊቀ ሊቃውንት አለቃ አያሌው ታምሩ | 963 |
| 17 | 🟢🟡🔴
ነሐሴ 28 | አርእስተ አበው ቅዱሳን #አብርሃም #ይስሐቅ #ያዕቆብ የዕረፍታቸው መታሰቢያ ነው።
በዚች ቀን የአባቶቻችን የአብርሃም የይስሐቅና የያዕቆብን መታሰቢያቸውን እናደርግ ዘንድ የቤተ ክርስቲያን መምህራን አባቶቻችን አዘዙን። ከእርሳቸው ለዘላለም የሚኖር ርስትን ተቀብለናልና።
የእሊህንም አባቶች ትሩፋታቸውንና ጽድቃቸውን ከሰው መናገር የሚችል ማነው?
[☦️] አባታችን አብርሃም የሃይማኖት፣ የደግነት፣ የምጽዋት፣ የፍቅር አባት የሆነው በእምነት እግዚአብሔርን ያስደሰተ ነው። ስለ እምነቱም ብዙ በረከትን ከእግዚአብሔር ያገኘ ነው።
[🐏] ዳግመኛ የአባቶች አለቃ ለሆነ፥ ለአብርሃም ልጅ ለይስሐቅ የዕረፍቱን መታሰቢያ እንድናደርግ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን መምህራን አባቶቻችን አዘዙን። ይህ ጻድቅ ይስሐቅም በልዑል አምላክ ብሥራት ተወለደ።
[🪜] ደግሞ እግዚአብሔር እስራኤል ብሎ ስም ያወጣለትን የአባቶች አለቃ የሆነ የያዕቆብን የዕረፍቱን መታሰቢያ እናደርግ ዘንድ የቤተ ክርስቲያን መምህራን አባቶቻችን አዘዙን። ይህም ቅዱስ በበጎ ሥራ ሁሉ በመራራት በቅንነት በትሕትና በለጋስነት የአባቶቹን የአብርሃምንና የይስሐቅን መንገድ የተከተለ ሆነ።
እኚህ ቅዱሳን ከሰው ወገን እጅግ ክቡራን ከመሆናቸው የተነሣ መንግሥተ ሰማያት በእነርሱ ስም ተጠርታለች።
ጽድቃቸውና ክብራቸው እንደ ሰማይ ከዋክብት የበዛ ነውና ጽፈንም፣ ተናግረንም አንፈጽመውም። እንዲሁ "ዕጹብ! ዕጹብ!" እያልን ፈጣሪያቸውን ከማመስገን በቀር።
የምእመናን ሹሞች የሕዝብና የአሕዛብ አባቶች የምትኾኑ #አብርሃም_ይስሐቅ_ያዕቆብ ፈጽማችሁ ለምኑልን፤ አማልዱን። #አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ
#በአቅማችሁ_ዘክሯቸው። በረከታቸው ታላቅ ነውና።
#እንኳን_አደረሳችሁ
▸ T.me/Ewnet1Nat ◂ | 979 |
| 18 | Matn yo'q... | 1 096 |
| 19 | Matn yo'q... | 1 089 |
| 20 | በጃናሞራ ወረዳ በደረሰው ድርቅ ከ85 ሺህ በላይ ሰዎች ለከፍተኛ ረሀብ መዳረጋቸው ተገለጸ!
በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞንጃናሞራ ወረዳ የክረምቱ ዝናብ ወቅቱን ጠብቆ ካለመግባቱ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ድርቅ 85 ሺህ ሰዎች ለችግር መዳረጋቸው ተነገረ። በወረዳው 17 ቀበሌዎች ድርቅ የተከሰተባቸው ሲሆን፣ ከፍተኛ ድርቅ በተከሰተበት ዋስል ቀበሌ ኗሪ የሆኑት አርሶ አደር ኑሬ አረስ እርሶም ሰው የሚበላው በማጣቱ ለጭንቀት መዳረጉን ይናገራሉ። | 1 109 |
