ru
Feedback
አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)

Открыть в Telegram

በዚህ የንጽጽር አደባባይ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክታት የተገለጸው እውነት ሲፈጸምና ይፈጸም ዘንድ በመላው ዓለም ሲንቀሳቀስ የሚከሰቱ ጉዳዮችን እናቀርባለን ! ስለእምነታችን እንማማራለን ! ስለመልዕክታቱ እንነጋገራለን ! ➝ይህ የአልፋና ዖሜጋ ( @christian930 ) ገጽ ቅርንጫፍ የንጽጽርና የመማሪያ ገጽ ነው።

Больше
4 861
Подписчики
+1124 часа
+237 дней
+5430 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+63
в 4 каналах
июнь '26
+98
в 4 каналах
Get PRO
май '26
+75
в 7 каналах
Get PRO
апрель '26
+95
в 7 каналах
Get PRO
март '26
+124
в 8 каналах
Get PRO
февраль '26
+69
в 7 каналах
Get PRO
январь '26
+58
в 5 каналах
Get PRO
декабрь '25
+80
в 6 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+102
в 8 каналах
Get PRO
октябрь '25
+62
в 6 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+61
в 8 каналах
Get PRO
август '25
+93
в 6 каналах
Get PRO
июль '25
+115
в 5 каналах
Get PRO
июнь '25
+99
в 7 каналах
Get PRO
май '25
+49
в 5 каналах
Get PRO
апрель '25
+67
в 4 каналах
Get PRO
март '25
+81
в 5 каналах
Get PRO
февраль '25
+61
в 3 каналах
Get PRO
январь '25
+138
в 7 каналах
Get PRO
декабрь '24
+131
в 7 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+118
в 6 каналах
Get PRO
октябрь '24
+131
в 5 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+155
в 6 каналах
Get PRO
август '24
+169
в 9 каналах
Get PRO
июль '24
+288
в 6 каналах
Get PRO
июнь '24
+273
в 8 каналах
Get PRO
май '24
+169
в 6 каналах
Get PRO
апрель '24
+236
в 6 каналах
Get PRO
март '24
+308
в 9 каналах
Get PRO
февраль '24
+259
в 5 каналах
Get PRO
январь '24
+156
в 7 каналах
Get PRO
декабрь '23
+187
в 6 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+73
в 7 каналах
Get PRO
октябрь '23
+34
в 3 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+48
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+46
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+87
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+85
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+88
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+114
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+137
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+163
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+99
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+113
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+89
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '22
+44
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '22
+36
в 0 каналах
Get PRO
август '22
+60
в 0 каналах
Get PRO
июль '22
+120
в 0 каналах
Get PRO
июнь '22
+185
в 0 каналах
Get PRO
май '22
+152
в 0 каналах
Get PRO
апрель '22
+134
в 0 каналах
Get PRO
март '22
+140
в 0 каналах
Get PRO
февраль '22
+119
в 0 каналах
Get PRO
январь '22
+92
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '21
+87
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '21
+128
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '21
+209
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '21
+235
в 0 каналах
Get PRO
август '21
+266
в 0 каналах
Get PRO
июль '21
+709
в 0 каналах
Get PRO
июнь '21
+278
в 0 каналах
Get PRO
май '21
+326
в 0 каналах
Get PRO
апрель '21
+157
в 0 каналах
Get PRO
март '21
+225
в 0 каналах
Get PRO
февраль '21
+302
в 0 каналах
Get PRO
январь '21
+899
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
16 июля+1
15 июля+11
14 июля+14
13 июля+3
12 июля+7
11 июля+2
10 июля0
09 июля0
08 июля+3
07 июля+1
06 июля+3
05 июля+7
04 июля+4
03 июля+3
02 июля+3
01 июля+1
Посты канала
የልዑል ባሪያ ታማኙና ቀናኢው ኤልያስ በዘመኑ ውሀ ልክ ሆኖ አልፏል። ኤልያስ እስራኤላውያን እጅግ ባመፁበት ዘመን ስለእግዚአብሔር ቃል ፀንቶ በመቆም እንደ ፀሐይ ያበራ የእምነት ጀግና ነው። በጽድቅ ሥራው እንደፀሐይ በሚያበራ ሕይወቱ ልዑልን በሕይወቱ ያነገሰ ጀግና ነው። ኤልያስ በዚያ ክፉ ዘመን ስደቱንም ረሃቡንም ሁሉንም የጠላት ጥቃት የተቀበለ የልዑል ባሪያ ነው። እስራኤላውያን በዘመናቸው ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ ማመጽን የሚያዘወትሩ ነበሩ። በንግሥት ኤልዛቤልና በንጉሥ አካብ ዘመን ሁሉንም ካሕናት ጨምሮ መላው የእስራኤል ሕዝብ አምላኩን ክዶ ነበር። እግዚአብሔር በስውር ከጠበቃቸው የታመኑ ልጆቹ በስተቀር ሁሉም እስራኤላውያን ቡኤል ዘቡኤልን የሚያመልኩና ንጉሱም ንግስቲቱም በዚሁ ጣኦት ፍቅር የተለከፉ ነበሩ። የልዑል ቃል በመጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ፤ ምዕ 18 ፡ 15 – 40 እንዲህ ይላል! ሆኖም የእግዚአብሔር ባሪያ ኤልያስ ስለአምላኩ ታላቅ ቀናኢ ነበርና በስሩ ከሚያገለግለው አንዱ የሆነውን አብዲዩን ኤልያስ እንዲህ አለው! በፊቱ የቆምሁት ሕያው እግዚአብሔርን እኔ ዛሬ ለእርሱ እገለጣለሁ /ለአክአብ/ አለ። አብድዩም አክአብን ሊገናኘው ሄደ፤ ነገረውም። አክአብም ኤልያስን ሊገናኘው መጣ። አክአብም ኤልያስን ባየው ጊዜ እስራኤልን የምትገለባብጥ አንተ ነህን? አለው። ኤልያስም፦ እስራኤልን የምትገለባብጡ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ በዓሊምን የተከተላችሁ አንተና የአባትህ ቤት ናችሁ፤ እንጂ እኔ አይደለሁም። አሁንም ልከህ እስራኤልን ሁሉ በኤልዛቤልም ማእድ የሚበሉትን አራት መቶ ሃምሳ የበአልን ነቢያት አራት መቶም የማምለኪያ አፀድን ነቢያት ወደ እኔ ወደ ቄርሜሎስ ተራራ ሰብሰብ አለ።አክአብም ወደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ልኮ ነቢያቱን ሁሉ ወደ ቄርሜሎስ ተራራ ሰበሰበ። ኤልያስም ወደ ሕዝቡ ሁሉ ቀርቦ፦ እስከመቼ ድረስ በሁለት ሃሳብ ታነክሳላችሁ፤ እግዚአብሔር አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ፤ በአል ግን አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ አለ። ሕዝቡም አንዲት ቃል አልመለሱለትም። ኤልያስም ሕዝቡን አለ፦ ከእግዚአብሔር ነቢያት እኔ ብቻ ቀርቻለሁ፤ የበአል ነቢያት ግን አራት መቶ ሃምሳ ሰዎች ናቸው። ሁለት ወይፈኖችን ይስጡን እነርሱ አንድ ወይፈን ይምረጡ እየበለቱም ይቁረጡት በእንጨትም ላይ ያኑሩት በበታቹም እሳት አይጨምሩ፤ እኔም ሁለተኛውን ወይፈን አዘጋጃለሁ በእንጨቱም ላይ አኖረዋለሁ። በበታቹም እሳት አልጨምርም እናንተም የአምላካችሁን ስም ጥሩ እኔም የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁ ሰምቶም በእሳት የሚመልስ አምላክ እርሱ አምላክ ይሁን ሕዝቡም ሁሉ ይህ ነገር መልካም ነው ብለው መለሱ። ኤልያስም የበአልን ነቢያት፦ እናንተ ብዙዎች ናችሁና አስቀድማችሁ አንድ ወይፈን ምረጡና አዘጋጁ የአምላካችሁንም ስም ጥሩ በበታቹም እሳት አትጨምሩ አላቸው። ወይፈኑንም ወስደው አዘጋጁ። ከጠዋትም እስከ ቀትር ድረስ በአል ሆይ ስማን እያሉ የበአልን ስም ጠሩ። ድምጽም አልነበረም፤ የሚመልስም አልነበረም። በሠሩትም መሰዊያ ዙሪያ እያነከሱ ያሸበሽቡ ነበር። በቀትርም ጊዜ ኤልያስ፦ አምላክ ነውና በታላቅ ቃል ጮሁ ምናልባት ሃሳብ ይዞታል ወይም ፈቀቅ ብሏል። ወይም ወደ መንገድ ሄዷል። ወይም ተኝቶ እንደሆነ መቀስቀስ ያስፈልገዋል። እያለ አላገጠባቸው። በታላቅም ቃል ይጮኹ፤ እንደ ልማዳቸውም ደማቸው እስኪፈስስ ድረስ ገላቸውን በካራና በቀጭኔ ይቧጭሩ ነበር። ቀትርም ካለፈ በኋላ መስዋእተ ሰርክ እስኪደርስ ድረስ ትንቢት ይናገሩ ነበር። ድምጽም አልነበረም የሚመልስና የሚያደምጥም አልነበረም።ኤልያስም ሕዝቡን አለ፦ ወደ እኔ ቅረቡ አላቸው ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ የነበረውንም የእግዚአብሔር መሰዊያ አበጀ። ኤልያስም፦ ስምህ እስራኤል ይሆናል የሚል የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ደረሰለት እንደ ያዕቆብ ልጆች ነገድ ቁጥር አሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ወሰደ። ከድንጊያዎቹም ለእግዚአብሔር ስም መሰዊያ ሰራ፤ በመሰዊያውም ዙሪያ ሁለት መስፈሪያ እህል የሚይዝ ጉድጓድ ቆፈረ። እንጨቱንም በተርታ አደረገ ወይፈኑንም በብልት በብልቱ ቆረጠ። በእንጨቱም ላይ አኖረና አራት ጋን ውኃ ሙሉ በሚቃጠለው መስዋእትና በእንጨቱ ላይ አፍስሱ አለ። ደግሞም ድገሙ አለ። እነርሱም ደገሙ። እርሱም ሶስተኛ አድርጉ እለ። ሶስተኛም አደረጉ፤ ውኃውም በመሰዊያው ዙሪያ ፈሰሰ። ደግሞም ጉድጓዱን በውኃ ሞላው። መስዋእተ ሰርክ በሚቀርብበት ጊዜ ነብዩ ኤልያስ ቀርቦ – አቤቱ የአብርሃምና የይስሐቅ የእስራኤል አምላክ ሆይ፤ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደሆንህ እኔም ባሪያህ እንደሆንሁ ይህንንም ሁሉ በቃልህ እንዳደረግኸው ዛሬ ይገለጥ። አንተ አቤቱ አምላክ እንደሆንህ ልባቸውንም ደግሞ እንደመለስህ ይህ ሕዝብ ያውቅ ዘንድ ስማኝ አቤቱ ስማኝ እለ። የእግዚአብሔርም እሳት ወደቀች፤ የሚቃጠለው መስዋእቱንም እንጨቱንም ድንጋዮቹንም አፈሩንም በላች በጉድጓዱ ውስጥ ያለውንም ውኃ ላሰች። ሕዝቡ ሁሉ ያንን ባዩ ጊዜ በግምባራቸው ተደፍተው እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው፤ እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው አሉ። ኤልያስም ከበአል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ አላቸው። ያዙአቸውም ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ አሳረዳቸው። ይላል የልዑል ቃል! የእምነት አርበኛው ኤልያስ ማን እንደነበር በጥቂቱ አየን። ✍ኢትዮጵያ የአለም ብርሃን መልእክት ቁጥር 8 ከገጽ 13 - 15

2
ev6530vqk07fpq5ckvxj.mp3
674
3
Нет текста...
834
4
"እየፀለዩ" ነው¡¡ ውርደት ይቀድማል ተብሎ የለ??? የቪዲዮ ማስረጃ እናያይዝላችኋለን። T.me/Ewnet1Nat
"እየፀለዩ" ነው¡¡ ውርደት ይቀድማል ተብሎ የለ??? የቪዲዮ ማስረጃ እናያይዝላችኋለን። T.me/Ewnet1Nat
629
5
ይኸው ነው። ማናችሁም ብትሆኑ ሥጋ ለባሽን አትደገፉ!! በእምነት ጽኑና ከእግዚአብሔር እውነት ጎን ቁሙ። 🚨 ሐምሌ ፰ | ፳፻፲፰ [8/11/2018 ዓ.ም] #ምናልባት... #ለታሪክ_ትቀመጥ!!
ይኸው ነው። ማናችሁም ብትሆኑ ሥጋ ለባሽን አትደገፉ!! በእምነት ጽኑና ከእግዚአብሔር እውነት ጎን ቁሙ። 🚨 ሐምሌ ፰ | ፳፻፲፰ [8/11/2018 ዓ.ም] #ምናልባት... #ለታሪክ_ትቀመጥ!!
629
6
Нет текста...
882
7
እኛ እንደሆንን ጭራሽ "የአማራ ሲኖዶስ" የሚባል ነገር አናውቅም ። ዛሬ ላይ እንኳን የአማራ የኢትዮጵያም ቅዱስ ሲኖዶስ የላትም። ምድር ውጉዛን በድፍረት እየነገዳችሁ ተጠራቅማችሁ "የአብየን እከክ ወ
እኛ እንደሆንን ጭራሽ "የአማራ ሲኖዶስ" የሚባል ነገር አናውቅም ። ዛሬ ላይ እንኳን የአማራ የኢትዮጵያም ቅዱስ ሲኖዶስ የላትም። ምድር ውጉዛን በድፍረት እየነገዳችሁ ተጠራቅማችሁ "የአብየን እከክ ወደማየ ልክክ" እኛ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች ጋ በፍጹም አይሰራም !! ምድረ አልጫ ሰባኪዎች እራስህ በራስህ እንደ አሜባ እየተባዛህ ከመሠረትህ እሳት እየለበለበ ሲያንጫጫህ አንዴ የኦሮሞ ሲኖዶስ አንዴ የትግሬ ሲኖዶስ አንዴ ደግሞ ገና ገና በ80 ብሔረሰቦች ቁጥር ልክ ሲኖዶስ እያልክ እየተበታተንክ እየጠፋህ ስትመጣ፦ የምሳር ማውለቂያ ያደረከውን የዳቦ ስም 'ዓለም ብርሃን እንዲህ አደረገ' ቅብጥርስ አትበል እዛው ተጃጅለህ ወደተጠራህበት ሞትህ ትካተታለህ እንጅ በአሉባልታ ወሬ የምትታለፍ አይምሰልህ የቤተክህነቱ የነጋብህ ጅብ ሁላ ቀንህን መቁጠር ነው በሥላሴ ጅራፍ ጀርባ ጀርባህን እየተላጥኽ ጥምጣምህን እየወረወርክ የምትሮጥባት ቀን የማትመጣ መስሎሃል አይደል?* አንዳንዶቻችሁ ባቢሎን አሜሪካን ተገን ጥላ አድርጋችሁ ትሸቅላላችሁ። ምድረ አስመሳይ የወንጌል ደላላ ነጋዴ! ደግሞ በእናንተም ብሶ የአማራ ሲኖዶስ ምናምን ትላለህ?? ወሬ ብቻ ናችሁ አባታችሁ የሀሰት አባት ዲያብሎስን አስናቃችሁትኮ!! ለማንኛውም ለአንባቢያን እኛ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች በእናንተ አሉባልታ ምንም የሚመለከተን ነገር እንደሌለና መናቅ መሰደብ መገፋት የተላክንበት ማዕረጋችን መሆኑን እንድታውቁት ለማሳሰብ እንጅ ለእናንተና ፈንታሁን ዋቄ ለምትባለው የከሰርክ ፖለቲከኛ የቡና ሀሜት መልስ ለመስጠት ፍላጎቱ ኖሮን አይደለም። እኛ የማንኛውም የጨለማ ተጓዥ አባል አይደለንም።። #ፍርዳችሁን_ከሰው_ሳይሆን... #ከአብርሃሙ_ሥላሴ_ጠብቁት!!! #ለታሪክ_ትቀመጥ ሐምሌ ፰ | ፪ ሺ ፲፰ ዓ.ም ዕለተ ረቡዕ t.me/Ewnet1Nat
965
8
Нет текста...
964
9
07- 11- 2018 ዓ.ም
1 182
10
Нет текста...
1 179
11
☝️☝️☝️ የዛሬውን ክፍል ፩ የትምህርት መልእክቴን ከዚህ ላይ አቆማለሁ። ክፍል ፪ ስለሚለጥቅ ተከታትላችሁ ማግኘት እና ማንበብ ይኖርባችኋል።
1 156
12
🔥🔥🔥የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ቁጥር ፯ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ ነው። 👉 ክፍል 1
1 857
13
🔥🔥🔥የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ቁጥር ፯ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ ነው። ሐምሌ ፯ ፪ሺ ፲፰ ዓ ም ዕለተ ማክሰኞ። በPDF ለማንበብ 👇👇👇
🔥🔥🔥የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ቁጥር ፯ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ ነው። ሐምሌ ፯ ፪ሺ ፲፰ ዓ ም ዕለተ ማክሰኞ። በPDF ለማንበብ 👇👇👇
1 702
14
Нет текста...
1 095
15
🟢🟡🔴 ሐምሌ 7 | #_ሥሉስ_ቅዱስ በአብርሃም ቤት የተገለጡበት ነው፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሦስትነት በባሕርይ በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ+1
🟢🟡🔴 ሐምሌ 7 | #_ሥሉስ_ቅዱስ በአብርሃም ቤት የተገለጡበት ነው፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሦስትነት በባሕርይ በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ተገኙ፣ በዚህ ጊዜ ያልፋሉ አይባሉም መጀመሪያም መጨረሻም እነርሱ ናቸውና፡፡ ርሕሩሐን ናቸውና በእናት ሥርዓት ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እንላቸዋለን፡፡ የሚጠላቸው (የማያምንባቸውን) አይጠሉም፡፡ የሚወዳቸውን ግን እጽፍ ድርብ ይወዱታል፣ በቤቱም መጥተው ያድራሉ፡፡ ከፍጥረታት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የአብርሃምን ያህል በሥላሴ ዘንድ የተወደደ ፍጡር የለም፡፡ አባታችን ቅዱስ አብርሃም የደግነት ሁሉ አባት ነውና በኬብሮን በመምሬ ዛፍ ሥር ሥላሴን ተቀብሎ አስተናግዷል፡፡ አባታችን አብርሃም በ99 ዓመቱ እናታችን ሣራ በ89 ዓመቷ ሥላሴን በድንኳናቸው አስተናገዱ፡፡ አብርሃም እግራቸውን አጠበ፡፡ በጀርባውም አዘላቸው፡፡ ምሳቸውንም አቀረበላቸው፡፡ እነርሱም እንደሚበሉ ሆኑለት፡፡ በዚያው ሐምሌ 7 ቀን የይስሐቅን መወለድ አበሠሩት፡፡ አብርሃም ከደግነቱና እንግዳ ከመውደዱ የተነሣ በተመሳቀለ ጎዳና ላይ ድንኳን ሠርቶ የወጣ የወረደውን፣ የመጣ የሄደውን ሁሉ እየተቀበለ እግዚአብሔርን እያገለገለ የሚኖር ጻድቅ ነበር፡፡ ለዚህም ነው አብርሃም በወይራ ግራር (በመምሬ) ዛፍ ሥር ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠለት፡፡ (ዘፍ 18፥1-25፣ ሮሜ 4) #_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ ታላቁ ኢትዮጵያዊ ሊቅና ጻድቅ የተወለደው ወሎ ጋስጫ ውስጥ ሐምሌ 7፥ 1358 ዓ/ም ነው። እንዲሁም ዕረፍቱ በዚሁ ቀን ሐምሌ 7፥ 1418 ዓ.ም ነው። ትምህርት አልገባህ ቢለውም ቅን እና ታዛዥ ነበር። እመቤታችንን ተማጽኖም የብርሃን ጽዋን አጠጥታዋለች። 41 ድርሳናትንም ጻፈ። #እንኳን_አደረሳችሁ T.me/Ewnet1Nat
835
16
🟢🟡🔴 ሐምሌ 6 | የእኚኝ የከበሩ አባቶቻችን የዕረፍት በዓል ነው፨ 🌿 ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ #ቅዱስ_በርተሎሜዎስ ከጴጥሮስ ጋር አልዋሕ ወደምትባል ቦታ ሄዶ በአትክልተኝነት ተሸጦ ወንጌልን ሰ+2
🟢🟡🔴 ሐምሌ 6 | የእኚኝ የከበሩ አባቶቻችን የዕረፍት በዓል ነው፨ 🌿 ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ #ቅዱስ_በርተሎሜዎስ ከጴጥሮስ ጋር አልዋሕ ወደምትባል ቦታ ሄዶ በአትክልተኝነት ተሸጦ ወንጌልን ሰበከ። የውሻ ፊት ያላቸው (ገጸ ከለባት) እየታዘዙለት በብዙ ሀገራት ወንጌልን ሰበከ። በኋላም የከሃዲው ንጉሥ የአግሪጳን ሚስትም ትምህርቱን ሰምታ በጌታችን አመነች፡፡ ንጉሡ አግሪጳም በዚህ እጅግ ተቆጥቶ ቅ/በርተሎሜዎስን ብዙ ካሠቃየው በኋላ አሸዋ በተሞላ ትልቅ ከረጢት ውስጥ ከቶ ከነሕይወቱ ባሕር ውስጥ እንዲጥሉት አደረገ፡፡ ምእመናንም ሥጋውን አውጥተው በክብር ቀብረውታል፡፡ 🌿 ጳውሎስ የተባለ #ቅዱስ_መርቄሎስ ይህም ከ72 አርድእት ውስጥ ነው። እርሱም ሐዋርያትን ያገለገለ፣ ወንጌልንም ለመስበክ ከእነርሱ ጋር የሔደ፣ የቅ/ጴጥሮስን መልእክቶች ያደረሰ ነው። ከእርሱም በመከራው ኹሉ አልተለየም። ቅ/ጴጥሮስም በሰማዕትነት በሞተ ጊዜ ይህ ረድእ መርቄሎስ መጥቶ ከመስቀል ላይ አወረደው። በከበሩ ልብሶችም ከሽቱ ጋር ገነዘው። በሣጥንም አድርጎ ከምእመናን በአንዱ ቤት አኖረው። የጴጥሮስ ደቀ መዝሙርም እንደሆነ በኔሮን ዘንድ ወነጀሉት። ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዕውነተኛ አምላክ እንደሆነ ታመነ። ስለዚህም ጽኑዕ ሥቃይን አሠቃየው ገረፈውም ዘቅዝቀው ሰቅለውም ከበታቹ ጢስን አጤሱበት። ከዚህም በኋላ ንጉሡ ኔሮን እንዲገርፉትና እንደ መምህሩ ጴጥሮስ ዘቅዝቀው እንዲሰቅሉት አዘዘ። የሰማዕታትንና የሐዋርያትን አክሊል ተቀበለ። 🍀 ጌታችን ተገልጦላቸው በፍቅር የተወጋ ጎኑን በእጃቸው እንዲዳስሱ የፈቀደላቸው፣ ምጽዋትን ከሰጡ በኋላ ሌላ የሚመጸውቱት ቢያጡ እርቃናቸውን እስኪቀሩ ድረስ የለበሱትን ልብሳቸውን እያወለቁ ለነዳያን የሚሰጡ መፍቀሬ ነዳያን #አባ_ዘግሩም ዕረፍታቸው ነው፡፡ T.me/Ewnet1Nat
1 162
17
Нет текста...
1 560
18
🟢🟡🔴 ሐምሌ 5 | የከበረ መልአክ #ቅዱስ_ሳቁኤል የተሾመበት መታሰቢያ በዓሉ ነው። ይኽም መልአክ በሞት መልአክ ላይ የሰለጠነ፣ መልአከ ሞትን የሚያዝዝ ኃያል ነው። እንደ ቤተ ክርስቲያናችን ትው
🟢🟡🔴 ሐምሌ 5 | የከበረ መልአክ #ቅዱስ_ሳቁኤል የተሾመበት መታሰቢያ በዓሉ ነው። ይኽም መልአክ በሞት መልአክ ላይ የሰለጠነ፣ መልአከ ሞትን የሚያዝዝ ኃያል ነው። እንደ ቤተ ክርስቲያናችን ትውፊት የሰው ነፍስ ስትወጣ መልአከ ሞት የሚያሸሽ፣ የሚያዝዝ ነው። እንዲሁም፦ ፩. ጻድቃን ነፍሳቸው ልትወጣ ስትል በጎን ኾኖ የሚያጸና፣ ፪. ቅዱሳን ነፍሳቸውን ከሥጋቸው የገነትን ተክል መዓዛ በማሸተት የሚያስወጣ፣ ፫. በመላእክት ሠራዊት ዝማሬ ነፍሳቸውን የሚያሳርግ ብርሃናዊ መልአክ ነው። ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት ሲያርፍ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ገብርኤል መቃብሩን ሲያዘጋጁ ይኽ ቅዱስ መልአክ ሳቁኤል በድኑን ይዞ የሔደው ነው። ወር በገባ በ5 ቀን አስቡት፤ ዘክሩት። በረከቱ ትድረሰን። ▬ ▬ ▬ #ሰላም_ለራጉኤል_ወለሳቁኤል፤ ለአፍኒን ወለራሙኤል እለ የዐውዱ መንበሮ ለልዑል። ❮ ትርጉም ❯ የልዑል ዙፋኑን ለሚዞሩ ለራጉኤልና #ለሳቁኤል፤ ለአፍኒንና ለራሙኤል ሰላምታ ይገባል፡፡ #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ (ተአምኆ_ቅዱሳን) t.me/Ewnet1Nat ✨🍀✨🍀✨
1 336
19
🇨🇬 ሐምሌ ፭ | ብርሃናተ ዓለም ቅዱሳን ሐዋርያት ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፤ በረከታቸው ይደርብን !
🇨🇬 ሐምሌ ፭ | ብርሃናተ ዓለም ቅዱሳን ሐዋርያት ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፤ በረከታቸው ይደርብን !
1 286
20
ገብረ ጻድቅ 30/10/2018 ዓ.ም ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = ኮምቦልቻ
2 429