Minber TV
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! ይከታተሉ፣ ለወዳጅዎ ያጋሩ! 📡 ሳተላይት ፡ EthioSAT 11545/45000/H 📱 የሶሻል ሚድያ አድራሻዎቻችን ፡ https://linktr.ee/minbertv
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali Minber TV analitikasi
Minber TV (@minbertv) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 44 415 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 1 351-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 718-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 44 415 obunachiga ega bo‘ldi.
05 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -200 ga, so‘nggi 24 soatda esa 1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 8.49% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 5.16% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 3 770 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 2 288 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 12 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“#ሚንበር_ቲቪ
#ሁለንተናዊ_ከፍታ!
ይከታተሉ፣ ለወዳጅዎ ያጋሩ!
📡 ሳተላይት ፡ EthioSAT 11545/45000/H
📱 የሶሻል ሚድያ አድራሻዎቻችን ፡ https://linktr.ee/minbertv”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 06 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 06 Iyul | +35 | |||
| 05 Iyul | +2 | |||
| 04 Iyul | +9 | |||
| 03 Iyul | +27 | |||
| 02 Iyul | +11 | |||
| 01 Iyul | +4 |
| 2 | መስጂዶችን ከውጪያዊ ቅርጻቸውና ከውስጣዊ ዲዛይናቸው በላይ የሚያስውባቸው ምን ይመስላችኋል? የመሳጂዶች እውነተኛ የውበት ምስጢርስ ምን ሊሆን ይችላል ትላላችሁ?
ምላሹ ቀላል ነው። በርካታ የእስልምና ሊቃውንት እንደሚያወሱልን፤ "የመስጂዶች ዓይነተኛ የማማር ምንጭ መነሻውም ሆነ መድረሻው የጀመዓው በመስጂዱ ውስጥ በዘላቂነት መገኘት ነው" ይሉናል። ለዚህም ነው "መሳጂዶችን በቀለማት ከማሳመርና ከማጊያጌጥ በላይ፤ በውስጣቸው የሚከወኑ የተርቢያና የደርስ (የመንፈሳዊ ስልጠና እና ልዩ ልዩ ኃይማኖታዊ ትምህርቶች) ትኩረት ሰጥቶ መትጋት ይገባል የሚባለው።
ለዚህ ሐሳብ መረጋገጥ በየጊዜው ጥረት በማድረግ ላይ ከሚገኙ መስጂዶች መካከል አንዱ ሆኖ በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀሰው የቤተሉ "ሙጀመዕ አት ተቅዋ" መስጂድ፤ በየምሽቱ ከመግሪብ እስከ ዒሻ መዳረሻ ድረስ በተለያዩ ዑለሞች እና ኡስታዞች ልዩ ልዩ ኪታቦችን በጥልቅ እያስዳሰሰ የደርስ ፕሮግራም (ቂርኣት) ሲያከናውን ቆይቷል።
እኛም እንደ ጣቢያ ከሥፍራው የቀረፅነውን ትምህርት በየዕለቱ እያቀረብን የቆየን ሲሆን፤ ዛሬም በሸይኽ ዶክተር ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኑር ሑሴን ተዘጋጅቶ የሚቀርበውና የዓቂዳን ምሉዕ ገፅታ የሚተነትነውን "ሐቂቀቱ ተውሒድ" ኪታብ ደርስ ዝግጅት ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
ዘወትር ሰኞ ከምሽቱ 12፡30 ጀምሮ በሚንበር ቲቪ ይጠብቁን!
#ሐቂቀቱ_ተውሒድ #ክፍል_5
#ዶክተር_ሙሐመድ_ዘይን
#ሚንበሩል_ዒልም
#የዓቂዳ_ትምህርት | 1 163 |
| 3 | #ማስታወቅያ
የሁለተኛዉ እና የመጨረሻው ዙር ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቦታ ብቻ ቀሩን!!!
ከውድ ቤተሰብዎ ጋር በውዱ ሥፍራ! የሊንክ ትራቭል የወርሐ ሐምሌ የ"ህያው ስጦታ" የቤተሰብ ዑምራ ፓኬጅ ምዝገባ መጀመሩ ይታወቃል። ከሐምሌ 15 እስከ 26፤ በሸይኽ ሙሐመድ ኢብራሂም፣ ኡስታዝ አብዱልመናን አቡ ያሲርና ኡስታዝ ካሚል ጧሃ በሚመራው ልዩ ፓኬጃችን፤ 7 ቀናትን በመካና 4 ቀናትን በመዲና ቆይተው፤ ከዑምራ ሥርዓት እስከ ታሪካዊ ሥፍራዎች ጉብኝት ድረስ የቪአይፒ (ቁርስን ጨምሮ) እና የመደበኛ አማራጮችን አዘጋጅተናል። ዑምራዎን ሲያጠናቅቁ፤ ልዩ የውኃ ላይ መዝናኛ (Water Park) በጅዳ ከተማ የሚያገኙበትን አማራጭ ያመቻቸው የሊንክ ትራቭል የሀምሌ ወር ምዝገባ የመጀመሪያውን ዙር ምዝገባ አጠናቆ የመጨረሻውና የሁለተኛው ዙር ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቦታዎች ቀርተውታል።
"ወደ ሐረም ጉዞ ቤተሰብን ይዞ"
ቀድመው ይመዝገቡ! ስልክ፦
0942888886 / 0965888883
ሊንክ ትራቭል! | 1 516 |
| 4 | ፓነሊስቶቻችንን እናስተዋውቃችሁ!
ወ/ሮ አስማ ረዲ
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የፖርትፎሊዮ ዋና ስራ አስፈፃሚ
ወይዘሮ አስማ ረዲ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) የፖርትፎሊዮ ዋና ስራ አስፈፃሚ ናቸው። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በስሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድን፣ ኢትዮ ቴሌኮምን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ወደ 40 የሚደርሱ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን በስሩ ያቀፈ ግዙፍ ሀገራዊ ተቋም ነው።
በዚህ ተቋም አመራር የሆኑት ወ/ሮ አስማ ረዲ፣ ወደ 18 ዓመታት ገደማ በዘለቀው የሥራ ዘመናቸው፥ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት ያገለገሉበትን አካዳሚያዊ የሥራ ጊዜ እና በሰላም ሚኒስቴር ለብሔራዊ መግባባትና ለሰላም ግንባታ ያበረከቱት ጉልህ አስተዋፅኦ ጨምሮ የተለያዩ የመሪነት ሚናዎችን ተጫውተዋል።
በኢንፎርሜሽን ሲስተምስ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በኮምፒውተር ሳይንስ የማስተርስ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን፥ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአፍሪካ ሰላምና ደህንነት የኤግዚኪዩቲቭ ማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) ባላቸው የሥራ ኃላፊነት፥ በሀገራዊ የሀብት አስተዳደር እና የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን ስትራቴጂካዊ አሠራር ማሻሻል ላይ ያተኩራሉ። ጥብቅ የለውጥ ተነሳሽነቶችን፣ የቦርድ እና የማኔጅመንት ማሻሻያዎችን፣ የሀብት አጠቃቀምን ማሳደግን እና የፖርትፎሊዮ አስተዳደር ሂደቶችን ወደ ዲጂታል መለወጥን በመተግበር ተቋማዊ ሽግግርን በመምራት ላይ ይገኛሉ።
በፖርትፎሊዮ አስተዳደር ረገድ ከሚያደርጉት ሙያዊ ጥረት ባለፈ፥ ወይዘሮ አስማ የኮርፖሬት አስተዳደር ማዕቀፎችን ለማዘመን በቁርጠኝነት የሚሰሩ ሲሆን፥ ተቋማዊ ብቃትን ለማሳደግ በሰላም ግንባታ፣ በግጭት አፈታት እና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላቸውን ሰፊ ልምድ እየተጠቀሙ ይገኛሉ።
በዝግጅቱ ላይ ተሳታፊ ለመሆን ከታች በተያያዘው ሊንክ ይመዝገቡ።
https://forms.gle/r7kQ3gWem9KT9x3B9
ለበለጠ መረጃ: በ 0977444244 ወይንም በ 0910098626 ይደውሉልን
ሐላል ቢዝነስ ፎረም | 1 748 |
| 5 | በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50 በመቶ እንዲሆን ተወሰነ
ለዝርዝሩ👉https://t.me/minberkheber/4795 | 1 956 |
| 6 | የመዲናዋ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው እለት ይፋ ሊደረግ ነው
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ሰኞ ሰኔ 29/2018 ይፋ ሊያደርግ መሆኑን አሳውቋል።
ቢሮው የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው ብሏል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 እስከ 10/2018 ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሦስት ቀናት ተሰጥቷል። (ሚንበር ቲቪ) | 3 040 |
| 7 | ከ2500 ዓመታት በላይ እድሜ አለው። በአሁኑ ሰዓት ከ400 ሚሊየን በላይ ተናጋሪዎች አሉት። በኢትዮጵያ ውስጥ ከ500 ዓመታት በላይ እድሜ ካለው አማረኛ 500 ዓመታት በፊት ቀድሞ ገብቷል። በአጠቃላይ ከ1500 ዓመታት በላይ በሐበሻ ዓረብኛ ይታወቃል።
የማኅበረሰብ ቋንቋ ሆኖ፣ የእስልምናም የክርስትናም ሃይማኖት ጥንታዊ የጽሑፍ ቋንቋ ስለነበረው ዓረብኛ በአዋቂዎቹ ዘንድ ጉባዔ ተዘርግቶ መድረክ ተዘጋጅቶ ሞቅ ያለ ውይይት በሸራተን አዲስ ሆቴል ተደርጎ ነበር።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጥናትና የምርምር ፎረም ጋር በመጣመር የተዘጋጀው መርሃግብር ሦስተኛውን ክፍል ዛሬ ከምሽቱ 02:00 እናቀርበዋለን። በሰዓቱ ይጠብቁን።
#ዓረብኛ_በኢትዮጵያ #ArabicLanguage #Ethiopia
★ ★ ★
Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #MinberTV | 3 008 |
| 8 | ተማሪዎችን እና መምሕራንን የሚያተጋው አቢሲንያ አሚን ስኩል አዋርድ በዛሬው ዕለት ቀጥሎ ተካሄደ
ለዝርዝሩ 👉https://t.me/minberkheber/4792?single | 2 803 |
| 9 | ፓነሊስቶቻችንን እናስተዋውቃችሁ!
ወ/ሮ ሒክመት አብደላ
የ FSD Ethiopia ዋና ስራ አስፈፃሚ
የኤፍኤስዲ ኢትዮጵያ (FSD Ethiopia) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆነው በማገልገል ላይ የሚገኙት ወይዘሮ ሒክመት አብደላ ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018 በሚከናወነው የቢዝነስ ኮንፍርነስ ላይ ከፓናሊስቶች መካከል ናቸው። እሳቸው የሚመሩት ኤፍኤስዲ ኢትዮጵያ፣ በሀገሪቱ ውስጥ አካታች፣ ቀልጣፋ እና ተደራሽ የፋይናንስ ሥርዓት እንዲገነባ ለማገዝ የተቋቋመ ልማት ተኮር ድርጅት ነው። ተቋሙ የካፒታል ገበያ ዕድገትን፣ የፋይናንስ ዘርፍ ማሻሻያዎችን፣ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን እና የፖሊሲ ማዕቀፎችን በመደገፍ፣ የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን እንዲፋጠንና የዜጎች የኑሮ ደረጃ እንዲሻሻል በትኩረት ይሠራል።
ወ/ሮ ሒክመት ከኤፍኤስዲ ኃላፊነታቸው ባሻገር፣ በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎቻቸው ከፍተኛ ተፅዕኖ ማሳረፍ የቻሉና በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ ቁልፍ መሪ መሆናቸውን ያስመሰከሩ ናቸው። የቀድሞ የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ (AABE) ዋና ዳይሬክተር በመሆን፣ ሀገሪቱ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ደረጃዎችን (IFRS) እንድትተገብር መርተዋል፤ ይህም የኢትዮጵያን የፋይናንስ ሪፖርት ታማኝነት ያጠናከረ እና የፋይናንስ ገበያዎቿን እድገት የደገፈ ወሳኝ እርምጃ ነበር።
በሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ (AABE) የነበራቸው የአገልግሎት ዘመን እና ቀደም ሲል በባለሙያ የተረጋገጡ የሂሳብ ባለሙያዎች ማህበር (ACCA) የኢትዮጵያ መስራች አገር በቀል ዳይሬክተር በመሆን ያካበቱት ልምድ፣ ለሙያዊ ብቃት፣ ለአስተዳደር እና በትብብር ላይ ለተመሰረተ መሪነት ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳያል። የፋይናንስ ግልፅነት እና መልካም አሠራር ዋነኛ ተሟጋች የሆኑት ወይዘሮ ሒክመት፣ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ገፅታ በመቅረፅ ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።
በሒሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ (AABE) በኩል ካበረከቱት አስተዋጽኦ በተጨማሪ፣ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን መስራች የቦርድ አባል በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በተለያዩ ቦርዶች ላይም በንቃት ይሳተፋሉ። በተለይም ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች ልዩ የሂሳብ አያያዝ ደረጃዎችን በማውጣት ላይ ከሚያተኩረው የዓለም አቀፍ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች የሂሳብ አያያዝ መመሪያ (INPAG) ፕሮጀክት የአስተዳደር ቦርድ አባል ናቸው። በአሁኑ ወቅትም የኒውፊን (NEWFin) የቦርድ አባል በመሆን፣ በዘመናዊ የፋይናንስ መፍትሔዎች እና የአሠራር ሥርዓቶች ላይ ያላቸውን ተፅዕኖ የበለጠ እያሰፉ ይገኛሉ። ሰፊ እውቀታቸው እና አመራራቸው የኢትዮጵያን የፋይናንስ ሥርዓቶች ፖሊሲ፣ አስተዳደር እና እድገት በመቅረፅ ላይ ይገኛል።
እሳቸው በፓናሊስትነት በሚሳተፉበት ዝግጅት ላይ ተሳታፊ ለመሆን ከታች በተያያዘው ሊንክ ይመዝገቡ።
https://forms.gle/r7kQ3gWem9KT9x3B9
ለበለጠ መረጃ:
በ 0977444244 ወይንም በ 0910098626 ይደውሉልን
ሐላል ቢዝነስ ፎረም | 2 426 |
| 10 | ከዚህ ተግባር ንፉግነት ይሻላል!
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/8zFgwt2RXik 🔗
#ኸሚስ_ምሽት #ቢስሚከ_ነሕያ
★ ★ ★
Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #MinberTV | 2 229 |
| 11 | ዘወትር እሁድ ከቀኑ 08:00 ጀምሮ ከቤተሰብ ጋር እየተዝናኑ ቁምነገር የሚገበዩበት መወዳ መዝናኛ በሚንበር ቲቪ ወደ ሳሎናችሁ ይደርሳል።
በመወዳ መዝናኛችን የሕይወት ፈርጀ ብዙ መልክ፣ የስኬት ታሪኮች፣ ሳምንታዊ አስገራሚ ኸበሮች፣ የሙስሊሙ ዓለም ውሎና አዳር በጥበብ ተዋዝቶ ይቀርባል።
የመወዳ መዝናኛ ፕሮግራማችንን በቴሌቪዥን መስኮት መከታተል ያልቻላችሁ ውድ ቤተሰቦቻችንን በሚንበር ሪከርድስ (@MinberRecords) የዩትዩብ ገፃችን ልትከታተሉን እንደምትችሉ ለመግለጽ እንወዳለን።
★ ★ ★
EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #MinberTV | 2 694 |
| 12 | የሐሰን (ረ.ዐ) ሚስቶች ብዛት እና ምክንያቱ…
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/mk5jyCBuI5s 🔗
#ኸሚስ_ምሽት #የሸይኻችን_ሰዓት
★ ★ ★
Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #MinberTV | 2 549 |
| 13 | በእስልምና አስተምህሮ የቀደምት ነቢያትንና መልዕክተኞችን (ሰላም በእነርሱ ላይ ይስፈን) ታሪክና ማንነታቸውን ማወቅ ከእምነት መሠረቶች አንዱ ነው። ከነብዩላህ አደም (ዐ.ሰ) ጀምሮ የታሪክ ፍሰቱን ጠብቆ እስከ ነብዩላህ ዒሳ (ዐ.ሰ) የቀጠለው የሲራ መሰናዷችን አሁን ደግሞ የነብያችን (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ ይዞ ቀርቧል። ይህን ሰፊ ታሪክ ወደ ኋላ መለስ እያሉ በተዋበ መልኩ የሚያቀርቡልን ኡስታዝ ሰዒድ ሙሐመድ ናቸው።
ዛሬ ምሽት ከ01:30 ጀምሮ ይጠብቁን!
#የነብያት_ታሪክ #ሲራ
#የነብያችን_ታሪክ
#ክፍል_10
#ኡስታዝ_ሰዒድ_ሙሐመድ
★ ★ ★
Minber TV | Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV | 2 206 |
| 14 | የዚህ ሳምንት የቢልኮር ፖድካስት እንግዳችን ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ናቸው።
የቀድሞ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ሳይንስ መምህር፣ በአማኑኤል ሆስፒታል እንዲሁም በጳውሎስ ሆስፒታል በሃኪምነት እና በዋና ኃላፊነት ለበርካታ አመታት አገልግለዋል።
በአሁን ጊዜ በኢትዮጵያ የእርቅ ሰላም ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ላይ በዋና ኃላፊነት እያገለገሉ ይገኛሉ።
ዛሬ ምሽት 02:00 በሚንበር ቲቪ ይጠብቁን!
#ቢልኮር_ፖድካስት
#Bilcor_Podcast
ሚንበር ቲቪ
ሁለንተናዊ ከፍታ!!!
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV | 2 135 |
| 15 | Matn yo'q... | 2 548 |
| 16 | አቢሲንያ ባንክ በማኅበራዊ ኃላፊነት መርሐ ግብር በአወሊያ አካዳሚ ለትጉህ መምህራን እና ተማሪዎች ሽልማት አበረከተ
ለዝርዝሩ👉https://t.me/minberkheber/4783 | 3 224 |
| 17 | የተለያየ ዕውቀት የምንገበይባቸውን ኪታቦች መሠረት በማድረግ፤ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በየዕለቱ በሚቀርበው "ሚንበሩል ዒልም" ፕሮግራማችን፤ በሸይኽ አሕመድ አወሉ እየቀረበ የሚገኘውን "ሙኽተሰር አል-ቁዱሪይ" ትምህርት ዛሬ ምሽት ከ12:30 ጀምሮ እናቀርብላችኋለን።
#ሚንበሩል_ዒልም
#ሙኽተሰር_አል_ቁዱሪይ
#ክፍል_04
#ሸይኽ_አሕመድ_አወሉ
#MinberTV
#ሚንበር_ቲቪ
★ ★ ★
Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! | 2 578 |
| 18 | ታላላቅ መሻይኾች እና ኡስታዞች የተገኙበት የመንገደኛችን ኸድጃ አዲስ ምዕራፍ በጅማ ከተማ...
ምሽት ከ03፡00 ጀምሮ ይጠብቁን!
#የኔ_መንገድ
#ጉዞ_ወደ_ኢስላም
#Journey_to_Islam
ሚንበር ቲቪ
ሁለንተናዊ ከፍታ!!!
★ ★ ★
Minber TV | EthioSat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #Minber_TV | 2 017 |
| 19 | ፓነሊስቶቻችንን እናስተዋውቃችሁ!
ዶ/ር ጥላሁን እስማኤል
የኢትዮጵያ ሰነደ-ሙዓለነዋይ ገበያ (ESX) ዋና ሥራ አስፈፃሚ
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ነዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange - ESX) በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ ግዙፍ ተቋማት የአክሲዮን (Share) ሽያጭ እያከናወኑበት የሚገኝና ወደፊትም አዳዲስም ሆነ ነባር የቢዝነስ ድርጅቶች የካፒታል ፈንድ የሚያሰባስቡበት ቀዳሚው የፋይናንስ መድረክ ነው።
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ጥላሁን እስማኤል፣ ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018 በሚካሄደው የሐላል ቢዝነስ ፎረም ዝግጅት ላይ ከሚገኙ ፓናሊስቶች መካከል ናቸው። በመድረኩ ላይ በመገኘት፣ የሀገሪቱ ቀጣይ የንግድ አቅጣጫ ላይ ያተኮሩ ገለፃዎችን የሚያደርጉ ሲሆን ተቋማት ሊጠቀሙባቸው ስለሚገቡ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ሰፊ ማብራሪያና ሙያዊ ትንታኔ ይሰጣሉ።
የሀገሪቱ ከፍተኛ የድርጅት መሪዎች፣ ኤክስፐርቶችና ባለሀብቶች በሚሳተፉበት በዚህ የሙሉ ቀን መድረክ ላይ ተገኝተው የነገውን የንግድ ስትራቴጂ ዛሬ ይቅረፁ!
በዝግጅቱ ላይ ለመሳተፍ በተከታዩ ሊንክ በመመዝገብ አስቀድመው ቦታ ይያዙ።
https://forms.gle/r7kQ3gWem9KT9x3B9
🗓 የዝግጅት ቀን: ቅዳሜ፣ ሐምሌ 4 ቀን 2018 (July 11, 2026)
🕜 ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 11:00 (ምሳን ያካተተ የሙሉ ቀን ፕሮግራም)
📍ሀርመኒ ሆቴል (ቦሌ፣ ከኤድናሞል ወረድ ብሎ)
📞 ለበለጠ መረጃ፡ 0977444244 ወይንም በ 0910098626 ይደውሉ።
ሐላል ቢዝነስ ፎረም | 2 262 |
| 20 | የዓረብኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ…
ሙሉ ፕሮግራሙን የዩትዩብ ቻነላችን ላይ ያገኙታል።
🔗 https://youtu.be/hmonK6ZxwCU 🔗
#ልዩ_ፕሮግራም #ዓረብኛ #ኢትዮጵያ
★ ★ ★
Ethio Sat | 11545 | H | 45000
#ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! #MinberTV | 2 486 |
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
