uk
Feedback
MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

Відкрити в Telegram

OFFICIAL PAGE

Показати більше
4 717
Підписники
+1824 години
+507 днів
+19230 день
Архів дописів
#ለመላው የማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ወላጆች እንዲሁም ለመምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ደስ አለን ዘንድሮ ዓመት የ12ኛ ክፍል የማትሪክ ፈተና ትምህርት ቤታችን ካስፈተ
#ለመላው የማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ወላጆች እንዲሁም ለመምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ደስ አለን ዘንድሮ ዓመት የ12ኛ ክፍል የማትሪክ ፈተና ትምህርት ቤታችን ካስፈተናቸው ተማሪዎች ውስጥ 165 ተማሪዎችን ማሳለፍ ችሏል 👉ከዚህም ውስጥ 47 ተማሪዎች ከ400 በላይ ውጤት ያመጡ ሲሆን ቀሪዎቹ 118 ተማሪዎች ከ300 በላይ በማምጣት 68.5% ማሳለፍ ተችሏል በቀጣይ ቀሪ ተማሪዎችን የምንለቅ ሲሆን በድጋሚ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ

+4
Grade 11.pdf4.71 KB

+9
Grade 1.pdf4.83 KB

ቀን፡-22/12/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ለማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ወላጆችና ተማሪዎች ክፍያ ፈፅማችሁ ነገር ግን በዚህ ሊንክ (https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመግባት ፎርሙን ያልሞላችሁ ወላጆች ለመጨረሻ ግዜ እስከ ሰኞ ነሃሴ 25/2018 ዓ.ም እንድትጨርሱ እያሳሰብን ቀጣይ ሳምንት ተማሪዎችን በየሴክሽኑ የምንመድብ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡ በተጨማሪ እስከ ዛሬ ድረስ ሞልታችሁ የላካችሁ ወላጆችና ተማሪዎች በዚህ ዝርዝር ውስጥ ስማችሁ መኖሩ ማረጋገጥ የምትችሉ ሲሆን የክ/ደረጃ አሳስታችሁ የሞላችሁ ካላችሁ ድጋሚ ፎረሙን ሞልታችሁ መላክ የምትችሉ መሆኑ ጭምር ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

ማሳሰቢያ የተማሪዎች ምደባ በየሴክሽኑ ቀጣይ ሳምንት የምናሳውቅ ሲሆን ትምህርት ቤቱ የተማሪዎች ባሪ ውጤትና መሰል መመዘኛዎች ግምት ውስጥ በማስገባት ምደባ ስለሚያከናውን በምንም ዓይነት መልኩ ምደባውን ካያችሁ በውሃላ ሴክሽን ይቀየርልኝ ጥያቄዎች የማናስተናግድ መሆኑ ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡ ቀድማችሁ/ከምደባ በፊት ምክንያት ያላችሁ ወላጆች በአካል እስከ ቅዳሜ 7፡00 ሰዓት ማሳወቅ ይኖርባቹሃል፡፡ ትምህርት ቤቱ

ቀን 21/12/2018 ዓ.ም   ለማጂክ ካርፔት ት/ቤት ወላጆች መጸሐፍ ስለመጣ ከነገ አርብ ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም ጀምራችሁ ት/ቤት በመገኘትና ጥሬ ገንዘብ አዘጋጅታችሁ (በካሽ) ግዢ እንድትፈጽሙ እናሳውቃለን፡፡ ዘግይቶ የሚመጣ ለሚያጋጥመው የመጽሐፍ እጥረት ኃላፊነት አንወስድም፡፡ ማሳሰቢያ፡-መፅሃፍ መርጦ ግዢ መፈጸም አይቻልም፤ካሆነም አለኝ የምትሉት መፅሃፍ ይዛችሁ በመምጣት ማሳየት ይኖርባቹሃል፡፡ማንኛውም ተማሪ ሁሉም ዓይነት መፅሃፍ ክፍል ይዞ መገኘት ይጠበቅበታል፡፡ ት/ቤቱ

ቀን፡-18/12/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ለማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ወላጆችና ተማሪዎች ክፍያ ፈፅማችሁ ነገር ግን በዚህ ሊንክ (https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመግባት ፎርሙን ያልሞላችሁ ወላጆች ለመጨረሻ ግዜ እስከ ሃሙስ ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም እንድትጨርሱ እያሳሰብን ቀጣይ ሳምንት ተማሪዎችን በየሴክሽኑ የምንመድብ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡ በተጨማሪ እስከ ዛሬ ድረስ ሞልታችሁ የላካችሁ ወላጆችና ተማሪዎች በዚህ ዝርዝር ውስጥ ስማችሁ መኖሩ ማረጋገጥ የምትችሉ ሲሆን የክ/ደረጃ አሳስታችሁ የሞላችሁ ካላችሁ ድጋሚ ፎረሙን ሞልታችሁ መላክ የምትችሉ መሆኑ ጭምር ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

Grade 2 revised.pdf4.85 KB

Revised

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የ
+1
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

+5
Grade 11.pdf2.86 KB

+9
Grade 7.pdf4.62 KB

ቀን፡-18/12/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ለማጂክ ካርፔት ትምህርት ቤት ወላጆችና ተማሪዎች ክፍያ ፈፅማችሁ ነገር ግን በዚህ ሊንክ (https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመግባት ፎርሙን ያልሞላችሁ ወላጆች ለመጨረሻ ግዜ እስከ ሃሙስ ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም እንድትጨርሱ እያሳሰብን ቀጣይ ሳምንት ተማሪዎችን በየሴክሽኑ የምንመድብ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡ በተጨማሪ እስከ ዛሬ ድረስ ሞልታችሁ የላካችሁ ወላጆችና ተማሪዎች በዚህ ዝርዝር ውስጥ ስማችሁ መኖሩ ማረጋገጥ የምትችሉ ሲሆን የክ/ደረጃ አሳስታችሁ የሞላችሁ ካላችሁ ድጋሚ ፎረሙን ሞልታችሁ መላክ የምትችሉ መሆኑ ጭምር ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ውጤት መቼ ይታያል ? ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል።
ውጤት መቼ ይታያል ? ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from Yeka Education
🟣በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። 🟢ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እ
🟣በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። 🟢ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል። 🔵ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። 🟠ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው 🟪ከፍተኛ ውጤት ! በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው። ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነው። • 576.25/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ወንድ — ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት • 569/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ሴት ዋና ዋና መረጃዎች 🌔565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም። 🌔 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች • አምና — 62 • ዘንድሮ — 88 🌍 በፈተና አሰጣጥ ዘዴ • በኦንላይን የተፈተኑ — 18.37% አልፈዋል። • በወረቀት የተፈተኑ — 4.2% አልፈዋል። 🔥 የክልሎች የማለፊያ ምጣኔ 🥇 አዲስ አበባ — 32.4% 🥈 ሀረሪ — 22.76% 🥉 አማራ — 15% • ድሬዳዋ — 11.92% • ትግራይ — 11.2% • ጉምዝ — 10.53% • ደቡብ — 9.2% • ሶማሌ — 9% • ሲዳማ — 6.95% • ጉምዝ — 6.1% • ደቡብ ኢትዮጵያ — 4.2% • 3.74% — የክልሉ ስም አልተጠቀሰም። 🌒 በአጠቃላይ፦ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የማለፊያ ምጣኔ 12.8% ሲሆን፣ አዲስ አበባ 32.4% በማስመዝገብ ከፍተኛውን የክልል ደረጃ ይዟል። በተጨማሪም 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ከ62 ወደ 88 ከፍ ብለዋል።

ማሳስቢያ ለ ኬ ጂ ነባር ተማሪ ወላጆች አሰከ አርብ ነሀሴ 15/2018 ዓ ም የ ለጆች 3 ጉርድ ፎቶ እን ድ ታርቀቡ እናሳሰባለ ን

Last date for summer class.

photo content

ነሃሴ 7/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ከላይ በምስሉ የምትመለከቷቸው ባሳለፍነው የትምህርት ዘመን ጠፍተው የተገኙ የምሳ እቃዎችና የውሃ ኮዳዎች እንዲሁም ልብሶቹ ደግሞ ከትምህርት ቤቱ የአለባበስ ህግ ውጪ
+1
ነሃሴ 7/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ከላይ በምስሉ የምትመለከቷቸው ባሳለፍነው የትምህርት ዘመን ጠፍተው የተገኙ የምሳ እቃዎችና የውሃ ኮዳዎች እንዲሁም ልብሶቹ ደግሞ ከትምህርት ቤቱ የአለባበስ ህግ ውጪ ለብሰው የተገኙ ተማሪዎች ተይዘው የነበሩ ከፊሎቹ ደግሞ ጥለዋቸው የሄዱ ናቸው፤በመሆኑም ከነሃሴ 8/2018 ዓ.ም እስከ ነሃሴ 15/2018 ዓ.ም የራሳችሁ የሆነ ምሳ እቃ ወይም የውሃ ኮዳ ወይም ልብስ መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ ሲሆን በተጠቀሱት ቀናት ያልወሰደ ተማሪ ወይም ወላጅ የማናስተናግድ መሆኑና በበጎ አድራጎት ኮሚቴ በኩል ለተቸገሩ የምናድለው መሆኑ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

photo content
+9