uz
Feedback
MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

Kanalga Telegram’da o‘tish

OFFICIAL PAGE

Ko'proq ko'rsatish
4 241
Obunachilar
+1524 soatlar
+247 kunlar
+4130 kunlar
Postlar arxiv
photo content

photo content

Date:04/10/2018EC NOTICE To All Secondary School Students and Parents This is to inform all secondary school students that the school will be closed on Friday to allow students sufficient time to prepare for their final examinations, which will begin on Monday. Students are not permitted to come to school except according to the examination schedule. Parents are kindly requested to closely follow up with their children and support them in their preparation for the final examinations. We wish all students success in their exams. School Administration

ቀን:04/10/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ለሁሉም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና ወላጆች የመጨረሻ ፈተናችሁ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ስለሚሰጥ፣ ተማሪዎች ለፈተናቸው በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ዓርብ ትምህርት ቤቱ ዝግ እንደሚሆን እናሳውቃለን። ተማሪዎች ከፈተና መርሃ ግብራቸው ውጭ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት አይፈቀድላቸውም። ወላጆችም ልጆቻቸውን በቅርበት በመከታተል ለመጨረሻ ፈተናቸው እንዲዘጋጁ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው በአክብሮት እንጠይቃለን። ለሁሉም ተማሪዎች በፈተናቸው መልካም ውጤትና ስኬት እንመኛለን። የትምህርት ቤቱ አስተዳደር :::

Date:04/10/2018EC NOTICE To All Secondary School Students and Parents This is to inform all secondary school students that the school will be closed on Friday to allow students sufficient time to prepare for their final examinations, which will begin on Monday. Students are not permitted to come to school except according to the examination schedule. Parents are kindly requested to closely follow up with their children and support them in their preparation for the final examinations. We wish all students success in their exams. School Administration

ማሳሰቢያ ለ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ታመሪዎች አፋን ኦሮሞ ፈተና ስትፈተኑ መልስ መስጫ ወረቀት ላይ ስማችሁን፣የአባታችሁ ስም እና የአያታችሁ ስም እንዲሁም የትምህርት ቤት ስም፣ክፍለ ከተማና የትምህርት ዓይነት በአፋን ኦሮሞ መፃፍ ስለሚጠበቅባችሁ እንድትለማመዱ እናሳስባን፡፡ ትምህርት ቤቱ

Repost from N/a
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ ሊያውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመ
+2
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡

Share Mana Barumsaa M-WPS Office.docx

photo content

ቀን፡-28/09/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ለማጂክ ካርፔት 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ፣ ቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ የመጨረሻ ሞዴል ፈተና በትምህርት ቤት ደረጃ የሚሰጣቸው በመሆኑ ሰኞ ትምህርት አይኖራቸውም በመሆኑም ቤት እንዲያጠኑ ይደረግ፡፡ ሞዴል ፈተና ካጠናቀቁ በውሃላ ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ሁለቱም የክፍል ደረጃዎች የመፈተኛ ትምህርት ቤቱ የሚያዩበትና ኦሬንቴሽን የሚሰጣቸው ስለሆነ ከጥዋቱ 2፡00 ሰዓት ትምህርት ቤት መገኘት ይኖርባቸዋል፤ ከትምህርት ቤታችን አንድ ላይ ወደ መፈተኛ ትምህርት ቤት እንወስዳቸዋለን፤ ኦሬንቴሽን ከወሰዱ በውሃላ ወላጅ 5፡00 ሰዓት ብሩህ ተስፋ ትምህርት ቤት በመገኘት የሚወስዳቸው ሲሆን ዋናው ሚኒስትሪ ፈተና ቀን በቀጥታ ብሩህ ተስፋ ትምህርት ቤት ወላጅ ከጥዋቱ 1፡30 ትምህርት ቤት የሚያደርሳቸው ሲሆን ፈተና ሲጨርሱ ከሰዓት በውሃላ ደግሞ 9፡00 ሰዓት ከቦታው በመገኘትና መውሰድ ይጠበቅበታል፡፡ ተማሪዎች ምሳ እቃ ይዘው መፈተኛ ትምህርት ቤት መግባት ስለማይፈቀድላቸው ምሳቸው በጥዋቱ ትምህርት ቤት(ማጂክ) አስቀምጠው/አስረክበው መሄድ ይኖርባቸዋል፤ካልሆነም ወላጅ ራሱ በምሳ ሰዓት ወስዶ አብልቶ መመለስ ይኖርበታል፡፡ ተማሪዎች ለፈተና ከቤት ሲወጡ እርሳስ፣ መቅረጫ፣ ላጲስ እና የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ መያዛቸው ማረጋገጥ ይኖርባቹሃል፡፡ የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቀ ዋናው መፈተኛ አድሚሽን ካርድ የማይሰጥ መሆኑ እናሳስባለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

photo content

photo content
+1

photo content

photo content

photo content
+3

photo content
+7

Grade eight students

photo content
+8

photo content

Grade seven students