fa
Feedback
MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA

رفتن به کانال در Telegram

OFFICIAL PAGE

نمایش بیشتر
4 315
مشترکین
+524 ساعت
+467 روز
+11030 روز
آرشیو پست ها
Revised Top Scorers
+1
Revised Top Scorers

Top Scorers of our school
+9
Top Scorers of our school

Top Scorers of our school

photo content

አያይዘውም የዘንድሮው ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ያስችላል ብለው ለተማሪዎች ፣ ወላጆች ፣ ለትምህርት ቤቶችና መምህራን እንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል:: ተማሪዎች ውጤታችሁን የማስፈንጠሪያዉን በመጫን መመልከት ትችላላችሁ https://aa.ministry.et/#/result ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዘገቡ፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት
+4
በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዘገቡ፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ አድርጓል:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ውጤቱ ይፋ በተደረገበት ወቅት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የከተማ አስተዳደሩ የትምህርት ጥራትን በሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ በልዩ ሁኔታ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ የሚገኝና ከዚህ አኳያ ባለፉት አመታት በከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ የታየውን ውጤት በመመልከት ዘንድሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የተመዘገበዉን የላቀ ውጤት በማነጻጸር የትምህርት ማህበረሰቡ በትምህርት ልማት ስራዉ ላይ የተከናወኑ ተግባራት ያስመዘገቡትን ውጤት እንዲያውቅና ለቀጣይ ጉልበት በመሆንና የፉክክር መንፈስን በመፍጠር ሀገር የሚገነባ ትውልድ የመፍጠሩ ስራ ግቡን እንዲመታ ቢሮው በትኩረት እየሰራ መሆኑን አብራርተዋል:: የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ አንዱ አመላካች የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ውጤት መሆኑን የገለፁት ዶክተር ዘላለም 95.85% ወደ ቀጣዩ የትምህርት ደረጃ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን ተናግረው ለውጤቱ መመዝገብ የከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ስራዉ ልዩ ትኩረት መስጠቱ ፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር ተጠናክሮ መቀጠሉ ፣ የሂሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ ተደንፎ በትኩረት መሰራት መቻሉ ፣ የመማሪያና የማስተማሪያ ግብዓቶች መቅረባቸው እንዲሁም ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መሰራቱ ተጠቃሽ መሆናቸውን አብራርተዋል:: አያይዘውም የዘንድሮው ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት

የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

ቀን፡- ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምረቃ በዓላችሁ አደረሳችሁ እያልን የመመረቂያ ጋወን ሃሙስ ሰኔ 18/2018 ዓ.ም እና ዓርብ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑ እያሳወቅን ጋወን ለመውሰድ ስትመጡ 100(አንድ መቶ ብር) የማይመለስ፣ 1000(አንድ ሺ ብር ከምርቃት በውሃላ ጋወን ስታስረክቡ የሚመለስ) እንዲሁም ማንነታችሁ የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ መረከብ የምትችሉ መሆኑ እናሳስባለን፡፡ ትምህርት ቤቱ

✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም ✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
+1
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። ✅በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ✅ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76

Repost from Yeka Education
✅ የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡ መልካም ፈተና✅ 🔤🔤🔤🔤 🔤🔤🔤 ቻ
✅ የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡    መልካም  ፈተና✅ 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇 ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76

Repost from N/a
ለ12ኛ ክፍት ተማሪዎች በሙሉ ነገ ማክሰኞ እና እሮብ የOnline መፈተኛ ጣብያቹ ተስፋ ብርሃን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የፈተና መለማመጃ ፕሮግራም ስለ ተዘጋጀላቹ ሁሉም ተማሪ ዩኒፎርሙን በማድረግ ቦታው ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን 👉ማክሰኞ Natural ተማሪዎች 👉እሮብ Social ተማሪዎች 👉ሰዓት ከሰዓት 8:00 ሰዓት ላይ ማሳሰብያ ዩኒፎርም ያለበሰ ተማሪ ወደ ግቢው አይገባም

photo content

photo content

photo content

photo content

Magic Carpet KG School Final Exam Program

photo content

photo content

Date:04/10/2018EC NOTICE To All Secondary School Students and Parents This is to inform all secondary school students that the school will be closed on Friday to allow students sufficient time to prepare for their final examinations, which will begin on Monday. Students are not permitted to come to school except according to the examination schedule. Parents are kindly requested to closely follow up with their children and support them in their preparation for the final examinations. We wish all students success in their exams. School Administration

ቀን:04/10/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ለሁሉም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና ወላጆች የመጨረሻ ፈተናችሁ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ስለሚሰጥ፣ ተማሪዎች ለፈተናቸው በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ዓርብ ትምህርት ቤቱ ዝግ እንደሚሆን እናሳውቃለን። ተማሪዎች ከፈተና መርሃ ግብራቸው ውጭ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት አይፈቀድላቸውም። ወላጆችም ልጆቻቸውን በቅርበት በመከታተል ለመጨረሻ ፈተናቸው እንዲዘጋጁ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው በአክብሮት እንጠይቃለን። ለሁሉም ተማሪዎች በፈተናቸው መልካም ውጤትና ስኬት እንመኛለን። የትምህርት ቤቱ አስተዳደር :::