4 512
Подписчики
+124 часа
+367 дней
+24030 день
Архив постов
ምሌ 22/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
የምዝገባ ክፍያ ከፈፀማችሁ በውሃላ በቴሌግራም በተላከላችሁ ሊንክ በመጠቀም ፎርሙን ሞልታችሁ በመላክ ምዝገባውን የተሟላ እድታደርጉ ባልነው መሰረት ይህንን ፎርም የሞሉ ተማሪዎች ስምዝርዝር በሚከተለው መሰረት እንድታውቁት የላክንላችሁ ሲሆን ከዚህ ስም ዝርዝር ውጪ ምደባ የማናከናውን መሆኑ እያሳሰብን ክፍያ ፈፅማችሁ ፎርሙን ያልላካችሁ ካላችሁ በሚቀጥሉት ቀናት የተሰጣችሁ ግዜ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪ ፎርሙን ሞልታችሁ ስትልኩ የልጆቻችሁ የክ/ደረጃ በስህተት ሞልታችሁ ከነበረ ዳግም አስተካክላችሁ በመሙላት መላክ የምትችሉ መሆናችሁ እናሳውቃለን፡፡
ትምህርት ቤቱ
ቀን፡17/11/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ከምሃሌ 11 ጀምሮ በቀን 100 ብር ቅጣት የጀመረ መሆኑ ተገንዝባችሁ ልጆቻችሁ ያላስመዘገባችሁ እስከ ሃምሌ 20 ድረስ በቅጣት እንድታስመዘግቡ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ከሃምሌ 21 በውሃላ ባልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች ምትክ አዲስ ተማሪዎች የምንመዘግብ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡
ክፍያ የፈፀመ ወላጅ ትምህርት ቤት መምጣት የማያስፈልግ ሲሆን በዚህ ሊንክ(https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመግባት የልጆቹን መረጃ በመሙላት ምዝገባውን የተሟላ እንድታደርጉ ደግመን እናሳውቃለን ይህ ያላደረገ ወላጅ ልጁ የክፍል ምደባ እንደማይከናወንለት ማወቅ ይኖርበታል፡፡
ትምህርት ቤቱ
ቀን፡13/11/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
እነሆ የክረምት ትምህርት ከጀመርን ዛሬ አንድ ሳምንት የሞላን ሲሆን በርካታ የ6ኛ፤8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች መከታተል የጀመሩ ቢሆንም የተወሰናችሁ ተማሪዎች ግን እስከ ዛሬ ድረስ አልተገኛ ችሁም፤ በመሆኑም በነዚህ የክፍል ደረጃዎች የሚሰጠው የማጠናከርያ ትምህርት ለቀጣይ የሚጠቅማችሁ መሆኑ ተገንዝባችሁና ከጓደኞቻችሁ ወደ ኋላ እንዳትቀሩ በፍጥነት ትምህርት ቤት በመገኘት ትምህርታችሁ እንድትከታተሉ በጥብቅ እያሳሰብን የሌሎች የክፍል ደረጃዎችንም ትምህርቱ በተመረጡ የትምህርት ዓይነቶች እየተሰጠ መሆኑና ልጆቻችሁ መላክ የምትችሉ መሆኑም ጭምር ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
በተጨማሪ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ከሃሌ 11 ጀምሮ በቀን 100 ብር ቅጣት የጀመረ መሆኑ ተገንዝባችሁ ልጆቻችሁ ያላስመዘገባችሁ እስከ ሃምሌ 20 ድረስ በቅጣት እንድታስመዘግቡ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ከሃሌ 21 በውሃላ ባልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች ምትክ አዲስ ተማሪዎች የምንመዘግብ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡
ክፍያ የፈፀመ ወከላጅ ትምህርት ቤት መምጣት የማያስፈልግ ሲሆን በዚህ ሊንክ(https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመግባት የልጆቹን መረጃ በመሙላት ምዝገባውን የተሟላ እንድታደርጉ ደግመን እናሳውቃለን ይህ ያላደረገ ወላጅ ልጁ የክፍል ምደባ እንደማይከናወንለት ማወቅ ይኖርበታል፡፡
ትምህርት ቤቱ
Repost from MAGIC CARPET SCHOOL ETHIOPIA
ቀን፡-10/11/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ይ ህ ን ን ሊንክ(https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመጠቀም ፎርሙን በመሙላትና Send የሚለውን በመጫን ምዝገባው የተሟላ እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡:
ትምህርት ቤቱ
ቀን፡-07/11/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
እንደሚታወቀው ሃምሌ 1/2018 ጀምሮ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል በርካታ ወላጆችም በወጋገን ባንክ ክፍያ መፈፀማችሁ ይታወቃል ሆኖም ክፍያ ስለተፈፀመ ብቻ ምዝገባ ተጠናቋል ማለት እንዳልሆነ ባሳወቅነው መሰረት በቴሌግራም በተላከላችሁ ሊንክ(https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU) ፎርሙን በመሙላትና Send የሚለውን በመጫን ምዝገባው የተሟላ እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪ ከ1ኛ እስከ 12 ኛ ክፍል የክረምት ትምህርት ከሰኞ ሃምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምረን እየተማሩ በመሆኑ ልጆቻችሁ እንድትልኩ እንዲሁም 6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ካለምንም ምክንያት ተማሪዎች እንድትልኩና ማጠናከርያውን እንዲወስዱ ታደርጉ ዘንድ እናሳስባለን፡፡
ትምህርት ቤቱ
ቀን፡-07/11/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
እንደሚታወቀው ሃምሌ 1/2018 ጀምሮ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል በርካታ ወላጆችም በወጋገን ባንክ ክፍያ መፈፀማችሁ ይታወቃል ሆኖም ክፍያ ስለተፈፀመ ብቻ ምዝገባ ተጠናቋል ማለት እንዳልሆነ ባሳወቅነው መሰረት በቴሌግራም በተላከላችሁ ሊንክ ፎርሙን በመሙላትና Send የሚለውን በመጫን ምዝገባው የተሟላ እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪ ከ1ኛ እስከ 12 ኛ ክፍል የክረምት ትምህርት ከሰኞ ሃምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምረን እየተማሩ በመሆኑ ልጆቻችሁ እንድትልኩ እንዲሁም 6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ካለምንም ምክንያት ተማሪዎች እንድትልኩና ማጠናከርያውን እንዲወስዱ ታደርጉ ዘንድ እናሳስባለን፡፡
ትምህርት ቤቱ
የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል የማጂክ ካርፔት ት/ቤት ተማሪዎች የአዲስ አበባ ት/ቢሮ ባስተላለፈው መሠረት የክረምት ትምህርት በክላስተር ማዕከል እንድትማሩ ስለተወሰነ ከሐምሌ '6' ጀምሮ በምስራቅ ጮራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ስለሚሰጥ ሁሉም ተማሪዎች ዩኒፎርም በመልበስ ትምህርት እንድትከታተለሉ ጥብቅ መመርያ የተላለፈ መሆኑን እናሳስባለን።
ክፍያው የሁለት ወር 1000( አንድ ሺ ብር) ትምህርት ቤት በመገኘት እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
https://www.facebook.com/share/18su4wXU3x/
This is our official face book channel, please join and share it to others.
ማሳሰቢያ፡- ክፍያ ከፈፀማችሁ በውሃላ ደረሰኝ ይዛችሁ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት እንደማይጠበቅባችሁ ይታወቃል ሆኖም ክፍያ መፈፀማችሁ የሚታወቀው ይህ ሊንክ (https://ee.kobotoolbox.org/x/KmGIx9LU)በመክፈትና የተማሪው መረጃዎችና በመጨረሻም የከፈላችሁበት የደረሰኝ ቁጥር(Tranzaction Number) በማስገባት ሴንድ(Send)ማለት ይኖርባቹሃል፡፡
ክፍያ ስለፈፀሙ ብቻ አስመዝግበናል ማለት እንደማይቻል ደግመን ማሳሰብ እንወዳለን፡፡
ክፍያ የሚፈፀመው በወጋገን ባንክ ብቻ መሆኑም ጭምር ለማስታወስ አንወዳለን፡፡
ትምህርት ቤቱ
