ru
Feedback
EB Media

EB Media

Открыть в Telegram
1 781
Подписчики
-224 часа
-67 дней
+4830 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+113
в 0 каналах
июнь '26
+346
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+109
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+202
в 0 каналах
Get PRO
март '26
+39
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+9
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+31
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+33
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+30
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+88
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+121
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+167
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+79
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+20
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+35
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+83
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+183
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+217
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+341
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+161
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+220
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+197
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '240
в 0 каналах
Get PRO
август '240
в 0 каналах
Get PRO
июль '240
в 0 каналах
Get PRO
июнь '240
в 0 каналах
Get PRO
май '240
в 0 каналах
Get PRO
апрель '240
в 0 каналах
Get PRO
март '240
в 0 каналах
Get PRO
февраль '240
в 0 каналах
Get PRO
январь '240
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '230
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+1
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '23
+274
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
25 июля+2
24 июля0
23 июля+3
22 июля+3
21 июля0
20 июля+2
19 июля+2
18 июля+1
17 июля+5
16 июля+1
15 июля+3
14 июля+6
13 июля+13
12 июля0
11 июля+4
10 июля+2
09 июля+4
08 июля+6
07 июля+3
06 июля+47
05 июля0
04 июля+2
03 июля+1
02 июля+2
01 июля+1
Посты канала
🚗 አማራ ክልል አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሥርዓት ሊጀምር ነው! አማራ ክልል በአገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ ያለውን አዲስ እና ወጥ የተሽከርካሪ ሰሌዳ (ታርጋ) ሥርዓት ለመተግበር ለባለድርሻ አካ
🚗 አማራ ክልል አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሥርዓት ሊጀምር ነው! አማራ ክልል በአገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ ያለውን አዲስ እና ወጥ የተሽከርካሪ ሰሌዳ (ታርጋ) ሥርዓት ለመተግበር ለባለድርሻ አካላት ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። በክልሉ ከ135 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች እንዳሉ የተገለጸ ሲሆን፣ ባለቤቶች አዲሱን ሰሌዳ ከመውሰዳቸው በፊት አሮጌውን ታርጋ እንዲመልሱ እንደሚደረግ ተጠቁሟል። አዲሱ ሥርዓት የክልል ኮዶችን በማስቀረት በመላ ኢትዮጵያ አንድ ዓይነት የተሽከርካሪ ሰሌዳ እንዲኖር እና የማጭበርበር ድርጊቶችን ለመቀነስ እንደሚያግዝ ተገልጿል። 📌 ተጨማሪ ወቅታዊ ዜናዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። 👉 https://t.me/EBMedia123

2
🌿 መልካም ቅዳሜ! ☀️ የጋሽ ሙሉቀን መለሰ አድናቆት ማግኘት ቀላል አይደለም። ያንን ክብር ካገኙት የ90ዎቹ ድምፃውያን መካከል አንዱ የሆነው ገረመው አሰፋ፣ በአንድ አልበም ብቻ የማይረሳ አሻራ አ
🌿 መልካም ቅዳሜ! ☀️ የጋሽ ሙሉቀን መለሰ አድናቆት ማግኘት ቀላል አይደለም። ያንን ክብር ካገኙት የ90ዎቹ ድምፃውያን መካከል አንዱ የሆነው ገረመው አሰፋ፣ በአንድ አልበም ብቻ የማይረሳ አሻራ አኑሯል። "ንፁህ ነሽ" የተሰኘው የመጀመሪያውና የመጨረሻው አልበሙ፣ በኤልያስ መልካ የተቀናበረ እና በብዙ የሙዚቃ ባለሙያዎች የተዋበ የዘመን ሥራ ሆኖ እስከዛሬ ድረስ ይወደዳል። ለጥሩ ሥራ ጊዜ ገደብ የለውም፤ እውነተኛ ጥበብ ሁሌም ትኖራለች። መልካም ቅዳሜ! ዛሬ ለእርስዎና ለቤተሰብዎ የሰላም፣ የጤና፣ የደስታ እና የበረከት ቀን ይሁን። 💚
165
3
🌿✨ ​የልጆችዎን ጸጉር ለስላሳ፣ ጠንካራ እና ጤናማ እንዲሆን የሚያደርገውን Leaf for kids የተፈጥሮ የጸጉር ዘይት አሁኑኑ ይዘዙ። ለስላሳ የህፃናት ጸጉር ተስማሚ እና ጥራቱን የጠበቀ! 💛
🌿✨ ​የልጆችዎን ጸጉር ለስላሳ፣ ጠንካራ እና ጤናማ እንዲሆን የሚያደርገውን Leaf for kids የተፈጥሮ የጸጉር ዘይት አሁኑኑ ይዘዙ። ለስላሳ የህፃናት ጸጉር ተስማሚ እና ጥራቱን የጠበቀ! 💛 https://t.me/+Ezkwr_BmaKswYjg0 ​📍 አድራሻችን፡- አየር ጤና አደባባይ፣ ሞን ሪል እስቴት (Mon Real Estate) ህንፃ ላይ 📞 ስልክ ቁጥር፡- +251944725687 / +251921043198
204
4
🌿✨ ​የልጆችዎን ጸጉር ለስላሳ፣ ጠንካራ እና ጤናማ እንዲሆን የሚያደርገውን Leaf for kids የተፈጥሮ የጸጉር ዘይት አሁኑኑ ይዘዙ። ለስላሳ የህፃናት ጸጉር ተስማሚ እና ጥራቱን የጠበቀ! 💛
🌿✨ ​የልጆችዎን ጸጉር ለስላሳ፣ ጠንካራ እና ጤናማ እንዲሆን የሚያደርገውን Leaf for kids የተፈጥሮ የጸጉር ዘይት አሁኑኑ ይዘዙ። ለስላሳ የህፃናት ጸጉር ተስማሚ እና ጥራቱን የጠበቀ! 💛 ​📍 አድራሻችን፡- አየር ጤና አደባባይ፣ ሞን ሪል እስቴት (Mon Real Estate) ህንፃ ላይ 📞 ስልክ ቁጥር፡- +251944725687 / +251921043198
1
5
💔 የአርቲስት መሀሙድ አህመድ የቀድሞ ባለቤት አረፉ የተወዳጁ አርቲስት መሀሙድ አህመድ የቀድሞ ባለቤት እና የአራት ልጆቻቸው እናት በሞት ማረፋቸው ተሰምቷል። የእሳቸው ህልፈት ቤተሰቦቻቸውን፣ ወዳጆ+3
💔 የአርቲስት መሀሙድ አህመድ የቀድሞ ባለቤት አረፉ የተወዳጁ አርቲስት መሀሙድ አህመድ የቀድሞ ባለቤት እና የአራት ልጆቻቸው እናት በሞት ማረፋቸው ተሰምቷል። የእሳቸው ህልፈት ቤተሰቦቻቸውን፣ ወዳጆቻቸውን እና አድናቂዎችን በሀዘን ላይ ጥሏል። ለቤተሰቡ እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን።
205
6
🌿 ከእርሻ ወደ ዓለም አቀፍ ፋሽን? CMN (Civic Media News) ባሰራጨው መረጃ፣ በእርሻ ላይ የተነሳችው ወጣት ኢትዮጵያዊት ፎቶ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ትኩረት ማግኘቷን ተከትሎ፣ ዓለም
🌿 ከእርሻ ወደ ዓለም አቀፍ ፋሽን? CMN (Civic Media News) ባሰራጨው መረጃ፣ በእርሻ ላይ የተነሳችው ወጣት ኢትዮጵያዊት ፎቶ በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ትኩረት ማግኘቷን ተከትሎ፣ ዓለም አቀፍ የፋሽን ብራንዶች ፍላጎት እያሳዩባት መሆኑ ተዘግቧል። በልጥፉ መሠረት Gucci እና Fendi ፍላጎት አሳይተዋል ቢባልም፣ ይህን የሚያረጋግጥ ከእነዚህ ኩባንያዎች የወጣ ይፋዊ መግለጫ እስካሁን የለም። ይህ ታሪክ የተፈጥሯዊ ውበት እና ቀላልነት ዓለም አቀፍ ትኩረት ሊስብ እንደሚችል የሚያሳይ ምሳሌ ሆኖ በሰፊው እየተጋራ ነው። 📌 ተጨማሪ ወቅታዊ ዜናዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። 👉 https://t.me/EBMedia123
218
7
«ብ ሞ ት ልጄን አደራ..!» ታዋቂዋ ቲክቶከር!💔😭 እናቶች ከወንድ ልጆቻቸው ጋር ባላቸው ልዩ ቁርኝት ዙሪያ የምትሰራቸው አዝናኝና ቀልብ ሳቢ ቪዲዮዎች በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፈውላታል። ሁልጊዜ በሳቅና በደስታ የምናውቃት ቲክቶከር ፂዮን (የሳሚ እናት)፤ በቅርቡ ያጋራችው «ብሞት ልጄን አደራ» የሚል መልእክት ግን የብዙዎችን ልብ አሰስንግቷል፣ በርካቶችንም ስጋት ውስጥ ጥሏል። ቲክቶከሯ ፣ከዚህ ድንገተኛና አስደንጋጭ የአደራ ጥሪ በስተጀርባ ያለውን እውነት በተመለከተ በታዲያስ አዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም አብራርታለች። ፂዮን በቆይታዋ፣ በቪዲዮው ያስተላለፈችው መልእክት በደረሰባት ድንገተኛ ስጋትና ፍርሃት ምክንያት መሆኑን ይፋ አድርጋለች። እንደ ቲክቶከሯ ገለጻ፦ በሚዲያው ዘርፍ ትልቅ ስምና ዝና ያለው አንድ ግለሰብ በሥራ አጋጣሚ በየተገናኙ ቁጥር ተደጋጋሚ ፆታዊ ጥቃት ያደርስባት እንደነበርና በአንድ ወቅትም አስገድዶ የመድፈር ሙከራ አድርጎባት በትግል ማምለጧን ተናግራለች። ግለሰቡ በእሷም ሆነ በሌሎች ሴቶች ላይ የሚያደርሰውን በደል እንዲያቆም ስትነግረው፤ በማናጀሩ በኩል «ልጅሽን ማሳደግና መኖር ካለብሽ አርፈሽ ተቀመጪ፤ ስለ ሌሎች አይመለከትሽም» የሚል ቀጥተኛ የህይወትና የልጇን ህልውና የሚፈታተን ማስፈራሪያ ደርሷታል። ግለሰቡ በገንዘቡ፣ በዝናውና በስልጣኑ ሁሉንም ነገር ማድረግ እንደሚችል በማሰብ ድርጊቱን እንደ ትክክለኛ ነገር እንደሚቆጥረውም ገልጻለች። «ሴት መሆኔ እስከሚያስጠላኝ ድረስ አልፌዋለሁ»ፂዮን በህይወቷና በስራ አጋጣሚዎቿ ሁሉ ተመሳሳይ የፆታዊ ጥቃት ተደጋግሞ እንደገጠማትና «ሴት መሆኔ እስከሚያስጠላኝ ድረስ ተስፋ ቆርጬ ነበር» ስትል ያሳለፈችውን የሥነ-ልቦና ስቃይ አብራርታለች። ለመኖር ስትል ሁሉንም ችላ ብላ ለማለፍ ብትሞክርም፣ አሁን ግን የልጇ ህልውና እና የራሷ ደህንነት አደጋ ላይ በመውደቁና ከጎኗ የሚቆም ቅርብ ቤተሰብ ባለመኖሩ የተሰማታትን ፍርሃትና ህመም ለማህበረሰቡ ማጋራት እንደመረጠች ተናግራለች። በአሁኑ ወቅት ጉዳዩን በቀጥታ ወደ ህግ ለመውሰድ ባታስብም፣ ከተጠበቀው በላይ የከፋ ነገርና ማስፈራሪያ የሚቀጥል ከሆነ ግን ጉዳዩን ወደ ህግ አቅርባ ፍትህ ከመጠየቅ ወደኋላ እንደማትል አረጋግጣለች። #የሳሚእናት #ፂዮን #TadiasAddis #የፆታጥቃትይቁም #ፍትህ #ኢትዮጵያ #TikTokEthiopia
277
8
Нет текста...
255
9
የደንበኞቹን ቁጥር 90 ሚሊዮን ማድረሱን የገለጸው ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 215.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመትን የስራ አፈጻጸም አስመልክቶ ዛሬ ሃም
የደንበኞቹን ቁጥር 90 ሚሊዮን ማድረሱን የገለጸው ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 215.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመትን የስራ አፈጻጸም አስመልክቶ ዛሬ ሃምሌ 16/2018 በሳይንስ ሙዚየም መግለጫ እየሰጠ ይገኛል። መግለጫውን እየሰጡ ያሉት የተቋሙ ስራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ በተያዘው በጀት ዓመት የደንበኞቹ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔያ ማደጉን ገልጸዋል። በዚህም የኢትዮ ቴሌኮም አጠቃላይ የደንበኞች ቁጥር 90.1 መድረሱን ተናግረዋል። ተቋሙ 75.66 ቢሊዮን ብር ለመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ማድረጉንም ፍሬህይወት አንስተዋል። የፊክስድ የብሮድባንድ ተጠቃሚዎች ቁጥር 1 ሚሊዮን መድረሱ የገለጹት ወ/ሪት ፍሬህይወት ይህም የተቋሙ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል። በአሁኑ ሰዓት 60.59 ሚሊዮን የቴሌ ብር ደንበኞች እንዳሉት የገለጹም ሲሆን፣ በአመቱ 12.71 ሚሊዮን ደንበኞች ተጠቃሚ መሆናቸውንም ተናግረዋል። እንዲሁም በበጀት በዓመቱ 4.19 ትሪሊየን ብር በቴሎ ብር መንቀሳቀሱም በመግለጫው ተነስቷል። በቀን 11 ቢሊዮን ብር በቴሎ ብር እንደሚንቀሳቀስ የተናገሩት ስራ አስፈጻሚዋ፣ 21 .2 ሚሊዮን የብሄራዊ መታወቂያ የምዝገባ አገልግሎት በተቋማቸው በኩል መሰጠቱንም ገልጸዋል። ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት 215.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታውቀዋል። ከፍተኛው እና 31.1 በመቶ ገቢው ከኢንተርኔትና ዳታ አገልግሎት የተገኘ መሆኑንም ተናግረዋል። ከዚህ ውስጥ 113.1 ቢሊዮን ብር ማትረፉን ያነሱት ወ/ሪት ፍሬህይወት ፣ያልተጣራ ትርፉ ደግሞ 92.9 ቢሊዮን ብር መሆኑን ገልጸዋል። በባለፈው ዓመት 74.4 ቢሊዮን ትርፍ መገኘቱን አስታውሰዋል።
266
10
የድሮን ጥቃት‼️ አማራ ክልል ደቡብ ወሎ መካነ ሰላም በሚገኘው "ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ትናንት ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4:30 ላይ ተፈጸመ በተባለ የድሮ
የድሮን ጥቃት‼️ አማራ ክልል ደቡብ ወሎ መካነ ሰላም በሚገኘው "ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ትናንት ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4:30 ላይ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት የሁለት ሴት መነኮሳት ሕይወት ማለፉና ሌሎች 4 መቁሰላቸው ተሰምቷል። ጥቃቱ የተፈጸመው አባላቱ ምግብ በማዘጋጀት ላይ እያሉ እንደሆነና ጥቃቱ የተፈፀመበት ምክንያት በአካባቢው የፋኖ ኃይሎች ላይ ያነጣጠረ እርምጃ እየተወሰደ እንደነበር ነው የተሰማው።በጉዳዩ ላይ ከአካባቢው አስተዳደር ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም። ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን እመኛለሁ።
250
11
59 በመቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት እንደሚኖር ጥናት አመለከተ የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት በ2024–2025 ባካሄደው ጥናት፣ 59 በመቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እ
59 በመቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት እንደሚኖር ጥናት አመለከተ የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት በ2024–2025 ባካሄደው ጥናት፣ 59 በመቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እንደሚኖር አመልክቷል። ጥናቱ እንደሚያሳየው፣ በተለይ በከተሞች የመኖሪያ ቤት መጨናነቅ እየባሰ የመጣ ሲሆን፣ ዋናው ምክንያት ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ቀጣይ ፍልሰት መሆኑ ተጠቅሷል። በጥናቱ የ31 በመቶ የሴቶች እና 24 በመቶ የወንዶች ፍልሰት የተመዘገበ ሲሆን፣ የተሻለ የሥራ ዕድል፣ ትምህርት እና የመሠረተ ልማት ፍለጋ የፍልሰቱ ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ተገልጿል። በተጨማሪም፣ 31 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች በባለ ሁለት ክፍል ቤቶች እንደሚኖሩ ሪፖርቱ ያመለክታል።
240
12
ጦርነት የመቀስቀስ እድሉ እየሰፋ ነው‼️ ፓርቲው ለ ጠ/ሚንስተር ዶ/ር አብይ አሕመድ ደብዳቤ ላከ‼️ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በደብዳቤው 'ከፍተኛ መስዋዕትነት የተከፈለበትና የብዙዎችን ህይወት የቀጠፈው ያለፈው አስካፊ ጦርነት ካስከተለው መጠነ-ሰፊ ውድመትና ሰብአዊ ቀውስ ገና ሳያገግም፣ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ መንግስትና በህወሓት እንዲሁም የውጭ ሀይሎች የሚሳተፉበት ተብሎ በሚገመተው አዲስ የጦርነት ደመና እያንዣበበ መምጣቱና ጫፍ መንካቱ እጅግ አሳሳቢና አደገኛ ሁኔታ ላይ ደርሷል ብሏል'። ጦርነት ትርፉ ጥፋት፣ እልቂትና የኢኮኖሚ ውድመት ብቻ መሆኑ በተደጋጋሚ የታየ እውነታ ሲሆን አሁን ሊቀሰቀስ የሚችል ማንኛውም ጦርነት ውጤቱ የማይገመት፣ የጦርነቱ ባህሪም እጅግ አደገኛ፣ የአካባቢውና የዓለም ኃያላን መንግስታት አዳዲስ የጦር መሳሪያዎቻቸውን በሁሉም ተዋጊ ሃይሎች የሚፈትኑበት የውክልና ጦርነት በመሆኑ በጣም አደገኛ ያደርገዋል። ይህ ደግሞ በትግራይ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱን ህልውና እንዲሁም ምስራቅ ኣፍሪካ ሙሉ በሙሉ ወደለየለት ጥፋት የሚያመራ ነው። በተለይም ሀገሪቱና የትግራይ ህዝብ በከፍተኛ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ቀውስ ውስጥ ባሉበት በዚህ ደካማ ወቅት ውስጥ መገኘታችን አደጋውን እጥፍ ድርብ ያደርገዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ጦርነትን ለማስቀረትና ሰላምን እንዲረጋገጥ ከተፈለገ፣ የትግራይ ህዝብ እውነተኛና ህዝባዊ የሆኑትን ሰብኣዊ ፣ ሕገ መንግስታዊና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ከተለያዩ አካላት ጋራ በማያያዝ ማጓተትና አለመመለስ በአስቸኳይ አስቁሞ የትግራይ ህገ-መንግስታዊ ግዛትና ከጦርነቱ ብኃላ የተተከሉ ህገወጥ መዋቅር በአስቸኳይ አፍርሶ ሕግ እንዲከበርና ወደ ነበረበት እንዲመለስ ማድረግ ፣ በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉና የተሰደዱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ተወላጆችን ያለምንም መስተጓጎልና ስጋት ሰብአዊ መብቶቻቸዉ ተጠብቆ ወደ ቀድሞ ቀያቸው በአስቸኳይ መመለስና በዘላቂነት ማቋቋም ፣ ቀጥታ ለትግራይ ህዝብ የዕለት ተዕለት ኑሮ ወሳኝ የሆኑትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መሰረታዊ አገልግሎቶችን (ፍትሃዊ የባጀት ክፍፍልን ጨምሮ) ያለምንም ቅድመ ሁኔታና ገደብ ሙሉ በሙሉ ስራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ ሲገባ እነዚህን እውነተኛ የህዝብ ጥያቄዎች ከተለያዩ የፖለቲካ ጥቅሞችና አካላት በተለይ ከህወሓት ጋር በማያያዝ (በማሽመድመድ) አለመመለስ፣ ለሌላ ጦርነት መቀስቀስ ትልቁን ምክንያት እየፈጠረ መሆኑን ታውቆ፣ መንግስት ከጦርነት አማራጭ ወጥቶ በሰላማዊ መንገድና በውይይት ለችግሮቹ እውነተኛ ምላሽ እንዲሰጥ የፀና የስላም ጥሪያችንን እናቀርባለን። ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የጦርነትን አማራጭች በመተው በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ መፈታት አለበት ሲል በፌደራል መንግስት የተነፈጉ የትግራይ ህዝብ እውነተኛና ህዝባዊ የሆኑትን ሰብኣዊ ፣ ሕገ መንግስታዊና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች እንዲሁም በህወሓት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ለጦርነት ከበቂ በላይ ምክንያት ስላልሆኑ ሳይሆን የትግራይ ህዝብም ሆነ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ዳግም ወደ እልቂትና ውድመት የሚወስደውን የጦርነት መንገድ  አይቀበለውም ብቻ ሳይሆን የጦርነት አስቃቂ ዋጋ ተጨማሪ መክፈል የለበትም በማለት ፤ ይህ መንግስት የታሪክና የህግ ተጠያቂነትን በማሰብ ፣ በቀጥታም ሆነ በእጀዙር የጦርነት ነጋሪት መምታቱን በአስቸኳይ አቁሞ፣ የትግራይ ህዝብ ጥያቄዎችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመመለስ ለሰላም ያለው ዝግጅነት ቅድሚያ እንዲሰጥ “የጦርነትን ቅስቀሳ ይቁም የሰላም ውይይቶችን አሁኑን ይጀመሩ” ሲል አሳስቧል።
270
13
Нет текста...
251
14
🚨 ሰበር ዜና ንብረትነቱ የዮሴፍ ገብሬ (ጆሲ) የሆነው JFM 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለ6 ወራት ከስርጭት ታግዷል። ባለሥልጣኑ እንዳስታወቀው፣ ጣቢያው የብሮድካ+1
🚨 ሰበር ዜና ንብረትነቱ የዮሴፍ ገብሬ (ጆሲ) የሆነው JFM 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለ6 ወራት ከስርጭት ታግዷል። ባለሥልጣኑ እንዳስታወቀው፣ ጣቢያው የብሮድካስት አዋጅና የፈቃድ ውል ግዴታዎችን ባለማክበሩ እና ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያዎች ቢሰጡትም መሻሻል ባለማሳየቱ እርምጃው መወሰዱን ገልጿል። 📌 እግዱ በሚቆይበት ጊዜ 106.7 ፍሪኩዌንሲውን መጠቀምም አይፈቀድለትም። #Ethiopia #JFM1067 #ሬዲዮ #ሰበርዜና
269
15
የዳውድ የላሊበላ ጉዞና የ3 ሺህ ብር ጮርናቄ ጉድ! 🥹💔 አዘርባጃናዊው የጉዞ ዩቲዩበር ዳውድ አኹንድዛዳ ላሊበላን ሲጎበኝ፣ 20 ጮርናቄዎችን ለነዋሪዎች ለመግዛት ወሰነ። ነገር ግን 50 ብር የነበ
የዳውድ የላሊበላ ጉዞና የ3 ሺህ ብር ጮርናቄ ጉድ! 🥹💔 አዘርባጃናዊው የጉዞ ዩቲዩበር ዳውድ አኹንድዛዳ ላሊበላን ሲጎበኝ፣ 20 ጮርናቄዎችን ለነዋሪዎች ለመግዛት ወሰነ። ነገር ግን 50 ብር የነበረው የአንድ ጮርናቄ ዋጋ 150 ብር ተብሎ በ3,000 ብር ገደማ እንዲከፍል ተደረገ። የቁርስ ቤቷ ባለቤት እውነተኛው ዋጋ 50 ብር መሆኑን በመናገር ቢቃወሙም፣ ውዝግብ ላለመፍጠር ዳውድ ገንዘቡን ከፍሎ ወጣ። በኋላም እውነተኛውን ዋጋ በሌላ ቦታ አረጋገጠ። ይህ ክስተት በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ ቁጣን ቀስቅሷል። የጥቂቶች ድርጊት የኢትዮጵያን መልካም ስምና የእንግዳ ተቀባይነት እንዳይጎዳ ተገቢ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል። 📌 ተጨማሪ ወቅታዊ ዜናዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። 👉 https://t.me/EBMedia123
260
16
ተስፋ ከመቁረጥህ በፊት ይህንን አንብብ * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * በ17 ዓመቷ ከኮሌጅ ተባረረች በ25 ዓመቷ እናቷን በሞት አጣች በ26 ዓመቷ ጽንስ ወረደባት
ተስፋ ከመቁረጥህ በፊት ይህንን አንብብ * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * በ17 ዓመቷ ከኮሌጅ ተባረረች በ25 ዓመቷ እናቷን በሞት አጣች በ26 ዓመቷ ጽንስ ወረደባት በ28 ዓመቷ ትዳሯ ፈረሰ ብዙ ከመጨነቅ የተነሳ የተለያየ በሽታ ተገኘባት በ29 ዓመቷ በእርዳታ ትተዳደር ነበር በ30 ዓመቷ ሞትን ተመኝታ ራሷን ለማጥፋት አሰበች ይሁን እንጂ ሃሳቧን በመተው እራሷን ለመቀየር ወሰነች በ31 ዓመቷ የመጀመሪያ መጽሐፏን አሳተመች በ35 ዓመቷ 4 መጽሐፎችን በማሳተም የአመቱ ምርጥ ደራሲ ተባለች በ42 ዓመቷ በአንድ ቀን ውስጥ 11 ሚሊዮን ኮፒ መጽሐፎቿን ሸጠች ይህቺ ሴት እንግሊዛዊት ደራሲ J.K. Rowling ትባላለች በ30 አመቷ ራሷን ልታጠፋ የነበረችው ሴት የHarry Potter መጽሐፍ ደራሲ ከመጽሐፉ ብቻ በተገኘው ከ15 ቢሊዮን ዶላር በአለም አቀፍ ደረጃ በቱጃሮች ተርታ ተቀምጣለች! ተስፋ አትቁረጥ ፣ ትዕግስት ይኑርህ ፣ በዓላማ ኑር በእግዚአብሔር ታመን፣ ታሸንፋለህ! Never give up❗ባልተተያያዘ መረጃ የፈታት ባሏም አርግዤልሻለው ብሎ ተመልሷል አሉ🤰
302
17
ቢርበንም ዳቦ ስጡኝ የማንላቸው ሰዎች አሉ!💔 #maleda : የቱንም ያህል ቢርበን ዳቦ ስጡኝ የማንላቸው ሰዎች አሉ🙌💔 ያሰላም✌️አስጉ. Via:- አስጌ ደንዴሾ+2
ቢርበንም ዳቦ ስጡኝ የማንላቸው ሰዎች አሉ!💔 #maleda : የቱንም ያህል ቢርበን ዳቦ ስጡኝ የማንላቸው ሰዎች አሉ🙌💔 ያሰላም✌️አስጉ. Via:- አስጌ ደንዴሾ
281
18
የቴዲ አፍሮና የአምለሰት ዳጎስ ያለ ድጋፍ!❤️🙏 በብዙ መልካም እና የበጎ አድራጎት ስራዎቹ የሚታወቀው ኮሜዲያን እሸቱ መለሰ፣ በቅርቡ በዶንኪ ቲዩብ (Donkey Tube) ላይ ያጋጠሙትን ፈተናዎችና+1
የቴዲ አፍሮና የአምለሰት ዳጎስ ያለ ድጋፍ!❤️🙏 በብዙ መልካም እና የበጎ አድራጎት ስራዎቹ የሚታወቀው ኮሜዲያን እሸቱ መለሰ፣ በቅርቡ በዶንኪ ቲዩብ (Donkey Tube) ላይ ያጋጠሙትን ፈተናዎችና የፋይናንስ እቅዶችን ተከትሎ ለህዝብ ያቀረበውን የድጋፍ ጥሪ በማንሳት በርካታ አጋሮች ከጎኑ በመቆም ላይ ይገኛሉ። ከነዚህም መካከል ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) እና ባለቤቱ አርቲስት አምለሰት ሙጨ ቀዳሚዎቹ በመሆን ለኮሜዲያን እሸቱ መለሰ ድርጅት ዳጎስ ያለ የገንዘብ ስጦታ ማበርከታቸው ተረጋግጧል። አምለሰት ያደረጉት የገንዘብ ድጋፍ የተቋሙን እንቅስቃሴ ለማስቀጠል ትልቅ አቅም የሚፈጥር ሲሆን፣ በተለይም እሸቱ በማህበረሰብ አቀፍ የበጎ አድራጎት ስራዎች እና በ"ድንቅ ልጆች" ፕሮግራሙ የሚያደርጋቸውን በጎ ተፅዕኖዎች ለመደገፍ ታስቦ የተደረገ እንደሆነ ተገልጿል። የሁለቱ ዝነኛ ጥንዶች ቅን ስራቸው የጥበብ ባለሙያዎች በችግርና በፈተና ወቅት እርስ በእርስ መጠያየቅና መረዳዳት እንዳለባቸው ዳግም ያሳየ ትልቅ አርአያነት ያለው ተግባር ሆኗል። Via:- Teddy Afro Real Fans page
278
19
🎤 የድምፃዊ ጎሳዬ ተስፋዬ ጤና ሁኔታ ላይ አዲስ መረጃ! 🙏 በለንደን ያካሄደውን ስኬታማ ኮንሰርት አጠናቆ ሲመለስ፣ በኤርፖርት ውስጥ በመንሸራተቱ በእግሩ ላይ ቀላል ጉዳት ደርሶበታል። በአሁኑ ወቅ+1
🎤 የድምፃዊ ጎሳዬ ተስፋዬ ጤና ሁኔታ ላይ አዲስ መረጃ! 🙏 በለንደን ያካሄደውን ስኬታማ ኮንሰርት አጠናቆ ሲመለስ፣ በኤርፖርት ውስጥ በመንሸራተቱ በእግሩ ላይ ቀላል ጉዳት ደርሶበታል። በአሁኑ ወቅት በላፍቶ አካባቢ በሚገኝ ክሊኒክ ህክምና እየተከታተለ ሲሆን፣ እንደ ሰይፉ ፋንታሁን ገለጻ ሁኔታው አሳሳቢ ወይም ለህይወቱ አደገኛ አይደለም። ጎሳዬም "ደህና ነኝ፣ አትጨነቁ" በማለት ለአድናቂዎቹ መልዕክት አስተላልፏል። ፈጥኖ ሙሉ በሙሉ እንዲያገግም እንመኝለታለን። ❤️🙏
285
20
“ሐሰተኛ ሪፖርት ማቅረብ ከሌብነት እኩል ያስጠይቃል” ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ባደረ
“ሐሰተኛ ሪፖርት ማቅረብ ከሌብነት እኩል ያስጠይቃል” ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ ማቅረብ ከሌብነት ጋር በተመሳሳይ የሚያስጠይቅ መሆኑን አስረግጠው ተናገሩ። ተመሳሳይ በጀትና የሰው ኃይል በተመደበላቸው ተቋማት መካከል ሰፊ የአፈጻጸም ልዩነት መታየቱ የሚያስጠይቅ መሆኑን የጠቀሱት ከንቲባዋ፤ ወደፊት የሚቀርቡ ሪፖርቶች በሕዝብ ሕይወት ላይ ያመጡትን ለውጥ በግልጽ ማሳየት እንዳለባቸው አሳስበዋል። በተጨማሪም ከንቲባ አዳነች፦ 📌 የፅዳት ሥራ የነዋሪው የዕለት ተዕለት ባህል ሊሆን እንደሚገባ፣ 📌 የኑሮ ውድነትን የመከላከል፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የቤት ልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ፣ 📌ለመሠረተ ልማቶች ከፍተኛ በጀት መመደቡን ገልጸው፣ ለተመዘገቡት ስኬቶች የሕዝብና የልማት አጋሮች ተሳትፎ የጎላ እንደነበር ጠቁመዋል።
270