አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)
Открыть в Telegram
በዚህ የንጽጽር አደባባይ በኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክታት የተገለጸው እውነት ሲፈጸምና ይፈጸም ዘንድ በመላው ዓለም ሲንቀሳቀስ የሚከሰቱ ጉዳዮችን እናቀርባለን ! ስለእምነታችን እንማማራለን ! ስለመልዕክታቱ እንነጋገራለን ! ➝ይህ የአልፋና ዖሜጋ ( @christian930 ) ገጽ ቅርንጫፍ የንጽጽርና የመማሪያ ገጽ ነው።
Больше4 960
Подписчики
-224 часа
+127 дней
+8030 день
Архив постов
Repost from አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (አዖተ)
🟢🟡🔴
ነሐሴ 24 | ጻድቁ #አቡነ_ተክለ_ሃይማኖት፣ #ቅድስት_ክርስቶስ_ሠምራ፣ ክቡር #አባ_ቶማስ የዕረፍት በዓላቸው ነው።
#አባ_ተክለ_ሃይማኖት ከመድኃኔዓለም የተቀበሉት ቃልኪዳን፦
-☘️- እነሆ ስምህን ለሚጠራ መታሰቢያህን ለሚያደርግ ገድልህን ለሚጽፍ ለሚያነበውና ለሚሰማውም ቤተ ክርስቲያንህን ለሚሠራ በስምህ መብዓ ለሚሠጥ ለድኆችም በስምህ ለሚመጸውት በመታሰቢያህም ቀን ለሚቆርብ ስለ አንተ በጎ ሥራ ለሚሠራ ሁሉ እኔ እስከ ዐሥር ትውልድ እምርልሃለሁ"።
አባታችንም እጅግ ደስ አለው ለጌታችንም ሰገደ። ጌታችንም ከእርሱ ዘንድ በታላቅ ክብር ወደ ሰማያት ዐረገ።
ከዚህም በኋላ አባታችን በንዳድ በሽታ ታመመ። ዕድሜውም ዘጠና ዘጠኝ ዓመት ከስምንት ወር ከአንድ ቀን ሆኖት በለመለመ ዕርጅና ነሐሴ 24 ቀን ዐረፈ።
#ቅድስት_ክርስቶስ_ሠምራ ከመድኃኔዓለም የተቀበለችው ቃልኪዳን፦
-🍀- በችግሩ ወይም በጭንቁ ጊዜ በመታመን ስምሽን ቢጠራ እኔ ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ አድነዋለሁ።
-🍀- የገድልሽን ዜና የሚናገረውን መጽሐፍ የጻፈ ወይም ያጻፈ እኔ ስማቸውን በሕይወት መጽሐፍ እጽፍላቸዋለሁ። ቤተ ክርስቲያንሽን የሠራ ወይም ያሠራ ያሣነፀ ወይም ያነፀ እኔ በመንግሥተ ሰማያት ንጹሕ አዳራሽ አዘጋጅለታለሁ። በስምሽ ለተራበ ያበላ እኔ በዕለተ አርብ ከተቆረሰው ሥጋየ አበላዋለሁ። በስምሽ ለተጠማው እፍኝ ውሃ ያጠጣ እኔ በዕለተ አርብ ከጎኔ በሰሰው ደሜ አረካዋለሁ።
🍀 ሥጋሽ ከተቀበረበት ሄዶ መካነ መቃብርሽን የተሳለመ የእናቴን የማርያምን መካነ መቃብር እንደተሣለመ ይቆጠርልታል።
#ቅዱስ_አባ_ቶማስ
🌿 ከልጅነቱ ቅዱሳት መጻሕፍትን የተማረ፣
🌿 ገና በወጣትነቱ መንኖ ገዳም የኖረ፣
🌿 መርዓስ በምትባል ሃገር ጵጵስና ተሹሞ በእረኝነት ያገለገለ፣
🌿 በሐዋርያዊ አገልግሎት ብዙ አሕዛብን ወደ ክርስትና የመለሰ
🌿 በዘመነ ሰማዕታት ብዙ መከራን የተቀበለ አባት ነው።
ጨካኞቹ ቅዱሱን ለ22 ዓመታት አካሉን እየቆራረጡ ለጣዖታቸው ያጥኑ ስለ ነበር 2 እግሮቹ፣ 2 እጆቹ፣ 2 ጀሮዎቹ፣ 2 አፍንጫዎቹ፣ 2 ዐይኖቹ፣ ሁሉ አልነበሩም። ነገር ግን እንዲህም ሆኖ አልሞተም ነበር።
◈ በመጨረሻም በዘመነ መና- ፍቃን አርዮስን ካወገዙት 318ቱ ሊቃውንት እንዳንዱ ተቆጥሯል። ቅዱስ ቶማስ ጵጵስና በተሾመ በ40 ዓመቱ በዚህች ቀን ዐርፏል።
የጻድቃንን፣ የሰማዕታትን፣ የሐዋርያትንና ሊቃውንትን አክሊልም ተቀብሏል።
የአቡነ ዘርዐ ቡሩክ የአክስት ልጅ የሆኑት #አቡነ_ጊዮርጊስ_ዘግሽ ዕረፍታቸው ነው።
የተፀነሱትም ሆነ የተወለዱት በመልአክ ብሥራት ነው፡፡
ሰማዕትነት ለመቀበል ወደ ፋርስ በመሄድ ለ9 ሺህ ሰማዕታት መሪ ሆነው ጣዖትን ካጠፉ በኋላ በሰይፍ ተሰይፈው ሰማዕት የሆኑ ታላቅ አባት ናቸው።
#እንኳን_አደረሳችሁ፨
T.me/Ewnet1Nat
🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_5
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። #ክፍል_5
በ👉VIDEO(በቀላል Size) #ክፍል_5
🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_4
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። #ክፍል_4
በ👉VIDEO(በቀላል Size) #ክፍል_4
🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_3
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። #ክፍል_3
በ👉VIDEO(በቀላል Size) #ክፍል_3
🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_2
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። #ክፍል_2
በ👉VIDEO(በቀላል Size) #ክፍል_2
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
ወደ ስልካችሁ SAVE አልሆን ላላችሁ
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_1
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉VIDEO(በቀላል Size) #ክፍል_1
🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_2
🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - አልጫዎቹ መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ።
በ👉AUDIO(በድምፅ) #ክፍል_5
🔥 የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። #ክፍል_5
በ👉VIDEO(በቀላል Size) #ክፍል_5
