ru
Feedback
ገድለ ቅዱሳን

ገድለ ቅዱሳን

Открыть в Telegram

@Gedelat ለተለያዩ አስተያየት እና ጥቆማ ማድረስ ከፈለጉ በአድራሻችን ቢያደርሱን ይደርሰናል፡፡ በአድራሻችን ✍ @Mnfesawi_bot

Больше
6 489
Подписчики
-224 часа
+17 дней
-130 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июнь '26
июнь '26
+83
в 1 каналах
май '26
+63
в 2 каналах
Get PRO
апрель '26
+77
в 2 каналах
Get PRO
март '26
+58
в 1 каналах
Get PRO
февраль '26
+44
в 1 каналах
Get PRO
январь '26
+59
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '25
+98
в 2 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+91
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '25
+77
в 1 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+56
в 1 каналах
Get PRO
август '25
+103
в 1 каналах
Get PRO
июль '25
+85
в 1 каналах
Get PRO
июнь '25
+99
в 1 каналах
Get PRO
май '25
+96
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+96
в 2 каналах
Get PRO
март '25
+140
в 1 каналах
Get PRO
февраль '25
+107
в 1 каналах
Get PRO
январь '25
+190
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '24
+198
в 2 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+66
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '24
+109
в 3 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+60
в 1 каналах
Get PRO
август '24
+89
в 1 каналах
Get PRO
июль '24
+129
в 2 каналах
Get PRO
июнь '24
+107
в 2 каналах
Get PRO
май '24
+109
в 1 каналах
Get PRO
апрель '24
+120
в 2 каналах
Get PRO
март '24
+94
в 2 каналах
Get PRO
февраль '24
+74
в 2 каналах
Get PRO
январь '24
+102
в 2 каналах
Get PRO
декабрь '23
+116
в 3 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+81
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '23
+98
в 7 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+79
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+73
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+94
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+64
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+75
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+78
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+84
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+54
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+83
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+62
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+70
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '22
+54
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '22
+61
в 0 каналах
Get PRO
август '22
+48
в 0 каналах
Get PRO
июль '22
+73
в 0 каналах
Get PRO
июнь '22
+47
в 0 каналах
Get PRO
май '22
+61
в 0 каналах
Get PRO
апрель '22
+75
в 0 каналах
Get PRO
март '22
+91
в 0 каналах
Get PRO
февраль '22
+57
в 0 каналах
Get PRO
январь '22
+99
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '21
+55
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '21
+64
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '21
+141
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '21
+174
в 0 каналах
Get PRO
август '21
+223
в 0 каналах
Get PRO
июль '21
+245
в 0 каналах
Get PRO
июнь '21
+205
в 0 каналах
Get PRO
май '21
+161
в 0 каналах
Get PRO
апрель '21
+520
в 0 каналах
Get PRO
март '21
+395
в 0 каналах
Get PRO
февраль '21
+333
в 0 каналах
Get PRO
январь '21
+517
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '20
+9 090
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
27 июня0
26 июня+3
25 июня+7
24 июня+1
23 июня+1
22 июня+2
21 июня+7
20 июня+2
19 июня+3
18 июня+1
17 июня+4
16 июня+3
15 июня+3
14 июня+5
13 июня+7
12 июня+2
11 июня+4
10 июня+5
09 июня+2
08 июня+1
07 июня+7
06 июня+1
05 июня+1
04 июня+3
03 июня+7
02 июня0
01 июня+1
Посты канала
photo content
+2

2
[ ስንክሳር ሰኔ - ፳ - ] .mp3
190
3
🕊 [ †  እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ሕንጸተ ቤታ [ ሕንጸታ ] በሰላም አደረሳችሁ ፣ አደረሰን። † ] †  በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! † 🕊   †   በዓለ ሕንጸታ    †   🕊 †  በዚሕች ቀን : በሐዲስ ኪዳን የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን በአምላክ እናት ስም ታንጻለች:: ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ :- ለስም አጠራሩ ጌትነት ይሁንና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን "ሑሩ ወመሐሩ ኩሎ አሕዛበ" [አሕዛብን ሁሉ ሒዱና አስተምሩ] [ማቴ.፳፰፥፲፱] (28:19) ባላቸው ቃል መሠረት ዓለምን በወንጌል ያርሷት ዘንድ በዕጣ ተካፍለዋታል:: የሰው ልጅ ድኅነቱ የሚፈጸመው ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ሲቀበል ነውና [ዮሐ.፮፥፶፮] (6:56) አበው ሐዋርያት ቁርባንን በተመረጡ ሰዎች ቤት እያዘጋጁ ቀድሰው ያቆርቡ ነበር:: በመጀመሪያ በጽርሐ ጽዮን: ቀጥሎም በተለያዩ ሰዎች ቤት እንዲሕ ይከናወን ነበር:: ለጸሎት ሥራ ደግሞ አንዳንዴ ምኩራበ አይሁድን ይጠቀሙ ነበር:: እየቆየ ሲሔድ ግን ከአሕዛብ ያመኑ ሰዎች ቁጥር እጅጉን በዛ:: በተለይ ቅዱስ ጳውሎስ ያሳመናቸው ለጸሎት እያሉ ወደ ጣዖት ቤት መግባት አመጡ:: በዚሕ ምክንያት መምሕራን ሕዝቡን "ካመናችሁ በኋላ እንዴት ወደ ጣዖት ቤት ትገባላችሁ?" ቢሏቸው "እኛ ምን እናድርግ! የምንጸልይበት እንደሆን የለን" ሲሉ መለሱላቸው:: ነገሩ ሲያያዝ ከደጋጉ ሐዋርያት ጳውሎስና በርናባስ ደረሰ:: ወዲያውኑ አንዳንድ ወንድሞች "ለምን አናንጽም" ብለው ነበር:: ቅዱስ ጳውሎስ ግን "ሊቀ ሐዋርያቱ ሳይፈቅድ አይሆንም" አለ:: [ለዚሕ ነው ዛሬም ሊቀ ጳጳስ ካልፈቀደ ቤተ ክርስቲያን የማይታነጸው::] ከዚያ ቅዱሳን ጳውሎስና በርናባስ ሐዋርያቱ ወዳሉበት ሔደው ነገሩን ለቅዱስ ጴጥሮስ አስረዱ:: ሊቀ ሐዋርያቱም "የጌታችን ፈቃዱ መሆኑን እናውቅ ዘንድ ተያይዘን ሱባዔ እንግባ" ብሎ አዋጅ ነገረ:: በዓለም ያሉ ክርስቲያኖች ሁሉ በአንድ ልብ ሱባዔ ገቡ:: በሱባዔአቸው መጨረሻም ክብር ይግባውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በግርማ ወደ እነርሱ ወረደ:: ሁሉንም ሐዋርያት በደመና ጭኖ ፊልጵስዩስ አደረሳቸው:: ከከተማ ወጣ ብሎ ባለ መሬት ላይም "ቤተ ክርስቲያንን በእናቴ ስም አንጹ" ብሎ አዘዛቸው:: ለቅዱስ ጴጥሮስም ሦስት ዓለቶችን ሰጠው:: እነዚያን መሬት ላይ ተክሎ : ጌታችን ቆሞለት : ሐዋርያቱ እየተራዱት : ግርምት የምትሆን ሦስት ክፍል ያላትን የመጀመሪያዋን ቤተ ክርስቲያን በ52 ዓ/ም በዚህች ቀን አንጿል:: ቤተ ክርስቲያኗን ነገ ጌታችን ቀደሳት የምንል ነንና ይቆየን:: † አምላካችን የድንግል እናቱን ፍቅር : የተቀደሰች ቤቱን ጸጋ : የቡሩካን ሐዋርያቱን በረከት ያሳድርብን:: 🕊 [ † ሰኔ ፳ [ 20 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ] ፩. እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፪. ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፫. ቅዱሳን ሐዋርያት ፬. ቅዱስ ኤልሳዕ ነቢይ [ ዕረፍቱ ] [ † ወርኀዊ በዓላት ] ፩. ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት [ሰማዕት] ፪. ቅዱስ ዮሐንስ ሐፂር ፫. ቅዱስ አክሎግ ቀሲስ ፬. ቅዱስ አፄ ካሌብ ጻድቅ [ ንጉሠ ኢትዮጵያ ] ፭. አባ አሞንዮስ ዘሃገረ ቶና ፮. ቅድስት ሳድዥ የዋሒት † " በድካም : አብዝቼ በመገረፍ : አብዝቼ በመታሠር : አትርፌ በመሞት ብዙ ጊዜ ሆንሁ:: በድካምና በጥረት : ብዙ ጊዜም እንቅልፍ በማጣት : በራብና በጥም : ብዙ ጊዜም በመጦም : በብርድና በራቁትነት ነበርሁ . . . የቀረውን ነገር ሳልቆጥር ዕለት ዕለት የሚከብድብኝ የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ አሳብ ነው:: " † [፪ቆሮ. ፲፩፥፳፫-፳፰] † ወስብሐት ለእግዚአብሔር † † ወለወላዲቱ ድንግል † † ወለመስቀሉ ክቡር † [ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ  ]          †              †               † ▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬ 💖                   🕊                    💖
183
4
⭕️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ⭕️ [ መ ና ፍ ቃ ን ! ] 🔔 ❝ በሰው ልጅ ላይ ቃል የሚናገር ሁሉ ይሰረይለታል ፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ግን የሚናገር ሁሉ በዚህ ዓለም ቢሆን ወይም በሚመጣው አይሰረይ
⭕️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ⭕️ [ መ ና ፍ ቃ ን ! ] 🔔 ❝ በሰው ልጅ ላይ ቃል የሚናገር ሁሉ ይሰረይለታል ፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ግን የሚናገር ሁሉ በዚህ ዓለም ቢሆን ወይም በሚመጣው አይሰረይለትም። ❞   [ ማቴ.፲፪ ፥ ፴፪ ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                        💖                       🕊
210
5
Нет текста...
195
6
❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤          ❤ #ሰኔ ፳ (20) ቀን። ❤ እንኳን #ለኢትዮጵያዊው_ጻድቅ መሰቀልህን በቅዱሳት መጻሕፍት ሰማሁ ይኽን በዐይኔ አሳየኝ በማለት #መድኃኔዓለምን_ለጠየቁት_እሱም ለገለጸላቸው፤ የንጉሡን መልዕክተኞች ከንጉሡ ቤት እንገናኝ በማለት መልዕክተኞቹ ዘጠኝ ቀን ተጉዘው ሲደርሱ እሳቸው ቀድመዋቸው ንጉሡ ቤት ለተገኙት #አቡነ_ዐሥራ_ወልድ_ለልደታቸው በዓል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን።                         ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #የአቡነ_ዐሥራተ_ወልድ_ልደት፦ የትውልድ ሀገሩ ከዳሞት አውራጃ ልዩ ስሟ እነሴ ትባላለች የዚህም ቅዱስ የአባቱ ስም ፃማ ክርስቶስ የእናቱ ስሙ ጽጌ ማርያም ይባላል። ሁለቱም ደጋጎች በእግዚአብሔር ሕግና በበጎ ሥራም ተስማምተው ይኖሩ ነበር እንደ ካህኑ ቅዱስ ዘካርያስና ቅድስት ኤልሳቤጥ ልጅ ይሰጣቸው ዘንድ ዘወትር ወደ እግዚአብሔርና ወደ ድንግል ማርያም ይለምኑ ነበር። ያውም በጾምና በጸሎት ተወስኖ ለእግዚአብሔር የሚታዘዝ በጸሎቱ ሰው የሚጠቅም በጻድቃንም ዘንድ የተመረጠ ልጅ ይመኙ ነበር። እነርሱም እግዚአብሔር የሚፈሩ በሀብት የበለጸጉ ነበርሩ። ለድሆችና ለሚስኪኖች አብዝተው ይመጸውቱ ነበር እስከ ዘጠኝ ሰዓትም እየጾሙ ያለ ድሆችና ምስኪኖች ሁል ጊዜ አይበሉም ነበር። ❤ ከዕለታት በአንድ ቀን የእግዚአብሔር ሰው ለጽጌ ማርያም እንዲህ አላት "ዝናው በአራቱ መዓዘነ ዓለም ሁሉ የሚደርስ በሕይወተ ሥጋ እያለ የብዙ ሰዎች ነፍስን በጸሎቱ ከኃጢአት ወደ ጽድቅ የሚያወጣ ወደ ሰማይም ወጥቶ የሥላሴን የሚያይ ልጅ ትወልጂ ዘንድ አለሽና ደስ ይበልሽ" አላት ቅድስት ጽጌ ማርያም ከእግዚአብሔር ሰው ይህን በሰማች ጊዜ "የፈጣሪዬ ፈቃድ ከሆነ" ብላ በልቡናዋም ተደሰተች። ❤ ከጥቂት ቀናትም በኋላ ፀንሳ ሰኔ በባተ ሃያ (20) ቀን ወለደች በእናትና በአባቱ ቤትም ታላቅ ደስታ ሁኖ ለድሆችና ለጦም አዳሪዎች ለዘመዶቻቸውና ለጎረቤቶቻቸው ታላቅ የምሳ ግብዣ አደረጉ እነርሱም በልተው ከጠገቡ በኋላ እነርሱንም ሕፃኑንም መረቋቸው በ40ኛው ቀንም "ዐሥራተ ወልድ" አሉት። ሥራው ልዩና ድንቅ የሆነ እግዚአብሔር ግን በእርሱ ላይ የማያልቅ ይቅርታውን አሳድሮ በበረከት ፍፁም ያደረገው ይህ ቅዱስ ልጅ ዐሥራተ ወልድን ሰጣቸው በእነርሱም ዘንድ የጽድቅን ሥራ ገለጠ። እርሱም በተወለደ በስምንተኛ ቀን ተነስቶ በሰዎች መካከል አንድ ሰዓት ያህል ቆሞ እንዲህ አለ፦ "ለአብ ምስጋና ይገባል፣ ለወልድም ምስጋና ይገባል፣ ለመንፈስም ቅዱስ ምስጋና ይገባል" በዚህም በዘመኑ ሁሉ ለጽድቅ ሥራ እንደሚነሣሣ ያመለክታል የእናቱ ጡት ሲጠባም ከቀኝ በቀር አይጠባም በዚህም የመንፈሳዊ ውሃ በቀር እንደማይጠጣ ይገልጣል። ይኸውም የእግዚአብሔር ቃል ነው። ❤ ከተወለደም በኋላ ከእናት ከአባቱ ጋር በሁሉ ነገር ቀንና ሌሊት አየታዘዘ የኖረው ዐሥራ ሁለት ዓመት ብቻ ነው ከዱር ዕንጨት ለቅሞ የሚያመጣበት ጊዜ ነበር ውሃም ከወንዝ እየቀዳ የወላጆቹን እግር የሚያጥብበት ጊዜም ነበር። እንዲህ አድርገው እየመረቁ መልካም አስተዳደግ በምክርና በተግሣፅ አሳደጉት። የዚህም ቅዱስ አቡነ ዐሥራተ ወልድ ዕድሜው ዐሥራ ሁለቱ ዓመት ከሆነው በኋላ የእግዚአብሔር ጸጋ አነሣሥታ ቀሰቀሰችውና ብሉያትንና ሐዲሳትን የዳዊትን መዝሙር ይማር ዘንድ ወደ አቡነ ተጠምቀ መድኅን ሄደ። ከአባታችን አቡነ ዐሥራተ ወልደ እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን። በጸሎታቸው ይማረን!። ምንጭ፦ ገድለ አቡነ ዐሥራተ ወልድ።                   @Teamihokidusan
148
7
Нет текста...
97
8
❤ ከዚያም በኋላ የሶርያ ንጉሥ ወልደ አዴር ሠራዊቱን ሁሉ ሰበሰበና ወጥቶ ሰማርያን ከበባት፡፡ በሰማርያም ታላቅ ራብ ሆኖ ነበር፤ እነሆም፥ የአህያ ራስ በአምሳ ብር፥ የርግብም ኩስ የጎሞር ስምንተኛ የሚሆን በአምስት ብር እስኪሸጥ ድረስ በሀገራቸው የሶርያ ሰዎች ሰፍረው ተቀመጡ፡፡ በዚህም ጊዜ እናት ልጇን ቀቅላ እስክትበላ ድረስ እጅግ አሠቃቂ ታላቅ ርሃብ ሆነ፡፡ ይህም ክፉ የርሃብ ዘመን በነቢዩ ኤልሳዕ ጸሎት በአንዲት ቀን ተለውጦ የጥጋብ ዘመን ሆኗል፡፡ 2ኛ ነገ 6፥8-33፣ 7፥1-20፡፡ ኤልሳዕም በዘመኑ ትንቢትን እየተናገረ እጅግ ታላላቅ ተአምራን እያደረገ እግዚአብሔርንም ሕዝቡንም ሲያገለግል ከኖረ በኋላ ሰኔ 20 ቀን ዐርፏል፡፡ ከሞተም በኋላ ዐፅሙ የሞተን ሰው አሥነቷል፡፡ 2ኛ ነገ 13፡21፡፡ ይኸውም የሞአብ ሰዎች አገራቸውን ከበው ሳለ አንድ ሰው ሞቶ ሊቀብሩት ሲወስዱት አደጋ ጣዮች አዩአቸው፡፡ እነርሱም ደንግጠው ሬሳውን በአልሳዕ መቃብር ላይ ጣሉት፡፡ በዚህም ጊዜ ሬሳው የአልሳዕ ዐፅም በነካው ጊዜ አፈፍ ብሎ ከሞት ተነሥቶ በእግሮቹ ቆሟል፡፡ ❤ ይህም ነቢይ በአራት ነገሥታት ዘመን ትንቢት ተናገረ እሊህም ኢዮራም፣ አካዝያስ ኢዩና ዮአስ ናቸው የትንቢትም ዘመን ከሃምሳ ዓመት በላይ ነው። ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ዓለም ከመምጣቱ አስቀድሞ ትንቢት ተናገረ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በነቢዩ በቅዱስ ኤሌሳዕ በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን። ምንጭ፦ የሰኔ 20 ስንክሳርና መዝገበ ቅዱሳን።                 @Teamihokidusan
101
9
❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤             ❤ #ሰኔ ፳ (20) ቀን። ❤ እንኳን #ለታላቁ_ነቢይ ለየሳፋጥ ልጅ #ለቅዱስ_ኤልሳዕ_ለዕረፍቱ_መታሰቢያ_በዓልና #ለኢትዮጵያዊው_ጻድቅ_ለአቡነ_ዘርዐ_ሃይማኖት_ዘሳይንት_በዐለ_ለዕረፍት እግዚአብሔር አምላክ በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ #ከሰማዕት_አርጣልስ፣ #ከሚናስና_ከዘቡፍር_ከመታሰቢያቸው እግዚአብሔር ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።                          ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #ታላቁ_ነቢይ_ቅዱስ_ኤልሳዕ፦ የዚህም ነቢይ መጠራቱ እንዲህ ኾነ ኤልያስ አልፎ ሲሔድ የሳፋጥ ልጅ ኤልሳዕን በፊቱ ዐሥራ ሁለት ጥማድ አስጠምዶ ሲያሳርስ አገኘው እርሱም በነዚያ የተሾመ ነበር ኤልያስም ሔዶ መጎናጸፊያውን በላዩ ጣለበት። ኤልሳዕም ጥማዱን ትቶ ኤልያስን ተከተለው ኤልሳም "አባቴ እወድሃለሁ አንተንም እከተላለሁ" አለው ኤልያስም "ብላቴናዬ አድርጌሃለሁና ተመለስ" አለው። እርሱም ኤልያስን ከመከተል ተመለሰ ዐሥራ ሁለቱንም ጥማድ በሬዎች ወስዶ አረደ በላመ ፈጅ ጋኖችም ቀቅሎ ለሕዝቡ አቀረበላቸው እነርሱም በሉ ኤልያስንም ተከተሎት ሔደ ብላቴናውም ሆነ። ብዙ ዘመናትም ሲያገለግለው ኖረ። ❤ ኤልያስም በሚያርግበት ጊዜ ኤልሳዕን "ከአንተ ተለይቼ ወደ ሰማይ ሳልወጣ አደርግልህ ዘንድ የምትሻውን ለምነኝ" አለው ኤልሳዕም "በአንተ ያደረ ሀብተ መንፈስ ቅዱስ ዕጥፍ ሁኖ ይደርብኝ" አለው። ኤልያስ ኤልሳን "ድንቅ ነገርን ለመንከኝ ነገር ግን ከአንተ ተለይቼ ወደ ሰማይ ስወጣ ብታየኝ ይደርብህ ከአንተ ተለይቼ ወደ ሰማይ ስወጣ ባታየኝ ግን አይሆንልህም" አለው። ሁለቱም እየተነጋገሩ ሲሔዱ የእሳት ፈረስና እሳት ሠረገላ መጣ ወደ መካከላቸውም ገብቶ አራራቃቸው ኤልያስም በመነዋወጥና በጥቅል ነፋስ እንደዚህ ወደ ሰማይ ዐረገ። ❤ ኤልሳዕም አይቶ "የእስራኤል ኃይላቸውና ጽንዓታቸው አባ አባ ብሎ ጮኸ። ከዚህ በኋላም ዳግመኛ አላየውም ልብሶቹንም ከሁለት አድርጎ ከፈላቸው። ኤልያስም ለኤልሳዕ መጠምጠሚያውን ጣለለት በኤልሳዕ ራስ ላይም ወረደ ኤልሳዕም ተመልሶ በዮርዳኖስ ባሕር ዳር ቆመ። በራሱ ላይ የወረደች የኤልያስንም መጠምጠሚያ ይዞ ውኃውን መታባት ውኃውም አልተከፈለም "የኤልያስ ፈጣሪ ወዴት ነው ይህስ እንዴት ነው" አለ ከዚህ በኋላም ውኃውን መታው ውኃውም ተከፍሎ ወዲያና ወዲህ ቆመ ኤልሳዕም ተሻገረ። በዚህም ኤልሳዕ የመንፈስ ቅዱስን ሀብት በዕጥፍ እንደተቀበለ ታወቀ። ኤልያስ የወንዙን ውኃ አንድ ጊዜ ከፈለ ኤልያስ አንድ ምውት አስነሣ ኤልሳዕ ግን ሁለት ምውት አስነሣ። ❤ ከዚህም በኋላ ኤልሳዕ ወደ ኢያሪኮ ሲገባ የሀገሪቱ ሰዎች ውኃቸውን ሲጠጡት ሴቶቹ እንደሚመክኑ ነገሩት፡፡ እርሱም "ጨው ጨምራችሁ አዲስ ሸክላ አምጡልኝ" ብሎ ወደ ምንጩ ውሃ ሄዶ ጨውን ጨመረው፡፡ ውሃውም ጣፋጭ ሆነ፣ እርሱን ሲጠጡ የሚመክኑትም ሴቶች ወላዶች ሆኑ፡፡ ወደ ቤቴልም በወጣ ጊዜ ከከተማው ሲወጡ ታናናሽ ልጆችን አገኘ፡፡ እነርሱም "አንተ ራሰ በራ ውጣ" እያሉ ሲዘባበቱበት የእግዚአብሔርን ስም ጠርቶ ቢረግማቸው ወዲያው ሁለት ድቦች ከዱር ወጥተው አርባ ሁለት ልጆችን ገደሉ፡፡ ❤ ኤልሳዕ ሌላው የሚታወቅበት ነገር የመበለቲቷን ቤት በበረከት በመሙላቱ ነው፡፡ ሴቲቱ ወደ ኤልሳዕ መጥታ "የምታውቀው የእግዚአብሔር ሰው የሆነው ባሌ ስለሞተ አሁን ባለዕዳ ሁለቱን ልጆቼን ወስዶ በባርነት ሊገዛቸው" አለችው፡፡ እርሱም በቤቷ ምን እንዳለ ጠየቃት፡፡ "ለእኔ ለባሪያህ ከዘይት ማሰሮ በቀር በቤቴ አንዳች የለኝም" አለችው፡፡ እርሱም ከጐረቤቶቿ ባዶ ማድጋዎችን ተውሳ እንድታመጣ ነግሯት ማድጋዎቹን ሁሉ በጸሎቱ በተአምራት በዘይት ሞልቶላታል፡፡ እርሷም ዘይቱን ሸጣ ለባለ ዕዳው ከፈለች፡፡ የተረፈውንም ከልጆቿ ጋር ተመገበች፡፡ ነቢዩ ኤልሳዕ መካን ስለነበረችው ስለሱነማዊቷ ሴት ግያዝ ነግሮት ኤልሳዕ ካስጠራት በኋላ "በሚመጣው ዓመት በዚህ ወራት ወንድ ልጅ ትታቀፊአለሽ" ብለ ከነገራት በኋላ በዓመቱ ፀንሳ ወልዳለች፡፡ ልጁም ካደገ በኋላ ከአባቱ ጋር ወደ አዝመራ ወጥቶ ሳለ ታመመና በእናቱ እቅፍ እያለ ሞተ፡፡ በሞተም ጊዜ በእግዚአብሔር ሰው በነቢዩ አልጋ ላይ አስተኝታው በሩንም ዘግታበት ወጣች፡፡ ሎሌዋን ይዛ አህያዋን ጭና የእግዚአብሔርም ሰው ኤልሳዕ ወዳለበት ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ወጣችና የልጇን መሞት ነገረችው፡፡ ኤልሳዕም ሄዶ የሞተውን ልጇን ከሞት አስነሣላትና "ልጅሽን አንሥተሽ ውሰጂ" አላት፡፡ እርሷም ለኤልሳዕ ከሰገደችለት በኋላ ልጇን ወሰደች፡፡ ❤ ነቢዩ ኤልሳዕ የሶርያ ንጉሥ ሠራዊት አለቃ ንዕማንን በዮርዳኖስ ውኃ እንዲጠመቅ ካደረገው በኋላ ከለምጹ ፈውሶታል፡፡ ንዕማንም ከለምጹ ከዳነ በኋላ ለኤልሳዕ ወርቅና ብር ልብስም ሊሰጠው ሲል አልሳዕ በሕያው እግዚአብሔር ስም ምሎ አልቀበልም አለው፡፡ ንዕማንም "እነሆ ከእስራኤል ዘንድ በቀር በምድር ሁሉ አምላክ እንደሌለ አወቅሁ" ብሎ ከመሰከረ በኋላ ሁለት የበቅሎ ጭነት አፈር ወስዶ ወደ ሀገሩ ሶርያ ሄደ፡፡ ❤ ደቀ መዝሙሩ ግያዝ ግን ንዕማንን በመንገድ ተከትሎ "ሁለት ጎልማሶች ከተራራማው ከኤፍሬም አገር ወደ እኔ መጥተዋልና አንድ መክሊት ብርና ሁለት መለወጫ ልብስ ትሰጣቸው ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ጌታዬ ላከኝ" በማለት በኤልሳዕ ስም ዋሽቶ ተቀበለ፡፡ ኤልሳዕም ግያዝ በሥውር ያደረገውን ዐውቆ አዘነ፡፡ ወደ እርሱም ተመልሶ በመጣ ጊዜ "ግያዝ ሆይ፥ ከወዴት መጣህ?" አለው፡፡ እርሱም "እኔ ባሪያህ ወዴትም አልሄድሁም" አለ፡፡ ኤልሳዕም "ያ ሰው ከሰረገላው ወርዶ ሊቀበልህ በተመለሰ ጊዜ ልቤ ከአንተ ጋር አልሄደምን?" ብሎ ያደረገውን እንዳወቀበት ከነገረው በኋላ "እንግዲህስ የንዕማን ለምጽ በአንተ ላይ ለዘላለምም በዘርህ ላይ ይጣበቃል" አለው፡፡ ግያዝም እንደ በረዶ ለምጻም ሆኖ ከእርሱ ዘንድ ወጣ፡፡ ከዚህም ሌላ ኤልሳዕ ውኃ ውስጥ የወደቀውን የብረቱን ምሳር በውኃው ላይ ዕንጨቱን ጥሎ የሰመጠውን ብረት ተንሳፎ እንዲወጣ አድርጎታል፡፡ ❤ የሶርያ ንጉሥ ከእስራኤል ጋር ለመዋጋት በዱር ሰፍሮና ተደብቆ ሳለ የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ "ሶርያውያን በዚያ ተደብቀዋልና በዚያ ስፍራ እንዳታልፍ ተጠንቀቅ" ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ላከ፡፡ የእስራኤልም ንጉሥ በዚያ ባለመሄድ ራሱን አዳነ፡፡ የሶርያም ንጉሥ ባሪያዎቹን ጠርቶ "ከእኛ ዘንድ ከእስራኤል ንጉሥ ጋር የተወዳጀ እንዳለ ንገሩኝ?" አላቸው፡፡ ከባሪያዎቹም አንዱ "ጌታዬ ሆይ በእልፍኝህ ውስጥ ሆነህ የምትናገረውን በእስራኤል ዘንድ ያለ ነቢይ ኤልሳዕ ለእስራኤል ንጉሥ ይነግረዋል" አለው፡፡ የሶርያ ንጉሥ ኤልሳዕ ያለው በዶታይን እንደሆነ ሲነግሩት የዶታይንን ከተማ ከበባት፡፡ የኤልሳዕ ሎሌ ማለዳ ተነሥቶ የከበባቸውን ጭፍራና ፈረሶቻቸውን ሲመለከት እጅግ ፈራ፡፡ ኤልሳዕም "ከእኛ ጋር ያሉት ከእነርሱ ጋር ካሉት ይበልጣሉና አትፍራ" አለው፡፡ "አቤቱ ያይ ዘንድ ዓይኖቹን እባክህ ግለጥ" ብሎ በመጸለይ የብላቴናውን ዐይኖች ገለጠ፡፡ ❤ ኤልሳዕም በጸሎቱ ሁሉንም ዕውር አደረጋቸው፡፡ ወደ ሰማርያም እየመራቸው ከወሰዳቸው በኋላ ዳግመኛ ያዩ ዘንድ ጸለየና ሁሉም ማየት ቻሉ፡፡ የእስራኤልም ንጉሥ ባያቸው ጊዜ አልሳዕን "አባቴ ሆይ?" ባለው ሰዓት እንዳይገድላቸው ይልቁንም አብልቶ አጠጥቶ እንዲልካቸው ነገረው፡፡ እነርሱም በልተው ጠጥተው ሲያበቁ ወደ ጌታቸው ሄዱ፡፡
87
10
+1
Нет текста...
109
11
❤ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤           ❤ #ሰኔ ፳ (20) ቀን። ❤ እንኳን #ለእናታችን_ለእመቤታችን_ለቅድስት #ድንግል_ማርያም_በኬልቄዶን_አውራጃ_በቂሣርያ አገር ያለ ዕንጨት ያለ ጭቃና ውኃ በሦስት ደንጊያዎች #የመጀመሪዋ_ቤተ_ክርስቲያኗ በተወደደ ልጅዋ እጅ #ለታነፀችበት_ለሕንጸተ ቤተ ክርስትያን_በዓል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረን።                        ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #የዕለቱ_እግ_ነግ_ዜማ፦ "አመ የሐንፃ #እግዚአብሔር_ለጽዮን ወይኄድሳ ለኢየሩሳሌም #ኢየሱስ_ክርስቶስ ምስለ #መላእክቲ_ ዖዳ በደሙ ቀደሳ በዕፀ መስቀሉ ዐተባ"። ትርጉም፦ #እግዚአብሔር_ጽዮን ባነጻት (በሰራት)ና #ኢየሩሳሌምንም በሚያድሳት ጊዜ #ኢየሱስ_ክርስቶስ #ከመላእክቱ_ጋር_ዞራት በደሙም ቀደሳት (አመሰገናት) በዕፀ (በዕንጨት) መስቀሉም ባረካት። #ሊቁ_ቅዱስ_ያሬድ።                          ✝️ ✝️ ✝️ ❤ በዚች ቀን #በኬልቄዶን_አውራጃ_በቂሣርያ አገር #የእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ቤተ_ክርስቲያን_ያለ_ዕንጨት_ያለ_ጭቃና_ውኃ_በሦስት_ደንጊያዎች_በተወደደ_ልጅዋ_እጅ_የታነፀችበት_ነው። ልመናዋ በረከቷም ወንዶችና ሴቶች ባሮቿ ከሆነ ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን።                                                  ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #የዕለቱ_የማኅሌት_ምስባክ፦ "እማዕምቅ ጸዋዕኩከ እግዚኦ። እግዚኦ ስምዐኒ ቃልየ። ወይኩን ዕዝንከ ዘያፀምዕ ቃለ ስእለትየ"። መዝ 129፥1-2። የሚነበበው ወንጌል ወይም ማቴ 13፥44-ፍ.ም።                          ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #የዕለቱ_የቅዳሴ_ምስባክ፦ "ግሩም ምክሩ እምዕጓለ እመሕያው። ዘይሬስያ ለባሕር የብሰ። ወበተከዚ የኃልፋ በእግር"። መዝ 65፥5-6 የሚነበበው ወንጌል ሉቃ4፥24-38። የሚነበቡት መልዕክታት 1ኛ ቆሮ 14፥29-34፣ 2ኛ ጴጥ 3፥1-8 እና የሐዋ ሥራ 13፥38-44። የሚቀደሰው ቅዳሴ የእመቤታችን የማርያም ቅዳሴ ነው። መልካም የሕንጸተ ቤተ ክርስቲያን በዓል፣ ነቢዩ ኤልያስ የዕረፍት በዓልና የጾም ጊዜ ለሁላችንም ይሁንልን።                     @Teamihokidusan
103
12
Нет текста...
117
13
[ ንብ የምትሞተው .. ! ] .mp3
132
14
🍒 🍒 🕊 ም ክ ረ ቅ ዱ ሳ ን 🕊 ═══════════════ ▷ ❝ ንብ የምትሞተው መቼ ነው ? ❞ [ 💛 [ በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ] 💛 ] 🕊 🍒 🕊 ❝ ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግ
🍒                                               🍒      🕊     ም ክ ረ     ቅ ዱ ሳ ን     🕊 ═══════════════ ▷    ❝ ንብ የምትሞተው መቼ ነው ?  ❞  [  💛 [  በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ  ] 💛  ]  🕊                        🍒                       🕊 ❝ ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ ፥ በክርስቶስ መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ። ❞ [  ፩ጴጥ.፬፥፲፫  ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                        💖                       🕊                              👇
153
15
+1
Нет текста...
171
16
❤#ታላቅ_የበዓለ_ንግሥ_ጥሪ_ነቢዩ_ኤልሳዕ_የዕረፍቱ_በዓል_በእንጦጦ_ደብረ_ኃይል_ቅዱስ_ራጉኤል_ወኤልያስ_ቤተ_ክርስቲያን_ለኦርቶዶክሳውያን_ምዕመናን_በሙሉ። #ነገ_ሰኔ_20_ቀን_2018 ዓ.ም። ይህ መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን እንዲደርስ #share…………  #share………  #share……… ❤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ታላቁ እና ታሪካዊው #የርእሰ_አድባራት_እንጦጦ_ደብረ_ኃይል #ቅዱስ_ራጉኤል_ወኤልያስ_ቤተ_ክርስቲያን በመላው ሀገራችን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ #የታላቁ_ነብይ_ቅዱስ_ኤልያስ_ደቀ_መዝሙር_የባህታውያን_አባት_የተአምራት_ባለቤት_እና_ሙታንን_የማስነሳት_ታላቅ_የፈውስ_ባለቤት_የሆነው_ታላቁ_ነቢየ_እግዚአብሔር #የቅዱስ_ኤልሳዕ_ታቦት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሆኖ በዚሁ ታላቅ ደብር ይገኛል። ድውያንን የፈወሰ፤ ምድሪቱን በበረከት ያትረፈረፈ፤ በሽታን ያስወገደ ሙታንን ያስነሳ #የታላቁ_ነብይ_የቅዱስ_ኤልሳዕ_ዓመታዊ_የንግስ_በዓል_ነገ_ቅዳሴ_ሰኔ_20_2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ስለሚከበር በዕለቱ በታላቁ ደብር ርእሰ አድባራት እንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ወኤልያስ ቤተ ክርስቲያን ተገኝተው እንዲያከብሩ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ይህ መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን እንዲደርስ #share…………  #share………  #share………                 @Teamihokidusan
189
17
Нет текста...
246
18
🕊                       †                         🕊   [ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ] 🩵                                                  🩵 [    ትንሣኤውንም እናምናለን  !    ] ▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬ ❝ እኛ ግን የዳንበትን አዳኛችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተቀበለውን ሕማሙን በፈቃዱ ስለእኛ በሥጋ ያደረገውን ሞቱን እናስተምራለን ፤ ትንሣኤውንም እናምናለን ወደ ሰማይ ማረጉንም እናስተምራለን ፤ በሙታን በሕያዋን ይፈርድ ዘንድ የሚመጣበትን ዳግመኛ ምጽአቱን ፤ እርሱ የሚያወርሳት ለዘለዓለም የማታልፍ መንግሥተ ሰማያት እንዳለች እናምናለን። [ ማቴ.፲፥፳፰-፮ ። ግብ.ሐዋ.፩፥፲፩ ] በኦሪት የተጻፈውን ቃል ምክንያት አድርገው ለእግዚአብሔር ቀድሞ ሥጋ እንደ ነበረው የሚናገሩ ስለዚህም እግዚአብሔር ሰውን በእኛ አምሳል እንፍጠር አለ በእኛ አምሳል ያለውም ስለሰው ሥጋ ነው የሚሉ አሉ። [ዘፍ.፩፥፳፮ ] ነገር ግን እንዲህ አይደለም እርሱ ስለ ውሳጣዊ ሰውነታችን [ ነፍስ ] ተናገረ እንጂ እርሱ ሁልጊዜ በመታደስ ጸንቶ ይኖራልና። አፍአዊ ሰውነታችን [ ሥጋ ] ይሞት ዘንድ እስኪነሣ ድረስም ይፈርስ ይበሰብስ ዘንድ እንዳለው ነገሩ የታወቀ ነው ፤ ውሳጣዊው ግን አይሞትም አይፈርስም አይበሰብስም። [ ፪ቆሮ.፬፥፲፮ ] የበቃ ቢሆን ወደ መንግሥተ ሰማያት ይወስዱታል ፤ መውጣት ሳይኖር ሁል ጊዜ በዚያ ይኖራል።የበቃ ባይሆን ግን ወደገሀነም ይወስዱታል ፤ ፍጻሜ ሳይኖረው ለዘለዓለም በዚያ ይኖራል። [ ማቴ.፳፭፥፵፮ ] ሰው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ በጎ ሥራን ቢሠራ እግዚአብሔርን እንደሚመስል እግዚአብሔር ገልጦልን ይኸን ቃል እንተረጕማለን ፤ ምድራዊ አዳምን መምሰል ገንዘብ እንደ አደረግን ሰማያዊ ክርስቶስን መምሰልን ገንዘብ እናደርጋለን ተብሎ እንደ ተጻፈ። [ ፩ቆሮ.፲፭፥፮-፵፱ ] ውሳጣዊ ሰውነት ግን የማይለወጥ ዕውቀት ያለው ነፍስ ነው ፤ ዳግመኛም እግዚአብሔር በሥጋ ተሰውሮ ያለ ነፍስን በቸርነቱ እግዚአብሔርን የሚመስል አድርጎ ፈጠረው ፤ እግዚአብሔር ጥንቱን ሥጋ አይደለምና አይወሰንምና ጌታ እሳት ነው ፤ ብርሃንም ነው ፤ ማንም ማን አይቀርበውም ፤ ሕሊናም መርምሮ አያገኘውም አይመረመርም ከላይ ሆኖ ሰማይን ፡ ይሸፍናል ፤ ከታች ሆኖ ምድርን ይሸፍናል። ፍጥረት ሁሉ ፤ ሰማያት በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ፤ ምድርም ፤ በምድር ላይ ያለ ሰው ሁሉ ከብቱም አውሬውም ሁሉ የሚንቀሳቀሱትም ወፎችም ፤ የምድረ በዳ ዛፎችም ሁሉ ባሕርም ፤ ፈሳሾችም በውስጣቸውም ያሉ ሁሉ በእርሱ ጸንተው ይኖራሉ መጽሐፍ እንደ ተናገረ ሁሉም በእርሱ ተፈጥሮአልና። [ መዝ.፻፵፰፥፩—፲፬ ። ዮሐ.፩፥፫ ቆላ.፩፥፲፭-፲፰ ] ❞ [    🕊   ቅዱስ ቄርሎስ   🕊     ] ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን። ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                        💖                       🕊
242
19
+2
Нет текста...
290
20
❤ ከዚህ በኋላ በዚያች ቀንና በዚያች ሌሊት በሥጋው ላይ እሳትን አነደዱ እሳቱም በላዩ እየነደደ ምንም ምን አልነካውም ወስደውም በገበያ ውስጥ ጣሉት ከዚያም አንሥተው በባሕር ውስጥ ጣሉት በእግዚአብሔርም ፈቃድ ወደ ደሴቱ ወደብ ዳር ደረሰ እናቱም ጠብቃው ነበርና ወስዳ ገነዘችው ለጥቂት ወራትም በቤቷ ውስጥ ሸሸገችው። ❤ ከዚህም በኋላ ውብ የሆነች ቤተ ክርስቲያን ሠሩለት ሥጋውንም በውጧ አኖሩ ከእርሱም ታላላቅና ብዙዎች ድንቆችና ተአምራት ተገለጡ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በሰማዕቱ በሐዲስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋራ ለዘላለም ትኑር አሜን።                            ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #አባ_ብሶይ_አኖብ፦ የስሙ ትርጓሜውም የጠራ ወርቅ ማለት ነው። ይህም ቅዱስ ከድምያጥ አውራጃ ስሟ ባኖስ ከሚባል አገር ከአቅራብ መኰንን ከቆጵርያኖስ ጭፍሮች ውስጥ ከከተማዋ ታላላቅ ሰዎች ልጆች ወገን ነበር በዚህም ቅዱስ በመኰንኑ ዘንድ ነገር ሠሩበት። ቅዱሱም ክብር ይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም በፊቱ ታመነ። ❤ ወደ እንዴናውም ወሰዱት በመኰንኑ አርያኖስ ፊት ቁሞ በጌታችን ታመነ አርያኖስም በእርሱ ላይ ተቆጣ "ለአማልክትም ሠዋ" አለው። አልታዘዘለትም ሥቃዩንም አልፈራም መኰንኑም ወስዶ ጽኑዕ ሥቃይ አሠቃየው ከዚያም ራሱን በሰይፍ እንዲቆርጡት አዘዘ ወደሚገድሉበት ቦታም ሊወስዱት አወጡት ብዙ ሕዝብም ይከተሉት ነበር እነሆ ከዚያም የአርያኖስ መኰንን አንበሶች ነበሩ። የሚጠብቃቸውም ሰው ነበር እነርሱም በብረት ሰንሰለት ታሥረው ነበር ከእነርሱም አንዱ አንበሳ የብረት ሰንሰለቱን በጥሶ ሩጦ ወደ ቅዱስ ደረሰ። የእግዚአብሔርም መልአክ ቅዱሱን በአንበሳው ጀርባ ላይ አወጣውና ዐይነ ፀሐይ ወደሚባል አገር እስከሚያደርሰው በረረበት ቅዱሱ ግን ዐይኑን ሸፍኖ ስለ ነበር ውዴት እንዳለ አላወቀም በዚያም ራሱን በሰይፍ ቆረጡት የሰማዕትነት አክሊልንም በመንግሥተ ሰማያት ተቀበለ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በአባ ብሶይ አኖብ በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን። ምንጭ፦ የሰኔ 19 ስንክሳር።                           ✝️ ✝️ ✝️ ❤ "#ሰላም_ለጻድቃን_እለ_በቋዓት"። ትርጉም፦ በቋዓት ያሉ ለኾኑ #ጻድቃን_ሰላምታ_ይገባል። #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ_በተአምኆ_ቅዱሳን ላይ።                                                        ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #የዕለቱ_ምስባክ፦ "ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ። በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ። ይባዕ ቅድሜከ ገዐሮሙ ለሙቁሓን"። መዝ 78፥10-11። የሚነበቡት መልዕክታት 1ኛ ተሰ 1፥1-8፣ 1ኛ ዮሐ 2፥14-20 እና የሐዋ ሥራ 19፥11-18። የሚነበበው ወንጌል ማቴ 24፥8-13። የሚቀደሰው ቅዳሴ የቅዱስ ቄርሎስ ወይም የቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ ቅዳሴ ነው። መልካም በዓልና የጾም ጊዜ ለሁላችንም ይሁንልን።                  @Teamihokidusan
265