uz
Feedback
ገድለ ቅዱሳን

ገድለ ቅዱሳን

Kanalga Telegram’da o‘tish

@Gedelat ለተለያዩ አስተያየት እና ጥቆማ ማድረስ ከፈለጉ በአድራሻችን ቢያደርሱን ይደርሰናል፡፡ በአድራሻችን ✍ @Mnfesawi_bot

Ko'proq ko'rsatish
6 490
Obunachilar
-324 soatlar
+127 kunlar
-230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilarni jalb qilish
Iyul '26
Iyul '26
+63
1 kanalda
Iyun '26
+97
1 kanalda
Get PRO
May '26
+63
2 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+77
2 kanalda
Get PRO
Mart '26
+58
1 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+44
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+59
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+98
2 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+91
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+77
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+56
1 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+103
1 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+85
1 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+99
1 kanalda
Get PRO
May '25
+96
1 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+96
2 kanalda
Get PRO
Mart '25
+140
1 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+107
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+190
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+198
2 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+66
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+109
3 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+60
1 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+89
1 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+129
2 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+107
2 kanalda
Get PRO
May '24
+109
1 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+120
2 kanalda
Get PRO
Mart '24
+94
2 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+74
2 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+102
2 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+116
3 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+81
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+98
7 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+79
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+73
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+94
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+64
0 kanalda
Get PRO
May '23
+75
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+78
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+84
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+54
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+83
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+62
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+70
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+54
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+61
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+48
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+73
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+47
0 kanalda
Get PRO
May '22
+61
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+75
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+91
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+57
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+99
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+55
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+64
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+141
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+174
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+223
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+245
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+205
0 kanalda
Get PRO
May '21
+161
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+520
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+395
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+333
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+517
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+9 090
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
17 Iyul+1
16 Iyul+3
15 Iyul+4
14 Iyul+5
13 Iyul+6
12 Iyul+5
11 Iyul+4
10 Iyul+8
09 Iyul+1
08 Iyul+4
07 Iyul+3
06 Iyul+2
05 Iyul+2
04 Iyul+4
03 Iyul+3
02 Iyul+4
01 Iyul+4
Kanal postlari
2
[ ስንክሳር ሐምሌ - ፲ - ] .mp3
200
3
🕊 [ †  እንኳን ለሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፤ አደረሰን።  † ] † በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! † 🕊   †  ቅዱስ ናትናኤል  †   🕊 † በቤተ ክርስቲያን ትውፊት መሠረት ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል ዘግይቶ ሰማዕትነትን የተቀበለ ይህ ቅዱስ ሐዋርያ ነው:: ቅዱሱ ሐዋርያ የተወለደው ከእሥራኤላውያን ወላጆቹ ጌታችን በተወለደበት ዘመን አካባቢ ነው:: ይህ በምን ይታወቃል ቢሉ እርሱ ሕፃን እያለ ሔሮድስ 144,000 ሕፃናትን ሲፈጅ እርሱ ግን በእግዚአብሔር ጥበብ ተርፏል:: እናቱ በቅርጫት ውስጥ አድርጋ የበለስ ዛፍ ላይ አስቀምጣው ተደብቃ ታጠባው ነበር:: ለሐዋርያው ወላጆቹ ያወጡለት ስም ስምዖን ሲሆን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ናትናኤል ብሎታል:: በባልንጀሮቹ ሐዋርያት ደግሞ የቃናው ስምዖን [ገሊላ ቃና አካባቢ ስላደገ] አንዳንዴም ቀናተኛው ስምዖን ይሉት ነበር:: ምሑረ ኦሪት ነበርና ዘወትር ለሕግ ይቀና ነበር:: በገሊላ ቃና ሰርግ የደገሰው ዶኪማስ የቅዱስ ናትናኤል የአጎት ልጅ ነው:: ጌታና ደቀ መዛሙርቱን ዶኪማስ የጠራበት አንዱ ምክንያትም ይሔው ነው:: ቅዱስ ናትናኤል ኦሪትን ከገማልያል ተምሮ: ከበለስ ቁጭ ብሎ ይተክዝ ነበር:: "መሲሕ ምነው ቀረህ?" እያለም ይተክዝ ነበር:: ማዕምረ ኅቡዓት አምላካችን ክርስቶስ ይህንን አውቆ በፊልጶስ አማካኝነት ጠርቶታል:: ናትናኤል ለጊዜው ተከራክሮ ነበር:: በኋላ ግን የጌታችንን ማንነት በደቂቃዎች ተረድቶ አምኗል:: ጌታችንም "ክዳት ሽንገላ በልቡ ውስጥ የሌለበት ንጹሕ እሥራኤላዊ" ሲል አመስግኖታል:: ሐዋርያው ቅዱስ ናትናኤል ከጌታችን እግር ሥር ምሥጢረ መንግስተ ሰማያትን ተምሮ: በጸጋ መንፈስ ቅዱስም ሰክሮ: ብዙ አሕዛብን ከጨለማ [ጣኦት አምልኮ] ወደ ብርሃን [አሚነ ክርስቶስ] መልሷል:: እጅግ ብዙ መከራንም ተቀብሏል:: የጌታችን ወንድም የተባለ ቅዱስ ያዕቆብ በአይሁድ ከተገደለ በኋላም ቅዱስ ናትናኤል የኢየሩሳሌም ሁለተኛ ኤጲስ ቆጶስ ሆኖ አገልግሏል:: ከአይሁድም ዘንድ ብዙ መከራ ደርሶበታል:: በመጨረሻም በዚህች ዕለት በሰማዕትነት አልፏል:: በገድለ ሐዋርያት ላይ እንደተጠቀሰው ቅዱሱ ሰማዕት የሆነው በመቶ ሃምሳ ዓመቱ ነው:: ያ ማለት ደግሞ ከሐዋርያት አባቶች በመጨረሻ ያረፈው እርሱ ነው ያሰኛል:: 🕊   †   አባ ብስንዳ   †     🕊 † ዳግመኛ በዚህ ቀን ታላቁ አባ ብስንዳ ይታሠባል:: አባ ብስንዳ በዘመነ ጻድቃን ምድረ ግብጽ ውስጥ ከነበሩ ታላላቅ አበው አንዱ ነው:: ቅዱሱን ከገድሉ ጽናት የተነሳ መላእክት በእጅጉ ይወዱት ነበር:: "እኔ ልሸከምህ - እኔ ልሸከምህ" እያሉ ይሻሙበት: በተራ በተራም ተሸክመውት ይውሉ ነበር:: እርሱም ለበርካታ ዓመታት ውኃ የሞላበት ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ ይጸልይ ነበር:: እንደ እሳት በሚባላው በረዶ ውስጥ ገብቶ መጸለዩ የፈጣሪውን ሕማማት ለመሳተፍ እና ለኃጥአን ምሕረትን ይለምን ዘንድ ነው:: ሁሌም በዘጠኝ ሰዓት መላእክት ተሠብስበው ይመጡና በብርሃን ሠረገላ ይሸከሙታል:: ከመሬትም ዘጠኝ ክንድ ከፍ ያደርጉት ነበር:: ከብዙ ዓመታት ተጋድሎ በኋላም በዚህች ቀን ዐርፎ ወደ ፈጣሪው ሒዷል:: † እግዚአብሔር በቅዱስ ናትናኤል ምልጃ ሃገራችንን ከጥፋት: ሕዝቦቿንም ከመቅሰፍት ይሰውርልን:: ከሐዋርያው እና ከጻድቁ አባ ብስንዳ በረከትም አይለየን:: 🕊 [  †  ሐምሌ ፲ [ 10 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት  ] ፩. ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ [ቀናተኛው ስምዖን] ፪. ታላቁ አባ ብስንዳ ጻድቅ ፫. አባ ከላድያኖስ ሊቀ ጳጳሳት [   †  ወርኀዊ በዓላት   ] ፩. ታላቁ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ፪. ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ ፫. አቡነ መልክዐ ክርስቶስ ፬. ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ [ወልደ እልፍዮስ] ፭. ቅድስት ዕሌኒ ንግስት ፮. ቅዱስ ዕፀ መስቀል † " ጌታ ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ 'ተንኰል የሌለበት በእውነት የእሥራኤል ሰው እነሆ' አለ:: ናትናኤልም 'ከወዴት ታውቀኛለህ?' አለው:: ጌታ ኢየሱስም መልሶ 'ፊልጶስ ሳይጠራህ ከበለስ በታች ሳለህ አየሁህ' አለው:: ናትናኤልም መልሶ 'መምሕር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ:: አንተ የእሥራኤል ንጉሥ ነህ' አለው::" † [ዮሐ. ፩፥፵፰-፶፩] † ወስብሐት ለእግዚአብሔር † † ወለወላዲቱ ድንግል † † ወለመስቀሉ ክቡር † [ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ  ]          †              †               † ▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬ 💖                   🕊                    💖
182
4
Matn yo'q...
223
5
[ + የድፍረት ኃጢዓት + ] .mp3
211
6
🍒 🍒 🕊 ም ክ ረ ቅ ዱ ሳ ን 🕊 ═══════════════ ▷ ❝ የ ድ ፍ ረ ት ኃ ጢ ዓ ቶ ች ! ! ❞ [ 💛 አቡነ አትናቴዎስ ዘእስክንድር 💛 ] 🕊 🍒 🕊 ❝ የድፍረት ኃጢአት እን
🍒                                               🍒      🕊     ም ክ ረ     ቅ ዱ ሳ ን     🕊 ═══════════════ ▷  ❝ የ ድ ፍ ረ ት    ኃ ጢ ዓ ቶ ች !  ! ❞ [ 💛  አቡነ አትናቴዎስ ዘእስክንድር 💛  ] 🕊                        🍒                       🕊 ❝ የድፍረት ኃጢአት እንዳይገዛኝ ባሪያህን ጠብቅ ፤ የዚያን ጊዜ ፍጹም እሆናለሁ ፥ ከታላቁም ኃጢአት እነጻለሁ። አቤቱ ፥ ረድኤቴ መድኃኒቴም ፥ የአፌ ቃልና የልቤ አሳብ በፊትህ ያማረ ይሁን። ❞ [ መዝ.፲፱፥፲፫ ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                        💖                       🕊                              👇
236
7
Matn yo'q...
362
8
[ ስንክሳር ሐምሌ - ፱ - ].mp3
339
9
🕊 ✞  በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞ [ ✞ እንኩዋን ለጻድቅ  አባ ኅልያን ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞ ] 🕊  ✞  አባ ኅልያን ገዳማዊ  ✞  🕊 ጻድቁ ተወልዶ ያደገው ዐይነ ፀሐይ በምትባል የቀድሞ የግብፅ ክፍለ ሃገር ሲሆን ወላጆቹ ዲስጣና ካልሞና ይባላሉ:: እነርሱ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩና ገና በልጅነት ይህንኑ አጥብቀው አስተምረውታል:: ቅዱሱ ኅልያን ጾምን: ጸሎትን ብቻ ያይደለ በሥጋዊ ሙያውም የተመሰገነ አንጥረኛ ነበር:: በወዙ በላቡ ሠርቶ ያገኘው ሃብት ነበረው:: በተለይ ወርቅና ብር እየሠራ ይተዳደር: ከገቢውም ነዳያንን ያስብ ነበር:: እንዲህ ባለ ግብር ሳለ አንድ ቀን ፈተና መጣበት:: አንዲት ዐረባዊት ሴት መጥታ የጀሮ ጌጥ [ጉትቻ] እንዲሠራላት ትጠይቀውና እርሱም ከወርቅ ይሠራላታል:: የጀሮ ጌጡን ከሰጣት በሁዋላ ግን "ዋጋውን አልሠጥህም" ትለዋለች:: እርሱም "ምነው እህቴ! የደከምኩበትን ለምን አትከፍይኝም?" ሲላት ገላዋን አጋልጣ "ሴትነቴን ልስጥህ" ብላ ለዝሙት ጠየቀችው:: ድንግሉ ኅልያን ከአነጋገሯና ከድርጊቷ የተነሳ በጣም ደነገጠ:: ከፊቷ ላይ አማትቦ: ገስጿት ወደ ቤቱ ሔደ:: ሙሉ ሌሊት ሲያዝን አደረ:: ሊነጋጋ ሲል በልቡ ወሰነ:: ይሕችን ዓለም ሊተዋትም ቆረጠ:: በወጣት ጉልበቱ ደክሞ ያፈራው ሃብቱ: ንብረቱ: ቤቱ: መሬቱ: ወርቁ: ብሩ አላሳሳውም:: ነዳያንን ሁሉ ወደ ቤቱ ጠርቶ ሙሉ ንብረቱን አካፈላቸው:: የተረፈችው የለበሳት ልብስ ብቻ ነበረችና ፈጽሞ ደስ እያለው ከተማውን ጥሎ ወደ በርሃ ተሰደደ:: ልቡናን የሚመረምር ጌታ ሊመራው ወዷልና ፫ [3] ቅዱሳን ስውራንን ሰደደለት:: ሦስቱም የብርሃን አክሊል ደፍተው: የብርሃን ካባ ላንቃ ለብሰው: የብርሃን ዘንግ ይዘው ተገለጡለት:: እየመሩም ወስደው በግራና በቀኝ ውሃ ከሚፈስባት: ደኗ ለዐይን ደስ ከምታሰኝ ዱር አደረሱት:: አካባቢው እንኩዋን ሰው እንስሳትም አልነበሩበትም:: ፫ [3] ቱ ቅዱሳን ከቦታዋ እንደ ገቡ በላዩዋ ላይ ዕንቁ ያለባት የብርሃን ዘንግ ሰጥተውት "ወደ ፈጣሪ እንስገድ" አሉት:: ሰግዶ ቀና ሲል ግን ፫ [3] ቱም በአካባቢው አልነበሩም:: ተሠውረዋልና:: አባ_ኅልያን ከቅዱሳኑ በመለየቱ ፈጽሞ አለቀሰ:: ተጋድሎውን ግን በጾምና በጸሎት: በስግደትም አጠነከረ:: ቅዱሱ የሚመገበው: የሚለብሰውም ቅጠል ነበር:: በእርሱ ዘንድ ሌሊት የሚባል አልነበረም:: ምክንያቱም ያቺ ዘንግ ሲመሽ ግሩም የሆነ ብርሃን ታወጣ ነበርና ነው:: መንገድ መሔድ በፈለገ ጊዜም ትመራው: ጐዳናውንም ታሳጥርለት ነበር:: እንዲህ ባለ ግብር ለበርካታ ዓመታት ከሰው ተለይቶ ኖረ:: አጋንንት በተለያየ መንገድ ፈተኑት:: ግን አልቻሉትም:: አቅም ሲያጥራቸው ወደ ከተማ ሔደው: በሰው አርአያ ሽፍቶችን አናግረው ሊያስገድሉት ሞከሩ:: ነገር ግን ከፊት ለፊት እያዩት ሽፍቶቹ ሲራመዱ ቢውሉም ሊደርሱበት አልቻሉም:: እግዚአብሔር በኪነ ጥበቡ መንገዱን ያረዝምባቸው ነበር:: በሁዋላ ግን ሽፍቶቹ በድካምና በውሃ ጥም ሊያልቁ ሆነ:: ጻድቁ ምንም እርሱን ለመግደል ቢመጡም አዘነላቸው:: ባሕሩን ያለ ታንኩዋ እየረገጠ ደረሰላቸው:: ከዱር ፍሬ አብልቶ: ንጹሕ ውሃም አጠጥቶ ሸኛቸው:: እድሜው እየገፋ ሲሔድ አንድ ቀን እነዛ በፊት የተሠወሩ ፫ [3] ቅዱሳን እንደ ገና ተገለጡለት:: በደስታ ሲጨዋወቱ አድረው ሲነጋ አባ ኅልያን ወደ ምሥራቅ ሰግዶ ዐረፈ:: ፫ [3] ቱ ቅዱሳንም ሥጋውን ገንዘው በበዓቱ ቀበሩት:: ዜና ሕይወቱንም ጽፈው አስቀመጡትና እንደ ገና ተሠወሩ:: የቅዱሳን አምላክ ለእኛም የአባቶችን ረድኤት ይላክልን:: ከጻድቁም በረከትን ይክፈለን:: 🕊 [  †  ሐምሌ ፱ [ 9 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት  †   ] ፩. አባ ኅልያን ገዳማዊ ፪. ቅዱስ ቴዎድሮስ ሰማዕት [ዘሐምስቱ አሕጉር] ፫. ቅዱስ ታውድሮስ ሰማዕት ፬. ሰማዕታት ሉክዮስና ድግናንዮስ [በንስሃ ለክብር የበቁ የጦር አለቆች] [   †  ወርሐዊ በዓላት  †   ] ፩. አባ በርሱማ ሶርያዊ [ለሶርያ መነኮሳት ኁሉ አባት] ፪. አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ [ኢትዮዽያዊ] ፫. ፫፻፲፰ ["318] ቱ" ቅዱሳን ሊቃውንት [ርቱዐነ ሃይማኖት ዘኒቅያ] ፬. የብሔረ ብፁዐን ጻድቃን ፭. አባ መልከ ጼዴቅ ዘሚዳ [ኢትዮዽያዊ] ፮. ቅዱስ ዞሲማስ ጻድቅ [ዓለመ ብፁዐንን ያየ አባት] " ጌታ ኢየሱስም "አትግደል: አታመንዝር: አትስረቅ: በሐሰት አትመስክር: አባትህንና እናትህን አክብር: ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ" አለው:: ጐበዙም "ይህንማ ሁሉ ከሕጻንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ:: ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው?" አለው:: ጌታ ኢየሱስም "ፍጹም ልትሆን ብትወድ ሒድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ:: መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ:: መጥተህም ተከተለኝ" አለው::" [ማቴ.፲፱፥፲፰] (19:18) † ወስብሐት ለእግዚአብሔር † † ወለወላዲቱ ድንግል † † ወለመስቀሉ ክቡር † [ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ  ]          †              †               † ▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬ 💖                   🕊                    💖
320
10
Matn yo'q...
304
11
[ + የጠፋውን ይፈልጋል + ] .mp3
290
12
🍒 🍒 🕊 ም ክ ረ ቅ ዱ ሳ ን 🕊 ═══════════════ ▷ ❝ እርሱ የሚፈልገው የጠፋውን ነው ! ❞ [ 💛 በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ 💛 ] 🕊 🍒 🕊 ❝ የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳ
🍒                                               🍒      🕊     ም ክ ረ     ቅ ዱ ሳ ን     🕊 ═══════════════ ▷  ❝ እርሱ የሚፈልገው የጠፋውን ነው ! ❞ [ 💛  በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ 💛  ] 🕊                        🍒                       🕊 ❝ የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጥቶአልና። ምን ይመስላችኋል ? ለአንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት ከእነርሱም አንዱ ቢባዝን ፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ትቶ ሄዶም የባዘነውን አይፈልግምን ? ቢያገኘውም ፥ እውነት እላችኋለሁ ፥ ካልባዘኑቱ ከዘጠና ዘጠኙ ይልቅ በእርሱ ደስ ይለዋል። ❞ [ ማቴ.፲፰፥፩ ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                        💖                       🕊                              👇
291
13
Matn yo'q...
301
14
6! ሰዓሊ ለነ.mp3
306
15
🕊 🌺 🕊 💛 [ አቡነ ኪሮስ ጻድቅ ገዳማዊ] ] 💛 🕊 🌺 🕊 ሐምሌ ፰ [ 8 ] ጌታችን ፈጽሞ ባረጀ መነኩሴ አምሳል ተገልጦላቸው በእጁ ምርኩዝ ይዞ ከጥላ ሥር አረፍ ብሎ ቢያገኙት "ወደ
🕊                        🌺                       🕊 💛  [  አቡነ ኪሮስ ጻድቅ ገዳማዊ]  ]  💛     🕊                        🌺                       🕊 ሐምሌ ፰ [ 8 ] ጌታችን ፈጽሞ ባረጀ መነኩሴ አምሳል ተገልጦላቸው በእጁ ምርኩዝ ይዞ ከጥላ ሥር አረፍ ብሎ ቢያገኙት "ወደ በዓትህ ውሰደኝ" ያላቸውና እርሳቸውም "ሃይማኖትህ ከሃይማኖታችን ጋር አንድ ይሆናልን?" ብለው የፈተኑት ታላቁ ጻድቁ አቡነ ኪሮስ ዕረፍታቸው ነው፡፡ በሽማግሌ የተመሰለ ጌታችንም "አዎ አንድ ነው" ቢላቸው እስቲ "ምስጋናህ በሰማይና በምድር የመላ አንድ አምላክ የሚሆን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በል" ብለው ከፈተኑት በኋላ አዝለው ወደ በዓታቸው ወስደውታል። 🕊                         💛                      🕊 ❝ ለወዳጆቹ በምድር መከራንና ሕማምን ፣ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ክብርን ለሚሰጥ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይገባል። ❞ [ ገድለ አቡነ ኪሮስ ] በብዙ መከራ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንገባ ዘንድ የጠራን የአብርሃሙ ሥላሴ ይክበር ይመስገን ! ከበዓላቸው ረድኤት በረከት ይክፈለን! ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                         💖                        🕊
369
16
Matn yo'q...
266
17
[ + የቅዱሳን በዓት + ] .mp3
259
18
🕊 🌺 🕊 💛 [ አባ ብሶይ ጻድቅ ኮከበ ገዳም ] 💛 🕊 🌺 🕊 ሐምሌ ፰ [ 8 ] የዓለም ሁሉ ኮከብ የሆኑት የአባ ብሶይ ዕረፍታቸው ነው፡፡ ይኸውም ጻድቅ እንደ አባ ኪሮስ ሁሉ ጌታችን በ
🕊                        🌺                       🕊 💛 [  አባ ብሶይ ጻድቅ ኮከበ ገዳም  ] 💛     🕊                        🌺                       🕊 ሐምሌ ፰ [ 8 ] የዓለም ሁሉ ኮከብ የሆኑት የአባ ብሶይ ዕረፍታቸው ነው፡፡ ይኸውም ጻድቅ እንደ አባ ኪሮስ ሁሉ ጌታችን በመንገደኛ ሽማግሌ አምሳል ቢገለጥላቸው እግሩን አጥበውት ሲጨርሱ የጌታችንን የእግሩን እጣቢ የጠጡ ናቸው፡፡ 🕊                         💛                      🕊 ❝ በቅድስና ያጌጠ ፤ ለጽድቅ ሥራ የተገዛ እንደ ወርቅ የጠራ የሆነ ለአባ ብስይ ሰላምታ ይገባል። እንደጠራ የወርቅ ጽዋ በመልካም ምግባር ያጌጠ ንኡድ ክቡር አባ ብሶይ ከብዙ ገንዘብ ይልቅ የሚበልጥ የሚከብር ዋጋውን በሰማይ አዳራሽ ይቀበላል፤ ዐይን ያላየው ዦሮ ያልሰማው በሰው ልቡና ውስጥ ያልታሰበውን እንደ ተመኘ ወደ ደስታ ሀገር ገባ። ስለ መንግሥተ ሰማያት ራሱን ዝቅ ዝቅ ያደረገ አባ ብሶይ ንኡድ ክቡር ነው፤ እንደ ሐዋርያት ችግርን ገንዘብ ያደረገ አባ ብሶይ ንኡድ ክቡር ነው፤ እንደ መላእክት ዘወትር ትጉህ ነው፤ በመዓልትና በሌሊት በመትጋት የመነኮሳትን ሥርዐት ፈጽሞ በክብር፣ በምስጋናና በሰላም ዐረፈ። በሰማይ ያለው የመነኮሳት ክብር እንዲኽ መኾኑን ባውቅ ኖሮ የምድር የምድር መንግሥትን የዓለም ደስታን የመሰለውን ኹሉ በጣልኊ ነበር ብሎ ቆስጠንጢኖስ በመንፈስ መጥቶ እስኪነግረው ድረስ ተጋድሎን ያበዛ ለኾነ ለብሶይ ሰላምታ ይገባል። ❞ [ ተአምኆ ቅዱሳን ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                         💖                        🕊
302
19
+3
Matn yo'q...
369
20
[ ስንክሳር ሐምሌ - ፰ - ] .mp3
307