ar
Feedback
ገድለ ቅዱሳን

ገድለ ቅዱሳን

الذهاب إلى القناة على Telegram

@Gedelat ለተለያዩ አስተያየት እና ጥቆማ ማድረስ ከፈለጉ በአድራሻችን ቢያደርሱን ይደርሰናል፡፡ በአድራሻችን ✍ @Mnfesawi_bot

إظهار المزيد
6 494
المشتركون
+124 ساعات
+87 أيام
+630 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+56
في 1 قنوات
مايو '26
+63
في 2 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+77
في 2 قنوات
Get PRO
مارس '26
+58
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+44
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '26
+59
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+98
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+91
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+77
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+56
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+103
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+85
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+99
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+96
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+96
في 2 قنوات
Get PRO
مارس '25
+140
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+107
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '25
+190
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+198
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+66
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+109
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+60
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+89
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+129
في 2 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+107
في 2 قنوات
Get PRO
مايو '24
+109
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+120
في 2 قنوات
Get PRO
مارس '24
+94
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+74
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '24
+102
في 2 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+116
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+81
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+98
في 7 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+79
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+73
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+94
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+64
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+75
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+78
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+84
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+54
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+83
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+62
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+70
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+54
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+61
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+48
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+73
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+47
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+61
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+75
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+91
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+57
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+99
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+55
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+64
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+141
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+174
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+223
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+245
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+205
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+161
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+520
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+395
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+333
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+517
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '20
+9 090
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
17 يونيو+4
16 يونيو+3
15 يونيو+3
14 يونيو+5
13 يونيو+7
12 يونيو+2
11 يونيو+4
10 يونيو+5
09 يونيو+2
08 يونيو+1
07 يونيو+7
06 يونيو+1
05 يونيو+1
04 يونيو+3
03 يونيو+7
02 يونيو0
01 يونيو+1
منشورات القناة
photo content

2
[ + ከኃጢዓት ስለመውጣት + ] .mp3
1
3
🕊 💖 🕊 🩵 [ ምክረ ቅዱሳን ] 🩵 ════════════════ ▷ " ከሐጢዓት ስለመውጣት ! " [ 💖 በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ 💖 ] ▬▬▬▬▬▬ ♱ ▬▬▬▬▬▬ ❝ በነፍሳችሁ ዝላችሁ እ
🕊                        💖                        🕊     🩵       [   ምክረ ቅዱሳን   ]        🩵 ════════════════ ▷      "  ከሐጢዓት ስለመውጣት !  "  [  💖  በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ  💖  ]  ▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬ ❝ በነፍሳችሁ ዝላችሁ እንዳትደክሙ ፥ ከኃጢአተኞች በደረሰበት እንዲህ ባለ መቃወም የጸናውን አስቡ። ከኃጢአት ጋር እየተጋደላችሁ ገና ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም ፤ ❞ [ ዕብ.፮፥፲፪-፫ ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                         💖                        🕊
1
4
لا يوجد نص...
105
5
[ ቤተ ክርስቲያን ቅድስት ] .mp3
102
6
🕊 💖 🕊 † 🕊 እናታችን ቤተ ክርስቲያን 🕊 † 💛 💛 ❝ እንደ ቀጋ የምትሸቺ ቤተ ክርስቲያን እናቴ ሰላምታ ለአንቺ ይገባል ፤ ከእናቴ ማሕፀን ዠምሮ በአንቺ ጸናሁ ፤ የራሴ አክሊል የምትኾ
🕊                        💖                       🕊  †   🕊   እናታችን ቤተ ክርስቲያን   🕊   † 💛                                                      💛 ❝  እንደ ቀጋ የምትሸቺ ቤተ ክርስቲያን እናቴ ሰላምታ ለአንቺ ይገባል ፤ ከእናቴ ማሕፀን ዠምሮ በአንቺ ጸናሁ ፤ የራሴ አክሊል የምትኾኚ ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ለአንቺ ይገባሻል። ... ሰላምታ የተገባሽ እናታችን ቤተ ክርስቲያን ሰላም ሰላም እንልሻለን ፤ በመኻከላችን ሰላምን አድርጊ ፤ ከፍጹም ጠላት እኛን ጠብቂ ፤ ልመናሽም ከእኛ ጋር ይሁን። ... አቤቱ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንኽ ብለኽ በምሕረትኽ ዐስበኝ ፤ በኹለተኛው ልደት በጥምቀት በርሷም ውስጥ ስለተወለዱ በጡቶቿም ስላደጉ ስለ ወንዶች በጎች [ ምእመናን ] ስለ ሴቶች በጎች [ ምእመናት ] ብለኽ ዐስበኝ። ❞ .... [ ተአምኆ ቅዱሳን ] ▬▬▬▬▬▬   ♱     ▬▬▬▬▬▬ ❝ ብዘገይ ግን ፥ በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር እንዴት እንደሚገባ ታውቅ ዘንድ እጽፍልሃለሁ ፤ ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት ፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው። ❞ [   ፩ጢሞ.፫፥፲፭   ] † በዚሕች ቀን ለ፵ [ 40 ] ዓመታት በመላው ዓለም የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናት የተከፈቱበት ቀን ይታሠባል:: ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                         💖                        🕊
90
7
لا يوجد نص...
84
8
🕊                       †                         🕊   [ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ] 🩵                                                  🩵 [    በቦታው ሁሉ ምሉ ነውና  !   ] ▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬ ❝ ነፍሱን በሲኦል አልተወም ፥ ሥጋውም ሙስና መቃብርን አላየም። መለኮት ከሁለቱ [ ከነፍስ ከሥጋ ] አልተለየም ፤ ሁለንተናው ከነፍስ ጋር በሲኦል ነበረ። በሲኦልም ለጻድቃን የምሥራችን አበሠረ። ሁለንተናውም ከሥጋ ጋር በመቃብር ነበረ እንጂ። በቦታው ሁሉ ምሉ ነውና መለኮት በሕማም ድል አይነሣም ለሕማም አይገኝም። [ መዝ.፲፮ [፲፭]፥፲ ፤ ፹፰ [፹፯]፥፫-፮ ። ግብ ሐዋ.፪፥፳፯ ። ፩ጴጥ.፫፥፲፱ ና ፳ ] ሌሎችም ባለማወቃቸው ቃል ሰው ስለመሆኑ ሲናገሩ 'ነፍስን ሥጋን አልነሣም እግዚአብሔር ቃል እንደ ዕሩቅ ብእሲ መርጦ አደረበት እንጂ' ይላሉ። ዳግመኛም ቃል በባሕርዩ እንደ ታመመ እንደ ሞተ  አብም እንደ አስነሣው ይናገራሉ ፥ ይህንን የሚናገሩ ሦስቱ ሞቱ እንዲያሰኝባቸው አያውቁም። እግዚአብሔር ቃል በባሕርዩ ከሞተስ እነሆ አብም ዳግመኛ ሞተ እርሱ ራሱ [ ወልድ ] እኔ በአብ ህልው ነኝ አብም በእኔ ህልው ነው እኛ አንድ ነን ብሏልና። ዳግመኛ እኔን ያየ አባቴን አየ ብሏልና ፤ ይህም እኔ የነገርኳችሁ ቃል እኔ ከራሴ አንቅቼ የነገርኳችሁ አይደለም ፤ በእኔ ህልውና ያለ አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል እንጂ ብሏልና። እኛ ግን ፦ ከእኛ ባሕርይ በነሣው ሥጋ እንደ ታመመ እንደ ሞተ እናምናለን። እርሱ እግዚአብሔር ቃልም የተዋሐደውን ሥጋ ከሙታን ለይቶ እንዳስነሣው ፤ ያስነሣውም ሌላ እንዳይደለ እናምናለን ፤ ቅዱሳን አባቶቻችን ያስተማሩትን ትምህርት ትተው ክርስቶስ ፈጽሞ እንዳልታመመ እንዳልሞተ እንዳልተነሣ የሚናገሩ አሉ ፤ ይህንንም በመናገራቸው መለኮት ያጻፋቸውን መጻሕፍት ሁሉ ይለውጣሉ ፤ ሐሰትም ያደርጓቸዋል። [ ፪ጴጥ.፪፥፫-፲፮ ] ለእኛ ግን ፦ እግዚአብሔር ያጻፋቸው ቅዱሳት መጻሕፍት ትምህርታችን ናቸው። መንፈስ ቅዱስም ክርስቶስ የማይታመም ፍጹም አምላክ ፤ የሚታመም ፍጹም ሰው ያለመለየትም አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ብሎ በሐዋርያት አድሮ ተናገረ ፤ በሊቃውንት አድሮ አስተማረ ፤ ካልታመመ ካልሞተ ፤ ካልተነሣ ሌሎችን እንደምን ያስነሣል ? [ ፩ቆሮ.፲፪፥፫ ፤ ፩ጴጥ.፩፥፲፩ ] አልሞተም አልተነሣም የሚሉ ግን መለኮት ያጻፋቸው መጻሕፍትን ሐሰተኞች ያደርጓቸዋል ፤ ባለማወቃቸውም አምላክ የለም ፤ ትንሣኤም ቢሆን ፤ መንግሥተ ሰማያትም ቢሆን ወቀሳም ቢሆን ፍርድም ሲሆን የለም ይላሉ እርሱ ግን እንደ ከሀሊነቱ የወደደውን ሁሉ ያደርጋል። ❞ [    🕊   ቅዱስ ቄርሎስ   🕊     ] ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን። ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                        💖                       🕊
91
9
لا يوجد نص...
210
10
🕊                        💖                       🕊 💛    ✉  ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ 📢  💛                             🕊                             በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፫ ይህ ጥሪ ✉ ለሚደርሳችሁ በሙሉ በቅድሚያ በልዑል እግዚአብሔር ስም የከበረ ክርስቲያናዊ ሰላምታችን እናቀርባለን። 🌺 እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል  በሰላም በጤና በፍቅር አደረሳችሁ አደረሰን። ❝ ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁ። ❞ [ማቴ.፲፰፥፳ ] 🕊                         💛                      🕊 የሰኔ ፲፪ [ 12 ] የታላቁ መልአክ የቅዱስ ሚካኤልን ዓመታዊ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከሰኔ ፲ [ 10 ] እስከ ሰኔ ፲፪ [ 12 ] ቀን ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ መንፈሳዊ መርሐ ግብር በቴሌግራም ግሩፕ ላይ ተዘጋጅቷል። በነዚህ ዕለታት የተለያዩ መርሃ ግብሮች አዘጋጅተናል። እርሶም መጥተው የበዓሉ ታዳሚ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ ስንል በአክብሮት ነው።   [ የማኅበሩ አባላት ካዘጋጀናቸው መርሐ-ግብሮቻችን መካከል ፦ ✝️ ኪዳን በካህናት በዲያቆናት ✝️ መንፈሳዊ ጭውውት መንፈሳዊ ግጥም ✝️ ትምህርተ ወንጌል በሊቃውንት ✝️ ቅኔ በሊቃወንተ ቤተክርስቲያን ✝️ መንፈሳዊ ድራማና የእለቱ ዜና ቤተክርስቲያን ✝️ ልዩ ልዩ ዘማሪያኖች ተጋብዟል [ የተጋበዙ መምህራና ዘማሪያን ! ] - መምህር ኢዮብ ይመኑ ፤ - ዘማሪ ቴዎድሮስ ዮሴፍ ፤ - ዘማሪት ሲስተር ሕይወት ፤ - እንዲሁም ሌሎች መምህራን ዘማርያን ተጋብዘዋል። 🕊                         💛                      🕊 ✝️ የመርሐ-ግብሩ ቀን ✝️ - ከሰኔ 10 እስከ 12 / 2018 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከምሽቱ 12:00 ይጀምራል። አዘጋጅ ፦ ከአምስት ዓመት በላይ የተዘጋ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ህንፃ ማሰሪያ ማኅበር [ ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር ] ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን https://t.me/DabiKidusMikael https://t.me/DabiKidusMikael ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                         💖                        🕊
186
11
+2
لا يوجد نص...
230
12
[ ስንክሳር ሰኔ - ፲ - ] .mp3
220
13
🕊 [ † እንኳን ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ የተድላና የደስታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። † ] † በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! † † በዚሕች ቀን ለ፵ [ 40 ] ዓመታት በመላው ዓለም የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናት የተከፈቱበት ቀን ይታሠባል:: ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ :- ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ ልቡና ታስባ : በዓለመ መላእክት ከታየች በኋላ :- - አበው ተስፋ ሲያደርጓት - ነቢያት ትንቢት ሲናገሩላት - ሱባኤ ሲቆጥሩላት - ምሳሌም ሲመስሉላት ኑረዋል:: † ዘመኑ በደረሰ ጊዜ በአምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ :- - በመጸነሱ ተጸንሳ - በመወለዱ ተወልዳ - በጥበብና በሞገስ አብራው አድጋ - በጥምቀቱ ተጠምቃ - በትምሕርቱ ጸንታ - በደሙ ተቀድሳ - በትንሣኤው ከብራ - በዕርገቱ ሰማያዊነቷን አጽንታ - በበዓለ ሃምሳ መንፈስ ቅዱስ ወርዶላት በይፋ ለልጆቿ ተሰጥታለች:: † አባቶቻችን ቅዱሳን ሐዋርያት በመላው ዓለም ዞረው በብዙ ድካም የሠሯት ቤተ ክርስቲያን ለ፪፻ [200] ዓመታት እጅግ የበዙ መከራዋችን አሳልፋለች:: በ፪፻፷፭ [265] ዓ/ም የመጣባት መከራ ግን በዓለም ታሪክ እስካሁን አልታየም:: የወቅቱ ኃያላን ነገሥታት [ዲዮቅልጢያኖስና መክስምያኖስ] ዓለምን ለ፪ [2] ተካፍለው ክርስቲያኖችን የማጥፋት ዘመቻ ጀመሩ:: በመጀመሪያም በዓለም ያሉ ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት እንዲቃጠሉ ካልሆነም እንዲዘጉ : በፈንታቸው ደግሞ አዽሎን: አርዳሚስ የተባሉ ጣዖቶች እንዲተኩ ትዕዛዝ ተሰጠ:: ለ፵ [40] ዓመታት ክርስቲያን ስለሆኑ ብቻ ሚሊየኖች ተገደሉ: ታሰሩ: ተሰቃዩ: ተሰደዱ:: መጻሕፍት ተቃጠሉ: አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ወደሙ:: በአባቶቻችንና እናቶቻችን ላይ ልንናገረው ከምንችለው በላይ ጭንቅና መከራ ደረሰ:: ነገር ግን ቅዱሳኑ ያን ሁሉ ችለው ጸኑ:: ፵፯ [47] ሚሊየን የሚያሕሉትን ደግሞ ሰይፍና እሳት በላቸው:: በዛ ዘመን አንድ ቤተ ክርስቲያን ለማግኘት ከአሕጉር አሕጉር መሔድን ይጠይቅ ነበር:: ከዚሕ ሁሉ በኋላ ግን እግዚአብሔር "ግፍ ይበቃል" ሲል በ፫፻፭ [305] ዓ/ም ታላቁ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ነገሠ:: መክስምያኖስን በጦርነት ሲማርከው አውሬው ዲዮቅልጢያኖስ ግን አብዶ ሞተ:: ይህ ከተደረገ ከዓመታት በኋላ [በ፫፻፲፫ [313] ዓ/ም] ታላቁ ቆስጠንጢኖስ የዓለም መሪዎችን በዚሕች ቀን ጠርቶ አዋጁን በአዋጅ ሻረው:: "ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ይከፈቱ:: በፈንታው ደግሞ ሁሉም ጣዖት ቤቶች ይዘጉ" አለ:: በሺሕ የሚቆጠሩ አብያተ ክርስቲያናትን በወርቅ አስለበጠ:: በዚሕ ምክንያት ይህች ቀን ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን "ዕለተ ትፍሥሕት [የደስታ ቀን]" ተብላ ትከበራለች:: † ቸሩ አምላክ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ከመከራ ይሠውርልን:: ከበረከቷም ያድለን:: ትውልዱ ደካሞች ነንና ከማንችለው ፈተናም ይጠብቀን:: 🕊 [ † ሰኔ ፲ [ 10 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ] ፩. ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፪. ታላቁ ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ ፫. ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት [ከታላላቆቹ ሶፍያዎች አንዷ ናት] ፬. ቅዱሳት ሰማዕታት ደባሞንና ብስጣሞን [የቅድስት ሶፍያ ልጆች] ፭. ቅዱስ አውሎጊስ ሰማዕት ፮. ቅዱስ ዋርስኖፋ ሰማዕት [ † ወርሐዊ በዓላት ] ፩. ቅዱስ ናትናኤል ሐዋርያ ፪. ቅዱስ ኒቆላዎስ ዘሃገረ ሜራ ፫. አቡነ መልክዐ ክርስቶስ ፬. ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያ [ወልደ እልፍዮስ] ፭. ቅድስት ዕሌኒ ንግስት ፮. ቅዱስ ዕፀ መስቀል † " ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሒድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ:: ኢየሩሳሌም ሆይ እግሮቻችን በአደባባይሽ ቆሙ:: ኢየሩሳሌምስ እርስ በርሷ እንደ ተገለጠች ከተማ ተሠርታለች . . . ስለ ወንድሞቼ ስለ ባልንጀሮቼም በውስጥሽ ሰላም ይሁን አልሁ:: ስለ አምላካችን ስለ እግዚአብሔር ቤት ላንቺ መልካምነትሽን ፈለግሁ:: " † [መዝ.፻፳፩፥፩-፱] (121:1-9) † ወስብሐት ለእግዚአብሔር † † ወለወላዲቱ ድንግል † † ወለመስቀሉ ክቡር † [ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ  ]          †              †               † ▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬ 💖                   🕊                    💖
220
14
لا يوجد نص...
150
15
❤ #ጋሽ_አሴ_ምልክታች_ናቸው። ❤ "እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንኹት ርሷንም እሻለኹ፤ በሕይወቴ ዘመን ዅሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሠኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ።" መዝ 26፥4። ❤ #ጋሽ_አሴ_ለገነተ_ጽጌ_ሰንበት_ትምህርት ቤታችን ምልክት፤ ለእኛ _ለሁላችንም የጽናት አገልግሎት ተምሳሌታችን ናቸው። በመናገሻ ነገተ ጽጌ (አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ) ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤት ለ60 ዓመታት ምን ሳያቋርጡ በቅዳሴና በንግሥ በዓል ላይ በመነኘት በጽናት ያገለገሉ ታላቅ አባታችን ናቸው።               ❤ የአሴ መቋሚያዎች። ❤ ለማገልገል  ጳጳስ አይጠብቅም ካህንም አያዘገየውም ዲያቆንም አያስረፍደውም ብቻውን ካህን ነው መቅደሱም ያለሱ አያምርም! ከአራዳው ቅ/ጊዮርጊስ ከባድ ፍቅር አለው!። ❤ የአሴ መቋሚያዎች  ሥራውን ይናገራሉ ! ጳጳሱን ካህኑን ዲያቆኑን  ምዕመኑን መቋሚያ  ተቀብሎ በመስጠት ያከበረ ያልተሾመ ካህን :  ጳጳስ ያልቀባው ዲያቆን የሊቁ ጠበቃ አሴ አሰፋ!። ❤ እግሮቹ ሳይደክሙ ሐሩሩ ሳይበግረው ቅዳሴ ምግቤ መጠጤ ብሎ ዕድሜውን ለእግዚአብሔር  መባ ያቀረበ የእድሜ መስዋዕት  የሽበት ጸጋ የእርጅና ክብር ፈጣሪ ያደለው ሰንበት ተማሪው በሕይወቱ ሰንበት አስተማሪው የመቅደሱ አጋፋሪ አሴ አሰፋ!። ❤ የአገልግሎት ክብርን ያሳየን ለሰንበት ተማሪ ቀሪ ሀብቱ ያልተነበበው መጽሐፍ ያልተዜመው ዚቅ ያልታወደው እጣን ያልተሰማው ቅኔ አሴ አሰፋ! ዝማሬ ጣዕም እንዳለው ወደ አርያምም እንደሚያነጥቅ ያየንብህ የወረብና ዝማሬው ከመሀል ተገኝተህ አሳራጊው ምልክታችን አሴ አሰፋ። ምንጭ፦ "ኢዮብ  ዘገነተ ጽጌ። ❤ አምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ እረጅ እድሜ ከሙሉ ጤና ጋር ያድልልን። እኛም እንደርሳቸው ከቤትህ ሳንጠፍ በአገልግሎት እንድንጸና እርዳን።
172
16
+4
لا يوجد نص...
141
17
❤ "በስመ አብ ወወልደ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን"። ❤                ❤ #ሰኔ ፲ 10 ❤ እንኳን ለክርስቲያን ወገኖች በዓለሙ ሁሉ ታላቅ ደስታ ለሆነበት መላእክትም በሰማያት ደስ ለተሰኙባት ቀን በዓል (#በንጉሥ_ቈስጠንጢኖስ ዘንድ #የጣዖት_ቤቶች_እንዲዘጉ_አብያተ_ክርስቲያናትም_እንዲከፈቱ ትዕዛዝ ወጥቷልና፣ ለቅዱሳን ደናግል #ደባሞንና_ብስጣሞን_ለእናታቸው_ለቅድስት_ሶፍያ_ሰማዕታት ለተቀበሉበት #ለዕረፍታቸው_በዓል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡት፦ ከእነ ቅድስት ሶፍያ ጋራ ሰማዕትነት ከተቀበሉ #ከቅድስት_ዮና #ከቅዱሳን_ዋርስኖፋና_አውሎጊስ ከመታሰቢያቸው፣ #ከሰማዕት_ከቅዱስ_አቅሊሞስ፣ #ከአባ_ነአንና #ከይስካ_ከዕረፍታቸው መታሰቢያ እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።                            ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #በዚች_ዕለት_ለክርስቲያን_ወገኖች #በዓለሙ_ሁሉ_ታላቅ_ደስታ_ሆነ_መላእክትም_በሰማያት_ደስ_ተሰኙባት። በዚች ቀን እውነተኛ ምዕመን ከሆነ ከንጉሥ ቈስጠንጢኖስ ዘንድ የጣዖት ቤቶች እንዲዘጉ አብያተ ክርስቲያናትም እንዲከፈቱ ትዕዛዝ ወጥቷልና። ❤ ደስታን የተመላች ያች መልእክት ወደ እስክንድርያ ከተማ እንደ ዛሬዋ ቀን በደረሰች ጊዜ ፈጽሞ ደስ ተሰኙ ወደ ግብጽ አውራጃዎችም ሁሉ ላኳት ምዕመናን ሁሉ ስለ ቤተ ክርስቲያን ክብር ከፍ ከፍ ማለት ደስ አላቸው የጣዖታት ቤቶችንም ዘጓቸው አብያተ ክርስቲያናትንም ከፈቱአቸው እንደ ዛሬም በዚች ዕለት ሰኔ 10 ቀን በዓል አደረጉ ይኸውም ቈስጠንጢኖስ በነገሠ በዐሥራ አንድ ዓመቱ ነበር እለእስክድሮስም ሊቀ ጵጵስና በተሾመባት በመጀመሪያ ዓመት ነበር። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን በእኛ ላይም ይቅርታውና ቸርነቱ ይደረግልን ለዘላለሙ አሜን።                            ✝️ ✝️ ✝️ ❤ ቅዱሳን ደናግል ደባሞንና ብስጣሞን እናታቸው ቅድስት ሶፍያ፦ እንዲህም ሆነ ስሙ ዋርስኖፍ የሚባል አንድ ሰው ነበረ ኤጲስቆጶስነት ሊሾሙት በወደዱ ጊዜ ሸሽቶ ወደ ናባ አውራጃ እሊህ ደናግል ወዳሉበት ወደ ግሕሙን ደርሶ በዚያ አደረ። በዚያቺም ሌሊት የእግዚአብሔር መልአክ ተገልጦለት "ከዚህ ለምን ትተኛለህ ተነሥተህ ተጋደል ለአንተና ሰማዕት መሆን ለሚሹ ሁሉ አክሊል ተዘጋጅተቀልና አሁንም ተነሥተህ ወደ መኰንኑ ሒድ በፊቱም ቁመህ ክብር ይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመን" አለው። ከእንቅልፉም በነቃ ጊዜ ራእይን እንዳየ ለቅዱሳን ደናግል ነገራቸው። ❤ ሲነጋም ተነሥተው ከእርሱ ጋራ ወደ መኰንኑ ሔዱ በመኰንኑ ፊት ክብር ይግባውና በጌታችን ታመኑ። መኰንኑም ይዞ ጽኑ ሥቃይን አሠቃያቸውና ወደ ወህኒ ቤት ጨመራቸው ከጥቂት ቀኖችም በኋላ ከዚያ አውጥቶ ከቅዱስ ዋርስኖፍ ጋራ ወደ ስንሑር ላካቸው እናታቸውም ትከተላቸው ነበር። መኰንኑም "ለአማልክት ዕጣን ዕጠኑ" አላቸው ባልታዘዙለትም ጊዜ ጽኑ ሥቃይን አሠቃያቸው እግዚአብሔርም መልአኩን ልኮ አጸናቸው ቊስላቸውንም ፈወሰ። ❤ ከዚህም በኋላ መኰኑኑ ከእርሱ ጋራ ወደ አገረ ፃ ይዞአቸው ሔደ። የጣዖታቱ ካህናትም ጣዖታቱን እንደምትረግም ስለ ቅድስት ደባሞን ነገሩት እንዲሁም ባልጀራዋ ዮና የምትባል ሴት እንዳለች ነገሩት እርሱም ኅብራቸው በየራሱ የሆኑ መልካም ልብሶችን እየሠሩ ለምግባቸው ይሸጡ ነበር የተረፋቸውንም ይመጸውቱ ነበር። መኰንኑም የዮናን ዜና ሰምቶ ራሷን በሰይፍ እንዲቆርጥ ባለሰይፉን ላከው የሰያፊውም ስም አውሎጊስ ነው። ወደርሷም በቀረበ ጊዜ ፊትዋ እንደ መላእክት ፊት ብርሃንን ተመልቶ አየና ፈራ እርሷንም ወደ መኰንኑ እንዲወስዳት እንጂ እንዳይገድላት የእግዚአብሔር ጸጋ አስገነዘበችው ቤተ ሰቦቿም ተሰናባብተዋት ጸንፋ ከሚባል አገር ወጣች ወደ አገረ ፃ ደርሳም መኰንኑን ተገናኘችው ከቅዱስ ወስኖፍና ከባልንጀሮቹ ጋራ እርስ በርሳቸው ሰላምታ ተሰጣጡ። ሰያፊው አውሎጊስም ክብር ይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመነና ራሱን ቆረጡት የሰማዕትነት አክሊልንም ተቀበለ እንዲሁም እሊያን ቅዱሳት ደናግልንም ራሳቸውን ቈረጧቸው ገድላቸውንም ፈጽመው የድል አክሊልን ተቀበሉ። ❤ ቅድስት ደባሞንን ግን ጽኑዕ ሥቃይ ያሠቃዩአት ዘንድ በመንኰራኵር ላይ ሰቀሉአት። በዚህ ሥቃይም ውስጥ ለብዙ ቀኖች ኖረች የእግዚአብሔር መልአክም ያጸናት ያስችላትና ቊስሎቿን ይፈውሳት ነበር መኰንኑም ወደ ወህኒ ቤት አስገባት በዚያም ጥቂት ቀን ኖረች ወደ ፍርድ ሸንጎም አስቀርቦ "ለአማልክት ሠዊ"" አላት ባልሰማችውም ጊዜ ራሷን እንዲቆርጡ አዘዘ። ራስዋንም ሊቆርጡ ከከተማ ወደ ውጭ በአወጧት ጊዜ ሴቶች ሁሉ እያለቀሱ ከብበዋት ነበር ራስዋንም በሰይፍ ቆረጥዋት እንዲሁም እናቷንና እኅቷን በሰይፍ ቆረጧቸው በመንግሥተ ሰማያትም የድል አክሊል ተቀበለች። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በእሊህ በቅዱሳት ሰማዕታት ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ይድረስን ለዘላለሙ አሜን። ምንጭ፦ የሰኔ 10 ስንክሳር።                                                 ✝️ ✝️ ✝️ ❤ #የዕለቱ_ምስባክ፦ "ተፈሣሕነ ወተሐሰይነ በኲሉ መዋዕሊነ። ወተፈሣሕነ ህየንተ መዋዕል ዘአሕመምከነ። ወህየንተ ዓመተ አንተ ርኢናሃ ለእኪት"። መዝ 89፥14-15። የሚነበቡት መልዕክታት 1ኛ ቆሮ 7፥25-35፣ 1ኛ ዮሐ 1፥4-ፍ.ም፣ የሐዋ ሥራ 15፥30-36። የሚነበበው ወንጌል ማቴ 11፥20-ፍ.ም። የሚቀደሰው ቅዳሴ የቅዱስ የዲዮስቆሮስ ወይም የቅዱስ ባስልዮስ ቅዳሴ ነው። መልካም በዓልና የጾም ጊዜ ለሁላችንም ይሁንልን።                    @Teamihokidusan
169
18
لا يوجد نص...
208
19
[ + እግዚአብሔር አለ + ] .mp3
205
20
🕊 💖 🕊 🩵 [ ምክረ ቅዱሳን ] 🩵 ════════════════ ▷ " እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር አ ለ ! " [ 💖 በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ 💖 ] ▬▬▬▬▬▬ ♱ ▬▬▬▬▬▬ ❝ ጌታችን ኢየሱ
🕊                        💖                        🕊     🩵       [   ምክረ ቅዱሳን   ]        🩵 ════════════════ ▷      "  እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር    አ ለ !  "  [  💖  በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ  💖  ]  ▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬ ❝ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገለጥ ድረስ ያለ እድፍና ያለ ነቀፋ ሆነህ ትእዛዙን ጠብቅ ፤ ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ፥ ያሳያል። እርሱ ብቻ የማይሞት ነው ፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል ፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም ፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን ፤ አሜን። ❞ [ ፩ጢሞ.፮፥፲፬-፲፮ ] ════════════════                            †††                ✟𝐎𝐑𝐓𝐇𝐎𝐃𝐎𝐗Y✟ 🕊                         💖                        🕊
251