fa
Feedback
Advanced Freshman

Advanced Freshman

رفتن به کانال در Telegram

🔔ይህ ቻናል freshman ለሚማሩ ተማሪዎች የተዘጋጀ እና በዉስጡ የተለያዩ የዩንቨርስቲ መረጃዎችን, አጋዥ መፅሐፍቶች, ቲቶሪያል, mid እና final ፈተናዎችን ሚያዘጋጅ እና ተማሪዎች ወደ ሚፈልጉበት ዲፓርትመንት እንዲገቡ ሚያግዝ ነው ::

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Advanced Freshman

کانال Advanced Freshman (@advanced_freshman) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 24 358 مشترک است و جایگاه 8 131 را در دسته آموزش و رتبه 1 378 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 24 358 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 21 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -411 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -6 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 49.91% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.29% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 12 162 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 020 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 44 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
🔔ይህ ቻናል freshman ለሚማሩ ተማሪዎች የተዘጋጀ እና በዉስጡ የተለያዩ የዩንቨርስቲ መረጃዎችን, አጋዥ መፅሐፍቶች, ቲቶሪያል, mid እና final ፈተናዎችን ሚያዘጋጅ እና ተማሪዎች ወደ ሚፈልጉበት ዲፓርትመንት እንዲገቡ ሚያግዝ ነው ::

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 22 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

24 358
مشترکین
-624 ساعت
-1057 روز
-41130 روز
آرشیو پست ها
#Commencement በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ። ከማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎቻቸውን ከሚያስመርቁ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ተከታዮቹ ዩኒ
#Commencement በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ። ከማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎቻቸውን ከሚያስመርቁ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ተከታዮቹ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ፦ አርሲ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም) ራያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም) ሠመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 17/2018 ዓ.ም) ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ዲላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) አክሱም ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) @tikvahuniversity

ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከ53 ሺህ በላይ ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከ53 ሺህ በላይ ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።   የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና አኃዛዊ መረጃዎች፦   53,620 ፈተናውን የወሰዱ ተፈታኞች   61 የፈተና ማዕከላት >2,000 የፈተና አስፈጻሚዎች   JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል። በኦንላይን/
+1
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ   የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል።   በኦንላይን/Computer-Based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር ፈተናቸውን እንደሚወስዱ አገልግሎቱ ገልጿል፡፡   በዚህም ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተና የሚሰጥ ሲሆን፤ ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ይወስዳሉ፡፡   ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሦስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን፤ የማኅበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ መሆናቸውን አገልግሎቱ አሳውቋል።   (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ያደረገው ዝርዝር የፈተና የጊዜ ሰሌዳ/Schedule ከላይ ተያይዟል።)   @tikvahuniversity

ዛሬ Exit Exam ተፈተንኩ😇 እግዚሐብሄር ካለ ሰኔ 20 እና 21 በሁለት ድግሪ እንመረቃለን🥲😁 የግቢ ቆይታዬም ያበቃል ። እግዚሐብሄር ይመስገን🙏

✉️ሁሉም ተማሪዎች ሊኖራቸው የሚገባ የቴሌግራም ቻናል Next year Freshman ተማሪ ለሆናችሁ👇 1- Advanced Freshman ለEntrance ተፈታቾች👇 2- Bright Academy የFreshman መጽሐፍቶች👇 3- Campus Materials ለRemedial ተማሪዎች👇 4- Remedial Class Freshman exams👇 5- Campus ተማሪ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ✉️

🚨 አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ 🚨 በቅርብ ጊዜ በቴሌግራም ላይ እጅግ አደገኛ የሆነ የአካውንት ጠለፋ እና የማጭበርበር ዘዴ በስፋት እየተሰራጨ ነው። ጠላፊዎች አሳሳች ምስሎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም አስደን
🚨 አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ 🚨 በቅርብ ጊዜ በቴሌግራም ላይ እጅግ አደገኛ የሆነ የአካውንት ጠለፋ እና የማጭበርበር ዘዴ በስፋት እየተሰራጨ ነው። ጠላፊዎች አሳሳች ምስሎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም አስደንጋጭ መልዕክቶችን በመጠቀም አደገኛ ሊንኮችን (Links) ይልካሉ። ❗ እነዚህ መልዕክቶች ከማታውቋቸው ሰዎች ብቻ ሳይሆን፣ አካውንታቸው ከተጠለፈ ጓደኞቻችሁ፣ ዘመዶቻችሁ ወይም የምታምኗቸው ሰዎች ሊመጡ ይችላሉ። ⛔ ሊንኩን ጠቅ እንዳደረጋችሁ ወይም እንደከፈታችሁት፣ የቴሌግራም አካውንታችሁ በጠላፊዎች ቁጥጥር ስር ሊገባ ይችላል። 📤ለምሳሌ :-"እዚህ ዌብሳይት ላይ ፎቶህን አየሁት" የሚል መልዕክት ደርሷችሁ ይሆናል 🔒 ራሳችሁን ለመጠበቅ የሚከተሉትን ያድርጉ፦ 1️⃣ Settings → Privacy and Security → Devices ውስጥ ገብታችሁ የማታውቁትን ወይም አጠራጣሪ የሆኑ ስልኮች (Sessions) Terminate ወይም Terminate All Other Sessions በማድረግ ያስወግዱ። 2️⃣ Two-Step Verification ከአሁኑ ይክፈቱ። Settings → Privacy and Security → Two-Step Verification ውስጥ በመግባት ጠንካራ የይለፍ ቃል (Password) ያስቀምጡ። Hint ላይ ሌላ ነገር አስገቡ ብዙ ሰው ፖስዎርዱን መልሶ ሲያስገባ አይቻለው 🙏 ይህን ማስጠንቀቂያ ለጓደኞቻችሁ፣ ለቤተሰቦቻችሁ እና ለሌሎች የምታምኗቸው ሰዎች በማጋራት ከዚህ አደገኛ ጥቃት እንዲጠነቀቁ አድርጉ። JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂

የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) (Tentative) የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂

#RemedialExam የ2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምሯል፡፡ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና የባዮሎጂ እና ታሪክ ትምህርት አይነት ፈተናዎች በጠዋት እና ከሰዓት
+2
#RemedialExam የ2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምሯል፡፡ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና የባዮሎጂ እና ታሪክ ትምህርት አይነት ፈተናዎች በጠዋት እና ከሰዓት ሦስት ፈረቃዎች (2፡00፣ 5፡00 እና 9፡00 ሰዓት) ይሰጣሉ፡፡ ፈተናው ከዛሬ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል። ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂

#RemedialExamProtocols የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከነገ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል። የሪሚዲያል ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር
#RemedialExamProtocols የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከነገ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል። የሪሚዲያል ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኞች የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ በመፈተኛ ክፍል ውስጥ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂

አሳዛኝ መረጃ‼️ ትናንት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከምሽቱ 2:00 አካባቢ በየተማሪዎች DSTV ውስጥ ኳስ እያዩ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ቦንብ ሁለት ተ
አሳዛኝ መረጃ‼️ ትናንት ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከምሽቱ 2:00 አካባቢ በየተማሪዎች DSTV ውስጥ ኳስ እያዩ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በተጣለ ቦንብ ሁለት ተማሪዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ከ20 በላይ ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ምንጮቻችን ገልፀዋል። በዚህ የተነሳ ከጠዋት 12:00 በፊት መውጣት እንዲሁም ማታ ከ12:00 በኋላ ወደ ግቢው መግባት እንደማይችል ምንጮቻችን ገልጸዋል። ለሞቱት ተማሪዎች ነፍስ ይማር እያልን የተጎዱ ተማሪዎች በቶል እንዲያገግሙ እንመኛለን። (አዩዘሀበሻ) JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️

የሪሚዲያል ፈተና የመግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) እስካሁን አላገኙም? ተከታዮቹን ቅደም ተከተሎች በመከተል የመግቢያ ትኬትዎን ያውርዱ! ➫ https://verify.ethernet.edu.
+1
የሪሚዲያል ፈተና የመግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) እስካሁን አላገኙም?   ተከታዮቹን ቅደም ተከተሎች በመከተል የመግቢያ ትኬትዎን ያውርዱ! https://verify.ethernet.edu.et ላይ ይግቡ 'Get your entrance ticket here' የሚለውን ይጫኑ የመለያ ስምዎን (Username) እና የይለፍ ኮድዎን (Password) ያስገቡ 'Download Entrance Ticket' የሚለውን ይጫኑ (ከላይ የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ፡፡)   JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️

Repost from Remedial Class
#RemedialExamSchedule የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል (አቅም ማሻሻያ) ፕሮግራም ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም ለአምስት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል። በተጠቀ
#RemedialExamSchedule የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል (አቅም ማሻሻያ) ፕሮግራም ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም ለአምስት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል። በተጠቀሱት ቀናት በሁለት ፈረቃ በጠዋት እና በከሰዓት መርሐግብር የሚሰጠው የሪሚዲያል ፕሮግራም (የተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች) የፈተና መርሐግብር ከላይ ተያይዟል። Join: @Remedial2018batch 👍

✉️ሁሉም ተማሪዎች ሊኖራቸው የሚገባ የቴሌግራም ቻናል Next year Freshman ተማሪ ለሆናችሁ👇 1- Advanced Freshman ለEntrance ተፈታቾች👇 2- Bright Academy የFreshman መጽሐፍቶች👇 3- Campus Materials ለRemedial ተማሪዎች👇 4- Remedial Class Freshman exams👇 5- Campus ተማሪ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ✉️

ግንቦት 24 ሁሉም የትምህርት ተቋማት ዝግ ይሆናሉ። የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ/ም ከሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ሁሉም የትምህርት ተቋማት
ግንቦት 24 ሁሉም የትምህርት ተቋማት ዝግ ይሆናሉ። የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ/ም ከሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ሁሉም የትምህርት ተቋማት ዝግ እንደሚሆኑ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አሳውቆናል። ሰራተኞች ድምጽ እንዲሰጡ ለመተባበር የመንግሥት መስሪያ ቤቶችና የግል ተቋማትም በዕለቱ ተዘግተው ይውላሉ ፤ ሥራም አይኖርም። ነገር ግን፦ - ሆስፒታሎች - ሆቴሎች - ሬስቶራንቶች - የትራንስፓርት አገልግሎት ሰጪዎች በዝግ ቀናት ላይ የሚያደርጉትን አገልግሎት በተመሳሳይ ያከናውናሉ። የመተባበር ግዴታው እነዚህን ተቋማት እንቅስቃሴ መዘጋት አያስገድድም። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️

Repost from Remedial Class
የሬሜዲል ፈተና መስጫ ቀን ተራዘመ። ከግንቦት 17 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ/ም ሊሰጥ ፕሮግራም ወጥቶለት የነበረው የሬሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ) ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም
የሬሜዲል ፈተና መስጫ ቀን ተራዘመ። ከግንቦት 17 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ/ም ሊሰጥ ፕሮግራም ወጥቶለት የነበረው የሬሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ) ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም እንዲሰጥ ተራዝሟል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት " የሪሜዲያል ፈተና እና የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) የሚሰጥበት ቀን ተቀይሯል " ብሏል። " ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ምክክር በማድረግ የሪሜዲያል እና EXIT EXAM ፈተናዎች የሚሰጥባቸው ቀናት ተሸጋሽጓል " ሲል አሳውቋል። በዚህም የሬሜዲያ ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም ፤ የቅድመ ምረቃ መውጫ ፈተና ደግሞ ከሰኔ 4 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም እንደሚሰጥ ገልጿል። Join: @Remedial2018batch👍

የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ይጠናቀቃል። የ2018 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እና የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና የምዝገባ እና የመፈተኛ ቀናትን የትምህርት ም
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ይጠናቀቃል። የ2018 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እና የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና የምዝገባ እና የመፈተኛ ቀናትን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። በዚህም ሚያዚያ 19/2018 ዓ.ም የጀመረው የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ሚያዚያ 23/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ይጠናቀቃል። የመውጫ ፈተና ምዝገባ የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ምዝገባ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል። ተፈታኞች በተሰጠው የምዝገባ ጊዜ ገደብ ውስጥ ብቻ እንድትመዘገቡ አገልግሎቱ አሳስቧል። ያልተመዘገበ አይፈተንም ተብሏል። JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️

We’re Buying Tinder Accounts 💎 Looking to buy Tinder accounts. 💰 Prices: • 2024 & older accounts – 1500birr • 2025 (Jan–Apr) – 1800birr ✅If you have multiple accounts and become a loyal seller, I can offer higher prices. ✉️ DM: @Bekijum ℹ️ If you don’t know anything about Tinder accounts, I’m happy to guide you and help you get started.

በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖ
በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖርታል (https://uni.mirchaye.nebe.org.et) አዘጋጅቷል፡፡ ምዝገባውን ለማከናወን ምን ያስፈልጋል? ➫ በሚገኙበት ዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ላይ መሆን፣ ➫ ስልክ፣ ኮምፒውተር ወይም ላፕቶፕ፣ ➫ ብሔራዊ መታወቂያ፣ ➫ ብሔራዊ መታወቂያ ሲያወጡ የወጣበት የስልክ ቁጥር፡፡ JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️

Repost from Remedial Class
#RemedialExam በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰጠው የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ እንደሚሆን ይጠበቃል። ሚኒስቴሩ እስካሁን የሪሚዲያል ተማሪዎች የ
#RemedialExam በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰጠው የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ እንደሚሆን ይጠበቃል። ሚኒስቴሩ እስካሁን የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በይፋ ያወጣው መረጃ ባይኖርም፤ ከዩኒቨርሲቲዎች የተገኙ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ፈተናው ከግንቦት 17-20/2018 ዓ.ም እንደሚሆን ይጠበቃል። የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ከህዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ በትምህርት ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል። Join:- @Remedial2018batch

✝ የክርስትና እምነት ተከታይ ቤተሰቦቻችን እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ! መልካም ብዓል ለሁላችንም ይሁን!
የክርስትና እምነት ተከታይ ቤተሰቦቻችን እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ ! መልካም ብዓል ለሁላችንም ይሁን!