fa
Feedback
ያሬዳውያን

ያሬዳውያን

رفتن به کانال در Telegram

የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ያሬዳውያን

کانال ያሬዳውያን (@eotcmahlet) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 114 080 مشترک است و جایگاه 288 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 249 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 114 080 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 541 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 24 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 11.64% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.62% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 13 277 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 7 557 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 38 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

114 080
مشترکین
+2424 ساعت
+1077 روز
+1 54130 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+1 333
در 9 کانال‌ها
ژوئن '26
+2 076
در 22 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+1 409
در 32 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+5 241
در 30 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+570
در 11 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+690
در 13 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+2 410
در 18 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+1 780
در 15 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+8 763
در 30 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+11 991
در 33 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+1 333
در 12 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+2 446
در 29 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+2 382
در 23 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+1 446
در 23 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+1 111
در 24 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+4 767
در 42 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+917
در 19 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+1 144
در 10 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+3 814
در 29 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+3 093
در 23 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+6 736
در 34 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+8 786
در 22 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+2 206
در 15 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+2 981
در 14 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+2 078
در 11 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+1 063
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+2 622
در 22 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 624
در 19 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+738
در 7 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+965
در 11 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+2 806
در 24 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+1 712
در 15 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+3 439
در 23 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+4 178
در 23 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+933
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+1 525
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+1 468
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+740
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+630
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+1 409
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+267
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+814
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+2 553
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+996
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+2 103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+2 275
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+916
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+945
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+933
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+514
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+364
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+817
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+306
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+231
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+930
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+457
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+1 088
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+1 293
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+365
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+374
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+581
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+338
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+265
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+367
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+183
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+166
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+597
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+2 089
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
24 ژوئیه+7
23 ژوئیه+35
22 ژوئیه+26
21 ژوئیه+37
20 ژوئیه+16
19 ژوئیه+40
18 ژوئیه+55
17 ژوئیه+15
16 ژوئیه+5
15 ژوئیه+14
14 ژوئیه+86
13 ژوئیه+235
12 ژوئیه+126
11 ژوئیه+310
10 ژوئیه+2
09 ژوئیه+9
08 ژوئیه+2
07 ژوئیه+79
06 ژوئیه+110
05 ژوئیه+42
04 ژوئیه+14
03 ژوئیه+32
02 ژوئیه+15
01 ژوئیه+21
پست‌های کانال
+7
ወረብ ወይቤላ ሕፃን ለእሙ ጥብዒኬ እም ወኢትናፍቂ/፪/ እምዝ ዳግመ አልቦቱ ኲነኔ እምዝ ዳግመ/፪/ ወረብ በመምህር አብሰራ በ2015 የተቀዳ

2
" ... አንዷ ወዲያውኑ እዚያው ላይ ሕይወቷ አለፈ፤ ሌላኛዋ ወደ መካነሰላም ሆስፒታል እየመጣን በመንገድ ላይ ሕይወቷ አለፈ " - አባ ኤልያስ ተሻገር በአማራ ክልል ደ/ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ፣ በአባ+1
" ... አንዷ ወዲያውኑ እዚያው ላይ ሕይወቷ አለፈ፤ ሌላኛዋ ወደ መካነሰላም ሆስፒታል እየመጣን በመንገድ ላይ ሕይወቷ አለፈ " - አባ ኤልያስ ተሻገር በአማራ ክልል ደ/ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ፣ በአባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው የአባይ ገዳመ አስቄጤስ አቡነ አረጋዊና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም በሐምሌ 15/2018 ዓ.ም በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሁለት መነኮሳት ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ 14 መነኮሳት በተለያየ ደረጃ መጎዳታቸውን የገዳሙ አስተዳዳሪዎችና የወረዳው ቤተክህነት ኃላፊዎች ገለጹ። የወረዳው ቤተክህነት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ በገዳሙ ከነበሩት 16 መነኮሳት ውስጥ 14ቱ በጥቃቱ ተመትተዋል፤ ሁለቱ ብቻ ጉዳት አልደረሰባቸውም። ከተጎዱት መካከል ሁለት መነኮሳት ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ 11 በመካነሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ሕክምና ይገኛሉ። አንዲት መነኩሴ በከባድ ጉዳት ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተዛውረዋል። " ፍንዳታውን ሰምቼ 'ወዮ' እያልኩ ስሄድ መሬት ላይ ወድቀው አገኘኋቸው ! " በወቅቱ በገዳሙ የነበሩት እማሆይ ወለተ ማርያም ለጀርመም ድምጽ ሬድዮ እንደተናገሩት፣ መነኮሳቱ የክረምት እህል ዝግጅት እያካሄዱ ባሉበት ወቅት ጥቃቱ ተፈጽሟል። "  ከዛ  ስር እቤቱ አጠገብ የሆነ ዛፍ አለ አዚያ፤ ከዛ ስር ስብስብ ብለው እየለቀሙ ነበረ። እኔ አብሬ እለቅም ነበረ ተለይቼአቸው ሌላ ሥራ ለመሥራት ወደዛኛው ቤት ሄድኩኝ። ወዲያው ግን የሆነ ፍንዳታ ነገር በጣም  መለየት ያቀተኝ ድምፅ ሰማሁኝ። በቃ እንደመታቸው ስላወቅኩ 'ወዮ' እያልኩኝ ስሄድ ድፍት ድፍት ብለዋል አራቶች። ነካ ነካ ሳደጋቸው ምንም ራሳቸውን ስተዋል እናቶቹ ናቸው። እዛ ደም እየፈሰሳቸው የሚሯሯጡ የሚያለቅሱ ልጆች አሉ። እነሱን ጎተት አድርገን ወደጥግ ብለን እነሱን ደማቸውን ለማሰር እንዳይፈስ ለማድረግ ሞከርን..." ብለዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸው የመካነሰላም ወረዳ ቤተክህነት ኃላፊዎችም፣ ጥቃቱ የተፈጸመው መነኮሳቱ ተሰባስበው እህል እያበጠሩ፣ እያዘጋጁና ሽንኩርት እየከተፉ በነበረበት ወቅት መሆኑን ገልጸዋል። " ሁለቱ ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ 14 ሰዎች ተጎድተዋል! " የገዳሙ አስተዳዳሪ አባ ኤልያስ ተሻገር ለጀርመን ድምጽ ሬድዮ ፤ " አንዷ ወዲያውኑ እዚያው ላይ ሕይወቷ አለፈ፤ ሌላኛዋ ወደ መካነሰላም ሆስፒታል እየመጣን በመንገድ ላይ ሕይወቷ አለፈ።  ጠቅላላ 14 ሰዎች ተጎድተዋል " ሲሉ ተናግረዋል። " ድሮኗ ስታስስ ቆይታ ነበር ! " በአካባቢው የድሮን ጥቃቱ ከመከሰቱ በፊት የድሮን አሰሳ የነበረ መሆኑን የሚናገሩት አባ ወልደ ሚካኤል፤ ምናልባትም ከአካባቢው በቅርብ ርቀት የነበሩት ታጣቂዎችን ለመምታት ያለመ ሳይሆን አይቀርም ብለዋል። " ድሮኗ እስከ ሦስት ሰአት እስከ አራት ሰዓት ስትዞር ቆይታ ወዲያዉ ድምጿን አጠፋችና አራት ሰዓት ላይ  ላይ ያንን ክስተት ፈጠረች፤ ተጣለ ማለት ነዉ የመሣሪያውን። ቀን አራት ሰአት  ላይ። ያው ምክንያቱ እነሱን የ ' ፋኖዎችን አገኘን ' ይሁን ወይም ምን ይሁን አልገባንም እኛ ዞሮ። ያው እንግዲህ ለነሱ የታሰበ ይሁን አላወቅንም እኛ። እዛ አካባቢ ይንቀሳቀሳሉ፤ የሚንቀሳቀሱትም ገዳሙ ውስጥ ሳይሆን ከገዳሙ ውጭ ነው። ኬላ አላቸው የራሳቸው፤ ከኬላው ነው የሚንቀሳቀሱት እነሱ። ያ ድሮንም ሲጣል እነሱ ኬላው ናቸው ያሉት " ብለዋል። በጥቃቱ የገዳሙ ተግባር ቤት፣ ለዓመታዊ ፍጆታ የተዘጋጀ እህል፣ የውኃ ታንከርና የውኃ መስመሮች መጎዳታቸውን እማሆይ ወለተ ማርያም ገልጸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያም በተጨማሪ፣ መነኮሳቱ የሚጠቀሙበት ምጣስ ቤት (የእንጀራ መጋገሪያና የወጥ ማብሰያ ቦታ) በጥቃቱ መውደሙን ከወረዳው ቤተክህንነት ማረጋገጥ ችሏል። " ' አምጡና ሕክምና አስገቦቸዉ ' ብለዉ ፤ አምጥተን ሕክምና አስገብተናል ! " የቦረና ወረዳ ቤተ ክህነት ኃላፊ ሊቀ ካህናት ቀሲስ እንዳለ ሰማኝ ለጀርመን ድምጽ በሰጡት ቃል ፤ አደጋው ከተከሰተ በኋላ በወረዳዉ  አስተዳደር የተሽከርካሪ ድጋፍ ቁስለኞችን ወደ ሆስፒታል መውሰድ ተችሏል ብለዋል። " ከፍተኛ ጉዳት ሁለት የደረሰባቸው ነበሩ፤ አንዷ አስቸኳይ ስለሆነ ሪፈራል ሆስፒታል ደሴ ያው ሄደዋል። የወረዳው መንግስት እንግዲህ ያው ቁስለኞች ወደ ሆስፒታል እንዲመጡ ፈቃድ እንሰጣለን፤ ትራንስፖርት ጠይቃችሁ እናግዛችኋለን፤ አምጡና ሕክምና አስገቦቸዉ ብለዉ ፤ በዛ መሰረት አምጥተን ሕክምና አስገብተናል " ብለዋል። ሃምሌ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
6 884
3
🌷ማርያም ድንግል🌷 •✨እኅቶሙ ለመላእክት፣ •✨ወለቶሙ ለነቢያት፣ •✨ሞገሶሙ ለሐዋርያት፣ •✨እሞሙ ለሰማዕት፣ •✨ተስፋ መነኮሳት፣ •✨ደብተራ ፍጽምት •✨አክሊል ንጹሕ ለካህናት፣ •✨ወላዲተ አምላክ
🌷ማርያም ድንግል🌷 •✨እኅቶሙ ለመላእክት፣ •✨ወለቶሙ ለነቢያት፣ •✨ሞገሶሙ ለሐዋርያት፣ •✨እሞሙ ለሰማዕት፣ •✨ተስፋ መነኮሳት፣ •✨ደብተራ ፍጽምት •✨አክሊል ንጹሕ ለካህናት፣ •✨ወላዲተ አምላክ ንጽሕት፣ °✨መጽደቂቶሙ ለኀጥአን፣ °✨ናዛዚቶሙ ለኅዙናን፣ °✨ፈዋሲቶሙ ለሕሙማን! 🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል) አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
6 571
4
በደቡብ ወሎ ሀገር ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም መነኮሳት በረከት አይለየን ያረፉትን ነፍስ ይማር 💔 ሁላችሁ ተግተን እንጸልይ አቤቱ የሆነብንን አስብ እግዚአብሔር(2)
6 649
5
ትርጓሜ ዘሐምሌ ቂርቆስ/ዋዜማ/ • እስመ ተለዓለ ዕበየ ስብሐቲከ መልዕልተ ሰማያት፤ • ምስጋናህ ክብርህ ከሰማያት የበለጠ ከፍ ከፍ አለ ¤ አሁን የጌታ ክብር ምስጋናው ተራራ ተራራ አኽሎ ከፍ ከፍ ብሎ ከሰማያት ደረሰ ማለት አይደለም ክብርህ ምስጋናህ በምድር በደቂቀ አዳም በሰማያት በመላእክት ዘንድ ተመሰገነ ከበረ ከፍ ከፍ አለ ማለቱ ነው። • እምአፈ ደቂቅ ወሕጻናት አስተዳሎከ ስብሐት፤ • ከሕጻናት አንደበት ምስጋናን አዘጋጀህ የዚህ ጥንቱ ቃል ከቅዱስ ዳዊት ነው የዚህ ምሳሌ በዕለተ ሆሳዕና ጌታ በዘንባባ ዝንጣፊ በክብር በምስጋና ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ ከሕጻናት አንደበት ሆሳዕና በአርያም ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት እየተባለ በክብር በምስጋና ወደ መቅደስ ገብቷል። ዛሬ ሊቁ ይኼንን ጠቀሰው ከሦስት ዓመቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዘንድ ጌታ በቤተመቅደስ በዕለተ ሆሳዕና እንዳደረገው አዋቂዎች ዝም ሲሉ እናት ስትፈራ ከቂርቆስ ምስጋናን አዘጋጅቷል በዚያውም ላይ ለእናቱ ቅድስት ኢየሉጣ መርሕ ሆኗታል በንጉሡ ፊትም የክርስቶስን ስም ጠርቶ አመስግኖ የክርስቶስን ክብር በመግለጥ የዓላዊውን ንጉሥ ጣዖታትን አሳፍሯል። • ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን • ምስጋናህ በሰማያት የመላ ጌታ አቤቱ ይህችን ቦታ ባርካት አክብራት።/ቅዱስ ቂርቆስ ሆይ ይህችን ቦታ ባርካት/ ¤ ሐምሌ 19 ማዕከለ ክረምት ይገባል ክረምቱ እህል እንዳያጠፋ ውኃ ሙላቱ ከብት እንዳይወሰድ ዝናቡ በዝቶ እንዳይጎዳ አንሶ እህል እንዳያሳጣ መልሶ መላልሱ ዋዜማው 99 ጊዜ ይባላል ፍጹም ልመና ነው ለቦታው በረከት ለሀገር ሰላም የሚለመንበት ነው። • በዛቲ መካን ኢይምጻእ ሞተ ላህም ወኢብድብድ በሰብእ • በዚች ሀገር በዚች ቦታ በእንስሳት ላይ ሞት በሰው ላይ አባር ጨነፈር አይከሰት። • ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን • ምስጋናህ በሰማያት የመላ ጌታ አቤቱ ይህችን ቦታ ባርካት አክብራት።/ቅዱስ ቂርቆስ ሆይ ይህችን ቦታ ባርካት/ • በዛቲ መካን ኢይኩን ሕፀተ ማይ ወኢአባረ እክል • በዚህች ቦታ በዚህች ሀገር የውሃ መጉደል የዝናብ እጥረት የእህል መታጣት የዘር መጥፋት አይሁን ጌታ ሆይ። • ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን • ምስጋናህ በሰማያት የመላ ጌታ አቤቱ ይህችን ቦታ ባርካት አክብራት። /ቅዱስ ቂርቆስ ሆይ ይህችን ቦታ ባርካት/ •  ቂርቆስ ሕፃን አንጌቤናይ፤ወልደ አንጌቤናይት • ሕጻን ቂርቆስ አንጌቤናዊ የአንጌቤን ልጅ ልዩ እይታ፦ አንጌቤን ማለት የንጉሥ ወይዛዝር የሚጠሩበት ስም እና ከቤተመንግሥት ወገን የተወለደ ማለት ነው ቅድስት ኢየሉጣም ንጉሡ ሲጠይቃት"ወገኗ ኢቆንዮን ካለች በኋላ እንዲህ በማለት አስከትላ ተናግራለች "የዘር ሐረጌም ከጥንት ከቤተመንግሥት ነው አንጌቤናዊት የምሆን እኔም ከቤተመንግሥት ወገን ነኝ" ስትል አንጌቤን ሀገር ሳይሆን በቤተመንግሥት ያደጉ ሰዎች የሚጠሩበት ስም መሆኑን ያመለክታል። ግብዣ፦ ሐምሌ 19 እንደሚታወቀው በዓመቱ ውስጥ ከሚከበሩ ክብረ በዓላት በልዩ ሁኔታ በሁሉም ሊቃውንት የሚጠበቅ በዓል ነው ይኽም የሆነበት ምክንያት ሥርዓተ ማኅሌቱ/ይትበሃሉ/ ከዋዜማው ጀምሮ ስለሚለይ ነው ቄለ እግዚአብሔሩን ለመከታተል ሥሬዐተ ዋዜማው ከሚዘለቅባቸው ጥቂት አድባራት መካከል "ሐምሌ 19 በሽሮሜዳ ሥላሴ ከዋዜማው ጀምሮ አይቀርም" ​                            ✔️መ/ር ነቢዩ ኤልያስ ለመማር ፦🔗https://t.me/Terha_Tsion
6 476
6
ደጅ ጠናሁ ♥ ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን ተፅናናሁኝ ረሳሁ ሀዘኔን የአምላክ እናት እመቤታችንን ሞገስ ሁኚኝ ቀሪው ዘመኔን +++ የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ አንቺን ተጠግቼ የአለሟን ቤዛ የልጅሽ ቸርነት የአንቺ ደግነት ባርያሽን ሰውሪኝ ከአስጨናቂው ሞት እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ በአንቺ እየታበሰ _ ሰላም ለኪ አዝ ልቤ ባንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ በጠላቶቼ ላይ አፌ ተናገረ በማዳንሽ ስራ ባሪያሽ ደስ ብሎኛል የኃያላኑን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ ባንቺ የታበሰ ሰላም ለኪ አዝ እጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹኝ በመርገም ምክራቸው ሊለያዩን ሲሹ እርሱ የሰጠኝን እሱ ወሰደ አልኳቸው እመቤቴ አለችኝ ብዬ አሳፈርኳቸው እናቴ ስምሽን ሰጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ በአንቺ እየታበሰ _ ሰላም ለኪ አዝ በአውደ ምሕረቱ ሆኜ ስጠራት ዘንበል ብላ አየችን ኪዳነ ምህረት ሀሳብሽን ምንም የለም የሚመስለው እረፍት ያገኘሁት እናቴ ባንቺ ነው እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ ባንቺ እየታበሰ _ ሰላም ለኪ @EOTCmahlet @EOTCmahlet
6 317
7
📍 ቦታ፡ ቡልቡላ እና ሳር ቤት 💰 ቅድመ ክፍያ፡ 15% ብቻ! 🚪 የመኖሪያ ቤቶች (115 - 155 ካ.ሜ) እና የንግድ ሱቆች (ከ11 ካ.ሜ ጀምሮ) ቤት ከመግዛቶ በፊት ማወቅ ያለቦት ራሶን ከመታ
📍 ቦታ፡ ቡልቡላ እና ሳር ቤት 💰 ቅድመ ክፍያ፡ 15% ብቻ! 🚪 የመኖሪያ ቤቶች (115 - 155 ካ.ሜ) እና የንግድ ሱቆች (ከ11 ካ.ሜ ጀምሮ) ቤት ከመግዛቶ በፊት ማወቅ ያለቦት ራሶን ከመታለል ይጠብቁ ይችን ይመልከቱ 👉 https://youtu.be/n-ZptY9TfN4?si=f0m4c1FKZ0-mm-qz 👉telegram @sundry17 📞 ለበለጠ መረጃ፡ 0964 40 67 05
7 124
8
ዋዜማ ቅኔ ምራታ ከነ ልውጡ ለጥቅምት መድኃኔዓለም ይረዳ ዘንድ የተላከ
7 181
9
ኪዳነ_ምህረት_ኩኒ_ዘማሪ_ሱፍቃድ_አንዳርጋቸው_FM_zetewahedo.m4a
7 116
10
በ2 ወራት ይህን የሚሠራ ባለሙያ መሆን ከባድ ነበረ አሁን ግን እንደዛ አይደለም። 11ኛው ዙር ምዝገባ ተጀምሯል ~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ 🏹 ክረምቱን እስኪ ለምን ቁምነገር ላድርገ
በ2 ወራት ይህን የሚሠራ ባለሙያ መሆን ከባድ ነበረ አሁን ግን እንደዛ አይደለም። 11ኛው ዙር ምዝገባ ተጀምሯል ~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ 🏹 ክረምቱን እስኪ ለምን ቁምነገር ላድርገው ካላቹ እኛጋ ኑ ለዛውም ባላቹበት ሆናቹ 😊 30% ቅናሽ አድርገንላችኋል የምትማሩባቸው ሶፍትዌሮች ⁕ Photoshop ⁕ Illustrator ⁕ Indesign ⁕ Figma ⁕ Canva ⁕ Photopea → 25+ Projects _____________________ የምትማሩት ምንድነው ? √ UX UI ~ Web Design ~ App Design √ Logo √ Poster √ Thumbnail √ Magazine √ Business Cards √ Brochure √ Branding አስተምረን ፣ ሸልመን ይህን ሁሉ ባንድ ላይ _______________ Upwork + Fiverr ደግሞ ሙሉ ኮርስ በነጻ _______________ Click here for details _______________ @greenbirdtechs @greenbirdtechs የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥
8 214
11
#ማስታወቂያ
6 002
12
ነግሥ፦ 0:01 - ሚካኤል ሊቀ መላእክት 0:32 - አርባዕቱ እንስሳ 1:12 - ነቢያት ወሐዋርያት 1:46 - ማኅበረ ቅዱሳን 2:08 - ማርያም እግዝእትነ 2:37 - ረከብኪ ሞገሰ 3:06 - ኀበ ተርኅወ ገነት 3:55 - ስማዓኒ ዜማ 4:58 - ንሽ ስምዓኒ 11:49 - ስምዓኒ ቁም ማንሻ፦ 7:13 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጉረሮ 7:50 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጸናጽል 8:36 - ስቡሕ ወውዱስ መረግድ ፪ኛ ማንሻ፦ 9:23 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ቁም 10:22 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ መረግድ ነግሥ፦ 16:13 - ዳዊት ነቢየ 17:41 - ሚካኤል መልአክ 18:13 - ሰላም ለክሙ 18:54 - ማኅበረ መላእክት 19:28 - ወለወልድ ቃሉ 20:14 - ለገባሬ ኵሉ 21:31 - ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ 22:04 - ወሰላም ለቅዳሴክሙ 22:56 - ሊቃናተ ነድ 23:42 - ወሰላም ለከናፍሪክሙ 24:29 - ሚካኤል ወገብርኤል 25:08 - ሊቀ መላእክት ሚካኤል 25:45 - ንሥረ እሳት ዘራማ 26:23 - ሰላም ለሚካኤል ዘነድ ሡራሑ 26:58 - ንዌጥን ዝክረ ውዳሴሆሙ 27:29 - ንዌጥን ዝክረ ወድሶታ 28:03 - ማኅፀንኪ እግዝእትየ ማርያም 28:39 - ምንተ አዐሥዮ 29:09 - ይትባረክ ስምኪ ማርያም (ዘላይ ቤት) (ለአፉኪ) 30:06 - ለዝክረ ስምኪ
6 443
13
ክፍል ፫ ( #በሕብረት_የሚባል ) ዳዊት ነቢይ በከመ ጸለየ፤እጼሊ ኀቤከ እግዚአብሔር አምላኪየ እንዘ ዕብል ከመዝ፤ፀወንየ ወኰኲሕየ፤ወታድኅነኒ ሊተ እምጸላዕትየ፤ወዐቃቤየ ትከውነኒ፤ወእትዌከል ብከ ምዕመንየ ወዘመነ ፍቃንርየ፤ረዳኢየ ወምስካይየ፤ወሕይወትየ ወታድኅነኒ፤ እምእደ ገፋዕየ፤ሃሌ ሉያ በስብሐት ዕጼውዓከ፤ንጉሥየ ወአምላኪየ፤ሚካኤል መልአክ፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤ወበእንተ ነፍሰ ኵልነ፤ መልአኪየ ይቤሎ፤እመላእክት ሠምሮ፤መልአከ ኪዳኑ ለክርስቶስ ( #በሕብረት_የሚባል ) ሰላም ለክሙ ማኅበረ መላእክት ትጉሃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ነቢያት ቅዱሳን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሐዋርያት ፍንዋን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሰማዕት ወጻድቃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሥላሴ ጉቡዓን: ወሰላም ለማርያም ዘእሳት ክዳን። ( #በሕብረት_የሚባል ) ማኅበረ መላእክት ወሰብእ፤ተዓይነ ክርስቶስ ወእሙ፤ሰላም ለክሙ ሶበ እከሥት አፉየ ለውዳሴክሙ፤ፍሬ ማኅሌት እምልሳንየ ትቅስሙ፤ምስሌየ ሀልዉ ወምስሌየ ቁሙ። ( #ካህን_የሚለው ) #ሰላም ለአብ ወለወልድ ቃሉ፤ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ዘአካሎሙ አካሉ፤ለማርያም ሰላም እንተ ተሳተፈት ስብሐተ እሉ፤ሰላም ለመላእክት ወለማኅበረ በኩር ኵሉ፤ጽሑፋነ መልክእ ወስም በሰማይ ዘላዕሉ። #ሰላም ለአብ ገባሬ ኵሉ ዓለም፤ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም፤ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም፤ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም፤ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም። #ሰላም ለአብ ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ፤ለወልድ ሰላም ሥጋ ማርያም ለባሲ፤ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ኃጢአተ ዓለም ደምሳሲ፤ኃይልየ ሥላሴ ወፀወንየ ሥላሴ በስመ ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ። መልክዐ ሥላሴ #ሰላም ለአቁያጺክሙ እለ ተኀብአ እምዐይን: አናምያኒሁ ሥላሴ ለሜላተ ሰማይ ብርሃን: ልብሰ ሰማዕትና ይኲነኒ ምሕረትክሙ ክዳን: ላዕሌየ እስመ ኢሀሎ ልብሰ እስጢፋኖስ እብን: ወሥርጋዌሁ እሳት ለቂርቆስ ሕጻን፡፡ #ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል፤ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ወሰላም ለቅዳሴክሙ ትጉሃነ ሰማይ ዝክሩነ በጸሎትክሙ #ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል፤ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ሊቃናተ ነድ ዘሰማያዊት ማኅፈድ፤በእንተ በግዑ እቀብዋ ለዛቲ ዓፀድ #ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል፤ ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ወሰላም ለከናፍሪክሙ ከመ እዕቀቡነ ተማህፀነ ለክርስቶስ በደሙ። #ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል :እለ ትሴብሕዎ፤መላእክተ ሰማይ ሰአሉ ለነ አስተምሕሩ ለነ፤ቅድመ መንበሩ ለእግዚእነ #ሰላም ለከ ሊቀ መላእክት ሚካኤል :ወዲበ ሠናይትከ ዓዲ ለሰብእ ሣህል፤አሐዱ እምእለ ይባርክዎ ለቃል፤እዙዝ ዲበ ሕዝብ ከመ ትተንብል፤በእንተ ሥጋሁ ነበልባል ርእሰነ ከልል። #ሰላም ለከ ንሥረ እሳት ዘራማ፤ማህሌታይ ሚካኤል መዓርዒረ ዜማ፤ለረዲኤትከ ዲቤነ ሲማ፤ለማኅበርነ ከዋላሃ ዕቀብ ወፍጽማ፤እመራደ ነኪር አጽንዕ ኑኃ ወግድማ። #ሰላም ለሚካኤል ዘነድ ሡራኁ፤ይትከሃን ወትረ በበምሥዋዒሁ፤እምቅዱሳን አሐዱ እምእለ ይተግሁ፤ሐዋዝ በአርያም መኃልይሁ፤ነጐድጓደ ስብሐት ግሩመ ይደምጽ ጉይናሁ #ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣህል፤እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል። #ንዌጥን ዝክረ ውዳሴሆሙ ለነቢያት ወሐዋርያት፤ለጻድቃን ወሰማዕት፤ለአእላፍ መላእክት ዘራማ ኃይላት፤ለምልዕተ ጸጋ ማርያም ቡርክት፤ወለሥግው ወልዳ ነባቢ እሳት። #እዌጥን ዝክረ ወድሶታ ለመንፈሳዊት ርግብ፤ዘመና ልሁብ፤እምከናፍሪሃ ይውኅዝ ሐሊብ፤ተፀውረ በማኅፀና እሳት ዘኮሬብ :ወኢያውዓያ ነድ ወላህብ። #ማኅፀንኪ እግዝእትየ ማርያም ይከብር ምስብዒተ፤እምጽርሐ አርያም ዘላዕሉ ወእምኪሩቤል ትርብዕተ፤፺ተ አውራኃ ወ፭ተ ዕለተ፤ፆረ ዘኢይፀወር መለኮተ፤አግመረ ዘኢይትገመር እሳተ። #ምንተ አዐስዮ ለእግዚአብሔር አሐተ፤በእንተ ኵሉ ዘገብረ ሊተ፤ረስይኒ እሙ አሥምሮ ግብተ፤ማርያም እግዝእትየ ዘሜጥኪ እሳተ፤ድኅረ በጽሐ ልሳኑ ዘለኪ ቤተ። ( #ቁመቱ_በላይ_ቤት_ሲሆን_የሚባል ) #ይትባረክ ስምኪ ማርያም ዘአውፃእከነ እምጸድፍ፤በርኅራኄኪ ትሩፍ፤ይዌድሱኪ ኪሩቤል በዘኢያረምም አፍ፤ሐራ ሰማይ ትጉሃን እኁዛነ ሰይፍ፤ኍላቌሆሙ አዕላፍ፤አምሳለ ደመና ይኬልሉኪ በክንፍ። መልክአ ኪዳነ ምህረት #ሰላም ለአፉኪ አፈ በረከት ትሩፍ፤ወአንቀጸ ቅዱስ መጽሐፍ፤አማኅፅንኒ ማርያም በኪዳንኪ ውኩፍ፤ኢይትሐፈር ቅድመ ወልድኪ ወመላእክቲሁ አዕላፍ፤ አመ ሥርወ ልሳን ይትገዘም ወይትሐተም አፍ #ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። ውድ ማህሌታውያን ይህን ቻናል ለሌሎች ይደርስ ዘንድ #ሼር በማድረግ ይተባበሩን፤ እናመሰግናለን። @EOTCmahlet @EOTCmahlet አስተያየት ካለ @eotcmahletawian ላይ 🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈                  👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹       @EOTCmahlet     #Join & #share  
5 621
14
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀 ስቡህ አባባል እና አቋቋም 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 ክፍል ፩ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ሰአል በእንቲአነ ወቅዱስ ገብርኤል ገብርኤል አዕርግ ፀሎተነ። @EOTCmahlet #በግራ_ወገን ) አርባዕቱ እንሰሳ መንፈሳውያን ፤ሰባሕያን ወመዘምራን ሰአሉ በእንቲአነ ዕስራ ወአርባዕቱ ካህናተ ሰማይኒ አዕርጉ ፀሎተነ። ( #በቀኝ_ወገን ) @EOTCmahlet ነቢያት ወሐዋርያት ጻድቃን ወሰማዕት ሰአሉ በእንቲአነ ምስሌክሙ ከመ ይክፍለነ መክፈልተ ወርስተ ለኵልነ ( #በግራ_ወገን ) @EOTCmahlet ማኅበረ ቅዱሳን ወሰማዕት ሰአሉ በእንቲአነ መላእክተ ሰማይኒ አዕርጉ ፀሎተነ ( #በቀኝ_ወገን ) @EOTCmahlet ማርያም እግዝእትነ ወላዲተ አምላክ ሰአሊ በእንቲአነ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር ( #በግራ_ወገን ) @EOTCmahlet ረከብኪ ሞገስ መንፈሰ ቅዱስ ወኃይለ ሰአሊ አስተምሪ ለነ ማርያም ወልድኪ ሣህሎ ይክፈለነ @EOTCmahlet ( #በቀኝ_ወገን ) ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን ( #በግራ_ወገን ) @EOTCmahlet ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን ( #በቀኝ_ወገን ) @EOTCmahlet ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን @EOTCmahlet ከዚህ በኃላ ጸሎት ተደርሶ ወደ ስምዓኒ ይቀጥላል ቅኔ ማህሌት (ከ3ቱ የቤተክርስቲያን ክፍሎች አንዱ) በአስተዳዳሪው መቀመጫ (ግራ ወገን ና ቀኝ ወገን) በመባል ለ2 ቦታ ይከፈላል።  ሊቃውንቱም እንደየ ማዕረጋቸው በመቆም ማህሌቱን እየመሩ  ያስጀምራሉ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet "ስምዓኒ" ከመባሉ በፊት ግን የፀሎተ ሰአታት አካል የሆነው "ሚካኤል ሊቀ መላእክት..." ይደረሳል። ከዛ በኃላ ጸሎት ይደረሳል። ከዚህ በመቀጠል ከአንዱ ወገን "ስምዓኒ" ይመራል፤ ተመሪም መቋሚያውን አስቀምጦ ይመራል። አባባሉም፦ @EOTCmahlet 👳‍♂መሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ 👨ተመሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ 👳‍♂መሪ፦ጸሎትየ 👨ተመሪ፦ጸሎትየ 👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ 👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ 👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ 👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ 👳‍♂መሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ 👨ተመሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ 👳‍♂መሪ፦ሃሌ ሉያ 👨ተመሪ:-ሃሌ ሉያ 👳‍♂መሪ፦  ሃሌ ሉያ 👨ተመሪ፦ ሃሌ ሉያ 👳‍♂መሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ 👨ተመሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ @EOTCmahlet @EOTCmahlet እስከ እዚ ከተመራ በኃላ ምሪቱ ይቆማል ግን ተመሪው ከመሪው ፊት አንዳለ እዛው እንዳለ ይጠብቃል(ወደ ቦታው አይመለስም) @EOTCmahlet @EOTCmahlet ምሪቱ ከ2ቱ ክፍሎች ከግራ ከጀመረ(ስምዓኒን   ከመሩ) ከቀኝ ወገን ማንሻ ያነሳሉ፤ ቀኝ ወገን ስምዓኒን ከመሩ ከግራ ወገን ማንሻ ያነሳሉ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet ማንሻውን የሚያነሱት(ግራም ይሁን ቀኝ) "አንሽ ወገን" ይባላሉ፤ መሪው ባለበት ያሉት ደግሞ "መሪ ወገን" ይባላሉ። @EOTCmahlet @EOTCmahlet 🧔አንሽ ወገን ካሉት 1ሰው፦ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ አብረውት ያሉት(አንሽ ወገን)፦ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ መሪ ወገን፦ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ አንሽ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ መሪ ወገን፦ ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ 👨ተመሪ፦ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ (ይህን ብሎ ወደ ቦታው ይመለሳል) መሪ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ አንሽ ወገን፦አመ ዕለተ አጽውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ መሪ ወገን ና አንሽ ወገን አንድ ላይ፦ ለዓለመ ወለዓለመ ዓለም ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡፡ንወድሶ ለዘሀሎ እግዚአብሔር ልዑል፡፡ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኵሉ ዓለመ በአሐቲ ቃል 💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠 ያለ ከበሮና ጽናጽል በፊት በጉረሮ 👉 ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet በቁም ከከበሮና ጽናጽል ጋር @EOTCmahlet 👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ 👉በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet በመረግድ 👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ 👉በአሐቲ ቃል። በቁም 👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet በመረግድ- 👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet በቁም 👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet በመረግድ 👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet በቁም 👉ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ "ልዑል" ብለው እንደጨረሱ እንደሌላው መልክዕ ስምዓኒ ተብሎ በመረገድ አይባሉም እዛው በቁም እንደተባለ ሁሉም ጽናጽሉን አስቀምጦ በጉረሮ 👇👇 👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። @EOTCmahlet  በጉረሮ እንደጨረሱ ሁሉም ከታች ያሉትን ይበሉ ( #በሕብረት_የሚባል )   ዳዊት ነቢይ በከመ ጸለየ፤እጼሊ ኀቤከ እግዚአብሔር አምላኪየ እንዘ ዕብል ከመዝ፤ፀወንየ ወኰኲሕየ፤ወታድኅነኒ ሊተ እምጸላዕትየ፤ወዐቃቤየ ትከውነኒ፤ወእትዌከል ብከ ምዕመንየ ወዘመነ ፍቃንርየ፤ረዳኢየ ወምስካይየ፤ወሕይወትየ ወታድኅነኒ፤ እምእደ ገፋዕየ፤ሃሌ ሉያ በስብሐት ዕጼውዓከ፤ንጉሥየ ወአምላኪየ፤ሚካኤል መልአክ፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤ወበእንተ ነፍሰ ኵልነ፤ መልአኪየ ይቤሎ፤እመላእክት ሠምሮ፤መልአከ ኪዳኑ ለክርስቶስ ( #በሕብረት_የሚባል )      ሰላም ለክሙ ማኅበረ መላእክት ትጉሃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ነቢያት ቅዱሳን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሐዋርያት ፍንዋን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሰማዕት ወጻድቃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሥላሴ ጉቡዓን: ወሰላም ለማርያም ዘእሳት ክዳን። ( #በሕብረት_የሚባል )    ማኅበረ መላእክት ወሰብእ፤ተዓይነ ክርስቶስ ወእሙ፤ሰላም ለክሙ ሶበ እከሥት አፉየ ለውዳሴክሙ፤ፍሬ ማኅሌት እምልሳንየ ትቅስሙ፤ምስሌየ ሀልዉ ወምስሌየ ቁሙ። ውድ ማህሌታውያን ይህን ቻናል ለሌሎች ይደርስ ዘንድ #ሼር በማድረግ ይተባበሩን፤ እናመሰግናለን። @EOTCmahlet እንዲገባችሁ "👉" ምልክት ብቻ እናንተ እያያችሁ ተከተሉ @EOTCmahlet አስተያየት ካለ @eotcmahletawian ላይ 🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹 👉@EOTCmahlet👈                  👉@EOTCmahlet👈 👉@EOTCmahlet👈 🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹       @EOTCmahlet     #Join & #share
6 171
15
✝የተወደደ ቀን✝ የተወደደ ቀን የተወደደ አመት ወደ አባቴ መቅደስ የተመለስኩበት አንባር ቀለበቴን የተሸለምኩበት የተወደደ አመት✝✝✝✝       አዝ........ አምሽቶ የመጣ (አይገባም አትበሉ) 2 አባክኖ የመጣ ( አይገባም አትበሉ) 2 ፍቅር ስለሆነ (እግዚያብሄር ለሁሉ) 2 ልጅ ቤቱን ይወርሳል (እንደተስፋ ቃሉ) 2        አዝ......... ከናዝሬት መልካም ሰው (አይወጣምእያሉ)2 ፊሊጾስ ናትኤል (ይነጋገራሉ) 2 አድርጎታልና (ውሀውን ወይን) 2 ዛሬም ለውጦታል (ወስዶታል ልቤን) 2        አዝ........... እኔነኝ አላማው (እኔነኝ ሀሳቡ) 2 አባቴ ደግ ነው (ለሚራራ ልቡ) 2 ዘጠና ዘጠኙ (ታምነውት እያለ) 2 አንዱን ይፈልጋል (ወዴትነህ እያለ) 2         አዝ............. ሁሉን አይቻለው (ሁሉን መርምሬለው) 2 አለም ካንተ ሌላ (እንደሌለ አውቃለው) 2 እንደማይለወጥ (አባትነትህ) 2 ጠፍቼ ስመጣ (አየሁት ልጅህ) 2 አዝ ከቦንጋ መልካም ሰዉ( አይወጣም እያሉ)2 አህዛብ መናፋቅ (ይዘባበታሉ )2 ሰብስቦናልና (ገብርኤል በምልጃው)2 አያስጨንቀንም( የጠላት እርምጃዉ )2
8 210
16
✨ EU የሐበሻ ልብስ ✨ 👨‍👩‍👧‍👦 ለመላው ቤተሰብዎ የሚሆኑ ውብ እና ዘመናዊ የሐበሻ ልብሶች! ✅ ለወንዶች፣ ለሴቶች እና ለልጆች ✅ ከፍተኛ ጥራት ባለው ጨርቅ የተዘጋጁ ✅ ዘመናዊ እና ባህ
✨ EU የሐበሻ ልብስ ✨ 👨‍👩‍👧‍👦 ለመላው ቤተሰብዎ የሚሆኑ ውብ እና ዘመናዊ የሐበሻ ልብሶች! ✅ ለወንዶች፣ ለሴቶች እና ለልጆች ✅ ከፍተኛ ጥራት ባለው ጨርቅ የተዘጋጁ ✅ ዘመናዊ እና ባህላዊ ዲዛይኖች ✅ ለበዓላት፣ ለቤተክርስቲያን ፕሮግራሞች ተስማሚ 🎉 በልዩ ቅናሽ ዋጋ! 📢 አዳዲስ ዲዛይኖቻችንን ለማየት እና ትዕዛዝ ለመስጠት ቻናላችንን ይቀላቀሉ! 📲 Telegram: @eyuhabeshantibeb
9 555
17
መልክዓ ኪዳነ ምሕረት በዜማ በሊቀ ጠበብት የኔታ ቀለመወርቅ ልይህ @EOTCmahlet
9 638
18
መልክዓ ኪዳነ ምሕረት በpdf @EOTCmahlet
9 449
19
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ወ፮ ለሐምሌ ኪዳነ ምሕረት ሥርዓተ ነግሥ ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል። መልክዐ ሥላሴ፦ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል። ዚቅ፦ ሰዓሊ ለነ ማርያም ኀበ ወልድኪ፤ከመ ያዝንም ለነ ዝናመ ምሕረት እምነቅዓ ሕይወት፤ዘአፀርዎ ሰቃልያን፤በጎልጎታ መካን፤ስትዪ ሕዝበ ክርስቲያን፤ስቴ ዘበአማን። ዘጣዕሙ፦ ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ። ዚቅ፦ ምንተ እንከ እብል በእንተ ማርያም መሠረተ ጽድቅ ኀደረ ላዕሌሃ፤ወአዘዘ ደመና በላዕሉ። መልክአ ኪዳነ ምሕረት፦ ሰላም ለገጽኪ ገጸ ቅድስና ስቡሕ፤ዘይኤድም ሥኑ እምጸዳለ ፀሐይ ወወርኅ፤ትእምርተ ኪዳን ማርያም ወቀስተ ደመና ብሩህ፤እምኀበ አምላክ መሐሪ እምአመ ነሥአኪ ኖኅ፤አማስኖታ ለምድር ኢደገመ አይኅ። ዚቅ፦ እሰይም ቀስትየ በውስተ ደመና፤እዜከር ኪዳንየ ይቤ እግዚአብሔር፤ዘመሐልኩ ላቲ ለማርያም እምየ፤እሁብ ዘርዓ ወማዕረረ፤በረከተ ፍሬሃ ለምድር። መልክአ ኪዳነ ምሕረት፦ ሰላም ለልሳንኪ ዘአፈድፈደ ቅዳሴ፤እምካህናተ ሰማይ ሱራፌል እለ ይቀዉሙ ቅድመ ሥላሴ፤አዘክሪ ሊተ ማርያም ተዝካረ ኪዳንኪ አመ ድምሳሴ፤በእንተ እስራኤል በገዳም ከመ አዘክሪ አዉሴ፤ኪዳነ ሠለስቱ አበዉ ወጽድቆ ለሙሴ። ዚቅ፦ መሐር ሕዝበከ በይእቲ እምከ ወላዲትከ ፍቊርከ፤አውርድ ለነ ዝናመ በቃለ ትእዛዝከ፤ተዘኪረከ፤ኪያነ አብርሃም ፍቊርከ። መልክአ ኪዳነ ምሕረት፦ ሰላም ለልብኪ ስንዕወ ኲልያት ወኅሊና፤ለአማዑትኪ ሰላም ወለንዋየ ውስጥኪ በዕሪና፤ውስተ ምድረ ርስት አብእኒ ማርያም ቀስተ ደመና፤በብርሃነ እሳት ኪዳንኪ እንዘ ትመርህኒ ፍና፤ወትሴስይኒ እምፍቅርኪ መና። ዚቅ፦ ዘመራሕኮሙ ለሕዝብከ፤መዓልተ በደመና ወኵሎ ሌሊተ በብርሃነ እሳት፤ዘአንተ አሜሃ ወአንተ ዮም፤ምርሐኒ እግዚኦ ፍኖተ ርቱዓ ለገብርከ፤ዘይሰማዕ ግበር ሊተ፤ምሕረትከ በጽባሕ። ምልጣን፦ በብሩህ ደመና ዘከለላ፤በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት፤ወእኅቶሙ ለመላእክት፤እንተ እምአፉሃ ይወጽእ ቃለ ጽድቅ። ወረብ፦ በብሩህ ደመና "ዘከለላ"/፪/በብሩህ ደመና/፪ በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት/፪/ እስመ ለዓለም፦ ደመና ቀሊል ዘትፀውር መና፤ማርያም ይእቲ ንጽሕት በድንግልና፤እስመ እምከርሣ ሠረፀ ፍሬ ስብሐት፤ዘበትርጓሜሁ እግዚአብሔር ምስሌነ።
9 686
20
ዓመተ ወንጌላዊ ወንጌላውያን 4 ናቸው።ወንጌልን ለ4 ተካፍለው እንደጻፉት ሁሉ።ዘመናትንም ለ4 ተካፍለው ይመግቡታል።ስለዚህ በሚቀጥለው ዓመት ዘመኑ ዘመነ ማን ነው የሚለውን ለማወቅ ስንፈልግ ዓመተ ዓለሙን ለ4 አካፍለን                ቀሪው 1 ከሆነ ዘመነ ማቴዎስ                ቀሪው 2 ከሆነ ዘመነ ማርቆስ                ቀሪው 3 ከሆነ ዘመነ ሉቃስ                ያለ ቀሪ ከተካፈለ ዘመነ ዮሐንስ ነው። ስለዚህ በዚህ መሰረት።7515÷4=1878 ቀሪ 3 ይሆናል።1878 ወይም ደራሹ መጠነ ራብዒት ይባላል።ስለዚህ ቀሪው 3 ከሆነ ሉቃስ ነው እንዳልነው ቀጣይ ዓመት ዘመኑ ዘመነ ሉቃስ ይባላል። የዓመቱ መስከረም 1 ቀን መቼ መቼ ትውላለች? መስከረም አንድ ቀን መቼ እንደምትውል ለማወቅ ዓመተ ዓለምን ከመጠነ ራብዒት ጋራ ደምረን በእለታቱ ልክ በ7 አካፍለን              ቀሪው 1 ከሆነ ማክሰኞ              ቀሪው 2 ከሆነ ረቡእ              ቀሪው 3 ከሆነ ሐሙስ              ቀሪው 4 ከሆነ አርብ              ቀሪው 5 ከሆነ ቅዳሜ              ቀሪው 6 ከሆነ እሑድ              ያለ ቀሪ ከተካፈለ ሰኞ ይውላል። መጥቅእ በዓላትና አጽዋማት መቼ እንደሚውሉ ሲያሳውቁን አበቅቴ ደግሞ ሠርቀ ወርኅ እና ሠርቀ ሌሊትን ለማግኘት ይጠቅመናል። ። ሠርቀ መዓልት የሚባለው ራሱ ቀኑ ነው።ለምሳሌ የመስከረም 1 ሠርቀ መዓልት ራሱ 1 ነው። ሠርቀ ሌሊት=አበቅቴ+ሠርቀ መዓልት+ሕፀፅ                      =9+1+1                      =11 © ሠርቀ ወርኅ=ሠርቀ ሌሊት+4                     =11+4                     =15 ሕጸጽ ያልነው።       የመስከረምና የጥቅምት 1       የህዳርና የታህሳስ 2       የጥር እና የየካቲት 3       የመጋቢት እና የሚያዝያ 4       የግንቦትና የሰኔ 5       የሐምሌ እና የነሐሴ 6 ነው                             መደብና ወንበር ስንል ምን ማለታችን ነው? መባጃ ሐመርና ተውሳክ ስንል ምን ማለታችን ነው? የአጽዋማትና በዓላት አወጣጥ ማወቅ ይፈልጋሉ? ኢየአርግና ኢይወርድ ስንል ምን ማለታችን ነው? ሠርቃት/አሥርቆት ሲባልስ? ስለ ብርሃናትና ነፋሳት አፈጣጠር ምን ያህል ያውቃሉ? ዓመተ ሰማዕታት ምን ማለት ይመስላቹሀል? ስለ ኬክሮስና ኬንትሮስ ምን ያህል እውቀት አሎት? ስለ ባሕረ ሀሳብ ማወቅ ከፈለጉ ...ቻናሉን ይቀላቀሉ ይችን ተጫኑና አዳምጡ 👉 ባሕረ ሐሳብ መግቢያ
9 204