ያሬዳውያን
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ያሬዳውያን
Channel ያሬዳውያን (@eotcmahlet) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 114 080 subscribers, ranking 288 in the Religion & Spirituality category and 249 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 114 080 subscribers.
According to the latest data from 23 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 1 541 over the last 30 days and by 24 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 11.64%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.62% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 13 277 views. Within the first day, a publication typically gains 7 557 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 38.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት
ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን
አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin
እናመሰግናለን”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 24 July | +7 | |||
| 23 July | +35 | |||
| 22 July | +26 | |||
| 21 July | +37 | |||
| 20 July | +16 | |||
| 19 July | +40 | |||
| 18 July | +55 | |||
| 17 July | +15 | |||
| 16 July | +5 | |||
| 15 July | +14 | |||
| 14 July | +86 | |||
| 13 July | +235 | |||
| 12 July | +126 | |||
| 11 July | +310 | |||
| 10 July | +2 | |||
| 09 July | +9 | |||
| 08 July | +2 | |||
| 07 July | +79 | |||
| 06 July | +110 | |||
| 05 July | +42 | |||
| 04 July | +14 | |||
| 03 July | +32 | |||
| 02 July | +15 | |||
| 01 July | +21 |
| 2 | " ... አንዷ ወዲያውኑ እዚያው ላይ ሕይወቷ አለፈ፤ ሌላኛዋ ወደ መካነሰላም ሆስፒታል እየመጣን በመንገድ ላይ ሕይወቷ አለፈ " - አባ ኤልያስ ተሻገር
በአማራ ክልል ደ/ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ፣ በአባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው የአባይ ገዳመ አስቄጤስ አቡነ አረጋዊና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም በሐምሌ 15/2018 ዓ.ም በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ሁለት መነኮሳት ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ 14 መነኮሳት በተለያየ ደረጃ መጎዳታቸውን የገዳሙ አስተዳዳሪዎችና የወረዳው ቤተክህነት ኃላፊዎች ገለጹ።
የወረዳው ቤተክህነት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ በገዳሙ ከነበሩት 16 መነኮሳት ውስጥ 14ቱ በጥቃቱ ተመትተዋል፤ ሁለቱ ብቻ ጉዳት አልደረሰባቸውም።
ከተጎዱት መካከል ሁለት መነኮሳት ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ 11 በመካነሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ሕክምና ይገኛሉ። አንዲት መነኩሴ በከባድ ጉዳት ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተዛውረዋል።
" ፍንዳታውን ሰምቼ 'ወዮ' እያልኩ ስሄድ መሬት ላይ ወድቀው አገኘኋቸው ! "
በወቅቱ በገዳሙ የነበሩት እማሆይ ወለተ ማርያም ለጀርመም ድምጽ ሬድዮ እንደተናገሩት፣ መነኮሳቱ የክረምት እህል ዝግጅት እያካሄዱ ባሉበት ወቅት ጥቃቱ ተፈጽሟል።
" ከዛ ስር እቤቱ አጠገብ የሆነ ዛፍ አለ አዚያ፤ ከዛ ስር ስብስብ ብለው እየለቀሙ ነበረ። እኔ አብሬ እለቅም ነበረ ተለይቼአቸው ሌላ ሥራ ለመሥራት ወደዛኛው ቤት ሄድኩኝ። ወዲያው ግን የሆነ ፍንዳታ ነገር በጣም መለየት ያቀተኝ ድምፅ ሰማሁኝ። በቃ እንደመታቸው ስላወቅኩ 'ወዮ' እያልኩኝ ስሄድ ድፍት ድፍት ብለዋል አራቶች። ነካ ነካ ሳደጋቸው ምንም ራሳቸውን ስተዋል እናቶቹ ናቸው። እዛ ደም እየፈሰሳቸው የሚሯሯጡ የሚያለቅሱ ልጆች አሉ። እነሱን ጎተት አድርገን ወደጥግ ብለን እነሱን ደማቸውን ለማሰር እንዳይፈስ ለማድረግ ሞከርን..." ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸው የመካነሰላም ወረዳ ቤተክህነት ኃላፊዎችም፣ ጥቃቱ የተፈጸመው መነኮሳቱ ተሰባስበው እህል እያበጠሩ፣ እያዘጋጁና ሽንኩርት እየከተፉ በነበረበት ወቅት መሆኑን ገልጸዋል።
" ሁለቱ ሕይወታቸውን አጥተዋል፤ 14 ሰዎች ተጎድተዋል! "
የገዳሙ አስተዳዳሪ አባ ኤልያስ ተሻገር ለጀርመን ድምጽ ሬድዮ ፤ " አንዷ ወዲያውኑ እዚያው ላይ ሕይወቷ አለፈ፤ ሌላኛዋ ወደ መካነሰላም ሆስፒታል እየመጣን በመንገድ ላይ ሕይወቷ አለፈ። ጠቅላላ 14 ሰዎች ተጎድተዋል " ሲሉ ተናግረዋል።
" ድሮኗ ስታስስ ቆይታ ነበር !
"
በአካባቢው የድሮን ጥቃቱ ከመከሰቱ በፊት የድሮን አሰሳ የነበረ መሆኑን የሚናገሩት አባ ወልደ ሚካኤል፤ ምናልባትም ከአካባቢው በቅርብ ርቀት የነበሩት ታጣቂዎችን ለመምታት ያለመ ሳይሆን አይቀርም ብለዋል።
" ድሮኗ እስከ ሦስት ሰአት እስከ አራት ሰዓት ስትዞር ቆይታ ወዲያዉ ድምጿን አጠፋችና አራት ሰዓት ላይ ላይ ያንን ክስተት ፈጠረች፤ ተጣለ ማለት ነዉ የመሣሪያውን። ቀን አራት ሰአት ላይ። ያው ምክንያቱ እነሱን የ ' ፋኖዎችን አገኘን ' ይሁን ወይም ምን ይሁን አልገባንም እኛ ዞሮ። ያው እንግዲህ ለነሱ የታሰበ ይሁን አላወቅንም እኛ። እዛ አካባቢ ይንቀሳቀሳሉ፤ የሚንቀሳቀሱትም ገዳሙ ውስጥ ሳይሆን ከገዳሙ ውጭ ነው። ኬላ አላቸው የራሳቸው፤ ከኬላው ነው የሚንቀሳቀሱት እነሱ። ያ ድሮንም ሲጣል እነሱ ኬላው ናቸው ያሉት " ብለዋል።
በጥቃቱ የገዳሙ ተግባር ቤት፣ ለዓመታዊ ፍጆታ የተዘጋጀ እህል፣ የውኃ ታንከርና የውኃ መስመሮች መጎዳታቸውን እማሆይ ወለተ ማርያም ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም በተጨማሪ፣ መነኮሳቱ የሚጠቀሙበት ምጣስ ቤት (የእንጀራ መጋገሪያና የወጥ ማብሰያ ቦታ) በጥቃቱ መውደሙን ከወረዳው ቤተክህንነት ማረጋገጥ ችሏል።
" ' አምጡና ሕክምና አስገቦቸዉ ' ብለዉ ፤ አምጥተን ሕክምና አስገብተናል ! "
የቦረና ወረዳ ቤተ ክህነት ኃላፊ ሊቀ ካህናት ቀሲስ እንዳለ ሰማኝ ለጀርመን ድምጽ በሰጡት ቃል ፤ አደጋው ከተከሰተ በኋላ በወረዳዉ አስተዳደር የተሽከርካሪ ድጋፍ ቁስለኞችን ወደ ሆስፒታል መውሰድ ተችሏል ብለዋል።
" ከፍተኛ ጉዳት ሁለት የደረሰባቸው ነበሩ፤ አንዷ አስቸኳይ ስለሆነ ሪፈራል ሆስፒታል ደሴ ያው ሄደዋል። የወረዳው መንግስት እንግዲህ ያው ቁስለኞች ወደ ሆስፒታል እንዲመጡ ፈቃድ እንሰጣለን፤ ትራንስፖርት ጠይቃችሁ እናግዛችኋለን፤ አምጡና ሕክምና አስገቦቸዉ ብለዉ ፤ በዛ መሰረት አምጥተን ሕክምና አስገብተናል " ብለዋል።
ሃምሌ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 6 884 |
| 3 | 🌷ማርያም ድንግል🌷
•✨እኅቶሙ ለመላእክት፣
•✨ወለቶሙ ለነቢያት፣
•✨ሞገሶሙ ለሐዋርያት፣
•✨እሞሙ ለሰማዕት፣
•✨ተስፋ መነኮሳት፣
•✨ደብተራ ፍጽምት
•✨አክሊል ንጹሕ ለካህናት፣
•✨ወላዲተ አምላክ ንጽሕት፣
°✨መጽደቂቶሙ ለኀጥአን፣
°✨ናዛዚቶሙ ለኅዙናን፣
°✨ፈዋሲቶሙ ለሕሙማን!
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር) | 6 571 |
| 4 | በደቡብ ወሎ ሀገር ስብከት የዓባይ ቅድስት አርሴማ ገዳም መነኮሳት በረከት አይለየን
ያረፉትን ነፍስ ይማር 💔
ሁላችሁ ተግተን እንጸልይ
አቤቱ የሆነብንን አስብ እግዚአብሔር(2) | 6 649 |
| 5 | ትርጓሜ ዘሐምሌ ቂርቆስ/ዋዜማ/
• እስመ ተለዓለ ዕበየ ስብሐቲከ መልዕልተ ሰማያት፤
• ምስጋናህ ክብርህ ከሰማያት የበለጠ ከፍ ከፍ አለ
¤ አሁን የጌታ ክብር ምስጋናው ተራራ ተራራ አኽሎ ከፍ ከፍ ብሎ ከሰማያት ደረሰ ማለት አይደለም ክብርህ ምስጋናህ በምድር በደቂቀ አዳም በሰማያት በመላእክት ዘንድ ተመሰገነ ከበረ ከፍ ከፍ አለ ማለቱ ነው።
• እምአፈ ደቂቅ ወሕጻናት አስተዳሎከ ስብሐት፤
• ከሕጻናት አንደበት ምስጋናን አዘጋጀህ
የዚህ ጥንቱ ቃል ከቅዱስ ዳዊት ነው የዚህ ምሳሌ በዕለተ ሆሳዕና ጌታ በዘንባባ ዝንጣፊ በክብር በምስጋና ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ ከሕጻናት አንደበት ሆሳዕና በአርያም ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት እየተባለ በክብር በምስጋና ወደ መቅደስ ገብቷል።
ዛሬ ሊቁ ይኼንን ጠቀሰው ከሦስት ዓመቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዘንድ ጌታ በቤተመቅደስ በዕለተ ሆሳዕና እንዳደረገው አዋቂዎች ዝም ሲሉ እናት ስትፈራ ከቂርቆስ ምስጋናን አዘጋጅቷል በዚያውም ላይ ለእናቱ ቅድስት ኢየሉጣ መርሕ ሆኗታል በንጉሡ ፊትም የክርስቶስን ስም ጠርቶ አመስግኖ የክርስቶስን ክብር በመግለጥ የዓላዊውን ንጉሥ ጣዖታትን አሳፍሯል።
• ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን
• ምስጋናህ በሰማያት የመላ ጌታ አቤቱ ይህችን ቦታ ባርካት አክብራት።/ቅዱስ ቂርቆስ ሆይ ይህችን ቦታ ባርካት/
¤ ሐምሌ 19 ማዕከለ ክረምት ይገባል ክረምቱ እህል እንዳያጠፋ ውኃ ሙላቱ ከብት እንዳይወሰድ ዝናቡ በዝቶ እንዳይጎዳ አንሶ እህል እንዳያሳጣ መልሶ መላልሱ ዋዜማው 99 ጊዜ ይባላል ፍጹም ልመና ነው ለቦታው በረከት ለሀገር ሰላም የሚለመንበት ነው።
• በዛቲ መካን ኢይምጻእ ሞተ ላህም ወኢብድብድ በሰብእ
• በዚች ሀገር በዚች ቦታ በእንስሳት ላይ ሞት በሰው ላይ አባር ጨነፈር አይከሰት።
• ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን
• ምስጋናህ በሰማያት የመላ ጌታ አቤቱ ይህችን ቦታ ባርካት አክብራት።/ቅዱስ ቂርቆስ ሆይ ይህችን ቦታ ባርካት/
• በዛቲ መካን ኢይኩን ሕፀተ ማይ ወኢአባረ እክል
• በዚህች ቦታ በዚህች ሀገር የውሃ መጉደል የዝናብ እጥረት የእህል መታጣት የዘር መጥፋት አይሁን ጌታ ሆይ።
• ባርካ እግዚኦ ለዛቲ መካን
• ምስጋናህ በሰማያት የመላ ጌታ አቤቱ ይህችን ቦታ ባርካት አክብራት። /ቅዱስ ቂርቆስ ሆይ ይህችን ቦታ ባርካት/
• ቂርቆስ ሕፃን አንጌቤናይ፤ወልደ አንጌቤናይት
• ሕጻን ቂርቆስ አንጌቤናዊ የአንጌቤን ልጅ
ልዩ እይታ፦
አንጌቤን ማለት የንጉሥ ወይዛዝር የሚጠሩበት ስም እና ከቤተመንግሥት ወገን የተወለደ ማለት ነው ቅድስት ኢየሉጣም ንጉሡ ሲጠይቃት"ወገኗ ኢቆንዮን ካለች በኋላ እንዲህ በማለት አስከትላ ተናግራለች "የዘር ሐረጌም ከጥንት ከቤተመንግሥት ነው አንጌቤናዊት የምሆን እኔም ከቤተመንግሥት ወገን ነኝ" ስትል አንጌቤን ሀገር ሳይሆን በቤተመንግሥት ያደጉ ሰዎች የሚጠሩበት ስም መሆኑን ያመለክታል።
ግብዣ፦
ሐምሌ 19 እንደሚታወቀው በዓመቱ ውስጥ ከሚከበሩ ክብረ በዓላት በልዩ ሁኔታ በሁሉም ሊቃውንት የሚጠበቅ በዓል ነው ይኽም የሆነበት ምክንያት ሥርዓተ ማኅሌቱ/ይትበሃሉ/ ከዋዜማው ጀምሮ ስለሚለይ ነው ቄለ እግዚአብሔሩን ለመከታተል ሥሬዐተ ዋዜማው ከሚዘለቅባቸው ጥቂት አድባራት መካከል
"ሐምሌ 19 በሽሮሜዳ ሥላሴ ከዋዜማው ጀምሮ
አይቀርም"
✔️መ/ር ነቢዩ ኤልያስ
ለመማር ፦🔗https://t.me/Terha_Tsion | 6 476 |
| 6 | ደጅ ጠናሁ ♥
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን
ተፅናናሁኝ ረሳሁ ሀዘኔን
የአምላክ እናት እመቤታችንን
ሞገስ ሁኚኝ ቀሪው ዘመኔን
+++
የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ
አንቺን ተጠግቼ የአለሟን ቤዛ
የልጅሽ ቸርነት የአንቺ ደግነት
ባርያሽን ሰውሪኝ ከአስጨናቂው ሞት
እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ
እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዬ በአንቺ እየታበሰ _ ሰላም ለኪ
አዝ
ልቤ ባንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ
በጠላቶቼ ላይ አፌ ተናገረ
በማዳንሽ ስራ ባሪያሽ ደስ ብሎኛል
የኃያላኑን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል
እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ
እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዬ ባንቺ የታበሰ ሰላም ለኪ
አዝ
እጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹኝ
በመርገም ምክራቸው ሊለያዩን ሲሹ
እርሱ የሰጠኝን እሱ ወሰደ አልኳቸው
እመቤቴ አለችኝ ብዬ አሳፈርኳቸው
እናቴ ስምሽን ሰጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ
እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዬ በአንቺ እየታበሰ _ ሰላም ለኪ
አዝ
በአውደ ምሕረቱ ሆኜ ስጠራት
ዘንበል ብላ አየችን ኪዳነ ምህረት
ሀሳብሽን ምንም የለም የሚመስለው
እረፍት ያገኘሁት እናቴ ባንቺ ነው
እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያሁሉ መከራ
እምባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዬ ባንቺ እየታበሰ _ ሰላም ለኪ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet | 6 317 |
| 7 | 📍 ቦታ፡ ቡልቡላ እና ሳር ቤት
💰 ቅድመ ክፍያ፡ 15% ብቻ!
🚪 የመኖሪያ ቤቶች (115 - 155 ካ.ሜ) እና የንግድ ሱቆች (ከ11 ካ.ሜ ጀምሮ)
ቤት ከመግዛቶ በፊት ማወቅ ያለቦት ራሶን ከመታለል ይጠብቁ
ይችን ይመልከቱ 👉 https://youtu.be/n-ZptY9TfN4?si=f0m4c1FKZ0-mm-qz
👉telegram @sundry17
📞 ለበለጠ መረጃ፡ 0964 40 67 05 | 7 124 |
| 8 | ዋዜማ ቅኔ ምራታ ከነ ልውጡ
ለጥቅምት መድኃኔዓለም ይረዳ ዘንድ የተላከ | 7 181 |
| 9 | ኪዳነ_ምህረት_ኩኒ_ዘማሪ_ሱፍቃድ_አንዳርጋቸው_FM_zetewahedo.m4a | 7 116 |
| 10 | በ2 ወራት ይህን የሚሠራ ባለሙያ መሆን
ከባድ ነበረ አሁን ግን እንደዛ አይደለም።
11ኛው ዙር ምዝገባ ተጀምሯል
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
🏹 ክረምቱን እስኪ ለምን ቁምነገር
ላድርገው ካላቹ እኛጋ ኑ
ለዛውም ባላቹበት ሆናቹ 😊
30% ቅናሽ አድርገንላችኋል
የምትማሩባቸው ሶፍትዌሮች
⁕ Photoshop
⁕ Illustrator
⁕ Indesign
⁕ Figma
⁕ Canva
⁕ Photopea
→ 25+ Projects
_____________________
የምትማሩት ምንድነው ?
√ UX UI
~ Web Design
~ App Design
√ Logo
√ Poster
√ Thumbnail
√ Magazine
√ Business Cards
√ Brochure
√ Branding
አስተምረን ፣ ሸልመን
ይህን ሁሉ ባንድ ላይ
_______________
Upwork + Fiverr
ደግሞ ሙሉ ኮርስ በነጻ
_______________
Click here for details
_______________
@greenbirdtechs
@greenbirdtechs
የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥 | 8 214 |
| 11 | #ማስታወቂያ | 6 002 |
| 12 | ነግሥ፦
0:01 - ሚካኤል ሊቀ መላእክት
0:32 - አርባዕቱ እንስሳ
1:12 - ነቢያት ወሐዋርያት
1:46 - ማኅበረ ቅዱሳን
2:08 - ማርያም እግዝእትነ
2:37 - ረከብኪ ሞገሰ
3:06 - ኀበ ተርኅወ ገነት
3:55 - ስማዓኒ ዜማ
4:58 - ንሽ ስምዓኒ
11:49 - ስምዓኒ ቁም
ማንሻ፦
7:13 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጉረሮ
7:50 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጸናጽል
8:36 - ስቡሕ ወውዱስ መረግድ
፪ኛ ማንሻ፦
9:23 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ቁም
10:22 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ መረግድ
ነግሥ፦
16:13 - ዳዊት ነቢየ
17:41 - ሚካኤል መልአክ
18:13 - ሰላም ለክሙ
18:54 - ማኅበረ መላእክት
19:28 - ወለወልድ ቃሉ
20:14 - ለገባሬ ኵሉ
21:31 - ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ
22:04 - ወሰላም ለቅዳሴክሙ
22:56 - ሊቃናተ ነድ
23:42 - ወሰላም ለከናፍሪክሙ
24:29 - ሚካኤል ወገብርኤል
25:08 - ሊቀ መላእክት ሚካኤል
25:45 - ንሥረ እሳት ዘራማ
26:23 - ሰላም ለሚካኤል ዘነድ ሡራሑ
26:58 - ንዌጥን ዝክረ ውዳሴሆሙ
27:29 - ንዌጥን ዝክረ ወድሶታ
28:03 - ማኅፀንኪ እግዝእትየ ማርያም
28:39 - ምንተ አዐሥዮ
29:09 - ይትባረክ ስምኪ ማርያም (ዘላይ ቤት)
(ለአፉኪ)
30:06 - ለዝክረ ስምኪ | 6 443 |
| 13 | ክፍል ፫
( #በሕብረት_የሚባል )
ዳዊት ነቢይ በከመ ጸለየ፤እጼሊ ኀቤከ እግዚአብሔር አምላኪየ እንዘ ዕብል ከመዝ፤ፀወንየ ወኰኲሕየ፤ወታድኅነኒ ሊተ እምጸላዕትየ፤ወዐቃቤየ ትከውነኒ፤ወእትዌከል ብከ ምዕመንየ ወዘመነ ፍቃንርየ፤ረዳኢየ ወምስካይየ፤ወሕይወትየ ወታድኅነኒ፤
እምእደ ገፋዕየ፤ሃሌ ሉያ በስብሐት ዕጼውዓከ፤ንጉሥየ ወአምላኪየ፤ሚካኤል
መልአክ፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤ወበእንተ ነፍሰ ኵልነ፤ መልአኪየ ይቤሎ፤እመላእክት ሠምሮ፤መልአከ ኪዳኑ ለክርስቶስ
( #በሕብረት_የሚባል )
ሰላም ለክሙ ማኅበረ መላእክት ትጉሃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ነቢያት ቅዱሳን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሐዋርያት ፍንዋን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሰማዕት ወጻድቃን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሥላሴ ጉቡዓን: ወሰላም ለማርያም ዘእሳት ክዳን።
( #በሕብረት_የሚባል )
ማኅበረ መላእክት ወሰብእ፤ተዓይነ
ክርስቶስ ወእሙ፤ሰላም ለክሙ ሶበ እከሥት አፉየ ለውዳሴክሙ፤ፍሬ ማኅሌት እምልሳንየ ትቅስሙ፤ምስሌየ ሀልዉ ወምስሌየ ቁሙ።
( #ካህን_የሚለው )
#ሰላም ለአብ ወለወልድ
ቃሉ፤ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ዘአካሎሙ አካሉ፤ለማርያም ሰላም እንተ ተሳተፈት ስብሐተ እሉ፤ሰላም ለመላእክት ወለማኅበረ በኩር ኵሉ፤ጽሑፋነ መልክእ ወስም በሰማይ ዘላዕሉ።
#ሰላም ለአብ ገባሬ ኵሉ ዓለም፤ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ
ሰላም፤ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም፤ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም፤ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም።
#ሰላም ለአብ ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ፤ለወልድ ሰላም ሥጋ ማርያም
ለባሲ፤ለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ኃጢአተ ዓለም ደምሳሲ፤ኃይልየ ሥላሴ ወፀወንየ
ሥላሴ በስመ ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ።
መልክዐ ሥላሴ
#ሰላም ለአቁያጺክሙ እለ ተኀብአ እምዐይን: አናምያኒሁ ሥላሴ ለሜላተ ሰማይ ብርሃን: ልብሰ ሰማዕትና ይኲነኒ ምሕረትክሙ ክዳን: ላዕሌየ እስመ ኢሀሎ ልብሰ እስጢፋኖስ እብን: ወሥርጋዌሁ እሳት ለቂርቆስ ሕጻን፡፡
#ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል፤ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ወሰላም ለቅዳሴክሙ ትጉሃነ ሰማይ ዝክሩነ በጸሎትክሙ
#ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል ወኪሩቤል፤ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ሊቃናተ ነድ ዘሰማያዊት ማኅፈድ፤በእንተ በግዑ እቀብዋ ለዛቲ ዓፀድ
#ሰላም ለክሙ ሚካኤል ወገብርኤል
ሱራፌል ወኪሩቤል፤ ዑራኤል ወሩፋኤል ሱርያል ወፋኑኤል፤አፍኒን ወራጉኤል ወሳቁኤል፤ወሰላም ለከናፍሪክሙ ከመ እዕቀቡነ ተማህፀነ ለክርስቶስ በደሙ።
#ሚካኤል ወገብርኤል ሱራፌል
ወኪሩቤል :እለ ትሴብሕዎ፤መላእክተ ሰማይ ሰአሉ ለነ አስተምሕሩ ለነ፤ቅድመ መንበሩ ለእግዚእነ
#ሰላም ለከ ሊቀ መላእክት
ሚካኤል :ወዲበ ሠናይትከ ዓዲ ለሰብእ ሣህል፤አሐዱ እምእለ ይባርክዎ ለቃል፤እዙዝ ዲበ ሕዝብ ከመ ትተንብል፤በእንተ ሥጋሁ ነበልባል ርእሰነ ከልል።
#ሰላም ለከ ንሥረ እሳት ዘራማ፤ማህሌታይ
ሚካኤል መዓርዒረ ዜማ፤ለረዲኤትከ ዲቤነ ሲማ፤ለማኅበርነ ከዋላሃ ዕቀብ ወፍጽማ፤እመራደ ነኪር አጽንዕ ኑኃ ወግድማ።
#ሰላም ለሚካኤል ዘነድ ሡራኁ፤ይትከሃን ወትረ በበምሥዋዒሁ፤እምቅዱሳን አሐዱ እምእለ ይተግሁ፤ሐዋዝ በአርያም መኃልይሁ፤ነጐድጓደ ስብሐት ግሩመ ይደምጽ ጉይናሁ
#ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣህል፤እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል።
#ንዌጥን ዝክረ ውዳሴሆሙ ለነቢያት ወሐዋርያት፤ለጻድቃን ወሰማዕት፤ለአእላፍ መላእክት ዘራማ ኃይላት፤ለምልዕተ ጸጋ ማርያም ቡርክት፤ወለሥግው ወልዳ ነባቢ እሳት።
#እዌጥን ዝክረ ወድሶታ ለመንፈሳዊት
ርግብ፤ዘመና ልሁብ፤እምከናፍሪሃ ይውኅዝ ሐሊብ፤ተፀውረ በማኅፀና እሳት ዘኮሬብ :ወኢያውዓያ ነድ ወላህብ።
#ማኅፀንኪ እግዝእትየ ማርያም ይከብር ምስብዒተ፤እምጽርሐ አርያም ዘላዕሉ ወእምኪሩቤል ትርብዕተ፤፺ተ አውራኃ ወ፭ተ ዕለተ፤ፆረ ዘኢይፀወር መለኮተ፤አግመረ ዘኢይትገመር እሳተ።
#ምንተ አዐስዮ ለእግዚአብሔር አሐተ፤በእንተ ኵሉ ዘገብረ ሊተ፤ረስይኒ እሙ አሥምሮ ግብተ፤ማርያም እግዝእትየ ዘሜጥኪ እሳተ፤ድኅረ በጽሐ ልሳኑ ዘለኪ ቤተ።
( #ቁመቱ_በላይ_ቤት_ሲሆን_የሚባል )
#ይትባረክ ስምኪ ማርያም ዘአውፃእከነ እምጸድፍ፤በርኅራኄኪ ትሩፍ፤ይዌድሱኪ ኪሩቤል በዘኢያረምም አፍ፤ሐራ ሰማይ ትጉሃን እኁዛነ ሰይፍ፤ኍላቌሆሙ አዕላፍ፤አምሳለ ደመና ይኬልሉኪ በክንፍ።
መልክአ ኪዳነ ምህረት
#ሰላም ለአፉኪ አፈ በረከት ትሩፍ፤ወአንቀጸ ቅዱስ መጽሐፍ፤አማኅፅንኒ ማርያም በኪዳንኪ ውኩፍ፤ኢይትሐፈር ቅድመ ወልድኪ ወመላእክቲሁ አዕላፍ፤ አመ ሥርወ ልሳን ይትገዘም ወይትሐተም አፍ
#ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
ውድ ማህሌታውያን ይህን ቻናል ለሌሎች ይደርስ ዘንድ #ሼር በማድረግ ይተባበሩን፤ እናመሰግናለን።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አስተያየት ካለ @eotcmahletawian ላይ
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
#Join & #share
| 5 621 |
| 14 | 🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ስቡህ አባባል እና አቋቋም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ክፍል ፩
ሚካኤል ሊቀ መላእክት
ሰአል በእንቲአነ ወቅዱስ ገብርኤል
ገብርኤል አዕርግ ፀሎተነ።
@EOTCmahlet
#በግራ_ወገን )
አርባዕቱ እንሰሳ
መንፈሳውያን ፤ሰባሕያን ወመዘምራን ሰአሉ በእንቲአነ ዕስራ
ወአርባዕቱ ካህናተ ሰማይኒ አዕርጉ ፀሎተነ።
( #በቀኝ_ወገን )
@EOTCmahlet
ነቢያት ወሐዋርያት ጻድቃን ወሰማዕት ሰአሉ በእንቲአነ ምስሌክሙ ከመ ይክፍለነ መክፈልተ ወርስተ ለኵልነ
( #በግራ_ወገን )
@EOTCmahlet
ማኅበረ ቅዱሳን ወሰማዕት ሰአሉ
በእንቲአነ መላእክተ ሰማይኒ
አዕርጉ ፀሎተነ
( #በቀኝ_ወገን )
@EOTCmahlet
ማርያም እግዝእትነ ወላዲተ አምላክ ሰአሊ በእንቲአነ እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር
( #በግራ_ወገን )
@EOTCmahlet
ረከብኪ ሞገስ መንፈሰ ቅዱስ ወኃይለ ሰአሊ አስተምሪ ለነ ማርያም ወልድኪ ሣህሎ ይክፈለነ
@EOTCmahlet
( #በቀኝ_ወገን )
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን
( #በግራ_ወገን )
@EOTCmahlet
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን
( #በቀኝ_ወገን )
@EOTCmahlet
ኀበ ተርኅወ ገነት ወኀበ ተነጽፈ ዕረፍት ይክፈለነ ነሀሉ ውስተ በዓቶሙ ለቅዱሳን
@EOTCmahlet
ከዚህ በኃላ ጸሎት ተደርሶ ወደ ስምዓኒ ይቀጥላል
ቅኔ ማህሌት (ከ3ቱ የቤተክርስቲያን ክፍሎች አንዱ) በአስተዳዳሪው መቀመጫ (ግራ ወገን ና ቀኝ ወገን) በመባል ለ2 ቦታ ይከፈላል። ሊቃውንቱም እንደየ ማዕረጋቸው በመቆም ማህሌቱን እየመሩ ያስጀምራሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
"ስምዓኒ" ከመባሉ በፊት ግን የፀሎተ ሰአታት አካል የሆነው "ሚካኤል ሊቀ መላእክት..." ይደረሳል። ከዛ በኃላ ጸሎት ይደረሳል። ከዚህ በመቀጠል ከአንዱ ወገን "ስምዓኒ" ይመራል፤ ተመሪም መቋሚያውን አስቀምጦ ይመራል።
አባባሉም፦
@EOTCmahlet
👳♂መሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ
👨ተመሪ፦ስምዓኒ እግዚኦ
👳♂መሪ፦ጸሎትየ
👨ተመሪ፦ጸሎትየ
👳♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ
👳♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ሃሌ ሉያ
👳♂መሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
👨ተመሪ፦ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
👳♂መሪ፦ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ:-ሃሌ ሉያ
👳♂መሪ፦ ሃሌ ሉያ
👨ተመሪ፦ ሃሌ ሉያ
👳♂መሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ
👨ተመሪ፦ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እስከ እዚ ከተመራ በኃላ ምሪቱ ይቆማል ግን ተመሪው ከመሪው ፊት አንዳለ እዛው እንዳለ ይጠብቃል(ወደ ቦታው አይመለስም)
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ምሪቱ ከ2ቱ ክፍሎች ከግራ ከጀመረ(ስምዓኒን ከመሩ) ከቀኝ ወገን ማንሻ ያነሳሉ፤ ቀኝ ወገን ስምዓኒን ከመሩ ከግራ ወገን ማንሻ ያነሳሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ማንሻውን የሚያነሱት(ግራም ይሁን ቀኝ) "አንሽ ወገን" ይባላሉ፤ መሪው ባለበት ያሉት ደግሞ "መሪ ወገን" ይባላሉ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
🧔አንሽ ወገን ካሉት 1ሰው፦ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ
አብረውት ያሉት(አንሽ ወገን)፦ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን፦ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ
አንሽ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን፦ ወኢትሚጥ ገጽከ እምኔየ
👨ተመሪ፦ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ (ይህን ብሎ ወደ ቦታው ይመለሳል)
መሪ ወገን፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
አንሽ ወገን፦አመ ዕለተ አጽውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን ና አንሽ ወገን አንድ ላይ፦ ለዓለመ ወለዓለመ ዓለም ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡፡ንወድሶ ለዘሀሎ እግዚአብሔር ልዑል፡፡ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኵሉ ዓለመ በአሐቲ ቃል
💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠
ያለ ከበሮና ጽናጽል በፊት በጉረሮ
👉 ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም ከከበሮና ጽናጽል ጋር
@EOTCmahlet
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡
👉በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡
👉በአሐቲ ቃል።
በቁም
👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ-
👉ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በመረግድ
👉ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በቁም
👉ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡
"ልዑል" ብለው እንደጨረሱ እንደሌላው መልክዕ ስምዓኒ ተብሎ በመረገድ አይባሉም እዛው በቁም እንደተባለ ሁሉም ጽናጽሉን አስቀምጦ በጉረሮ 👇👇
👉ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
በጉረሮ እንደጨረሱ ሁሉም ከታች ያሉትን ይበሉ
( #በሕብረት_የሚባል )
ዳዊት ነቢይ በከመ ጸለየ፤እጼሊ ኀቤከ እግዚአብሔር አምላኪየ እንዘ ዕብል ከመዝ፤ፀወንየ ወኰኲሕየ፤ወታድኅነኒ ሊተ እምጸላዕትየ፤ወዐቃቤየ ትከውነኒ፤ወእትዌከል ብከ ምዕመንየ ወዘመነ ፍቃንርየ፤ረዳኢየ ወምስካይየ፤ወሕይወትየ ወታድኅነኒ፤
እምእደ ገፋዕየ፤ሃሌ ሉያ በስብሐት ዕጼውዓከ፤ንጉሥየ ወአምላኪየ፤ሚካኤል
መልአክ፤ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፤ወበእንተ ነፍሰ ኵልነ፤ መልአኪየ ይቤሎ፤እመላእክት ሠምሮ፤መልአከ ኪዳኑ ለክርስቶስ
( #በሕብረት_የሚባል )
ሰላም ለክሙ ማኅበረ መላእክት ትጉሃን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ነቢያት ቅዱሳን: ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሐዋርያት ፍንዋን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሰማዕት ወጻድቃን:
ሰላም ለክሙ ማኅበረ ሥላሴ ጉቡዓን: ወሰላም ለማርያም ዘእሳት ክዳን።
( #በሕብረት_የሚባል )
ማኅበረ መላእክት ወሰብእ፤ተዓይነ
ክርስቶስ ወእሙ፤ሰላም ለክሙ ሶበ እከሥት አፉየ ለውዳሴክሙ፤ፍሬ ማኅሌት እምልሳንየ ትቅስሙ፤ምስሌየ ሀልዉ ወምስሌየ ቁሙ።
ውድ ማህሌታውያን ይህን ቻናል ለሌሎች ይደርስ ዘንድ #ሼር በማድረግ ይተባበሩን፤ እናመሰግናለን።
@EOTCmahlet
እንዲገባችሁ "👉" ምልክት ብቻ እናንተ እያያችሁ ተከተሉ
@EOTCmahlet
አስተያየት ካለ @eotcmahletawian ላይ
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
#Join & #share | 6 171 |
| 15 | ✝የተወደደ ቀን✝
የተወደደ ቀን የተወደደ አመት
ወደ አባቴ መቅደስ የተመለስኩበት
አንባር ቀለበቴን የተሸለምኩበት
የተወደደ አመት✝✝✝✝
አዝ........
አምሽቶ የመጣ (አይገባም አትበሉ) 2
አባክኖ የመጣ ( አይገባም አትበሉ) 2
ፍቅር ስለሆነ (እግዚያብሄር ለሁሉ) 2
ልጅ ቤቱን ይወርሳል (እንደተስፋ ቃሉ) 2
አዝ.........
ከናዝሬት መልካም ሰው (አይወጣምእያሉ)2
ፊሊጾስ ናትኤል (ይነጋገራሉ) 2
አድርጎታልና (ውሀውን ወይን) 2
ዛሬም ለውጦታል (ወስዶታል ልቤን) 2
አዝ...........
እኔነኝ አላማው (እኔነኝ ሀሳቡ) 2
አባቴ ደግ ነው (ለሚራራ ልቡ) 2
ዘጠና ዘጠኙ (ታምነውት እያለ) 2
አንዱን ይፈልጋል (ወዴትነህ እያለ) 2
አዝ.............
ሁሉን አይቻለው (ሁሉን መርምሬለው) 2
አለም ካንተ ሌላ (እንደሌለ አውቃለው) 2
እንደማይለወጥ (አባትነትህ) 2
ጠፍቼ ስመጣ (አየሁት ልጅህ) 2
አዝ
ከቦንጋ መልካም ሰዉ( አይወጣም እያሉ)2
አህዛብ መናፋቅ (ይዘባበታሉ )2
ሰብስቦናልና (ገብርኤል በምልጃው)2
አያስጨንቀንም( የጠላት እርምጃዉ )2 | 8 210 |
| 16 | ✨ EU የሐበሻ ልብስ ✨
👨👩👧👦 ለመላው ቤተሰብዎ የሚሆኑ ውብ እና ዘመናዊ የሐበሻ ልብሶች!
✅ ለወንዶች፣ ለሴቶች እና ለልጆች
✅ ከፍተኛ ጥራት ባለው ጨርቅ የተዘጋጁ
✅ ዘመናዊ እና ባህላዊ ዲዛይኖች
✅ ለበዓላት፣ ለቤተክርስቲያን ፕሮግራሞች ተስማሚ
🎉 በልዩ ቅናሽ ዋጋ!
📢 አዳዲስ ዲዛይኖቻችንን ለማየት እና ትዕዛዝ ለመስጠት ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
📲 Telegram: @eyuhabeshantibeb | 9 555 |
| 17 | መልክዓ ኪዳነ ምሕረት በዜማ
በሊቀ ጠበብት የኔታ ቀለመወርቅ ልይህ
@EOTCmahlet | 9 638 |
| 18 | መልክዓ ኪዳነ ምሕረት በpdf
@EOTCmahlet | 9 449 |
| 19 | ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ወ፮ ለሐምሌ ኪዳነ ምሕረት
ሥርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።
መልክዐ ሥላሴ፦
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
ዚቅ፦
ሰዓሊ ለነ ማርያም ኀበ ወልድኪ፤ከመ ያዝንም ለነ ዝናመ ምሕረት እምነቅዓ ሕይወት፤ዘአፀርዎ ሰቃልያን፤በጎልጎታ መካን፤ስትዪ ሕዝበ ክርስቲያን፤ስቴ ዘበአማን።
ዘጣዕሙ፦
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
ዚቅ፦
ምንተ እንከ እብል በእንተ ማርያም መሠረተ ጽድቅ ኀደረ ላዕሌሃ፤ወአዘዘ ደመና በላዕሉ።
መልክአ ኪዳነ ምሕረት፦
ሰላም ለገጽኪ ገጸ ቅድስና ስቡሕ፤ዘይኤድም ሥኑ እምጸዳለ ፀሐይ ወወርኅ፤ትእምርተ ኪዳን ማርያም ወቀስተ ደመና ብሩህ፤እምኀበ አምላክ መሐሪ እምአመ ነሥአኪ ኖኅ፤አማስኖታ ለምድር ኢደገመ አይኅ።
ዚቅ፦
እሰይም ቀስትየ በውስተ ደመና፤እዜከር ኪዳንየ ይቤ እግዚአብሔር፤ዘመሐልኩ ላቲ ለማርያም እምየ፤እሁብ ዘርዓ ወማዕረረ፤በረከተ ፍሬሃ ለምድር።
መልክአ ኪዳነ ምሕረት፦
ሰላም ለልሳንኪ ዘአፈድፈደ ቅዳሴ፤እምካህናተ ሰማይ ሱራፌል እለ ይቀዉሙ ቅድመ ሥላሴ፤አዘክሪ ሊተ ማርያም ተዝካረ ኪዳንኪ አመ ድምሳሴ፤በእንተ እስራኤል በገዳም ከመ አዘክሪ አዉሴ፤ኪዳነ ሠለስቱ አበዉ ወጽድቆ ለሙሴ።
ዚቅ፦
መሐር ሕዝበከ በይእቲ እምከ ወላዲትከ ፍቊርከ፤አውርድ ለነ ዝናመ በቃለ ትእዛዝከ፤ተዘኪረከ፤ኪያነ አብርሃም ፍቊርከ።
መልክአ ኪዳነ ምሕረት፦
ሰላም ለልብኪ ስንዕወ ኲልያት ወኅሊና፤ለአማዑትኪ ሰላም ወለንዋየ ውስጥኪ በዕሪና፤ውስተ ምድረ ርስት አብእኒ ማርያም ቀስተ ደመና፤በብርሃነ እሳት ኪዳንኪ እንዘ ትመርህኒ ፍና፤ወትሴስይኒ እምፍቅርኪ መና።
ዚቅ፦
ዘመራሕኮሙ ለሕዝብከ፤መዓልተ በደመና ወኵሎ ሌሊተ በብርሃነ እሳት፤ዘአንተ አሜሃ ወአንተ ዮም፤ምርሐኒ እግዚኦ ፍኖተ ርቱዓ ለገብርከ፤ዘይሰማዕ ግበር ሊተ፤ምሕረትከ በጽባሕ።
ምልጣን፦
በብሩህ ደመና ዘከለላ፤በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት፤ወእኅቶሙ ለመላእክት፤እንተ እምአፉሃ ይወጽእ ቃለ ጽድቅ።
ወረብ፦
በብሩህ ደመና "ዘከለላ"/፪/በብሩህ ደመና/፪
በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት/፪/
እስመ ለዓለም፦
ደመና ቀሊል ዘትፀውር መና፤ማርያም ይእቲ ንጽሕት በድንግልና፤እስመ እምከርሣ ሠረፀ ፍሬ ስብሐት፤ዘበትርጓሜሁ እግዚአብሔር ምስሌነ። | 9 686 |
| 20 | ዓመተ ወንጌላዊ
ወንጌላውያን 4 ናቸው።ወንጌልን ለ4 ተካፍለው እንደጻፉት ሁሉ።ዘመናትንም ለ4 ተካፍለው ይመግቡታል።ስለዚህ በሚቀጥለው ዓመት ዘመኑ ዘመነ ማን ነው የሚለውን ለማወቅ ስንፈልግ ዓመተ ዓለሙን ለ4 አካፍለን
ቀሪው 1 ከሆነ ዘመነ ማቴዎስ
ቀሪው 2 ከሆነ ዘመነ ማርቆስ
ቀሪው 3 ከሆነ ዘመነ ሉቃስ
ያለ ቀሪ ከተካፈለ ዘመነ ዮሐንስ ነው።
ስለዚህ በዚህ መሰረት።7515÷4=1878 ቀሪ 3 ይሆናል።1878 ወይም ደራሹ መጠነ ራብዒት ይባላል።ስለዚህ ቀሪው 3 ከሆነ ሉቃስ ነው እንዳልነው ቀጣይ ዓመት ዘመኑ ዘመነ ሉቃስ ይባላል።
የዓመቱ መስከረም 1 ቀን መቼ መቼ ትውላለች?
መስከረም አንድ ቀን መቼ እንደምትውል ለማወቅ ዓመተ ዓለምን ከመጠነ ራብዒት ጋራ ደምረን በእለታቱ ልክ በ7 አካፍለን
ቀሪው 1 ከሆነ ማክሰኞ
ቀሪው 2 ከሆነ ረቡእ
ቀሪው 3 ከሆነ ሐሙስ
ቀሪው 4 ከሆነ አርብ
ቀሪው 5 ከሆነ ቅዳሜ
ቀሪው 6 ከሆነ እሑድ
ያለ ቀሪ ከተካፈለ ሰኞ ይውላል።
መጥቅእ በዓላትና አጽዋማት መቼ እንደሚውሉ ሲያሳውቁን አበቅቴ ደግሞ ሠርቀ ወርኅ እና ሠርቀ ሌሊትን ለማግኘት ይጠቅመናል።
።
ሠርቀ መዓልት የሚባለው ራሱ ቀኑ ነው።ለምሳሌ የመስከረም 1 ሠርቀ መዓልት ራሱ 1 ነው።
ሠርቀ ሌሊት=አበቅቴ+ሠርቀ መዓልት+ሕፀፅ
=9+1+1
=11
© ሠርቀ ወርኅ=ሠርቀ ሌሊት+4
=11+4
=15
ሕጸጽ ያልነው።
የመስከረምና የጥቅምት 1
የህዳርና የታህሳስ 2
የጥር እና የየካቲት 3
የመጋቢት እና የሚያዝያ 4
የግንቦትና የሰኔ 5
የሐምሌ እና የነሐሴ 6 ነው
መደብና ወንበር ስንል ምን ማለታችን ነው?
መባጃ ሐመርና ተውሳክ ስንል ምን ማለታችን ነው?
የአጽዋማትና በዓላት አወጣጥ ማወቅ ይፈልጋሉ?
ኢየአርግና ኢይወርድ ስንል ምን ማለታችን ነው?
ሠርቃት/አሥርቆት ሲባልስ?
ስለ ብርሃናትና ነፋሳት አፈጣጠር ምን ያህል ያውቃሉ?
ዓመተ ሰማዕታት ምን ማለት ይመስላቹሀል?
ስለ ኬክሮስና ኬንትሮስ ምን ያህል እውቀት አሎት?
ስለ ባሕረ ሀሳብ ማወቅ ከፈለጉ ...ቻናሉን ይቀላቀሉ
ይችን ተጫኑና አዳምጡ 👉 ባሕረ ሐሳብ መግቢያ | 9 204 |
