ያሬዳውያን
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ያሬዳውያን
Channel ያሬዳውያን (@eotcmahlet) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 122 571 subscribers, ranking 252 in the Religion & Spirituality category and 238 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 122 571 subscribers.
According to the latest data from 28 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 6 054 over the last 30 days and by -23 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 14.85%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.73% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 18 199 views. Within the first day, a publication typically gains 10 703 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 52.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት
ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን
አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin
እናመሰግናለን”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 29 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 29 August | +8 | |||
| 28 August | +4 | |||
| 27 August | +16 | |||
| 26 August | +16 | |||
| 25 August | +15 | |||
| 24 August | +29 | |||
| 23 August | +42 | |||
| 22 August | +504 | |||
| 21 August | +659 | |||
| 20 August | +46 | |||
| 19 August | +329 | |||
| 18 August | +192 | |||
| 17 August | +63 | |||
| 16 August | +83 | |||
| 15 August | +67 | |||
| 14 August | +74 | |||
| 13 August | +183 | |||
| 12 August | +154 | |||
| 11 August | +97 | |||
| 10 August | +74 | |||
| 09 August | +86 | |||
| 08 August | +104 | |||
| 07 August | +151 | |||
| 06 August | +123 | |||
| 05 August | +37 | |||
| 04 August | +81 | |||
| 03 August | +82 | |||
| 02 August | +206 | |||
| 01 August | +645 |
| 2 | ነግሥ፦
0:01 - ሚካኤል ሊቀ መላእክት
0:32 - አርባዕቱ እንስሳ
1:12 - ነቢያት ወሐዋርያት
1:46 - ማኅበረ ቅዱሳን
2:08 - ማርያም እግዝእትነ
2:37 - ረከብኪ ሞገሰ
3:06 - ኀበ ተርኅወ ገነት
3:55 - ስማዓኒ ዜማ
4:58 - ንሽ ስምዓኒ
11:49 - ስምዓኒ ቁም
ማንሻ፦
7:13 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጉረሮ
7:50 - ስቡሕ ወውዱስ ቁም ጸናጽል
8:36 - ስቡሕ ወውዱስ መረግድ
፪ኛ ማንሻ፦
9:23 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ቁም
10:22 - ሃሌ ሉያ ዘውእቱ መረግድ
ነግሥ፦
16:13 - ዳዊት ነቢየ
17:41 - ሚካኤል መልአክ
18:13 - ሰላም ለክሙ
18:54 - ማኅበረ መላእክት
19:28 - ወለወልድ ቃሉ
20:14 - ለገባሬ ኵሉ
21:31 - ዘእምቅድመ ዓለም ነጋሢ
22:04 - ወሰላም ለቅዳሴክሙ
22:56 - ሊቃናተ ነድ
23:42 - ወሰላም ለከናፍሪክሙ
24:29 - ሚካኤል ወገብርኤል
25:08 - ሊቀ መላእክት ሚካኤል
25:45 - ንሥረ እሳት ዘራማ
26:23 - ሰላም ለሚካኤል ዘነድ ሡራሑ
26:58 - ንዌጥን ዝክረ ውዳሴሆሙ
27:29 - ንዌጥን ዝክረ ወድሶታ
28:03 - ማኅፀንኪ እግዝእትየ ማርያም
28:39 - ምንተ አዐሥዮ
29:09 - ይትባረክ ስምኪ ማርያም (ዘላይ ቤት)
(ለአፉኪ)
30:06 - ለዝክረ ስምኪ | 2 172 |
| 3 | መምህር ያሬድ | 6 029 |
| 4 | 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ስርአተ ዋዜማ ዘነሐሴ ተክለኃይማኖት
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
በ ፩ -
ሃሌ ሉያ እንተ አጽናዕኮሙ ለአድባር በኃይልከ፤ወቅኦታን እሙንቱ በኃይል፤ዝንቱሰ ብእሲ መምህርነ፤አባ፤ጸሊ በእንቲአነ
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ዝንቱሰ ብእሲ መምህርነ፤አባ ጸሊ በእንቲአነ፤አባ ጸሊ በእንቲአነ
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
አባ ጸሊ በእንቲአነ/፪/
አባ ጸሊ ጸሊ በእንቲአነ አባ ጸሊ ጸሊ በእንቲአነ/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ለእግዚአብሔር ምድር በምልዐ፦
አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ ጸሎትከ ወትረ ይብጽሐነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
እግዚአብሔር ነግሠ፦
ተክለኃይማኖት ፃመወ እምገድለ ቅዱስ ምክዕቢተ ከመ ይፍረይ ፍሬ ህየንተ አሀደ፴ወስምንተወ፻ተ ኢያድነነ ትልሞ ወኢገብዓ ድኅርተ እመንፈስ ቅዱስ ነሢዖ አሦተ
@EOTCmahlet
እግዚኦ ጸራዕኩ ሀቤከ ስምዐኒ፦
ዕፀ ጳጦስ ይዕቲ እንተ በአማን ለእንተ ይበልዋ ቅድስተ ቅዱሳን ዕፀ ጳጦስ ይዕቲ እንተ በአማን
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ይትባረክ፦
ኪያከ መሠረት አንተ ብነ፤ አባ ጸሊ በእንቲአነ፤ እስመ ጸሎተ ጻድቅ ይሰምዕ እግዚአብሔር
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዓዲ(ሌላ)፦
ጸለየ ተክለኃይማኖት እንዘ ይብል ኀበ ተቀብረ ሥጋየ ወተክዕወ ደምየ ህየ በረከት
@EOTCmahlet
ሰለስት፦
በመንፈስ የሐውር እምኃይል ውስተ ኃይለ ተክለኃይማኖት ካህን ወድንግል
@EOTCmahlet
ሰላም፦
አበው ቅዱሳን ዔሉ ውስተ አድባር ወበዓታት፤ አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
አበው ቅዱሳን ዔሉ ውስተ አድባር ወበዓታት/፪/
አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም አዕረፉ በክብር ወበብዙኅ ሰላም/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዓዲ ሰላም፦
እስመ በኩሉ ይሴብሕ እግዚአብሔር በሰማይኒ ወበምድርኒ በፍስሐ ወበሰላም ንርአይ ስና ለቤተ ክርስትያን ወንግበር ተዝካሮሙ ለብፁዕ አበ ኩልነ አባ ተክለኃይማኖት አስተጋብዓነ ለስብሐት እግዚአብሔር
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
አበ ኩልነ አባ ተክለኃይማኖት/፪/
አስተጋብዓነ ለስብሐት እግዚአብሔር አስተጋብዓነ ለስብሐት እግዚአብሔር/፪/
👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
#Join & share | 5 913 |
| 5 | የጻድቁ አባታችን የአባ ተክለሃይማኖት በዓል ስርዓተ ማኅሌት ለቀናል ደረሳችሁ አይደል?
ካላገኛችሁት ከታች ያለውን ተጫኑ
👉 የነሐሴ ፳፬ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ማኅሌት | 5 768 |
| 6 | ለበለጠ መረጃ 0925484488
ወይም 0976211621 | 7 410 |
| 7 | የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ወዳጆች አላችሁ?😍
ለነሐሴ 24 የሚያስፈልገውን የማኅሌት ጓዝ እንጨርስና
የጳጉሜ 3 የፈታሔ ማኅጸን ቅዱስ ሩፋኤል በዓል ዋዜማና ማኅሌት ከነ አቋቋሙ ፣ ወረቡ፣ አመላለሱ ሁሉንም ክሽን አርገን በቅርቡ እናደርሳለን | 7 330 |
| 8 | መልክዓ ተክለሃይማኖት በዜማ
@EOTCmahlet | 7 185 |
| 9 | መልክአ ተክለሃይማኖት .pdf | 6 957 |
| 10 | https://youtu.be/dVHasXgD-gM?si=K9SEUGldtd6vgzu1 | 8 648 |
| 11 | ✨ EU የሐበሻ ልብስ ✨
👨👩👧👦 ለመላው ቤተሰብዎ የሚሆኑ ውብ እና ዘመናዊ የሐበሻ ልብሶች!
🌼 ለወንዶች፣ ለሴቶች እና ለልጆች
🌼 ከፍተኛ ጥራት ባለው ጨርቅ የተዘጋጁ
🌼 ዘመናዊ እና ባህላዊ ዲዛይኖች
🌼 ለበዓላት፣ ለቤተክርስቲያን ፕሮግራሞች ተስማሚ
አዲስ አመትን በማስመልከት በልዩ ቅናሽ ዋጋ!
📲 በ 0913020450 ላይ ይደውሉ ወይም @eyoell ላይ መልዕክት ይላኩልን።
📢 ለማየት፣ ለማዘዝ እና አዳዲስ ዲዛይኖችን ለመከታተል ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
📲 Telegram: @eyuhabeshantibeb | 9 242 |
| 12 | ካነበብኩት ያጋራሁት ነው መልካም ንባብ🥰 | 8 068 |
| 13 | ✝✝✝.ከበሮ.✝✝✝
የቤተክርስትያን # ከበሮ እና ድንቅ #ምሳሌው
........
ከበሮ - ማለት ከበረው ከሚል የግእዝ ቃልየተገኘ ሲሆን ደፋ፡መታ፡ከረከረ፡ቆረቆረ፡ ጎሰመ፡ማለት ነው፡፡
ከበሮ - የጌታችን ተምሳሌት ነው፡፡
.የከበሮ ጠፈሩ -ጌታ በአይሁድ እጅ ሲገረፍ የወጣበት ሰንበር ተምስሌት ነው፡፡
.አንድም -ጌታችን የተገነዘበት ገመድ ምስሌ ነው፡፡
.አንድም - የታሰረበትና የተጎተተበት የተሰቀለበት ገመድ ምስሌ ነው፡፡
የከበሮ ጨርቅ - ቀይ ጨርቅ መሆን ይኖርበታል
.ቀይ መሆኑ - ጌታ ሲሰቀል ለብሶት የነበረ ቀይ ልብስ ከለሜዳ ተምሳሌት ነው፡፡
.አንድም የከበሮ ጨርቅ -ጌታ የተገነዘበት ጨርቅ ተምሳሌት ነው፡፡
.አንድም ጌታ ሲወለድ የተጠቀለለበት ጨርቅ ተምሳሌት ነው፡፡
የከበሮ ማንገቻ - ጌታ አይሁድ ሲጎቱቱት የነበረው ገመድ ምሳሌ ነው፡፡
.አንድም -ጌታ 6666 ጊዜ የተገረፈበት ጅራፍ ምሳሌ ነው፡፡
ከበሮ ውስጡ ባዶ መሆኑ- የጌታችን መቃብር ምሳሌ ነው፡፡
.ከበሮ አንደኛው ገጹ ሰፊ መሆኑ - ጌታ መለኮቱ ሰፊ መሁኑ የሚያሳይ ነው፡፤
.ጌታ ሁሉን ማድረግ የሚችል አባት መሆኑ የሚያሳይ ነው፡፡
.ዓለምን ሁሉ በእጁ የያዘ ፈጣሪ መሆኑ የሚያሳይ ነው፡፡
#ከበሮ ሁለተኛ ገጹ ጠባብ መሆኑ - አለምን የፈጠረ ጌታ ለኛ ሲል ወደዚህ አለም በዝያች
ትንሽ የበጎች በረት ተወስኖ መወለዱ የሚያስታውስ ነው፡፡
#በከበሮ ውስጥ 7፣5፤3 ጠጠሮች ይቀመጣሉ
.7 መሆኑ- ሰባቱ ሚስጥራተ ቤተክርስቲያን
.5 መሆኑ- የአምስቱ ቅንዋተ መስቀል
.3 መሆኑ- የሥላሴ ሶስትነት
የሚገልጽ ምሳሌ ነው፡፡
ከበሮ ሲመታ -አይሁድ ጌታ የመቱት ያገላቱት የገረፉት ያቆሰሉት መሆኑ የሚያሳይ ምሳሌ አለው፡፡
ከበሮ ስንመታ እነዛ ተምሳሌትዎችን በማስታወስ በማስበ ነው መምታት ያለብን፡፤ ጌታ መድሃኒአለም በትንሳኤ ብርሃኑ በእልልታ ደስ ብሎን እንድናመሰግንበትም አድርጎናል፡፡
ከበሮ ስናያት ምንም ላትመስለን ይሆናል ነገር ግን እንደተመልከትነው ቡዙ ተምሳሌት ያላት የቤተክርስትያናችን ክብረ ንዋያተ ቅዱሳን የመዝሙር መሳርያዎች አንዱ ነው፡፡
ስለ ከበሮ በመጽሃፍ ቅዱስ የተወሰነውን እንመልከት
.መዝ- 80(81)፡2- "ዝማሬን አንሱ ከበሮውን
ስጡ፡፡"
.ዳን - 3፡10 - እዮ -21፡12 - "ከበሮና መሰንቆ ወስደው ይዘምራሉ በእምብልታም
ድምጽ ደስ ይላቸዋል፡፡"
.መዝ -150፡4 - "እግዚአብሔር በከበሮ
አመስግኑ"
የከበሮ አመታት ፦
ከበሮ ሲመታ ቀጥ ተብሎ አይመታም፤ መዘምራን ግራና ቀኝ እያሸበሸቡ ይመታሉ ይህም ጌታ
ከሐና ቀያፋ ፤ ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ ያደረገውን እንግልት ያስታውሰናል።
.ከበሮ መጀመሪያ በርጋታ ይመታና በፍጥነት ይዘዋወራል ይህም ጌታችንን አይሁድ እንደያዙት
መጀመሪያ በቀስታ እየዘበቱ
ይመቱት ነበር፤ በኋላ ግን ጲላጦስ ተመራምሮ ነፃ ሳያወጣው የሰንበት ቀንም ሳይገባብን ኑ
እንደብድበው የማለታቸው ምሳሌ ነው።
.በማሕሌት ላይ ከበሮው መሬት ላይ ተቀምጦ ሲመታ ጌታችን መሬት ላይ ወድቆ
መንገላታቱን እናስባለን።
የከበሮ 2 ክፍሎች፦
ከበሮ ስታስቀምጡ ሁልጊዜ ሰፊው አፍ ወደ ላይ መሆን አለበት፤ ትንሹን ክፍል ወደ ላይ
ካስቀመጥን ግን ስህተት
ነው።
ሰፊው የከበሮ ክፍል የመለኮት ምሳሌ ነው፤ ይህም የጌታችንን የባህርይ አምላክነትና ምሉዕ
በኹለሄ መሆኑን ለሥላጣኑ ወሰን
ድንበር እንደሌለው የሚያስታውሰን ነው።
ጠባቡ የከበሮ ክፍል ደግሞ የትስብእት ምሳሌ ነው፤
ይህም ጌታችን በጠባብ ደረት በአጭር ቁመት ተወስኖ ሥጋን ተዋህዶ መገለጡንና የዮሐንስ
ወንጌልን ያስታውሰናል፦ "በመጀመሪያ ቃል ነበረ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ
ቃልም እግዚአብሔር ነበረ … ቃልም ሥጋ ሆነ” [ዮሐ.1-14]
ከበሮ የሚለብሰው ልብስ አይሁድ ጌታን ያለበሱት የቀይ ከለሜዳ ምሳሌ ነው።
.በከበሮው ላይ የተጠላለፈው ጠፈር በጌታችን ጀርባ ላይ የታየው የግርፋት ሰንበር ምሳሌ
ነው።
.የከበሮው ማንገቻ አይሁድ ጌታን የጎተቱበት ገመድ ምሳሌ ነው።
u.ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም
ሥርዓቷ ያስተምራል ፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች ታስተምራለች ሳትናገር ዝም
ብላም ታስተምራለችና!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ይቆየን | 8 761 |
| 14 | ያሬዳውያን ከሚለቅላችሁ መዝሙራት በተጨማሪ ይሄን app እስኪ ተመልከቱት
ሁሉንም መዝሙራት በየዘመኑ እና በምትወዱት ዘማሪ አድርጎ ለእናንተ ቀርቧል
ሊንኩን ተጭናቹ አውርዱት
👉 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zema.tewahedo | 8 493 |
| 15 | +3 ዝማሜ (ሞቶሙሰ ለጻድቃን)
ሞቶሙሰ ለጻድቃን ሕይወቶሙ ውእቱ፤እስመ ለጻድቅ ይትሌዓል ቀርኑ በክብር ጻድቃን እለ አሥመርዎ ለእግዚኦሙ ምድረ ብርህተ ወጽዕዱተ ይወርሱ። | 10 216 |
| 16 | #የመጽሐፉ_ይዘት👇
✅ምዕራፍ ፩ - መሠረተ ግእዝ
👉ግእዝ የሚለው ቃል ትርጓሜ
👉ፊደላተ ግእዝ
👉አኀዝ
👉መራሕያን
👉የግስ ዝርዝር በመራሕያን(የባለቤት ዝርዝር)
👉የስም ዝርዝር በመራሕያን
👉መስተዋድዳን ቀለማት
👉የቃላት ጥናት
✅ምዕራፍ ፪ - ሥርዓተ ንባብ ዘልሣነ ግእዝ
👉የንባብ ዓይነቶች
👉ተናባቢ ንባብ
👉የተጸውዖ ስሞች የንባብ ሕግጋት
👉የሆሄያት ተጽእኖ
👉መጠይቃን ቃላት
👉የቃላት ጥናት
✅ምዕራፍ ፫ - ግሥ
👉የግሥ ስልት
👉መራኁት(የግሥ መነሻዎች)
👉አርእስት ግሥ
👉ሠራዊት ግሥ
👉የአርእስተ ግሥ ገሢሦት (የግሥ መሪዎች እርባታ)
👉ጸዋትው የግሥ እርባታ ሕግጋት
👉ንዑስ (መለስተኛ) እርባታ
👉ዝርዝር እርባታ
👉የግሥ ጥናት | 10 315 |
| 17 | ይህ እራሱ Youtube እንዳይመስላቹ 🤭
እኛጋ ስትማሩ የምትሠሩት Figma Web Design ነው
በምንም ተአምር በ2 ወራት ይህን አደርገዋለሁ ተብሎ አይታሰብም ነበረ
ምክንያቱም የዓመታት ጥረት ስለሚጠይቅ
አሁን ግን እኛጋ ስትማሩ እንደዛ አይደለም
እራሱን Youtubeን እንደገና ዲዛይን ታደርጉታላቹ ።
ሁሉም ቀላል ነው 🤗
የ500 ብር ቅናሹ ሊያበቃ የመጨረሻዋ ቀን
የመጨረሻዎቹ ሰዓታት ⏰
ባለሙያ መሆን እንድህ ቀላል ሆኗል
ከPhotoshop - Figma
~~~~~~~~~~~~~~~~~~
@Greenbirdtechnology ላይ
ተመዝገቡ ቤታቹ ሆናቹ ተማሩ።
Click here for Details
_______________
@greenbirdtechs
@greenbirdtechs
የለውጥዎ ክንፍ 🔑 | 10 197 |
| 18 | ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን አመ ይነግሥ ወልድ::
ክፍልኒ ክርስቶስ ሠምራ እቁም በየማን ምስለ አባግዕ ቡሩካን | 10 749 |
| 19 | የጻድቁ አባታችን የአባ ተክለሃይማኖት በዓል ስርዓተ ማኅሌት ለቀናል ደረሳችሁ አይደል?
ካላገኛችሁት ከታች ያለውን ተጫኑ
👉 የነሐሴ ፳፬ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ማኅሌት | 10 803 |
| 20 | በብዙ አገራት እንዳይታተሙ ታግደው የነበሩ፣ አነጋጋሪና አደገኛ ምስጢራትን የያዙ ኦርቶዶክሳዊ እና ዓለም አቀፍ መጽሐፎች በPdf የሚገኙበትን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
👇👇
@Bemnet_Library 📚
@Bemnet_Library 📚 | 11 083 |
