ያሬዳውያን
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ያሬዳውያን
Канал ያሬዳውያን (@eotcmahlet) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 122 567 підписників, посідаючи 253 місце в категорії Релігія і духовність та 239 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 122 567 підписників.
За останніми даними від 27 серпня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 7 046, а за останні 24 години на -3, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 14.94%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.81% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 18 310 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 10 798 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 54.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት
ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን
አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin
እናመሰግናለን”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 серпня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 28 серпня | +2 | |||
| 27 серпня | +16 | |||
| 26 серпня | +16 | |||
| 25 серпня | +15 | |||
| 24 серпня | +29 | |||
| 23 серпня | +42 | |||
| 22 серпня | +504 | |||
| 21 серпня | +659 | |||
| 20 серпня | +46 | |||
| 19 серпня | +329 | |||
| 18 серпня | +192 | |||
| 17 серпня | +63 | |||
| 16 серпня | +83 | |||
| 15 серпня | +67 | |||
| 14 серпня | +74 | |||
| 13 серпня | +183 | |||
| 12 серпня | +154 | |||
| 11 серпня | +97 | |||
| 10 серпня | +74 | |||
| 09 серпня | +86 | |||
| 08 серпня | +104 | |||
| 07 серпня | +151 | |||
| 06 серпня | +123 | |||
| 05 серпня | +37 | |||
| 04 серпня | +81 | |||
| 03 серпня | +82 | |||
| 02 серпня | +206 | |||
| 01 серпня | +645 |
| 2 | የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ወዳጆች አላችሁ?😍
ለነሐሴ 24 የሚያስፈልገውን የማኅሌት ጓዝ እንጨርስና
የጳጉሜ 3 የፈታሔ ማኅጸን ቅዱስ ሩፋኤል በዓል ዋዜማና ማኅሌት ከነ አቋቋሙ ፣ ወረቡ፣ አመላለሱ ሁሉንም ክሽን አርገን በቅርቡ እናደርሳለን | 3 169 |
| 3 | መልክዓ ተክለሃይማኖት በዜማ
@EOTCmahlet | 3 136 |
| 4 | መልክአ ተክለሃይማኖት .pdf | 3 015 |
| 5 | https://youtu.be/dVHasXgD-gM?si=K9SEUGldtd6vgzu1 | 4 835 |
| 6 | ✨ EU የሐበሻ ልብስ ✨
👨👩👧👦 ለመላው ቤተሰብዎ የሚሆኑ ውብ እና ዘመናዊ የሐበሻ ልብሶች!
🌼 ለወንዶች፣ ለሴቶች እና ለልጆች
🌼 ከፍተኛ ጥራት ባለው ጨርቅ የተዘጋጁ
🌼 ዘመናዊ እና ባህላዊ ዲዛይኖች
🌼 ለበዓላት፣ ለቤተክርስቲያን ፕሮግራሞች ተስማሚ
አዲስ አመትን በማስመልከት በልዩ ቅናሽ ዋጋ!
📲 በ 0913020450 ላይ ይደውሉ ወይም @eyoell ላይ መልዕክት ይላኩልን።
📢 ለማየት፣ ለማዘዝ እና አዳዲስ ዲዛይኖችን ለመከታተል ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
📲 Telegram: @eyuhabeshantibeb | 7 089 |
| 7 | ካነበብኩት ያጋራሁት ነው መልካም ንባብ🥰 | 5 966 |
| 8 | ✝✝✝.ከበሮ.✝✝✝
የቤተክርስትያን # ከበሮ እና ድንቅ #ምሳሌው
........
ከበሮ - ማለት ከበረው ከሚል የግእዝ ቃልየተገኘ ሲሆን ደፋ፡መታ፡ከረከረ፡ቆረቆረ፡ ጎሰመ፡ማለት ነው፡፡
ከበሮ - የጌታችን ተምሳሌት ነው፡፡
.የከበሮ ጠፈሩ -ጌታ በአይሁድ እጅ ሲገረፍ የወጣበት ሰንበር ተምስሌት ነው፡፡
.አንድም -ጌታችን የተገነዘበት ገመድ ምስሌ ነው፡፡
.አንድም - የታሰረበትና የተጎተተበት የተሰቀለበት ገመድ ምስሌ ነው፡፡
የከበሮ ጨርቅ - ቀይ ጨርቅ መሆን ይኖርበታል
.ቀይ መሆኑ - ጌታ ሲሰቀል ለብሶት የነበረ ቀይ ልብስ ከለሜዳ ተምሳሌት ነው፡፡
.አንድም የከበሮ ጨርቅ -ጌታ የተገነዘበት ጨርቅ ተምሳሌት ነው፡፡
.አንድም ጌታ ሲወለድ የተጠቀለለበት ጨርቅ ተምሳሌት ነው፡፡
የከበሮ ማንገቻ - ጌታ አይሁድ ሲጎቱቱት የነበረው ገመድ ምሳሌ ነው፡፡
.አንድም -ጌታ 6666 ጊዜ የተገረፈበት ጅራፍ ምሳሌ ነው፡፡
ከበሮ ውስጡ ባዶ መሆኑ- የጌታችን መቃብር ምሳሌ ነው፡፡
.ከበሮ አንደኛው ገጹ ሰፊ መሆኑ - ጌታ መለኮቱ ሰፊ መሁኑ የሚያሳይ ነው፡፤
.ጌታ ሁሉን ማድረግ የሚችል አባት መሆኑ የሚያሳይ ነው፡፡
.ዓለምን ሁሉ በእጁ የያዘ ፈጣሪ መሆኑ የሚያሳይ ነው፡፡
#ከበሮ ሁለተኛ ገጹ ጠባብ መሆኑ - አለምን የፈጠረ ጌታ ለኛ ሲል ወደዚህ አለም በዝያች
ትንሽ የበጎች በረት ተወስኖ መወለዱ የሚያስታውስ ነው፡፡
#በከበሮ ውስጥ 7፣5፤3 ጠጠሮች ይቀመጣሉ
.7 መሆኑ- ሰባቱ ሚስጥራተ ቤተክርስቲያን
.5 መሆኑ- የአምስቱ ቅንዋተ መስቀል
.3 መሆኑ- የሥላሴ ሶስትነት
የሚገልጽ ምሳሌ ነው፡፡
ከበሮ ሲመታ -አይሁድ ጌታ የመቱት ያገላቱት የገረፉት ያቆሰሉት መሆኑ የሚያሳይ ምሳሌ አለው፡፡
ከበሮ ስንመታ እነዛ ተምሳሌትዎችን በማስታወስ በማስበ ነው መምታት ያለብን፡፤ ጌታ መድሃኒአለም በትንሳኤ ብርሃኑ በእልልታ ደስ ብሎን እንድናመሰግንበትም አድርጎናል፡፡
ከበሮ ስናያት ምንም ላትመስለን ይሆናል ነገር ግን እንደተመልከትነው ቡዙ ተምሳሌት ያላት የቤተክርስትያናችን ክብረ ንዋያተ ቅዱሳን የመዝሙር መሳርያዎች አንዱ ነው፡፡
ስለ ከበሮ በመጽሃፍ ቅዱስ የተወሰነውን እንመልከት
.መዝ- 80(81)፡2- "ዝማሬን አንሱ ከበሮውን
ስጡ፡፡"
.ዳን - 3፡10 - እዮ -21፡12 - "ከበሮና መሰንቆ ወስደው ይዘምራሉ በእምብልታም
ድምጽ ደስ ይላቸዋል፡፡"
.መዝ -150፡4 - "እግዚአብሔር በከበሮ
አመስግኑ"
የከበሮ አመታት ፦
ከበሮ ሲመታ ቀጥ ተብሎ አይመታም፤ መዘምራን ግራና ቀኝ እያሸበሸቡ ይመታሉ ይህም ጌታ
ከሐና ቀያፋ ፤ ከቀያፋ ወደ ጲላጦስ ያደረገውን እንግልት ያስታውሰናል።
.ከበሮ መጀመሪያ በርጋታ ይመታና በፍጥነት ይዘዋወራል ይህም ጌታችንን አይሁድ እንደያዙት
መጀመሪያ በቀስታ እየዘበቱ
ይመቱት ነበር፤ በኋላ ግን ጲላጦስ ተመራምሮ ነፃ ሳያወጣው የሰንበት ቀንም ሳይገባብን ኑ
እንደብድበው የማለታቸው ምሳሌ ነው።
.በማሕሌት ላይ ከበሮው መሬት ላይ ተቀምጦ ሲመታ ጌታችን መሬት ላይ ወድቆ
መንገላታቱን እናስባለን።
የከበሮ 2 ክፍሎች፦
ከበሮ ስታስቀምጡ ሁልጊዜ ሰፊው አፍ ወደ ላይ መሆን አለበት፤ ትንሹን ክፍል ወደ ላይ
ካስቀመጥን ግን ስህተት
ነው።
ሰፊው የከበሮ ክፍል የመለኮት ምሳሌ ነው፤ ይህም የጌታችንን የባህርይ አምላክነትና ምሉዕ
በኹለሄ መሆኑን ለሥላጣኑ ወሰን
ድንበር እንደሌለው የሚያስታውሰን ነው።
ጠባቡ የከበሮ ክፍል ደግሞ የትስብእት ምሳሌ ነው፤
ይህም ጌታችን በጠባብ ደረት በአጭር ቁመት ተወስኖ ሥጋን ተዋህዶ መገለጡንና የዮሐንስ
ወንጌልን ያስታውሰናል፦ "በመጀመሪያ ቃል ነበረ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ
ቃልም እግዚአብሔር ነበረ … ቃልም ሥጋ ሆነ” [ዮሐ.1-14]
ከበሮ የሚለብሰው ልብስ አይሁድ ጌታን ያለበሱት የቀይ ከለሜዳ ምሳሌ ነው።
.በከበሮው ላይ የተጠላለፈው ጠፈር በጌታችን ጀርባ ላይ የታየው የግርፋት ሰንበር ምሳሌ
ነው።
.የከበሮው ማንገቻ አይሁድ ጌታን የጎተቱበት ገመድ ምሳሌ ነው።
u.ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም
ሥርዓቷ ያስተምራል ፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች ታስተምራለች ሳትናገር ዝም
ብላም ታስተምራለችና!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ይቆየን | 6 179 |
| 9 | ያሬዳውያን ከሚለቅላችሁ መዝሙራት በተጨማሪ ይሄን app እስኪ ተመልከቱት
ሁሉንም መዝሙራት በየዘመኑ እና በምትወዱት ዘማሪ አድርጎ ለእናንተ ቀርቧል
ሊንኩን ተጭናቹ አውርዱት
👉 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zema.tewahedo | 6 741 |
| 10 | +3 ዝማሜ (ሞቶሙሰ ለጻድቃን)
ሞቶሙሰ ለጻድቃን ሕይወቶሙ ውእቱ፤እስመ ለጻድቅ ይትሌዓል ቀርኑ በክብር ጻድቃን እለ አሥመርዎ ለእግዚኦሙ ምድረ ብርህተ ወጽዕዱተ ይወርሱ። | 8 680 |
| 11 | #የመጽሐፉ_ይዘት👇
✅ምዕራፍ ፩ - መሠረተ ግእዝ
👉ግእዝ የሚለው ቃል ትርጓሜ
👉ፊደላተ ግእዝ
👉አኀዝ
👉መራሕያን
👉የግስ ዝርዝር በመራሕያን(የባለቤት ዝርዝር)
👉የስም ዝርዝር በመራሕያን
👉መስተዋድዳን ቀለማት
👉የቃላት ጥናት
✅ምዕራፍ ፪ - ሥርዓተ ንባብ ዘልሣነ ግእዝ
👉የንባብ ዓይነቶች
👉ተናባቢ ንባብ
👉የተጸውዖ ስሞች የንባብ ሕግጋት
👉የሆሄያት ተጽእኖ
👉መጠይቃን ቃላት
👉የቃላት ጥናት
✅ምዕራፍ ፫ - ግሥ
👉የግሥ ስልት
👉መራኁት(የግሥ መነሻዎች)
👉አርእስት ግሥ
👉ሠራዊት ግሥ
👉የአርእስተ ግሥ ገሢሦት (የግሥ መሪዎች እርባታ)
👉ጸዋትው የግሥ እርባታ ሕግጋት
👉ንዑስ (መለስተኛ) እርባታ
👉ዝርዝር እርባታ
👉የግሥ ጥናት | 9 011 |
| 12 | ይህ እራሱ Youtube እንዳይመስላቹ 🤭
እኛጋ ስትማሩ የምትሠሩት Figma Web Design ነው
በምንም ተአምር በ2 ወራት ይህን አደርገዋለሁ ተብሎ አይታሰብም ነበረ
ምክንያቱም የዓመታት ጥረት ስለሚጠይቅ
አሁን ግን እኛጋ ስትማሩ እንደዛ አይደለም
እራሱን Youtubeን እንደገና ዲዛይን ታደርጉታላቹ ።
ሁሉም ቀላል ነው 🤗
የ500 ብር ቅናሹ ሊያበቃ የመጨረሻዋ ቀን
የመጨረሻዎቹ ሰዓታት ⏰
ባለሙያ መሆን እንድህ ቀላል ሆኗል
ከPhotoshop - Figma
~~~~~~~~~~~~~~~~~~
@Greenbirdtechnology ላይ
ተመዝገቡ ቤታቹ ሆናቹ ተማሩ።
Click here for Details
_______________
@greenbirdtechs
@greenbirdtechs
የለውጥዎ ክንፍ 🔑 | 9 324 |
| 13 | ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን አመ ይነግሥ ወልድ::
ክፍልኒ ክርስቶስ ሠምራ እቁም በየማን ምስለ አባግዕ ቡሩካን | 9 605 |
| 14 | የጻድቁ አባታችን የአባ ተክለሃይማኖት በዓል ስርዓተ ማኅሌት ለቀናል ደረሳችሁ አይደል?
ካላገኛችሁት ከታች ያለውን ተጫኑ
👉 የነሐሴ ፳፬ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ማኅሌት | 9 486 |
| 15 | በብዙ አገራት እንዳይታተሙ ታግደው የነበሩ፣ አነጋጋሪና አደገኛ ምስጢራትን የያዙ ኦርቶዶክሳዊ እና ዓለም አቀፍ መጽሐፎች በPdf የሚገኙበትን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
👇👇
@Bemnet_Library 📚
@Bemnet_Library 📚 | 10 318 |
| 16 | ❝ቅድመ ሥዕልኪ እሰግድ ወአስተበርክ ክሡተ
ቅድመ ማኅበራንኪ እሉ እንዘ እቀውም ድርገተ
ፈጻሚተ መፍቅድ ማርያም እስእለኪ ስእለተ
ጸግውኒ እግዝእትየ ለዓለመ ዓለም ሕይወተ
እምእደ እኩያን አጽራርየ አድኅንኒ ሊተ❞
... .. .
[በእነዚህ የአንቺ ማኅበር በሚሆኑ ጉባኤያተኞችሽ መካከል በአንድነት እየቆምኩ በሥዕልሽ ፊት እሰግዳለሁ፤ በግልጽም እንበረከካለሁ፡፡ የልቤን መሻት የምትፈጽሚልኝ ማርያም ሆይ እለምንሻለሁ፤ እመቤቴ ሆይ፥ ለዘለዓለሙ ሕይወትን ስጪኝ፥ ከክፉ ጠላቶቼ እጅም አድኚኝ።] | 8 758 |
| 17 | ♡ የልቤ ዜማ ♡
የልቤ ዜማ ነሽና
ሰላም ነው ያንቺ ምስጋና
ሞገሴ ነው ስምሽ ለኔ
ስላለሽ ማርያም ከጎኔ
በመገፍት ብኖር እምነቴን አፀናለሁ
በጣቶችሽ ተይዤ አዲሱ ቀን አያለሁ [፪]
ስማፀን ደጅሽ መጥቼ
ተመለሰኩ ተረጋግቼ
እንደምን አንቺን እረሳለሁ
በምልጃሽ ተፈውሻለሁ
የጠላቶቼን አራስ የሚቀጠቅጠው
የአብራክሽን ፍሬ ተስፍዬን አበራው [፪]
የድኅነት ምክንያት አርጎሻል
ለአዳም ዘር ትምክህት ሆነሻል
የልቤ ብርሃን ፍና
አዛኝት ባንቺ ልፅናና
የአፌን እንጉርጉሮ ምስጋናዬ ወርሶታል
እግሬ ከእረግረግ ወጥቶ በሰገነት ተተክሏል [፪]
ሐዜኔን የምሻገረው
ስምሽን እየጠራሁ ነው
አገኘው ደስታ ሰላም
ጠርቼ ብዬ ማርያም
በአብረቅራቂው ፍቅር በዓለሙ ውስጥ ስኖር
ለሙውጣት ዳክራለሁ ማርያም ማርያም እላለሁ [፪]
ሰምተሻል ልመናዬን
ወጣሁኝ ያኑን ጥልቁን
እሳቱን ባንቺ አልፌአለሁ
በምልጃሽ ደግፌ አለ
ዘማሪ ዲያቆን እንዳለ ደረጀ
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈ | 8 509 |
| 18 | ለበለጠ መረጃ 0925484488
ወይም 0976211621 | 8 932 |
| 19 | ይዕቲ እግዝእትነ ማርያም ቅድስት ይዕቲ እግዝእትነ ማርያም ድንግል
ትምክሕተ ዘመድነ ትምክሕተ ዘመድነ ማርያም ትምክሕተ ዘመድነ ትምክሕተ ዘመድነ ማርያም | 8 709 |
| 20 | ወትቀውም ንግሥት በየማንከ
ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች
መዝ 44:8
ይህንን ቃል የሚነግረን ቅዱስ ዳዊት ነው ቅዱስ ዳዊት መዝሙሩን በ10 አርዕስት ከፍሎ ተናግሮታል። እንዲህ ያለውን ከ10 አርዕስት መካከል ደረቅ ሐዲስ ብለን እንጠራዋለን።
በዚህ ኃይለቃል ሦስት ዓበይት ነገሮች ያነሳል እኒህም
- መቆም
- ንግሥት
- ቀኝ
በመጽሐፍ ቅዱስ መቆመን በ4ት ዓውድ ከፍለን እናየዋለን !
፩. ሁላችንንም የምናውቀው ቁመት/መቆም/ የመተኛት የመነሳት ተቃራኒ ይህንን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በብዛት እናገኛዋለን።
ንጉሠ ሰማይ ወምድር ኢየሱስ ክርስቶስ በጲላጦስ ፊት እንደቆመ መጽሐፍ ይነግረናል።
ኢየሱስም በገዢው ፊት ቆመ፤ ገዢውም፦ “የአይሁድ ንጉሥ አንተ ነህን?” ብሎ ጠየቀው፤ ኢየሱስም አለው፦ “አንተ አልህ።” ማቴ 27:11
፪. በቅድስና መኖር
ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ሲመክራቸው እንዲህ ይላል መቆም ከመውደቅ ተቃራኒ መሆኑን ሁሉም የሚያውቀው ነገር ነው ስለዚህ ሐዋርያው መቆምን ቅድስና መውደቅን ደግሞ ከቅድስና መናወጽን ያሳያል።
ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ 1ቆሮ 10:12
የያዕቆብ ወንድም ይሁዳ መልእክቱን ሲልክላቸው ከላይ ያየነውን ሐሳብ በድጋሚ ጽፎት እናየዋለን።
ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ ለሚችለው ይሁ 1:24
፫. መማለድ
መቆም በቤተክርስቲያን ፍቺ መማለድ ተብሎ በብሉይም በሐዲስም ተጽፎ እናገኛለን።
ሊቀ ነቢያት ሙሴ ሕዝበ እስራኤል በበደሉ ጊዜ እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው መለመኑን እንዲህ ሲል እናገኛለን፦
እንዳያጠፋቸው ቍጣውን ይመልስ ዘንድ፡
የተመረጠው ሙሴ በመቅሠፍት ጊዜ በፊቱ ባይቆም ኖሮ፥ያጠፋቸው ዘንድ ተናገረ።
መዝ 125:23
ቅዱስ ገብርኤል ወደ ዘካርያስ በተላከ ጊዜ ማን እንደሆነ ሲያስረዳ እንዲህ ይላል ፦
መልአኩም መልሶ፦ “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ ሉቃ 1:
1
9
፨ የቆመችው ንግሥት ድንግል ማርያም ናት ንጉሠ ነገሥትን ከወለደች በላይ ንግሥት ከወዴት ይገኛል።
፨ በቀኝ መቆም ይህ ቃል ቅዱስ እስጢፋኖስ ተናግሮት አስወግሮታል !
"
እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ፡” አለ።
የሐዋ 7
:
56
እርግጥ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቀኝ ማለቱ እኔደ አባቱ እርሱም በፍርድ እኩል መሆናቸውን እንደሚናገር ልብ ማለት አለብን።
ቸሪቱ ንግሥት ወላዲተ አምላክ ከልጇ ዘንድ ታማልደን አማልዳም ምሕረትን ታሰጠን አሜን።
መ/ር ነቢዩ ኤልያስ
ለመማር 👉 https://t.me/Terha_Tsion | 9 733 |
