ያሬዳውያን
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ያሬዳውያን
Канал ያሬዳውያን (@eotcmahlet) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 111 442 підписників, посідаючи 311 місце в категорії Релігія і духовність та 254 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 111 442 підписників.
За останніми даними від 10 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -144, а за останні 24 години на -17, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 12.37%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 7.06% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 13 780 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 7 870 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 40.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት
ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን
አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin
እናመሰግናለን”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 11 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 11 червня | +2 | |||
| 10 червня | +16 | |||
| 09 червня | +10 | |||
| 08 червня | +7 | |||
| 07 червня | +27 | |||
| 06 червня | +22 | |||
| 05 червня | +12 | |||
| 04 червня | +20 | |||
| 03 червня | +14 | |||
| 02 червня | +12 | |||
| 01 червня | +8 |
| 2 | እስመ ለዓለም ቅኝት
መቃኘታቸው -=አይሁድ ጌታን ለመያዝ ይሁዳን አመልካች አድርገው ለመፈለጋቸው ምሳሌ ነው
መቀበላቸው፦የአይሁድ ጭፍሮች ጌታን ከይሁዳ ተረክበው ውሳኔያቸውን የመፈጸማቸው ምሳሌ | 3 213 |
| 3 | ምስጢረ መለኮት ዘርእያ አዕይንቲከ/፪/
ሚካኤል መልአክ መልአክ ወሐዋርያ ሚካኤል መልአክ/፪/
ሐዋርያ ሐዋርያ ሐዋርያ/፪/
ሚካኤል መልአክ ሚካኤል መልአክ ሐዋርያ /፪/
እንኳን አደረሳችሁ 🥰
@EOTCmahlet | 2 810 |
| 4 | ወከሢቶ ረከበ ወከሢቶ ረከበ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ/፪/
ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጼውዋን ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ/፪/
ለባሕራን ኅሩየ ለባሕራን ኅሩየ ወእስምዮ/፪/
ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ /፪/
እንኳን አደረሳችሁ 🥰
@EOTCmahlet | 2 618 |
| 5 | ወረብ
ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/
ዘኢትነውም ትጉሕ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/
ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/
ዘኢትነውም ዘኢትነውም ዘኢትነውም ኖላዊነ/፪/
@EOTCmahlet
እንኳን አደረሳችሁ 🥰 | 2 379 |
| 6 | ሁሉም አለ ኑ
1.መሰረታዊ ሰዋስው
2.ምስጢረ ቅኔ
3.አዋጅ፤እርባቅምር፤አገባብ፤መንገዲ ቅኔ
4.መጽናዕቲ ግዕዝ
"አጥርዮታ ለጥበብ ይትበደር እምወርቅ ወአጥርዮታ ለአእምሮ ይኄይስ እምብሩር" ምሳ16.16
ይህ እድል አያምልጦት
ቻናላችንን ይቀላቀላሉ 😊
በመምህር አቤሜሌክ
👉 https://t.me/MemhirRobelGeezandQene | 4 092 |
| 7 | በዘባነ ኪሩብ
በዘባነ ኪሩብ ለሚቀመጠው
በእሳት ድንጋዮች ቅጥሩን ላጠራው
ዘምሩ ለእግዚአብሔር ለጌታ ዘምሩ
የተከበረ ነው በሰማይ በምድሩ /2×/
/አዝ/
ኢሳይያስ ሲያየው በእጅግ አፈረ
የተፈራ ነው የተከበረ
የሰማይ ደጆች ተንቀጠቀጡ
ለቅዱስ ስሙ ክብርን ሲሰጡ
/አዝ/
ያልተቀደሰ ለምጽ ያነደደው
እንዴት ይችላል ሊያመሰግነው
በል ፍቀድልኝ ፍቅር ነህና
ልግባ መቅደስህ ላቅርብ ምስጋና
/አዝ/
ዙፋንህ ታየኝ ትምክህቴ ሆይ
ስትመሰገን በሰማይ ላይ
ሲያመሰግንህ ያልተደሰተ
ባይተዋር አልሁን አልወጣ ከአንተ
/አዝ/
ቅኔ የሞላበት ያንን ሰገነት
ልቀላቀለው ተመኘሁ በእውነት
ልዘምርልህ ባይገባኝም
ዝም የሚል ልሳን አልሰጠኸኝም
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ | 4 815 |
| 8 | 2 ቀናት ብቻ ቀርተዋል
✓ ጥቂት ወራት ብዙ ሙያ 🎉
✓ ላፕቶፕ የለኝም ማለት ቀረ
እጃቹ ላይ ባለው ስልክ
» ተማሩ
» ተሸለሙ
✓ ሙያን መማር እንዲህ ቀላል
ሆኖ አያውቅም 🤗
ዛሬውኑ ተመዝገቡ
@greenbirdtechnology
___________________________
Click Here For Details
.
.
.
@greenbirdtechs
@greenbirdtechs
የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥 | 6 116 |
| 9 | # | 5 138 |
| 10 | +1 Record006-1.amr | 1 |
| 11 | 💠💠💠💠💠💠
ስርአተ ዋዜማ (እግዚአብሔር ነግሠ)
🌹🌹🌹🌹🌹🌹
መዝሙር 92 ላይ ያለ ሲሆን መስተበቁዕ ከተደረሰ በኃላ መሪ እና ተመሪ በመሆን ያደርሱታል
አባባሉ
ይ.ካ. ወካዕበ ናስተበቁዕ...
@EOTCmahlet
መሪ፦እግዚአብሔር ነግሠ
ተመሪ፦ እግዚአብሔር ነግሠ
መሪ፦ስብሀቲሁ ለብሰ
ተመሪ፦ስብሀቲሁ ለብሰ
መሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
ተመሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ፦ለብሰ
ተመሪ፦ለብሰ
መሪ፦እግዚአብሔር
ተመሪ፦እግዚአብሔር
መሪ፦ኃይሎ ወቀነተ
ተመሪ፦ኃይሎ ወቀነተ
መሪ፦ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
ተመሪ፦ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ፦ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል
ተመሪ፦ ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል
አንሽ-እግዚአብሔር ነግሠ ስብሀቲሁ ለብሰ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
መሪ ወገን- ለብሰ እግዚአብሔር ኃይሎ ወቀነተ ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
አንሽ ወገን-ወአጽንዓ ለዓለም ከመ ኢታንቀልቅል
#ድልው_መንበርከ_እግዚኦ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
እምትካት ወእስከ ለዓለም አንተ ክመ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
አልዐሉ አፍላግ እግዚኦ
#አልዐሉ_አፍላግ_ቃላቲሆሙ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
እምቃለ ማያት ብዙኅ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
መንክር ተላህያ ለባሕር
#መንክርሰ_እግዚአብሔር_በአርያሙ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
ስምዐ ዚአከ እሙን ፈድፋደ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
ለቤትከ ይደሉ ስብሐት እግዚኦ ለነዋኅ መዋዕል
#ስብሐት_ለአብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ሃሌሉያ ሃሌ ሉያ
ለዓለም ወለዓለመ ዓለም
ሁሉም በዜማ-
ዓርገ እግዚአብሔር በይባቤ: ወእግዚእነ በቃለ ቀርን: ኲሎሙ መላእክቲሁ ትንሣኤሁ ሰበኩ: ወዜነዉ ዕርገቶ ውስተ ሰማያት: ዓርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት: ወዕርገቱ ዮም በይባቤ ወበቃለ ቀርን: ለአምላክነ ዘምሩ።
ይሕ በዜማ እንደተባለ ዋዜማ ቅኔ ይቀጥላል | 5 907 |
| 12 | ሰኔ ሚካኤል እኮ በሚያስገርም ፍጥነት እየቀረበ ነው 🥰 አልጓጓችሁም?
ቸብቸቦ እና አቀራረብ ነገ ይላካል
እስከዛ ይችን ወረብ ተጋበዙልን 😉 like subscribe share በማድረግ አበረታቱና ያለናንተ ማን አለን?🤗
link
👉 https://youtu.be/FsKhY5TxAuM?si=4pAaybe3FVE6x_oO | 8 672 |
| 13 | መንግሥቱ ዘለዓለም
የከበሮ አመታቱን በvideo ከፈለጋችሁ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
👉 https://youtu.be/ro9YIMq4xnU?si=rCyDK_7cQi_UFk6O | 1 |
| 14 | መንግሥቱ ዘለዓለም/፪/
ወምኩናኑኒ ለትውልደ ትውልድ/፪/ | 1 |
| 15 | እስመ ኪየከ ጽፋት(ክስተት)
እስመ ኪያከ ይሴብሑ ኩሉ ኃይለ ሰማያት ወለከ ስብሐት ለዓለም አሜን ሃሌ ሉያ ለእግዚአብሔር ለዘረድአነ ስብሐተ ንፌኑ ለዘፈለጠ ብርሃነ ይረድአነ አምላክነ ወመድኃኒነ አምላክነሰ አምላክ አድኅኖ ስብሐት ለአብ ስብሐት ለወልድ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ አአኵቶ ወእሴብሖ ወአልዕሉ ለንግሠ ስብሐት እስመ ጽድቅ ቃሉ እሙን ነገሩ ወርቱዕ ኵሉ ፍናዊሁ መንግሥቱ ዘለዓለም መምኵናኑኒ ለትውልደ ትውልድ | 7 875 |
| 16 | "በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራለን" የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች
(#EOTCTV ሰኔ ፪ቀን ፳፻፲፰ ዓ/ም )
🚶♂ | 7 438 |
| 17 | አክለውም የተቀበልነው ሕያው ተልእኮ ቤተ ክርስቲያንን የመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በታማኝነት በመንፈሳዊ ትርፍ ዘመኑን በዋጀ መልኩ ለቀጣዩ ትውልድ በክብር የማስተላላፍ ድርሻ አለብን ለዚህ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ገቢ በአግባቡ መጠበቅና ቤተ ክርስቲያን ጠቀም ሥራዎችን በመሥራት መሆን አለበት ብለዋል።
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የተሰጠንን ሐላፊነት በአግባቡ መተርጎምና ለቤተ ክርስቲያን ብልጫ ላለው አገልግሎት ማውል ይኖርብናል ያሉ ሲሆን በተለይም አሠራራችን ዘመኑን የዋጀ፣ ለምእምናን ቅርብ የሆነና ዘላቂ ለውጥ ላይ መሠረት ያደረገ መሆን አለበት ብለዋል።
ቀጥለውም የቤተ ክርስቲያን ገቢ ከምእመናን መቀነት እስከ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሚደርስ መስመር ያለው ተቋማዊ አሠራር ያለው በመሆኑ አልቅሳ አንብታ ለሐጢአት ሥርየት ብላ የምትሰጥውን የአንዲት ምእመን ስጦታና ዛሬን ለነገ እናሻግር በሚል መርሕ የተሠሩ የራስ አገዝ ልማቶች ገቢዎች በሰዓቱ መሰብሰብና ለታለመው ዓላማ ማዋል ይገባናል ብለዋል።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሁሉም አህጉረ ስብከት ደጋፊ፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና መጋቢ የሁሉ መጠጊያ እንደሆነ የገለጹት ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ በቤተ ክርስቲያናችን ተቋማዊ ህልውና እና ተልእኮ ማስፈጸም ረገድ ድርሻው ሰፊ ነው ብለዋል።
በመሆኑም የሰው ልማት ላይና የተቋማት ዕድገት ላይ በእጅጉ መሥራት እንደሚገባው የተጠቆሙት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የሚሠሩ ወንጌልን የሚስፋፋባቸው፣ የገጠር አብያተ ክርስቲያናት የሚረዱበት እና ራሳቸውን ያልቻሉ አህጉረ ስብከት የሚደጎሙበት ሁሉን አቀፍ የራስ አገዝ ልማቶች ላይ በማገዝ ትልቁን ድርሻ እንደሚወጣ ተስፋቸውን ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በተለያዩ አህጉረ ስብከት በበምእመናንና በአብያተ ክርስቲያናት ጉዳት ሲያጋጥም ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያዘው በፍጥነት ለችግር የሚደርስ ሀገረ ስብከት መሆኑ ይታወቃል። | 7 577 |
| 18 | Немає тексту... | 6 819 |
| 19 | ወጣቱ ሰባኬ ወንጌል ዲያቆን ዘላለም ታዬ ታሰረ።
ዲ/ን ዘላለም ታዬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስተማር፣ በሥነ ልቦና ምክር እና በማኅበራዊ አገልግሎት የሚሳተፍ ንቁ ወጣት ሰባኬ ወንጌል ነው። በተለይም ለሰንበት ትምህርት ቤቶች ተከታታይ ኮርሶችን በመስጠትና በቅን አገልግሎቱ ይታወቃል። ይህ ሰላማዊ ወጣት ሰባኬ ወንጌል ትናንት መታሰሩ ታውቋል። እስሩ የተፈጸመው ስለ አርሲ ክርስቲያኖች ፍጅት ጽፈሀል በሚል ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል።
የታሰረው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ፖሊስ መምሪያ ነው።
መ/ር ነቢዩ ኤልያስ | 5 989 |
| 20 | ወረብ
ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ/፪/
ዘኢትነውም ትጉሕ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር/፪/
@EOTCmahlet | 5 943 |
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
