ያሬዳውያን
የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው #ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin እናመሰግናለን
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali ያሬዳውያን analitikasi
ያሬዳውያን (@eotcmahlet) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 124 197 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 248-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 239-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 124 197 obunachiga ega bo‘ldi.
19 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 2 743 ga, so‘nggi 24 soatda esa 49 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 12.83% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 7.92% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 15 927 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 9 839 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 49 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማኅሌት ፤ #ወረብ ከ፯ ቀናት በፊት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማኅሌት
ለማስታወቂያ እና ለማንኛውም ጥያቄ ከፈለጉን
አለን በዚህ ያናግሩን 👉 @Yaredawi_admin
እናመሰግናለን”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 20 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 20 Sentabr | +48 | |||
| 19 Sentabr | +53 | |||
| 18 Sentabr | +3 | |||
| 17 Sentabr | +34 | |||
| 16 Sentabr | +34 | |||
| 15 Sentabr | +36 | |||
| 14 Sentabr | +32 | |||
| 13 Sentabr | +43 | |||
| 12 Sentabr | +103 | |||
| 11 Sentabr | +346 | |||
| 10 Sentabr | +214 | |||
| 09 Sentabr | +29 | |||
| 08 Sentabr | +156 | |||
| 07 Sentabr | +111 | |||
| 06 Sentabr | +56 | |||
| 05 Sentabr | +14 | |||
| 04 Sentabr | +57 | |||
| 03 Sentabr | +33 | |||
| 02 Sentabr | +33 | |||
| 01 Sentabr | +24 |
| 2 | ጸዴንያ ማርያም
እመቤታችን ድንግል ማርያምን የምትወድና በሚቻላትም ሁሉ የምታገለግላት፣ ቤቷንም ለእንግዳ ማደሪያ ያደረገች አንዲት ማርታ የምትባል ሴት ነበረች፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን አባ ቴዎድሮስ የሚባሉ ኢትዮጵያዊ መነኮስ ከእርሷ ዘንድ በእንግድነት አድረው በማግሥቱ ከቤቷ ሲወጡ ማርታ የሚሔዱበትን አገር በጠየቀቻቸው ጊዜ እርሳቸውም ወደ ኢየሩሳሌም ሔደው ቅዱሳት መካናትን እንደሚሳለሙ ነገሯት፡፡ ማርታም ከእርሷ ገንዘብ ወስደው የእመቤታችንን ሥዕል ገዝተው ይዘውላት እንዲመጡ ለመነቻቸው፡፡ መነኵሴውም በራሳቸው ገንዘብ ሥዕሉን ገዝተው እንደሚያመጡላት ቃል ገቡላት፡፡
አባ ቴዎድሮስ ኢየሩሳሌም ደርሰው ቅዱሳት መካናትን ከተሳለሙ በኋላ ሥዕሏን ሳይገዙ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ጉዞ ጀመሩ፡፡ ያን ጊዜም ‹‹ሥዕል መግዛትን ለምን ረሳህ?›› የሚል የሚያስደነግጥ ቃልን ሰምተው ተመልሰው መልኳ ያማረና የተወደደ የእመቤታችን ማርያምን ሥዕል ገዝተው በሐርና በንጹሕ ልብስ ጠቅልለው ይዘው እየተጓዙ ሳሉ ከሚያስፈራ ዱር ውስጥ ሲደርሱ ወንበዴዎች ተነሱባቸው፡፡ ሊሸሹ ሲሉም ‹‹መንገድህን ሒድ›› የሚል ቃል ከሥዕሏ ወጣ መነኵሴውም መንገዳቸውን በሰላም ተጓዙ፡፡
ሁለተኛም አንበሳ ሊበላቸው በተነሣባቸው ጊዜ ከዚያች ሥዕል የሚያሥፈራ ድምፅ ወጥቶ አንበሳውን አባረረላቸው፡፡
አባ ቴዎድሮስ ይህን ኹሉ ድንቅ ተአምር ባዩ ጊዜም ያቺን ሥዕል ለማርታ ከመስጠት ይልቅ ወደ አገራቸው ሊወስዷት ወደዱ፡፡ በመርከብ ተሳፍረው በሌላ አቅጣጫ ሲሔዱም ታላቅ ነፋስ ተነሥቶ ወደ ማርታ አገር ወደ ጼዴንያ ወሰዳቸው፡፡ ከመርከብም ወርደው ከብዙ እንግዶች ጋር ወደዚያች መበለት ቤት ደረሱ፡፡ ነገር ግን ማንነታቸውን ለማርታ አልገለጡላትም፤ እርሷም አላወቀቻቸውም ነበር፡፡
በማግሥቱም ተሠውረው ወደ አገራቸው ሊሔዱ ሲሉ የቅፅሩ ደጃፍ ጠፍቶባቸው ሲፈልጉ ዋሉ፤ በመሸባቸው ጊዜም ወደ ማደሪያቸው ተመለሱ፡፡ ማታ ማታ በሩን ያዩታል፤ ነግቶ መሔድን ሲሹ ግን የበሩ መንገድ ይሠወርባቸዋል፡፡ እንዲህም ኾነው እስከ ሦስት ቀን ድረስ ቆዩ፡፡ ማርታም ‹‹አባቴ ሆይ አእምሮህ ተነክቷልን? ስትቅበዘበዝ አይሃለሁና ምን ኾነህ ነው?›› ሰትል ጠየቀቻችው፡፡ እርሳቸውም ከእመቤታችን ሥዕል የተደረገውን ተአምር ሁሉ ነገሯት፤ ራሳቸውንም ገለጡላትና ሥዕሏን ሰጧት፡፡ እርሷም የእመቤታችንን ሥዕል ተቀብላ የተጠቀለለችበትን ልብስ በፈታችው ጊዜ ወዝ ከሥዕሊቱ ሲንጠፈጠፍ አገኘች፡፡ ከደስታዋ ብዛት የተነሣም የአባ ቴዎድሮስን እጃቸውንና እግራቸውን ሳመች፡፡ ሥዕሏም ቅዱስ ሉቃስ የሣላት ነበረች፡፡
ከዚህም በኋላ ያቺን ሥዕል ወደ ጸሎት ቤቷ ወስዳ በታላቅ ክብር አኖረቻት፡፡ ማንም እንዳይዳስሳትም የነሐስ መስኮትን ሠራችላት፡፡ በቀንና በሌሊትም የሚያበሩ መቅረዞችን በፊቷ ሰቀለች፤ ከመቅረዞች ውጭም የሐር መጋረጃን ጋረደች፡፡ ከሥዕሊቱ በታችም እየተንጠፈጠፈ የሚወርደው የወዝ ቅባት የሚጠራቀምበት ከዕብነ በረድ የተሠራ ወጭት አኖረች፡፡ እኒያ መነኰስም እስከሚሞቱበት ቀን ድረስ የእመቤታችን ድንግል ማርያምን ሥዕል እያገለገሉ ኖሩ፡፡
የሀገሩ ሊቀ ጳጳስም የእመቤታችን ሥዕል ሥጋ የለበሰች ሆና ባገኙና ተአምሯንም በተመለከቱ ጊዜ ከዚህ አምላካዊ ግብር የተነሣ አደነቁ፡፡ ከሥዕሏ ከሚንጠባጠበው ቅባት ቀድተው ለበረከት ሲካፈሉም ወዲያውኑ በወጭቱ ውስጥ መላ፡፡ ሥዕሊቱን ወደ ሌላ ቦታም ሊወስዷት በፈለጉ ጊዜም ንውጽውጽታ ሆኖ ብዙዎች በድንጋጤ ወደቁ፡፡
ሥዕሊቱም እስከ ዛሬ ድረስ በዚያች አገር በጼዴንያ ትገኛለች፡፡ የሁሉ አምላክን በማኅፀኗ የተሸከመችው ወላዲተ አምላክ ቅድስት ድንግል ማርያምም በሥዕሏ ወዝ ብዙ ሕሙማንን ትፈውሳለች፡፡ ከቅዱሳን ልብስና ጥላ የእርሷ ሥዕል ይከብራልና በየዓመቱም መስከረም ፲ ቀን ቤተ ክርስቲያናችን ከእመቤታችን ፴፫ቱ በዓላት ውስጥ አንዱ አድርጋ በታላቅ ድምቀት ታከብረዋለች፡፡
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት፤ የልጇ፣ የወዳጇ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነት አይለየን፡፡
ምንጭ፡ መጽሐፍ ስንክሳር ዘወርኃ መስከረም | 5 046 |
| 3 | ሳምንታዊ የመዝሙር ትርጓሜያችን !
* እኩት አንተ ወስቡሕ ስምከ
- ልዑለ ባሕሪይ ምስጋና የባሕሪይ የሆነ እንደ ጣዖታት በሐሰት ባልሆነ የማትመሰገን ቅድመ ዓለም ባሕሪይህ ባሕሪህን የሚያመሰግን በባህሪይህ ምስጉን የሆነ የምስጋና ጌታ የተመሰገንህ ነህ።
ኋላም ደቂቀ አዳምን መላእክትን ስምህን ቀድሰው ክብርህን ይወርሱ ዘንድ የፈጠርኃቸው ምስጉን የሆንክ መላእክት በላይ በሰማይ ደቂቀ አዳም በምድር እንደ አቅማቸው የሚያመሠግኑህ ማለት ካህናት በቤተመቅደስ ፣ መዘምራን በማኅሌት፣ምዕመናን በእልልታ ፣ በዝማሬ የሚያመሠግኑህ ምስጋና የባሕሪይህ የሆነ አምላክ ስምህ ምስጉን ነው።
* ወዓቢይ ኃይልከ
ድንቅ ድንቅ ነገሮችን የምታደርግ ይህ ነው በማይባል ኃይልህ የምታድርግ ኃይልህ ታላቅ ነው !
የማይቻሉ ነገሮችን መሥራቱን መናገር ነው፦
በሙሴ አድሮ በበትር ባሕረ መክፈሉን በደረቅ ማሻገሩን።
በኢያሱ አድሮ ባሕረ ዮርዳኖስን መክፈሉን
ከደመና መና ከጭንጫ ውኃ ማፍለቁን
እርሱ ራሱ ሰው ሆኖ
በድንግልና መፀነሱን፣በድንግልና መወለዱን።
የሠላሳ ስምንት ድውይን ተነስ ብሎ ማመላለሱን።
ጎባጣን መፈወሱ፣ዕውራን ማብራቱን።
በልብሱ ጫፍ የአስራ ሁለት ዓመት ደምን ፈሳሽነ ማቆሙን መናገር ነው።
* ዘተአርፍ በአርያም
በላይ በአርያም የምትመሠገን አንድም አርያም ማለት ልዑል /ታላቅ/ ቦታ ማለት ነው በልዑላኑ በሊቃነ መላእክት አድረህ የምትመሠገን ሲል ነው።
ወትሴባሕ በትሑታን
በትሑታኑ አደረህ የምትመሠገን አንድም በእኛ በደቂቀ አዳም በትሑታኑ አንደበት ትመሠገን ዘንድ ፈቃድህ የሆነ።
ዘአንተ ሠራዕከ ሰንበተ ለዕረፍት
በልዑላኑ በትሑታኑ አድረህ የምትመሠገን ልዑለ ባሕሪይ አምላክ አንተ ሰንበትን ለዕረፍት ሠራህ።
ሰንበት መሠራቷ ለዕረፍት ነውና እርሱ ፍጥረትን ፈጥሮ እንዳረፈ ሰንበተ አይሁድ ቀዳሚትን እናርፍባታን እርሱ ስኩብ በውስተ መቃብር/በመቃብር እንዳደረ/ እኛም ዕለተ ሰንበትን በዕረፍት እናከብራለን ነገር ግን ሰንበትን ልክ እንደ አይሁድ ማክብር የለብንም !
ለክርስቲያኖች ሁለት ሰንበት አሏቸው
-ሰንበተ አይሁድ/ቀዳሚት ሰንበት/
-ሰንበተ ክርስቲያን /ዕለተ እሁድ/
በዕለተ እሁድ ምዕመናን በቤተክርስቲያን አድረው የቻሉ ሥጋውን ደሙን መቀበል እና በጎ በጎ ሥራዎችን ሊሰሩባቸው ይገባል።
ወሀብከ ሲሳየ ዘበጽድቅ ለኵሉ
ምግበ ሥጋን ምግበ ነፍስን ለሁሉ በእውነት የምትሰጥ።
መዝ 66:5
-ምግበ ሥጋ የምትሰጥ አለ የዕለተ ጉርስ የዓመት ልብስን አለመንሳቱን ነው።
-ምግበ ነፍስ የምትሰጥ አለ ሥጋውን ደሙን መስጠቱ ለሁሉ ነውና ሐዋርያትን የላከ ለዓለም ሁሉ ነውና።
እግዚኦ ባርክ ፍሬሃ ለምድር
አቤቱ የምድርን ፍሬ ባርክ ገበሬው ሲያይ ነው ክረምቱን ከጭቃ ጋር ሲለፋ ሰንብቷልን አቤቱ ከሰማይ በረዱን ከምድር አዕዋፋቱን እንስሳቱን ጠብቅለት።
2ቆሮ 9:6
መሐሪ ወጻድቅ መኑ ከማከ
- ዋዌውን ትቶ እንደ አንተ እውነተኛ መሐሪ ከወዴት ይገኛል ሰው ቢምር አንዴ ሁለቴ ነው አንተ ግን ስትምር ሁሌ ነው በዚያውም ላይ ሰው የሚምረው ከልቡ ቂሙን ቆጥሮ ዕለት እየጠበቀ ይምራል አንተ ግን ከልብህ ትማራለህ ስምየኒ መሐሪ ወመስተሣህል እንዲል !
- እንዳለ ይሆናል ጻድቅና መሐሪ አምላክ ሆይ እንደ አንተ ያለ ማነው !
ዘታርኁ ክረምተ በጸጋከ
- ክረምትን በጸጋህ ትሰጣለህ አለ በክረምት አብቅሎ በበጋ አብስሎ መናገሩን ነው።
- ክረምትን ለሰው ልጅ ጸጋ አድርገህ ትሰጣለህ ማለት አርሶ ቆፍሮ ዘርቶ ይበላ ዘንድ።
- ክረምትን አሳልፈህ ጸደይን ትሰጣለህ በስልጣህ ታፈራርቃለህ።
ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት እንተ ጸግበት ተአኵተከ
የዳነች ነፍስ ማለት በንስሓ የተጎበኘች በኃልህ የተጠገነች በከሃሊነትህ ከነፍስ ከሥጋ በሽታ የዳነች ነፍስ ታመሠግንሃለች።
-የተራበች በልታም የጠገበች ነፍስ ታመሰግንሃለች አለ ሥጋህን ደምህን የበላች የጠገበች ማለት የዳነች የተፈወሰች ሲል ነው።
መ/ር ነቢዩ ኤልያስ
ለመማር 👉 https://t.me/Terha_Tsion | 6 484 |
| 4 | ጼዴንያ ማርያም ለምትቆሙ የቤቱን ቀለም ከፈለጉ
ይችን ጨቅ 👉 ጸዴንያ | 6 215 |
| 5 | በነጻ 🤗
የፊታችን ሰኞ ምሽት 2:00 በሚጀመረው 13ኛው
ዙር Graphics Design ሥልጠና ላይ
Day 1 + 2 + 3 ኮርስ በነጻ እንድትከታተሉ
ተጋብዛችኋል 🎉
ቀድማቹ ማወቅ ያለባችሁን እና
ከየት ወደየት መሄድ እንደምትችሉ ጥንቅቅ
አድርገን እናሳያችኋለን ።
@greenbirdtechnology ላይ
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
« I want to attend Day 1+2+3 of Graphics Design Course »
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ብላቹ ለምትልኩልን link እንሰጣችኋለን
___________________________
@greenbirdtechs
@greenbirdtechs
የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥 | 8 658 |
| 6 | ሁሌ የሚባል ተ ኣምረ ማርያም ከመባሉ በፊት የሚደርስ እንደ ቀፀላ እንጠቀምበት | 10 611 |
| 7 | መልክአ ሥዕል | 10 964 |
| 8 | 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ ለመስከረም ጼዴንያ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ሥርዓተ ነግስ፦
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
ዚቅ:-
ኦሪት ትዜኑ እምጥንታ መስቀሎ ለማርያም ትርሲታ።
@EOTCmahlet
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ብርህት ከመ ፀሐይ እንተ ታስተርኢ እምአርዕስተ አድባር ወትትመረጎዝ በትእምርተ መስቀል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥዕል
ኦ ርኅርኅተ ሕሊና አፍቅሮተ ሰብእ ልማዳ፤ሰአሊተ ምሕረት ይእቲ ሐፁረ መስቀል ዘየዐውዳ፤ንትቀበላ ንዑ ለወለተ ዳዊት ዘይሁዳ፤መጽአት ነያ ኅቡረ ምስለ ወልዳ፤ናንፈርዕጽ ቅድመ ሥዕላ እንዘ ንሁብ ጋዳ፤ለለጌሠሙ ትመስል እንግዳ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ለኢየሩሳሌም ሐፁር የዓውዳ በኃይለ መስቀሉ ጸንዓ ማኅፈዳ ዕዝራኒ ርእያ ወፈርሐ ቀሪቦታ ዐቢይ ኃይል ተገብረ በውስቴታ ደብተራ እንተ እግዚአብሔር ተከላ መልአክ ተናገራ ወማኅደሮ ረሰያ።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥዕል
ሰላም ለሥዕልኪ ሐፈ ማኅየዌ፤በጼዴንያ ወግብጽ ዘአውኃዘት በኢሕሳዌ፤ለመጸብሐዊ ማቴዎስ ማርያም እንተ ረሰይኪዮ ወንጌላዌ፤ይኩነኒ ዘልፈ ጸሎትኪ እምዘመነ ኲሉ ምንሳዌ፤ዐቃቤ ዘመዓልት ወዘሌሊት ሐላዌ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወላህያ ከመ ጽጌረዳ ከመ ፍህም ቀይሕ ከናፍሪሃ እስመ ወለደት ለነ መና ኅቡዓ ዘውእቱ ኅብስተ ሕይወት መፍትሔ ሕማማት።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥዕል
በኢትዮጵያ ወግብፅ ወሶርያ በአንጾኪያ ወሮም፤ለሥዕላትኪ ዘሀለዋ ማርያም ሰላም፤ምስለ ኤጲስ ቆጶስ ያዕቆብ ዘኢየሩሳሌም፤ይምጽኡ ኀቤነ ዘእምኀቤኪ ለባርኮትነ ዮም፤ማርቆስ ዘአንበሳ ወሉቃስ ዘላሕም።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ደብረ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ማርያም ሰላም ጼዴንያ ሰላም ዘአኅጉር እም ለስእላትኪ ሰላም ሰላም ለላህይኪ አዳም።
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለእመታትኪ እለ ጸንዓ ይፍትላ፤ሜላተ ወወርቀ በናዝሬት ወበገሊላ፤ማርያም ድንግል ለዮዲት ጥበበ ቃላ፤ብጽሒ በሠረገላ ንትመሐል መሐላ፤ከመ ታኅድርኒ በብሔር ዘተድላ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቀዳሜ ጥበብ ፈሪሃ እግዚአብሔር ዮዲት ሠናይት ሃይማኖት ርትዕት አልቦ ዘይመስላ ለጥበብ ማርያም ተዓቢ እምብዙኃት አንስት ኢወርቅ ሤጡ ወኢብሩር ተውላጡ ክቡራት ዕንቊ መሠረታ ሐፁር የዓውዳ ማርያም ተዓቢ እምብዙኃት አንስት።
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
እስመ እምንእሳ ደመ መንግሥተ እስራኤላዊት ዮዲት ቅድስት በምግባራ ሠናይት ወበቃላ ጥዕምት ወረሰት መንግሥተ ሰማያተ።
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ዓይ ይእቲ ዛቲ መድኃኒት እንተ ኃሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኅ ግበር ታቦተ በዘትድኅን እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ።
አመላለስ፦
አክሊለ ተቀጺላ/፪/
አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ/፬/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም ዘሰንበት ፦
አአትብ ገጽየ በዕፀ መስቀል፣ወእትፌሣሕ በአድኅኖትከ፤ማርያምሃ ወሀብከ ለወልደ ሰብእ፤እግዚአ ለሰንበት ወአቡሃ ለምሕረት ስብሐት ለከ
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹
🌼@EOTCmahlet 🌼
🌼@EOTCmahlet 🌼
🌼@EOTCmahlet 🌼
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹 | 12 563 |
| 9 | +4 ወረብ ዘፄዴንያ ማርያም | 10 715 |
| 10 | https://t.me/memhirSirak27 | 10 995 |
| 11 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መዝሙር እኩት አንተ ከመስረም ፱ - ፲፭
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
(በ፭/ር)
እኩት አንተ ወስቡሕ ስምከ ፤ ወዓቢይ ኃይልከ ፤ ዘተአርፍ በአርያም ወትሴባሕ በትሑታን ፤ ዘአንተ ሠራዕከ ሰንበተ ለዕረፍት ፤ ወወሀብከ ሲሳየ ዘበጽድቅ ለኵሉ ፤ እግዚኦ ባርክ ፍሬሃ ለምድር ፤ መሐሪ ወጻድቅ መኑ ከማከ ፤ ዘታርኁ ክረምተ በጸጋከ ፤ ማ ፦ ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት ፤ እንተ ጸግበት ተአኵተከ ።
አመላለስ፦
ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት/፪/
እንተ ጸግበት ተአኵተከ/፬/
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
# Join & share | 11 292 |
| 12 | 🔅🔅🔅🔅🌿🌿🔅🔅🔅🔅
ምስባክ ዘመስከረም ፲ ዘቅዳሴ(ሰንበተ ክርስቲያን)
👉 @misbakze 👈 | 10 078 |
| 13 | 🔅🔅🔅🔅🌿🌿🔅🔅🔅🔅
ግጻዌ ዘመስከረም ፲ ዘቅዳሴ(ሰንበተ ክርስቲያን)
👉 @misbakze 👈 | 10 087 |
| 14 | ሰላም ያሬዳውያን ቅዳሴ በዜማ ከመጀመሪያው ጀምሮ ይፈልጋሉ?
እንግዲያው ቅዳሴ የሚለውን በመጫን ማግኘት ይችላሉ
ከፈለጉ ይችን ጠቅ 👉 ቅዳሴ | 11 189 |
| 15 | +1 mahlete tsige 1.pdf | 11 887 |
| 16 | ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ያላስተማረቸውን እንዳስተማረች ያላለችውን እንደተናገረች ተደረጎ ትምህርት የሚሰጥበት ነገር አንዱ የቅዱሳን ቃልኪዳን ነው ጥንቃቄ ከሚያስፈልጋቸው ትምህርቶች መካከል አንደኛው ነው ።
ስለ ቅዱሳን ቃልኪዳን የተዘጋጀ ጽሑፍ አለ፤ስለ ቅዱሳን ቃልኪዳን ሲነሳ ጥያቄ የላችሁም ? መጠየቅ ይቻላል...
ስለ ተዘጋጀው ጽሑፍ ቅዱሳን ቃልኪዳን ምትለዋን በመጫን ያንብቡ
ለማንበብ ይችን ጠቅ👉 ቅዱሳን ቃልኪዳን | 12 583 |
| 17 | @Memhir_sirak | 11 208 |
| 18 | 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መዝሙር እኩት አንተ ከመስረም ፱ - ፲፭
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
(በ፭/ር)
እኩት አንተ ወስቡሕ ስምከ ፤ ወዓቢይ ኃይልከ ፤ ዘተአርፍ በአርያም ወትሴባሕ በትሑታን ፤ ዘአንተ ሠራዕከ ሰንበተ ለዕረፍት ፤ ወወሀብከ ሲሳየ ዘበጽድቅ ለኵሉ ፤ እግዚኦ ባርክ ፍሬሃ ለምድር ፤ መሐሪ ወጻድቅ መኑ ከማከ ፤ ዘታርኁ ክረምተ በጸጋከ ፤ ማ ፦ ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት ፤ እንተ ጸግበት ተአኵተከ ።
አመላለስ፦
ነፍስ ድኅንት ወነፍስ ርኅብት/፪/
እንተ ጸግበት ተአኵተከ/፬/
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
# Join & share | 11 806 |
| 19 | መልክአ-ሥዕል-በዜማ.m4a | 10 430 |
| 20 | መልክአ ሥዕል | 10 755 |
