fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 219 مشترک است و جایگاه 6 137 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 384 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 219 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -53 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 13 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 18.12% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 574 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 169 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 31 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 219
مشترکین
+1324 ساعت
-67 روز
-5330 روز
آرشیو پست ها
በጉዞ ላይ በመስኮት የተቀረፁ ቪዶወ እለቃለሁ ጠብቁ ህእ

‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ
 ‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ  ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ  ገብተናል! 

​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =
​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =

تلاوة عذبة من سورة آل عمران 🎙القارئ: #عادل_ريان =

يُحب المتطهرين ! الشيخ محمد بن صالح العثيمين -رحمه الله-🎙

" አትረሳውም... ባዶነቱ ግን አይጎዳህም። ትዝታው አይጠፋም... መገኘቱ ግን አይናፍቅህም። ያኔ ነው ማለፍን የለመድከው!" =

• አንዳንድ ነገሮችን መልቀቅ ማለት መተው ማለት አይደለም፤ 'ከእንግዲህ ለኔ አይጠቅምም' ብሎ ለራስ ክብር መስጠት እንጂ።" =

ደርስ ~ • ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 16 • የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 36 الفصل الثاني: كيفية الطلب والتلقي

አንዳንድ ጊዜ በቃላት የማትገልጧቸው በእናንተ እና በአላህ መሀል ብቻ የሚቀመጡ ብዙ የህይወት ሚስጥሮች አሉን ! = t.me/https_Asselefya1

ከጠየቅኩት በላይ ሰጥቶኛል፣ ከጥረቴ በላይ ሸልሞኛል፣ ከለመንኩት በላይ ለግሶኛል። ርቄው አልተወኝም፣ ሸሽቼው አልጣለኝም፣ ረስቼዉም አልረሳኝም። አልሐምዱ ሊላህ!

በወንድ ልጅ ልብ ውስጥ ደዩስነት ቤት መስራት ሲጀምር፣ ቃለ አሏህ ቃለ ረሡል እየቀላቀለ፣ለሱ ብቻና ብቻ የተሰጠችውን አደራና ፍቅር የሆነችውን ሚስቱን በጎኑ አርጎ መሸቀያና ላይክ መሰብሰቢያ ያደርጋታል፣የሚያሳዝነው እንደዚህ አይነቱን መክረው ወደ ትክክለኛ የአሏህና የነብዩን ትዕዛዝ እየጣሰ እንደሆነ እና እንዲታረም ከመመለስ ይልቅ ኡስታዝ ብለው ስያሜ ሰጥተው የሚያጨበጭቡለት መኖሩ በጣም ያሳዝናል፣ሀቂቃ ይህ የሰለፎቻችን ስነ-ምግባር ነበርን..!? እነሱን ተከታዮች ነን እያልን የሸይጣንና የስሜታቸውን ተከታዮች ስነ-ምግባር የምናጸባርቀው በተለይ ሰለፍይ ወንድ ነኝ የሚል ወንድ በዚህ ሁኔታ ማየት በጣም ያማል...። አሏሁ ሙስተዓን!! ♛... https://t.me/Qudwatii1

የሰዉ ልጅ ነፍስ አስቸጋሪ ነች! ስንት ነገር ከመልካም ነገስ ከለከለችዉ ! ስንት ወደ መጥፉ ሁኔታ ቦታ እና ወንጀል ላይ ላይ ጣለችዉ ! የሰዉ ልጅ ነፍስ ህክምና እና ትግልን ትፈልጋለች ! ካልሆነ ታመልጣለች ወደ ሀራም ፣ወንጀል ፣ጥፋት፣ ላይ......! ነፍስህን አላህን በመታዘዝ ፣ በሀቅ ላይ መፀናትን፣ ልትታገላት ይገባል ! =