en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 219 subscribers, ranking 6 137 in the Religion & Spirituality category and 2 384 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 219 subscribers.

According to the latest data from 30 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -53 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 18.12%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.23% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 574 views. Within the first day, a publication typically gains 1 169 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 31 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 219
Subscribers
+1324 hours
-67 days
-5330 days
Posts Archive
በጉዞ ላይ በመስኮት የተቀረፁ ቪዶወ እለቃለሁ ጠብቁ ህእ

‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ
 ‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ  ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ  ገብተናል! 

​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =
​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =

تلاوة عذبة من سورة آل عمران 🎙القارئ: #عادل_ريان =

يُحب المتطهرين ! الشيخ محمد بن صالح العثيمين -رحمه الله-🎙

" አትረሳውም... ባዶነቱ ግን አይጎዳህም። ትዝታው አይጠፋም... መገኘቱ ግን አይናፍቅህም። ያኔ ነው ማለፍን የለመድከው!" =

• አንዳንድ ነገሮችን መልቀቅ ማለት መተው ማለት አይደለም፤ 'ከእንግዲህ ለኔ አይጠቅምም' ብሎ ለራስ ክብር መስጠት እንጂ።" =

ደርስ ~ • ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 16 • የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 36 الفصل الثاني: كيفية الطلب والتلقي

አንዳንድ ጊዜ በቃላት የማትገልጧቸው በእናንተ እና በአላህ መሀል ብቻ የሚቀመጡ ብዙ የህይወት ሚስጥሮች አሉን ! = t.me/https_Asselefya1

ከጠየቅኩት በላይ ሰጥቶኛል፣ ከጥረቴ በላይ ሸልሞኛል፣ ከለመንኩት በላይ ለግሶኛል። ርቄው አልተወኝም፣ ሸሽቼው አልጣለኝም፣ ረስቼዉም አልረሳኝም። አልሐምዱ ሊላህ!

በወንድ ልጅ ልብ ውስጥ ደዩስነት ቤት መስራት ሲጀምር፣ ቃለ አሏህ ቃለ ረሡል እየቀላቀለ፣ለሱ ብቻና ብቻ የተሰጠችውን አደራና ፍቅር የሆነችውን ሚስቱን በጎኑ አርጎ መሸቀያና ላይክ መሰብሰቢያ ያደርጋታል፣የሚያሳዝነው እንደዚህ አይነቱን መክረው ወደ ትክክለኛ የአሏህና የነብዩን ትዕዛዝ እየጣሰ እንደሆነ እና እንዲታረም ከመመለስ ይልቅ ኡስታዝ ብለው ስያሜ ሰጥተው የሚያጨበጭቡለት መኖሩ በጣም ያሳዝናል፣ሀቂቃ ይህ የሰለፎቻችን ስነ-ምግባር ነበርን..!? እነሱን ተከታዮች ነን እያልን የሸይጣንና የስሜታቸውን ተከታዮች ስነ-ምግባር የምናጸባርቀው በተለይ ሰለፍይ ወንድ ነኝ የሚል ወንድ በዚህ ሁኔታ ማየት በጣም ያማል...። አሏሁ ሙስተዓን!! ♛... https://t.me/Qudwatii1

የሰዉ ልጅ ነፍስ አስቸጋሪ ነች! ስንት ነገር ከመልካም ነገስ ከለከለችዉ ! ስንት ወደ መጥፉ ሁኔታ ቦታ እና ወንጀል ላይ ላይ ጣለችዉ ! የሰዉ ልጅ ነፍስ ህክምና እና ትግልን ትፈልጋለች ! ካልሆነ ታመልጣለች ወደ ሀራም ፣ወንጀል ፣ጥፋት፣ ላይ......! ነፍስህን አላህን በመታዘዝ ፣ በሀቅ ላይ መፀናትን፣ ልትታገላት ይገባል ! =