ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 140 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 041 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 391 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 140 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -79، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -8، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 8.06‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.20‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 140 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 160 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 31 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 140
المشتركون
-824 ساعات
-437 أيام
-7930 أيام
أرشيف المشاركات
እውነት እላችኋለሁ፣ ደካማ ሴት አልወድም። ሪዝቄ እና ህይወቴን የሚመራው ባሌ ነው ብላ የምታስብ፣ እርሱ ቢተዋት ህይወቷ የሚያበቃ የሚመስላት ሴት ባሏን ፈጣሪዋ አድርጋለች። ባሏ ላይ ጥፋትና ሐራሙን እያየች «ትዳሬ ይፈርሳል» በሚል ፍርሃት የምታልፍ፣ መድረሻ አጣለሁ ብላ ግፍን፣ ድብደባንና ስድብን በፍቅር ስም የምትሸከም ሴት ነጻነቷን አጥታለች። የዚህ ዓይነቷ ሴት የአላህ ሳይሆን የሰው ባሪያ ናት። ሰዎች የሪዝቅ ምክንያት እንጂ ሰጪው አላህ መሆኑን የረሳች ናት። t.me/Sle_qelbachn1 t.me/Sle_qelbachn1

🔖ዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች፦ «የሞቱትን ሰዎቻችሁን በመልካም ነገር እንጂ በሌላ አትጥቀሷቸው።» 📚 መሳዊኡል አክላቅ ሊል-ኸራኢጢ (90) " ማለትም፦ ሰው ከሞተ በኋላ በክፉ ነገር ከመናገርና ከመተቸት መቆጠብ፣ በመልካም ነገሩ ብቻ ማስታወስ ይገባል። = t.me/https_Asselefya1

" በዱኒያ የምንሠራው መልካም ሥራ በቀብር ውስጥ ከእኛ ጋር የሚቀር ብቸኛ ጓደኛችን ነው። ስለዚህ ለዚያ ቀን የሚጠቅመንን መልካም ሥራ ለመሥራት እንትጋ። 🤲🏻🌸 = t.me/https_Asselefya1

~ ትንሽ ወንድሜ የተከለዉ ሽንኩርት ነዉ መርቁለት ክከክ ራሱ ነዉ ፎቶ ያነሳዉ😀 የገጠር ልጆች አኮ ጀግና ናቸዉ🌺
+1
~ ትንሽ ወንድሜ የተከለዉ ሽንኩርት ነዉ መርቁለት ክከክ ራሱ ነዉ ፎቶ ያነሳዉ😀 የገጠር ልጆች አኮ ጀግና ናቸዉ🌺

“መጀመሪያ ላይ ‘አትችይም’ ይሉሻል፤ በመጨረሻ ግን በመደነቅ ሁሉም ያጨበጭብልሻል። በዚህ እርግጠኛ ሁኚ። ” ማለትም፦ ሰዎች መጀመሪያ ላይ በችሎታሽ ሊጠራጠሩ ይችላሉ፤ አንቺ ግን በራስሽ ታምነሽ በጥረት ከቀጠልሽ፣ በመጨረሻ ውጤትሽን አይተው ያደንቁሻል። = t.me/https_Asselefya1

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته እንዴት ናችሁልኝ እኔ ደህና ነኝ እንዳታስቡ ቤተሰብ ሁላ ......ገጠር ስለሆንኩ ነዉ የጠፋሁኝ...እሺ አታስቡ ጥሩ ቆይታ እያሳለፍኩ ነዉ ከቤተሰብ ጋር እሺ ✍ቢንት አራጋዉ

የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ الرَّاحِمونَ يرحَمُهم الرَّحمنُ؛ ارحَموا مَن في الأرضِ يرحَمْكم مَن في السَّماءِ. "አዛኞችን አዛኙ አላህ ያዝን
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ الرَّاحِمونَ يرحَمُهم الرَّحمنُ؛ ارحَموا مَن في الأرضِ يرحَمْكم مَن في السَّماءِ. "አዛኞችን አዛኙ አላህ ያዝንላቸዋል። በምድር ላይ ላሉት እዘኑ፤ በሰማይ ያለው (አላህ) ይራራላችኋል።" [አቡ ዳውድ፡ 4941] [ቲርሚዚይ: 1924] = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

🔖 ነቢዩ ﷺ እንዲህ አሉ፦ «ከእናንተ መካከል በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬና መልካም ተስፋ ይዞ እንጂ እንዳይሞት የሚችል ሰው ካለ፣ እንዲህ ያድርግ።» ማለትም፦ ሰው በሕይወቱ ሁሉ በአላህ ምሕረት፣ ቸርነትና ማስተካከያ ላይ መልካም ተስፋ ይኑረው፤ በአላህም ላይ መልካም እምነት ይዞ ይኑር። 📚 ሰሒሕ ኢብኑ ሒባን (662) = t.me/https_Asselefya1

የወንዶች ጥፋት (መውደቂያ) በሦስት ነገሮች ውስጥ ነው፡ "በብቸኝነት (በስወራ የሚደረጉ ጥፋቶች) – በሴቶች (ያልተገባ ስሜት/ግንኙነት) – በገንዘብ/በፋይናንስ የገንዘብ ዝውውር።" • ​የሴቶች ጥፋት (መውደቂያ) ደግሞ በአራት ነገሮች ውስጥ ነው፡ "ምላሰኝነት (አንደበትን አለመጠበቅ) – ማጉረምረም/ብዛት ያለው አማራሪነት – የባልን/የአጣማጅን ውለታ መካድ – አላስፈላጊ ገላን ማሳየት (ተበርሩጅ)።" ​እነዚህን የተጠበቀ ሰው = በሁለቱም ዓለም (በዚህች ዓለምም ሆነ በአኺራ) ይድናል! منقول

• ደስ የሚል ቦታ.....ተጋበዙ🌺

• ክብር ለሹፌሮች ይሄን ሁሉ መንገድ ታግለዉ ወደ ፈለግንበት አቅጣጫ ለሚያደርሱን ! =