ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 219 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 137 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 384 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 219 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -53، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 13، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 18.12‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.23‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 574 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 169 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 31 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 219
المشتركون
+1324 ساعات
-67 أيام
-5330 أيام
أرشيف المشاركات
በጉዞ ላይ በመስኮት የተቀረፁ ቪዶወ እለቃለሁ ጠብቁ ህእ

‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ
 ‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ  ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ  ገብተናል! 

« የሚጎዳ ነገር ሁሉ ቅጣት አይደለም፤ አንዳንድ ጊዜ የበለጠ በጥልቀት እንድንመለከት ህይወት የምታስተምርበት መንገድ ነው»

​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =
​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =

تلاوة عذبة من سورة آل عمران 🎙القارئ: #عادل_ريان =

يُحب المتطهرين ! الشيخ محمد بن صالح العثيمين -رحمه الله-🎙

" አትረሳውም... ባዶነቱ ግን አይጎዳህም። ትዝታው አይጠፋም... መገኘቱ ግን አይናፍቅህም። ያኔ ነው ማለፍን የለመድከው!" =

• አንዳንድ ነገሮችን መልቀቅ ማለት መተው ማለት አይደለም፤ 'ከእንግዲህ ለኔ አይጠቅምም' ብሎ ለራስ ክብር መስጠት እንጂ።" =

ደርስ ~ • ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 16 • የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 36 الفصل الثاني: كيفية الطلب والتلقي

አንዳንድ ጊዜ በቃላት የማትገልጧቸው በእናንተ እና በአላህ መሀል ብቻ የሚቀመጡ ብዙ የህይወት ሚስጥሮች አሉን ! = t.me/https_Asselefya1

ከጠየቅኩት በላይ ሰጥቶኛል፣ ከጥረቴ በላይ ሸልሞኛል፣ ከለመንኩት በላይ ለግሶኛል። ርቄው አልተወኝም፣ ሸሽቼው አልጣለኝም፣ ረስቼዉም አልረሳኝም። አልሐምዱ ሊላህ!

በወንድ ልጅ ልብ ውስጥ ደዩስነት ቤት መስራት ሲጀምር፣ ቃለ አሏህ ቃለ ረሡል እየቀላቀለ፣ለሱ ብቻና ብቻ የተሰጠችውን አደራና ፍቅር የሆነችውን ሚስቱን በጎኑ አርጎ መሸቀያና ላይክ መሰብሰቢያ ያደርጋታል፣የሚያሳዝነው እንደዚህ አይነቱን መክረው ወደ ትክክለኛ የአሏህና የነብዩን ትዕዛዝ እየጣሰ እንደሆነ እና እንዲታረም ከመመለስ ይልቅ ኡስታዝ ብለው ስያሜ ሰጥተው የሚያጨበጭቡለት መኖሩ በጣም ያሳዝናል፣ሀቂቃ ይህ የሰለፎቻችን ስነ-ምግባር ነበርን..!? እነሱን ተከታዮች ነን እያልን የሸይጣንና የስሜታቸውን ተከታዮች ስነ-ምግባር የምናጸባርቀው በተለይ ሰለፍይ ወንድ ነኝ የሚል ወንድ በዚህ ሁኔታ ማየት በጣም ያማል...። አሏሁ ሙስተዓን!! ♛... https://t.me/Qudwatii1

የሰዉ ልጅ ነፍስ አስቸጋሪ ነች! ስንት ነገር ከመልካም ነገስ ከለከለችዉ ! ስንት ወደ መጥፉ ሁኔታ ቦታ እና ወንጀል ላይ ላይ ጣለችዉ ! የሰዉ ልጅ ነፍስ ህክምና እና ትግልን ትፈልጋለች ! ካልሆነ ታመልጣለች ወደ ሀራም ፣ወንጀል ፣ጥፋት፣ ላይ......! ነፍስህን አላህን በመታዘዝ ፣ በሀቅ ላይ መፀናትን፣ ልትታገላት ይገባል ! =