es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 219 suscriptores, ocupando la posición 6 137 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 384 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 219 suscriptores.

Según los últimos datos del 30 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -53, y en las últimas 24 horas de 13, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 18.12%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.23% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 574 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 169 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 31 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 219
Suscriptores
+1324 horas
-67 días
-5330 días
Archivo de publicaciones
በጉዞ ላይ በመስኮት የተቀረፁ ቪዶወ እለቃለሁ ጠብቁ ህእ

‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ
 ‏الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي بِنِعْمَتِهِ تَتِمُّ الصَّالِحَات «ሁሉም በጊዜዉ  ሆነ ተከናወነ ! በቤይሩት የነበረን ቆይታ አጠናቀን በሰላም ወደ እናት ሀገር ኢትዮጵያ  ገብተናል! 

​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =
​"መልካምነትህ ድክመትህ ሳይሆን የማንነትህ ልክ ነው። ሰዎች ስላቆሰሉህ መልካምነትህን አታጣ፤ የበደለ ሳይሆን የበደሉትን ይዞ ያለፈ ልብ ሁልጊዜም ያሸንፋል!" =

تلاوة عذبة من سورة آل عمران 🎙القارئ: #عادل_ريان =

يُحب المتطهرين ! الشيخ محمد بن صالح العثيمين -رحمه الله-🎙

" አትረሳውም... ባዶነቱ ግን አይጎዳህም። ትዝታው አይጠፋም... መገኘቱ ግን አይናፍቅህም። ያኔ ነው ማለፍን የለመድከው!" =

• አንዳንድ ነገሮችን መልቀቅ ማለት መተው ማለት አይደለም፤ 'ከእንግዲህ ለኔ አይጠቅምም' ብሎ ለራስ ክብር መስጠት እንጂ።" =

ደርስ ~ • ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 16 • የኪታቡ ፋይል በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9421 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 36 الفصل الثاني: كيفية الطلب والتلقي

አንዳንድ ጊዜ በቃላት የማትገልጧቸው በእናንተ እና በአላህ መሀል ብቻ የሚቀመጡ ብዙ የህይወት ሚስጥሮች አሉን ! = t.me/https_Asselefya1

ከጠየቅኩት በላይ ሰጥቶኛል፣ ከጥረቴ በላይ ሸልሞኛል፣ ከለመንኩት በላይ ለግሶኛል። ርቄው አልተወኝም፣ ሸሽቼው አልጣለኝም፣ ረስቼዉም አልረሳኝም። አልሐምዱ ሊላህ!

በወንድ ልጅ ልብ ውስጥ ደዩስነት ቤት መስራት ሲጀምር፣ ቃለ አሏህ ቃለ ረሡል እየቀላቀለ፣ለሱ ብቻና ብቻ የተሰጠችውን አደራና ፍቅር የሆነችውን ሚስቱን በጎኑ አርጎ መሸቀያና ላይክ መሰብሰቢያ ያደርጋታል፣የሚያሳዝነው እንደዚህ አይነቱን መክረው ወደ ትክክለኛ የአሏህና የነብዩን ትዕዛዝ እየጣሰ እንደሆነ እና እንዲታረም ከመመለስ ይልቅ ኡስታዝ ብለው ስያሜ ሰጥተው የሚያጨበጭቡለት መኖሩ በጣም ያሳዝናል፣ሀቂቃ ይህ የሰለፎቻችን ስነ-ምግባር ነበርን..!? እነሱን ተከታዮች ነን እያልን የሸይጣንና የስሜታቸውን ተከታዮች ስነ-ምግባር የምናጸባርቀው በተለይ ሰለፍይ ወንድ ነኝ የሚል ወንድ በዚህ ሁኔታ ማየት በጣም ያማል...። አሏሁ ሙስተዓን!! ♛... https://t.me/Qudwatii1

የሰዉ ልጅ ነፍስ አስቸጋሪ ነች! ስንት ነገር ከመልካም ነገስ ከለከለችዉ ! ስንት ወደ መጥፉ ሁኔታ ቦታ እና ወንጀል ላይ ላይ ጣለችዉ ! የሰዉ ልጅ ነፍስ ህክምና እና ትግልን ትፈልጋለች ! ካልሆነ ታመልጣለች ወደ ሀራም ፣ወንጀል ፣ጥፋት፣ ላይ......! ነፍስህን አላህን በመታዘዝ ፣ በሀቅ ላይ መፀናትን፣ ልትታገላት ይገባል ! =