fa
Feedback
ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal

ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal

رفتن به کانال در Telegram

The best fiction is far more true than any journalism 📢 ተዓማኒ የመረጃ ምንጭ ፤ ለሙያው ስነምግባር ተገዢ በሆኑ ጋዜጠኞች ብቻ 👉 በፌስቡክ ገፆቻችን https://www.facebook.com/simon.dereje.56 👉 https://www.facebook.com/mik0Man

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal

کانال ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal (@zena24now) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 42 103 مشترک است و جایگاه 6 148 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 774 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 42 103 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 05 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -329 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -17 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.27% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.42% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 6 431 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 5 231 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 36 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
The best fiction is far more true than any journalism 📢 ተዓማኒ የመረጃ ምንጭ ፤ ለሙያው ስነምግባር ተገዢ በሆኑ ጋዜጠኞች ብቻ 👉 በፌስቡክ ገፆቻችን https://www.facebook.com/simon.dereje.56 👉 https://www.facebook.com/mik0Man

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

42 103
مشترکین
-1724 ساعت
-667 روز
-32930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+9
در 2 کانال‌ها
ژوئن '26
+82
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+18
در 5 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+112
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+374
در 7 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+118
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+219
در 5 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+71
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+63
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+94
در 6 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+76
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+134
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+1 277
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+1 200
در 6 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+682
در 6 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+147
در 9 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+267
در 6 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+104
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+461
در 3 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+725
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+1 212
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+1 778
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 345
در 7 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+3 774
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+715
در 8 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+1 128
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+619
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 958
در 6 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+834
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+875
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+946
در 4 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+605
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+329
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+2 143
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+298
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+224
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+281
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+520
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+268
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+87
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+129
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+134
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+181
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+95
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+79
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+86
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+141
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+196
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+3 372
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+1 403
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+280
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+987
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+82
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+75 049
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
06 ژوئیه+2
05 ژوئیه+1
04 ژوئیه0
03 ژوئیه+2
02 ژوئیه+4
01 ژوئیه0
پست‌های کانال
የመጨረሻው ዓለም ዋንጫ 🐐 #ዳጉ_ጆርናል
+3
የመጨረሻው ዓለም ዋንጫ 🐐 #ዳጉ_ጆርናል

2
ሚኬል ሞሬኖ ነው ስሙ 🔥 #ዳጉ_ጆርናል
ሚኬል ሞሬኖ ነው ስሙ 🔥 #ዳጉ_ጆርናል
888
3
የመጨረሻው እንደሆነ የገለፀው የዓለም ዋንጫው ያለ ዋንጫ በእንባ ተጠናቋል 🥺 ይሁንና ግን ይህ የእሱን ደረጃ ፈቀቅ አያደርገውም absolute class 🔥 #ዳጉ_ጆርናል
የመጨረሻው እንደሆነ የገለፀው የዓለም ዋንጫው ያለ ዋንጫ በእንባ ተጠናቋል 🥺 ይሁንና ግን ይህ የእሱን ደረጃ ፈቀቅ አያደርገውም absolute class 🔥 #ዳጉ_ጆርናል
1 306
4
የፖርቱጋል ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ውጭ ሆኗል በጨዋታው ተሽላ የተገኘችው ስፔን ለዋንጫው ወጣቶቿን ይዛ ግስጋሴዋን ቀጥላለች ። በምሽቱ ድል ሜኬል ሞሬኖ የአንበሳውን ድርሻ ወስዷል 🔥 #ዳጉ_ጆር
የፖርቱጋል ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ውጭ ሆኗል በጨዋታው ተሽላ የተገኘችው ስፔን ለዋንጫው ወጣቶቿን ይዛ ግስጋሴዋን ቀጥላለች ። በምሽቱ ድል ሜኬል ሞሬኖ የአንበሳውን ድርሻ ወስዷል 🔥 #ዳጉ_ጆርናል ።
1 470
5
ከመጀመሪያው አጋማሽ በመነሳት የጨዋታው አሸናፊ ማን ይመስላችኋል ?
2 040
6
بدون متن...
2 017
7
የኢራን መሪዎች ከጥፋታቸዉ ካልተማሩ እንደምትገድላቸዉ እስራኤል ዛተች 👉 አሜሪካ የቤት እንስሶቿን ከቴል አቪቭ እንድታስወግድ ቃል ገብታለች ካልሆነ ፈጣን አጸፋ አለዉ ስትል ኢራን ተደምጣለች የእስራ
የኢራን መሪዎች ከጥፋታቸዉ ካልተማሩ እንደምትገድላቸዉ እስራኤል ዛተች 👉 አሜሪካ የቤት እንስሶቿን ከቴል አቪቭ እንድታስወግድ ቃል ገብታለች ካልሆነ ፈጣን አጸፋ አለዉ ስትል ኢራን ተደምጣለች     የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ሀገራቸው እስራኤልን “ለማጥፋት እቅድ” በመምራት አሊ ኻሜኔይን እንደገደለች እና እንደዚህ አይነት ድርጊቶችን ለማስተዋወቅ የሚሞክር ማንኛውንም የኢራን መሪ “እንደምታጠፋ” በድጋሚ ዝተዋል።ሚኒስትሩ ኢዝራኤል ካትዝ በቴህራን በሚካሄደዉ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ በሰነዘሩት አስተያት ላይ ይህንኑ ተናግረዋል፡፡ ካትዝ እስራኤል በማንኛውም ጊዜ እና ማንኛውንም ስጋት ለመከላከል ዝግጁ መሆኗን አክለዋል።   ካትዝ ቀደም ሲል የካሜኔይ ልጅ እና ተተኪው ሞጅታባ “ለሞት ምልክት ተደርጎበታል” ሲሉ መናገራቸዉ ከቴህራን ተቃውሞ አስነስቷል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ትራምፕ “አሜሪካ የቤት እንስሶቿን ከቴል አቪቭ እንድታስወግድ ቃል ገብታለች” ሲሉ አክለዋል፣ “በሕዝባችን እና በአመራራችን ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ስጋት ፈጣን እና ኃይለኛ ምላሽ ያገኛል” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡   ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የተጀመረው እና በቀጣይ ቀናትም የሚካሄደው የቀድሞው የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የስንብት እና የቀብር ሥነ ሥርዓት በመቶ ሺህዎች እየታደሙበት ቀጥሏል።ኻሜኒ ከአብዮታዊዋ እስላማዊት ሪፐብሊክ ኢራን መሪነታቸው በተጨማሪ በሺዓ እስልምና እምነት ተከታዮች ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው መሪ ነበሩ።የቀድሞው መሪ የስንብት ሥነ ሥርዓት ከኢራን በተጨማሪ በኢራቅ ውስጥ ይከናወናል፡፡ በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
3 250
8
እስራኤል 'የሰፈራ አብዮት' እንደምትጀምር የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣን ተናገሩ የእስራኤል የፋይናንስ ሚኒስትር ቤዛልል ስሞትሪች እስራኤል "የሰፈራ አብዮት" ብለው የሚጠሩትን ጀምራለች ሲሉ ድጋፋቸውን
እስራኤል 'የሰፈራ አብዮት' እንደምትጀምር የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣን ተናገሩ   የእስራኤል የፋይናንስ ሚኒስትር ቤዛልል ስሞትሪች እስራኤል "የሰፈራ አብዮት" ብለው የሚጠሩትን ጀምራለች ሲሉ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፣ ይህዉ እንቅስቃሴ በዌስት ባንክ ብቻ የተወሰነ እንዳልሆነ አክለዋል።   "ዜና አለኝ፡ አብዮቱን በሰፈራ ጀምረናል። እንዲሁም ኔጌቭ እና ገሊላ እንደርሳለን" ሲሉ የቀኝ ክንፍ ሚኒስትሩ በኢንስታግራም ላይ ጽፈዋል።እነዚህ አስተያየቶች የተሰጡት የእስራኤል ካቢኔ ሐሙስ ዕለት በማዕከላዊው የዌስት ባንክ 13 አዳዲስ ሰፈሮችን ለማቋቋም ዕቅድ ካፀደቀ በኋላ ነው።   በሌላ በኩል የአይሁድ ሕዝብ ፖሊሲ ​​ተቋም ባደረገው አዲስ የሕዝብ አስተያየት ጥናት 60 በመቶ የሚሆኑት እስራኤላውያን በእስራኤል ውስጥ የእርስ በርስ ጦርነት ሊጀምር የሚችል “ተጨባጭ እና እውነተኛ” አደጋ እንዳለ ያምናሉ።ጥናቱ እንዳመለከተው 79 በመቶ የሚሆኑት እስራኤላውያን ባለፈው ዓመት የማህበራዊ ሁኔታዉን “መጥፎ” ብለው ሲመድቡ 49 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ስለወደፊቱ ተስፋ ቢስ እንደሆኑ ተናግረዋል።   በጥናቱ መሠረት 52 በመቶ የሚሆኑት እስራኤላውያን ጠቅላይ ሚኒስትርን ወይም ሌላ ከፍተኛ የፖለቲካ ሰውን ኢላማ ያደረገ የፖለቲካ ግድያ “ከፍተኛ ዕድል” እንዳለ ያምናሉ። የጥናቱ ማዕከል ፕሬዝዳንት ዬዲዲያ ስተርን ለእስራኤሉ ናሽናል ኒውስ እንደተናገሩት ሕዝቡ ውስጣዊውን ልዩነት እንደ ዋና ጠላቱ አድርጎ ይመለከተዋል፣ እናም አንድነትን እና መተማመንን ለማጎልበት የረጅም ጊዜ የድርጊት መርሃ ግብር በአስቸኳይ ያስፈልገናል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
3 590
9
ቻይና የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ ከአውስትራሊያ፣ ኒውዚላንድ እና ጃፓን ትችት ቀረበባት ቻይና በፓስፊክ ውቅያኖስ ውስጥ ውሃማ አካል ላይ የወደቀ የኑክሌር ሰርጓጅ መርከብን ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓ
ቻይና የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ ከአውስትራሊያ፣ ኒውዚላንድ እና ጃፓን ትችት ቀረበባት   ቻይና በፓስፊክ ውቅያኖስ ውስጥ ውሃማ አካል ላይ የወደቀ የኑክሌር ሰርጓጅ መርከብን ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን መንግስታዊዉ ዢንዋ የዜና ወኪል ዘግቧል፣ ይህ እርምጃዋ ከጃፓን፣ አውስትራሊያ እና ኒውዚላንድ ትችት እና ስጋት አስከትሏል።የቻይና የባህር ኃይል ሰኞ ዕለት በደቡብ ፓስፊክ ውስጥ ካሉት የኑክሌር ኃይል ባላቸው ሰርጓጅ መርከቦቿ የረጅም ርቀት ባላስቲክ ሚሳኤልን ፈትሾታል ሲል ዢንዋ አክሏል፡፡   ሙከራው የቻይና ዓመታዊ ወታደራዊ ስልጠና "መደበኛ ዝግጅት" ሲሆን በማንኛውም የተለየ ኢላማ ላይ ያተኮረ አልነበረም።የአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔኒ ዎንግ ቻይና ወደ ፓስፊክ ውቅያኖስ የባህር ላይ የሚሳኤል ሙከራ ለማድረግ እቅድ እንዳላት ማሳወቋን አረጋግጠዋል ነገር ግን እርምጃው ለክልሉ "አለመረጋጋት" እንደሆነ ተናግረዋል።"አውስትራሊያ ይህ የታቀደ ሙከራ ቻይና በፈጣን ወታደራዊ ግንባታ አውድ ውስጥ መሆኑን ግልፅ አድርጋለ  ሲሉ ዎንግ በፊጂ ዋና ከተማ ሱቫ በተደረገ የዜና ኮንፈረንስ ላይ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።   የጃፓን መንግስት ስለ ሚሳኤል ማስወንጨፊያ አስቀድሞ ማሳወቂያ እንደደረሰው እና ቻይና በድጋሚ እርምጃዋን እንድታጤን አሳስቧል።"የቻይና ጦር እንቅስቃሴ እየጨመረ በመምጣቱ ከፍተኛ ስጋት እንዳለን ገልጸናል" ሲል የጃፓን መንግስት አስታዉቋል። የኒውዚላንድ መንግስት የታቀደው ማስወንጨፊያ ከተከናወነ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ እንደተነገረው ተናግሯል።ኒውዚላንድ ይህንን እርምጃ ተቀባይነት የሌለው እና አሳሳቢ እንቅስቃሴ አድርጋ ትቆጥረዋለች ብሏል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
3 801
10
የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ የተመዘበረ የመንግስት ገንዘብ ማስመለሱን አስታወቀ የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ በ2018 የበጀት ዓመት ባከናወነው የተቀናጀ የሕግ ማስከበር ሥራ ከ8
የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ የተመዘበረ የመንግስት ገንዘብ ማስመለሱን አስታወቀ   የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ በ2018 የበጀት ዓመት ባከናወነው የተቀናጀ የሕግ ማስከበር ሥራ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ የተመዘበረ የመንግሥት ገንዘብ ማስመለሱን አስታውቋል።በዚህም በምርመራ መዛግብት አፈጻጸም ታይቶ የማይታወቅ ስኬት ማስመዝገቡን የመምሪያው ኃላፊ አቶ ሬድዋን ኑሪ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡   በፍትሐ ብሔር የሙስና ፣የታክስ እና ኢኮኖሚ ወንጀሎች ተመዝብሮ የነበረ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግሥት እና የሕዝብ ገንዘብ በሕግ አግባብ ተጣርቶ ወደ መንግሥት ካዝና እንዲመለስ ተደርጓልለ፡፡እንዲሁም በዓመቱ ለዐቃቤ ሕግ የቀረቡ የወንጀል ምርመራ መዛግብትን በማጥራት እና ውሳኔ በመስጠት ሂደት ተቋሙ ከምንጊዜውም  በተሻለ መልኩ በሁሉም መዛግብት ላይ ፈጣን እና ሕጋዊ ውሳኔ መስጠት ችሏል።   በተጨማሪም በንቃተ ህግ ሥራ ዘርፍ  በሁሉም የማስተማሪያ ዘዴዎች ከ 730 ሺህ በላይ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የሕግ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ መሰራቱን አስረድተዋል።እንዲሁም ከሰነድ ማረጋገጥ እና የጠበቆች ክትትል ሥራ፣ ከሕገ ወጥ የሠዎች ዝውውር ወንጀል መከላከል እና ከሴቶች እና ሕፃናት ጥቃት ጋር ተያይዞ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በተሰሩ ስራዎች በርካታ ለውጦች መምጣታቸውን ኃላፊው ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።   በሰመሀር አለባቸው #ዳጉ_ጆርናል
3 784
11
በስሪ ላንካ እስር ቤት በተከሰተ ግጭት ቢያንስ 19 ሰዎች ተገደሉ በስሪላንካ በሚገኝ አንድ እስር ቤት በተከሰቱ ግጭቶች ቢያንስ 19 ሰዎች መሞታቸውን እና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን የመገናኛ
በስሪ ላንካ እስር ቤት በተከሰተ ግጭት ቢያንስ 19 ሰዎች ተገደሉ   በስሪላንካ በሚገኝ አንድ እስር ቤት በተከሰቱ ግጭቶች ቢያንስ 19 ሰዎች መሞታቸውን እና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች አመልክተዋል።እሁድ ዕለት ከዋና ከተማዋ ኮሎምቦ በስተሰሜን 35 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ኔጎምቦ በሚገኘው እስር ቤት ዓመፅ መከሰቱን እና ሰኞ ዕለትም እንደቀጠለ ፖሊስ አስታዉቋል፡፡   የሆስፒታሉ ዳይሬክተር ፑሽፓ ጋምላት ሰኞ ዕለት ለኤኤፍፒ የዜና ወኪል እንደተናገሩት የኔጎምቦ ሆስፒታል የአራት የእስር ቤት ጠባቂዎች እና የ15 እስረኞች አስከሬንን ተቀብሏል።ከ100 በላይ የቆሰሉ እስረኞች ወደ ሆስፒታል መግባታቸውን ተናግረዋል።   የአካባቢው ሂሩ ቲቪ በግጭቱ ቢያንስ 20 ሰዎች መሞታቸውን ደረሰኝ ባለዉ መረጃ መሰረት ዘግቧል።የፖሊስ ቃል አቀባይ ቻንዳና ሄራት በእስር ቤቱ ውስጥ በተከሰቱት ግጭቶች እና ሞት መከሰቱን አረጋግጠዋል፣ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን ከመስጠት ግን ተቆጥበዋል፡፡ የግጭቱ ምክንያት ግን ግልጽ አይደለም። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
4 047
12
ትራምፕ ከኔቶ ጉባኤ በፊት ከጣሊያኗ መሪ ሜሎኒ ጋር ያላቸዉን አለመግባባት በድጋሚ ቀሰቀሱ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ያላቸውን አለመግባባር ከ
ትራምፕ ከኔቶ ጉባኤ በፊት ከጣሊያኗ መሪ ሜሎኒ ጋር ያላቸዉን አለመግባባት በድጋሚ ቀሰቀሱ   የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጋር ያላቸውን አለመግባባር ከፍ አድርገው የግል ንብረታቸዉ በሆነዉ ትሩዝ ሶሻል ላይ "የእገዳ ትዕዛዝ ያስፈልጋል" ብለዋል።ይህ መልእክት የመጣው ትራምፕ እና ሜሎኒ ከሌሎች የህብረት መሪዎች ጋር እንደሚገናኙ በሚጠበቅበት በቱርኪዬ ከሚካሄደው የኔቶ ጉባኤ በፊት ነው።   ሚሎኒ በቅርቡ በተደረገው የቡድን 7 ጉባኤ ላይ ከትራምፕ ጋር ፎቶግራፍ ለመነሳት ደጋግማ እንደጠየቀች ትራምፕ ከሰጡት አስተያየት በኋላ መሪዎቹ አለመግባባረት ዉስጥ ገብተዋል። ሜሎኒ "ሙሉ በሙሉ የተጭበረበረ" በማለት የትራምፕን ንግግር ውድቅ አድርጋዋለች፣ "እኔና ጣሊያን በፍጹም አልለምንም።" በማለት አክላለች፡፡   «ዛፀረ-አሜሪካዊ አይደለሁም፤ ትላንት ተንበርክኬ አላውቅም። እኔ ምዕራባውያን አንድ እንደሆኑ፣ ጣሊያን ጠንካራ እንደሆነች የምታምን እና ለዚህ ሥራ እየሠራች እንደሆነ የምታምን ሰው ነኝ።«ከዚያ በኋላ ግን ጠንካራ ግንኙነቶች በግልጽነት ላይ የተመሰረቱ ናቸው፣ እናም እኔ ግልጽ ሰው ነኝ» ስትል ሜሎኒ ለጣሊያኑ ሬቴ 4 ቴሌቪዥን ተናግራለች፡፡   እንደ ጣሊያን የዜና ወኪል አድንክሮኖስ ዘገባ ዉዝግቡ የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒዮ ታጃኒ ወደ ዋሽንግተን ሊያደርጓቸው ያቀዱትን ጉብኝት እንዲሰርዙ አስገድዷቸዋል።መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በትራምፕ እና በሜሎኒ መካከል ያለው ውጥረት ጨምሯል፣ ይህም ጣሊያን በኢራን ላይ አሜሪካ የምትወስደዉን እርምጃ ለመደገፍ ፈቃደኛ ባለመሆኗን የተነሳ ነዉ፡፡ በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
4 237
13
በሶስት ቀናት ውስጥ ዘጠኝ ህፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ህክምና አገኙ 👉በልደቷ ቀን የልብ ቀዶ ህክምና የተደረገላት የአንድ አመት ሕፃን ትገኝበታለች ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ማዕከል በደብረ ብር+1
በሶስት ቀናት ውስጥ ዘጠኝ ህፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ህክምና አገኙ 👉በልደቷ ቀን የልብ ቀዶ ህክምና የተደረገላት የአንድ አመት ሕፃን ትገኝበታለች   ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ማዕከል በደብረ ብርሃን ከተማ በሀኪም ግዛዉ ሆስፒታል በሶስት ቀናት ዉስጥ ለ9 ህፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ህክምና መስጠቱን የማዕከሉ ጠቅላላ ሀኪም የሆኑት ዶክተር እሌኒ ለገሰ ከጣቢያችን ብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል ።ለ65 ህፃናት ነፃ የልብ ምርመራ ማድረግ የተቻለ ሲሆን የቀዶ ህክምናም ዉስብስነት ከግምት ዉስጥ በማስገባት 10 ህፃናት ተመርጠው ዘጠኙ ህክምናውን ማግኘት ችለዋል።   አንደኛው ታካሚ በተለያዩ ምክኒያቶች ባለመገኘቱ የተነሳ ቀዶ ህክምና ሊደረግለት እንዳልቻለ ተጠቁሟል።ህክምናው በመንግስት ሆስፒታል የወጪ ግምት ሲታይ ከ8.2 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ወጪን ማስቀረቱ ተገልጿል ።ይህም ከፍለው መታከም የማይችሉ ህፃናትን ህይወት ለማዳን የታለመ ህክምና መሆኑን ዶክተር እሌኒ አስረድተዋል ።   ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ማዕከል በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙና በገንዘብ እጦት ሳቢያ  መታከም ያልቻሉ የልብ ህሙማን ህፃናትን ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል ።ከዚህ ቀደም በጅግጅጋ ፣ሀዋሳ ፣ጅማ እና ወራቤ ነፃ የልብ ቀዶ ህክምና መስጠቱን የገለፁት ዶክተር እሌኒ በአሁኑ ወቅት በደብረብርሃን ከተማ ይህንኑ አገልግሎት ሰጥቷል።በቀጣይ ጊዜያት  ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተደራሽ ለማድረግ ማእከሉ እየሰራ ይገኛል።   በመባ ወርቅነህ #ዳጉ_ጆርናል
4 935
14
በኢራን መዲና ቴህራን ለሀዘን የወጡ ሰልፈኞች ሞት ለትራምፕ የሚሉ ባነሮችን ይዘው ታይተዋል በቴህራን የሟቹን ጠቅላይ መሪ አሊ ካሜኔይ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙ ሰልፈኞች “ሞት ለትራምፕ ” የ
በኢራን መዲና ቴህራን ለሀዘን የወጡ ሰልፈኞች ሞት ለትራምፕ የሚሉ ባነሮችን ይዘው ታይተዋል በቴህራን የሟቹን ጠቅላይ መሪ አሊ ካሜኔይ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙ ሰልፈኞች “ሞት ለትራምፕ ” የሚል ባነር ይዘው ሐዘንተኞቹ አሳይተዋል። ትራምፕ በሚለው ቃል ውስጥ ጥይት ተስሎ ታይቷል። ሌሎች ሀዘንተኞችም የዩኤስ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ፣የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሰት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ “ደም በእጃቸው አለ” የሚል መልዕክት የያዙ ምስሎችን ይዘው ነበር።የኢራን ፕሬስ ቲቪ እንደዘገበው የቀብር ስነ ስርዓቱ ሂደት የጀመረው የካሜኔይ አስከሬን ለሁለት ቀናት ከተቀመጠበት የቴህራን ግራንድ ሞሳላ መስጊድ ነው። አዘጋጆቹ ሂደቱ ከ10 እስከ 12 ሰዓታት እንደሚቆይ ይጠብቃል ብለዋል። ይህም በዳማቫንድ ፣ በኢማም ሁሴን ፣ በእንቀላብ፣ በአዛዲ አደባባይ እና በሻሂድ ላሽጋሪ ሀይዌይ በኩል 10 ኪሎ ሜትር መንገድ ላይ ይጓዛል ብለዋል።የታዝኒም የዜና ወኪል ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የካሜኔይ አስከሬን የያዘው ተሽከርካሪ “ወደ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ መንገድ ለመግባት ዝግጁ” መሆኑን ዘግቧል። በኤደን ሽመልስ #ዳጉ_ጆርናል
5 007
15
በሆሳዕና ከተማ በውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ልቅና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንዲቆም አስገዳጅ መመርያ ተሠጠ በማዕከላዊ ኢትዮዽያ ሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ በቤት እንስሣ ውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ል
በሆሳዕና ከተማ በውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ልቅና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንዲቆም አስገዳጅ መመርያ ተሠጠ በማዕከላዊ ኢትዮዽያ ሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ በቤት እንስሣ ውሻ ላይ እየተወሠደ ያለው ልቅና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንዲቆም አስገዳጅ መመርያ መውጣቱን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ። በሆሣዕና ከተማ አስተዳደር ውስጥ ሠሞኑን የእብድ ውሻ በሽታ በከተማው ገብቷል በሚል ስጋት በተለየ መልኩ በባለቤት አልባ ውሻዎች ና የጤና እክል የታየባቸውን ውሾች በመለየት በማዘጋጃዊ አገልግሎት የማሶገድ ስራ ሲሰራ እንደቆየ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ገልጿል። በከተማው አንዳንድ የእድር፣የእምነትና የተለያዩ ማሕበራት አነሻሽነት በቤት እንስሳት ውሾች ላይ እየተወሠደ ያለው የጅምላ ጭፍጨፋ ና ግድያ በአስቸኳይ እንዲቆም የከተማው ፅህፈት ከንቲባ በተላለፈ ትዕዛዝ  ተገልጿል።የሆሣሕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ታምራት ከጢሶ በተላለፈ ግልፅ አስገዳጅ መመርያ መሠረት ሎ የጤንነታቸው ሑኔታ አሳሳቢ የሆነና ግልፅ የበሽታው ምልክት የታየባቸውን ውሾች በመለየት ከሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት ባሻገር በማዘጋጃ ቤቱ  አገልግሎት ና በእንስሣት ጤና ባለሞያዎች ቅንጅት በመለየት፣በሕብረተሠቡ ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ሰፊ ስራ እየተሠራ ይገኛል ሲሉ ገልፀዋል።  ይሑን እንጂ የከተማው ማሕበረሠብ ከዚሕ ክስተት ጋር ተያይዞ  ሠሞኑን ሰባዊነት በጐደለው መልኩ  የቤት ውሻችን ከቤት እያወጡ እየደበደቡ መግደል ተስተውሏል። በመሆኑም የከተማው መስተዳደር ከሠኔ 29 ቀን 2018ዓም ጀምሮ ይሕ ልቅ የሆነ የውሻ ዘርን የማጥፋት ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም አሣስቧል። #ዳጉ_ጆርናል
4 967
16
ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪዬቭ በፈጸመቭው ጥቃት ቢያንስ 11 ሰዎች ተገደሉ በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ ላይ በተፈጸመው የሩሲያ ጥቃት ቢያንስ 11 ሰዎች መገደላቸ
ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪዬቭ በፈጸመቭው ጥቃት ቢያንስ 11 ሰዎች ተገደሉ   በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ ላይ በተፈጸመው የሩሲያ ጥቃት ቢያንስ 11 ሰዎች መገደላቸውን የከተማዋ ከፍተኛ ወታደራዊ አስተዳዳሪ አስታወቁ። አስተዳዳሪዉ ቲሙር ትካቼንኮ አክለውም አምስት ህጻናትን ጨምሮ 46 ሰዎች በጥቃቱ ቆስለዋል። የድንገተኛ አደጋ ባለስልጣናት እንዳሉት፣ በሰፊው የኪየቭ ክልል ሶስት ተጨማሪ ሰዎች ተገድለዋል።   ትካቼንኮ በቴሌግራም ላይ በለጠፉት መልዕክት በሁለት ወረዳዎች የመኖሪያ ረጃጅም ህንፃዎች ተመትተዋል።ጥቃቱ የተከሰተው በቱርክ በሚዘጋጀዉ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን የኔቶ ጉባኤ ዋዜማ ላይ ሲሆን የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከጥቃቱ ጥቂት ሰዓታት በፊት፣ ዘሌንስኪ ሐሙስ ዕለት 30 ሰዎችን የገደለውን ጥቃት ተከትሎ ሞስኮ በኪየቭ ላይ ሁለተኛ "ከፍተኛ ጥቃት" ለመፈጸም እየተዘጋጀች እንደሆነ አስጠንቅቀዉ ነበር።   በዋና ከተማዋ ውስጥ ላሉ ሰዎች ሌላ አስፈሪ ምሽት ነበር፣ ከፍተኛ ፍንዳታዎች እና የዩክሬን የአየር መከላከያዎች እንቅስቃሴ እየታየ ነበር። በርካታ ነዋሪዎች ከመሬት በታች መጠለያ እየፈለጉ ነበር፡፡የሩሲያ የባላስቲክ ሚሳኤሎች በከተማው ውስጥ በርካታ ሕንፃዎችን መምታታቸውን ከንቲባ ቪታሊ ክሊትሽኮ ተናግረዋል። በአንዳንድ የአፓርታማ ሕንፃዎች ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱን አክለዋል።እንደ ከንቲባው ገለጻ፣ መጋዘኖችና የጋራዥ አውደ ጥናትም ተጎድተዋል።በከተማው ውስጥ ሦስት ትላልቅ አፓርታማዎች በከፊል ወድመዋል፣ አንዳንዶቹ በቀጥታ በሚሳኤል ተመተዋል። በስምዖን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
5 170
17
ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሶስት ታዳጊዎች ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈጸመዉ ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ በኢሊባቡር ዞን ሱዼ ሶዶ ወረዳ በተከታታይ ሶስት ቀናት ውስጥ ሶስት ታዳጊዎች ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት የፈፀመው ግለሠብ በእስራት ተቀጥቷል።የዞኑ ፖሊስ ዋና መምርያ የኮሙኒኬሽን ክፍል ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር አበራ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት ተከሣሽ አማኑ ገቢሣ የተባለው የ25 ዓመት ወጣት በሱዼ ወረዳ ሳስቻ 01 ቀበሌ ውስጥ በተከታታይ ቀናት በሶስት ሕፃናት ላይ የግብረ ስጋ ድፍረት መፈፀሙ በማስረጃ ተረጋግጧል፡፡ እድሜያቸው 7 ፣ 8 እና 10 የሆኑ ታዳጊዎችን በተከታታይ በታህሳስ ወር ከትምሕርት ቤት ሲወጡ ጠብቆ አታሎ ወስዷል።ይሕው ተከሣሽ ታሕሣስ 17 ቀን 2018 ዓም ከቀኑ ሠባት ሠዓት ላይ የአስር ዓመት እድሜ ያላትን ታዳጊን የመድፈር ጥቃት የፈፀመባት ሲሆን ታዳጊዋ በደረሰባት የጤና መታወክ ለምርመራ ወደ ጤና ጣቢያ በሔደችበት ወቅት የመደፈር ጥቃት እንደተፈፀመባት በማስረጃ በመረጋገጡ ጉዳዩን ፖሊስ እንዲከታተለው ከቤተሠብና ከጤና ባለሞያዎች ለፖሊስ ጥቆማ ይደረጋል። ፖሊስም ከተጎጂዋ ሙሉ መረጃዎችን ከወሠደ በኃላ ባደረገው ክትትል የድርጊቱን ፈፃሚ ግለሠብ በአንድ የእምነት ስፍራ ራሱን ሸሽጎ ሲንቀሣቀስ በቁጥጥር ስር ዉሏል።ተከሣሹ በቁጥጥር ስር ከዋለ በኃላ ፖሊስ የምርመራ ሒደቱን በሚያሠፋበት ወቅት በዚሕ ተከሣሽ በተከታታይ ቀናት የመድፈር ጥቃት የደረሰባቸው ታዳጊዎች እንደተገኙም ወዲያው አስፈላጊው የጤና ምርመራ ተደርጐላቸው በተገኘው ውጤት በተመሣሣይ ት የመደፈር ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ማስረጃ ተገኝቷል፡፡ፖሊስም የምርመራ መዝገቡን አጠናቆ ለአቃቢ ሕግ የላከ ሲሆን አቃቢ ሕግም ክስ መስርቷል። ክሱን የተመለከተው የኢሊባቡር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰኔ 25 ቀን 2018 በዋለው ችሎት ተከሣሽ የፈፀመው ድርጊት በሕፃናቱ ላይ ከባድ የአካል ና የአእምሮ ጉዳት የሚያስከትል እጅግ ነውረኛ ተግባር መሆኑ ሙሉ በሙሉ በቀረቡት የአቃቢ ሕግ ማስረጃዎች በመረጋገጡ በ20 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን ምክትል ኢንስፔክተር አበራ አሠፋ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡ አያይዘውም በዚሕ የክረምት ወላጆች ልጆቻቸውን በጥንቃቄ እንዲከታተሉ እና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።   በሳምራዊት ስዩም #ዳጉ_ጆርናል
5 402
18
بدون متن...
5 023
19
በደቡብ አፍሪካ በፀረ ስደተኞች ተቃውሞ ሁለት ዜጎቿ መገደላቸውን ናይጄሪያ አስታወቀች 👉 ናይጄሪያ በዜጎቿ ላይ ለደረሰው ኪሳራ አስልታ ካሳ እንደምትቀበል ዝታለች ናይጄሪያ፣ "የውጭ ዜጎች ያለ አግባ+1
በደቡብ አፍሪካ በፀረ ስደተኞች ተቃውሞ ሁለት ዜጎቿ መገደላቸውን ናይጄሪያ አስታወቀች 👉 ናይጄሪያ በዜጎቿ ላይ ለደረሰው ኪሳራ አስልታ ካሳ እንደምትቀበል ዝታለች ናይጄሪያ፣ "የውጭ ዜጎች ያለ አግባብ ኢላማ እየተደረጉ ባለቡት በዚህ ወቅት" በደቡብ አፍሪካ ሁለት ዜጎቿ መገደላቸውን ይፋ አድርጋለች። የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፣ ኤሜካ ቻርለስ ኢሮግቡ ሰኔ 28 ቀን በፖሊስ መኮንኖች "አስፈሪ የምርመራ ዘዴዎችን በመጠቀም" እንደተገደለ ገልፀዋል። ማንነታቸው ያልታወቁ አጥቂዎች ደግሞ የሱቁ ባለቤት የሆነውን ሙሳ ዩናና ጆን በተመሳሳይ ቀን እንደገደሉት ገልጿል። የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ፕሪቶሪያ ባለስልጣናት እስካሁን ምንም አይነት አስተያየት በጉዳዩ ላይ አልሰጡም። የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንደገለጸው ክስተቶቹ ያጋጠመው በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የመጡ ወደ 25,000 የሚጠጉ ዜጎች በስደተኛ ጠል እንቅስቃሴ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ምክንያት ሆኗል። በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ተቃዋሚዎች መንግስት ህገወጥ ስደትን ለመግታት የበለጠ ጥረት እንዲያደርግ አሳስበዋል። የውጭ ዜጎች ስራችንን እየወሰዱ እና ከህዝብ አገልግሎቶች ፍትሃዊ ባልሆነ መንገድ እየተጠቀሙ ነው ብለዋል።ናይጄሪያ ከደቡብ አፍሪካ ለወጡ ዜጎቿ ካሳ እንደምትጠይቅ ገልጻለች፣ አቡጃ ከናይጄሪያውያን የተዘረፉ የንግድ ድርጅቶችና ንብረቶች መመዝገብ መጀመሯን አክላለች። በስምኦን ደረጄ #ዳጉ_ጆርናል
5 192
20
97 ነጥብ 48 በመቶ የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች አልፈዋል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97 ነጥም 48 በመቶ የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50 በመቶ እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ ተዘዋወሩ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ እንደተናገሩት የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ የሆነ ሲሆን ባለፈው ሳምንት በተመሳሳይ የ8ኛ ክለፍል ውጤትም ይፍ መሆኑን አስታውሰዋል። በከተማ አስተዳደሩ የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 84 ሺ257 ተማሪዎች መካከል 82 ሺ137 የሚሆኑ ተማሪዎች 50 በመቶ እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የትምህርት እርከን መሸጋገራቸውን አስታውቀዋል። ውጤቱ እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ለተወጡ መምህራን ፣ የትምህርት አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም ለወላጆችና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል። ዘንድሮ ለተመዘገበው ውጤት ከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ስራዉ ልዩ ትኩረት በመስጠት መንቀሳቀሱ ፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር ተጠናክሮ መቀጠሉ ፣ የሂሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ ተነድፎ በትኩረት መስራት መቻሉ ፣ የመማሪያና የማስተማሪያ ግብዓቶች መቅረባቸው እንዲሁም ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በተለይም ከወላጆች ጋር በቅንጅት መሰራቱ ተጠቃሽ መሆናቸውን ኃላፊው አብራርተዋል:: በከተማ አስተዳደሩ በትምህርት ስርአቱ የብዝሀ ቋንቋ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አማርኛ እና አፋን ኦሮሞ እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የተማሩ ተማሪዎች በትምህርት አይነቶቹ ፈተና መውሰዳቸውን ዶክተር ዘላለም አስታውሰው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናን ካስፈተኑ 768 ትምህርት ቤቶች መካከል 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸውን አስታውቀዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች https://aa6.ministry.et/#/result የሚለውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ማየት ይችላሉ ተብሏል ። #ዳጉ_ጆርናል
5 282