cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ዳጉ-ጆርናል/Dagu-Journal

The best fiction is far more true than any journalism 📢 ተዓማኒ የመረጃ ምንጭ ፤ ለሙያው ስነምግባር ተገዢ በሆኑ ጋዜጠኞች ብቻ 👉 በፌስቡክ ገፆቻችን https://www.facebook.com/simon.dereje.56 👉 https://www.facebook.com/mik0Man

إظهار المزيد
Advertising posts
34 403المشتركون
+724 hour
+567 يوم
+1 78630 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ኖቲንግሃም 0-2 ሲቲ ⚽️ ግቫርዲዮል ⚽️ ሀላንድ ጎሎቹን ለመመልከት 👉 @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
👍 11👎 3🔥 2
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ወርሃዊ ደሞዛቸው 20ሺህ ብር መሆኑን አመለከቱ 👉🏼 ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ከአምስት አመታት ገደማ<< ደሞዜ 400 ምናምን ዶላር ነው >> ማለታቸዉን ተከትሎ የከንቲባዋ እና የጠ/ሚኒስትሩ ደሞዝ ተቀራራቢ ሆኗል የአዲስአበባ ከንቲባ አዳነች ይህን ያመለከቱት ዛሬ  < ጽዱ ኢትዮጵያ > ለተሰኘው የገንዘብ መዋጮ < ሙሉ ደሞዛቸውን > ማበርከታቸውን በገለፁበት ወቅት ነው። አዳነች በተረጋገጠ የፌስቡክ ገፃቸው ባሰራጩት ፅሁፍ << እኔ የተጣራ የአንድ ወር ደሞዜን አስተዋጽኦ በማድረግ < ፅዱ ኢትዮጵያን እንፍጠር > ንቅናቄን ተቀላቅያለሁ >> ሲሉ ማስፈራቸዉን ዳጉ ጆርናል ተመልክቷል። ከንቲባዋ ወርሃዊ ደሞዛቸው 20ሺህ ብር መሆኑን መግለፃቸውን ተክትሎ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወርሃዊ ደሞዝ ጋር ተቀራራቢ ስለመሆኑ አሻም ቴሌቪዥን ዘግቧል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከአምስት ዓመታት በፊት በአንድ መድረክ ባደረጉት ንግግር ወርሃዊ ደሞዛቸው 400 የአሜሪካ ዶላር ገደማ መሆኑን መግለፃቸው ይታወሳል። ጠ/ሚ ዐብይ በወቅቱ ለተነሱላቸው በርካታ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ << እኔ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁኜ በወር አራት መቶ(400) ምናምን ዶላር ነው የምበላው፤ እንደምታውቀው አልሰርቅም >> ብለው ነበር። በዚሁ ንግግራቸው የተነሱ ጥያቄዎች የሰፈሩበትን ማስታወሻ ወረቀት ወደላይ ከፍ አድርጎ በማሳየት አክለው እንደተናገሩት << ይሁን ሁሉ የሰፈር ጣጣ ለመስማት ግዴታ የለብኝም፤  አልሰርቅም፤ በነፃ በታማኝነት አይገለገልኩ ነው፤ ከገባህ እና ከጎኔ ከሆንህ ብልፅግና ይመጣል >> ብለው ነበር። ጠ/ሚ ዐብይ ደሞዛቸውን በይፋ ከገለፁ በኋላ በከፍተኛ የመንግስት ተሿሚነት በግልጽ ደሞዛቸውን የተናገሩት ከንቲባዋ መሆናቸውን አሻም ለዚህ ዘገባ ባደረገችው መጠነኛ ማጣራት ለማወቅ ችላለች። ይህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከዓመታት በፊት የገለፁት የደሞዝ መጠን [ ጭማሪ ካልተደረገበትና በወቅቱ የዶላር ምንዛሬ መሠረት ] ከከንቲባ አዳነች ጋር ተቀራራቢ ይሆናል ስትል አሻም መዘገቧን ዳጉ ጆርናል ተመልክቷል። ምንም እንኳን ዐብይ በዛሬው ዕለት ይህን ንቅናቄ ተከትሎ ድጋፍ ላደረጉት ምስጋና ቢቸሩም፣ ያልተሳተፉትም ሚናቸውን እንዲወጡ ቢጠይቁም፤ በእርሳቸው የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እንደሌሎቹ ባለስልጣናት ወደባንክ ያስገቡት ገንዘብ ስለመኖሩ በገፃቸው ላይ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ የተቀመጠ ማስረጃ የለም። #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
😁 76👍 23👎 9 2😱 2
መድፈኞቹ በሰሜን ለንደን ደርቢው 🔥                              ቶትንሃም 1-3 አርሰናል         ሮሜሮ ⚽️     ሆይበርግ ⚽️ (በራሱ)                          ሳካ ⚽️                        ሀቨርትስ ⚽️ ጎሎቸን 👉 @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
👍 25🔥 8👎 5
በሰሜን ለንደን የነበሩ ክስተቶች !! 24' - ቫር የቫን ደ ቬን ጎልን ሻረ 26' - ኩሉቬስኪ የአርሰናል ግብ ክልል ውስጥ ወድቆ የፍፁም ቅጣት ምቱ እንደማያሰጥ ተወሰነ 27' - ሀቨርትዝ ለሳካ የቀለበሳት ኳስ መድፈኞቹን 2-0 መሪ አደረገች 38' - ሀቨርትዝ 3-0 አደረገው ምን አይነት ጨዋታ ነው 😱 👉 ክስተቶቹን ለመመልከት @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
👍 34👎 7 3😁 3
መድፈኞቹ በሰሜን ለንደን ደርቢው 🔥                              ቶትንሃም 0-3 አርሰናል                        ሆይበርግ ⚽️ (በራሱ)                          ሳካ ⚽️                        ሀቨርትስ ⚽️ ጎሎቸን 👉 @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
15👎 1🥰 1😁 1
ተጠባቂው እንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ                              ቶትንሃም 0-2 አርሰናል                        ሆይበርግ ⚽️ (በራሱ)                          ሳካ ⚽️          ጎሎቸን 👉 @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
👍 17 3
የ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑ ተነገረ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ምክክር መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት እየተሠራ እንደሆነ ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ሰምቷል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በኦን ላይን ለመስጠት ባይቻልም በሁሉም ክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑንም ተናግረዋል። በዚህም በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን የሚወስዱ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን ይወስዳሉ ብለዋል። የሀገር አቀፍ ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፈተናውን በኦን ላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልፀዋል። ተማሪዎች የሙከራ ፈተና የሚለቀቅላቸው ሲሆን ደጋግመው እንዲሞክሩና እንዲለማመዱ ይደረጋልም ብለዋል። ለዚህም እንዲረዳ የአሰልጣኛች ስልጠና በመሥጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሠጣቸውም ዋና ዳይሬክተሩ መናገራቸውን ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ሰምቷል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮም የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት እንደሚጀምርም በመድረኩ ተገልጿል። #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
👍 29👎 10😁 7 5👏 1
የእንግሊዘ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ    ዌስትሃም ዩናይትድ 2-2 ሊቨርፑል      ቦውን ⚽️            ሮቦርትሰን ⚽️       አንቶኒዮ ⚽️       አርዮላ (OG) ⚽️ ጎሎቹን 👉 @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
👍 28👎 4 3🤬 2
የእንግሊዘ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ                 የጨዋታ አጋማሽ    ዌስትሃም ዩናይትድ 1-0 ሊቨርፑል      ቦውን ⚽️ ጎሎቹን 👉 @mikoethio #ዳጉ_ጆርናል
إظهار الكل...
5👍 1👎 1