fa
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

کانال بسته

ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ

کانال የጥበብ ማዕድ در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 432 مشترک است و جایگاه 5 437 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 198 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 432 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -476 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -14 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 5.37% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 1.73% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 829 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 267 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 432
مشترکین
-1424 ساعت
-1077 روز
-47630 روز
آرشیو پست ها
ገንዘብ ለቸገረው አካውንት ቀይርለት ብር ያገኘ እንዲመስለው አሉ።😁

ሳትፈለግ ስትቀር ስትደክም ትተካለህ እንጂ አታርፍም።

12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚ
12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች። ነፍስ ይማር❗ #አዩዘሀበሻ አለማለፍ የውድቀት ጥግ አልነበረም! ሁሌም ምርጫ ሁሌም መንገድ አለ እኛም በጊዜአችን ወድቀናል ግን ደግሞ መውደቅ እድሜ መጨረስ አይደለም! እድሜ ጥይት ነው ጥይትህ እስካላለቅ ኢላማህን ለመምታት የመሞከሩ እድል አለሕ።

ለድሃ ጌታው እምነቱ ፤ እምነቱም ጌታው ነው።

ገንዘብ ሰጥተውህ ድፍረትን ከሚነጥኩህ ድፍረት ኖሮህ ገንዘብ ባይኖርህ ይሻላል።      ካወክበት ድፍረትም ገንዘብ ነው።

ጠላታችሁን ውደዱ ! ሲለን ፤ እሱ ጠላቱን በገሃነም እየቀቀለ ያለ አይመስልም°°°😁🤭

በብዛት ፍላጎትህ ላይ እንጂ የሚሆነው ላይ መብት የለህም!

ሁሉ ከአዲስ አይጀመርም ሁሉ አይተውም ሁሉ አይረሳም በሁሉ አይጨከንም ከሁሉ ወዳጅነት እንደሌለ ከሁሉ ጥልም የለም አዲስ ስለተገኘ የነበረ ሁሉ አይጣልም አንዳንዴ የነበረን ጠግኖ አጥቦ አቃንቶ አድሶ ማስቀጠል ነው ልክነት..

አንዳንዶች እድሉን ስላገኙት እንጂ ከኛ ተሽለው አይደለም የበለጠ ቦታ ላይ የተቀመጡት።         ይድረስ ከነጮች ጋር በ english ቋንቋ ሲንተባተብ ለሰማውት ለ top manager አለቃዬ😁

መገረምን ማለፍ ነው ለመፍጠር ሚያበቃ።

ሰው አብዝቶ የሚያወራው የሚያስበው ስለራሱ ነው።በሰው ምን አለኝ አትጨነቅ!

. ሰው እየለመደው ሲሄድ ስለመልካምነት ብቻ ያደረከውን እንደግዴታህ ያየው ይጀምራል። ሳት ያለህ እለት.......አያድርስ ነው .

#አንዳንዶች ጉዳይ ማጣታቸው እንጂ እንዲፈልጉህ ያደረገው ጉዳይ ሆነህባቸው አይደለም።

ማፈስን እንደመብት ከቆጠረ አካል ሀቅህን እንደ ደሞዝ አጠብቅ እሱ እንደጽድቅ ስራ ስለሚያየው።

አይን ያለውን ጥርስ ያህል ጥርስም ጥርስ የለውም!

#አንዳንዴ ደህና መሆንህ ሕክምና ባለማድረግህም ሊሆን ይችላል።

የሆነው ሁሉ ባይሆን ዛሬ የተለየ ቀን ይሆን ነበር። .

፡ የሔደን ስንወቅስ        ባጠፋው ረግመን ዛሬ ሚባል ጠፋን             ፍርሐት ደጋግመን ፡ የነካካን ሁሉ          መስሎን ረብ የለሽ በተዋበ ሰማይ      በበጋው ገላችን                 ከደመና ስንሸሽ ከእልፍኝ ከተምን      መግፋትም ታደልን              በምላሳችን ላንቃ እውነት መቼ ኖረን        እድሜ ተደርድሮ                   ህይወት ግን እቃቃ።         አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ከውሸት በላይ ጎጂ እውነት የለም።