የጥበብ ማዕድ
📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ
کانال የጥበብ ማዕድ در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 031 مشترک است و جایگاه 5 321 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 104 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 031 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 21 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 221 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -10 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 3.10% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.01% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 498 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 322 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 11 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ዝም ብለህ ተቀላቀል!
https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8
የጥበብ”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 22 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 22 ژوئیه | 0 | |||
| 21 ژوئیه | 0 | |||
| 20 ژوئیه | 0 | |||
| 19 ژوئیه | 0 | |||
| 18 ژوئیه | 0 | |||
| 17 ژوئیه | 0 | |||
| 16 ژوئیه | 0 | |||
| 15 ژوئیه | 0 | |||
| 14 ژوئیه | 0 | |||
| 13 ژوئیه | 0 | |||
| 12 ژوئیه | 0 | |||
| 11 ژوئیه | 0 | |||
| 10 ژوئیه | 0 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | +78 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | +98 | |||
| 04 ژوئیه | +42 | |||
| 03 ژوئیه | +52 | |||
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | +33 |
የሃይማኖት ሽፋንNowadays ብዙ ወንድሞቻችን በሃይማኖታዊ ትምህርት አድገው ተተኪ የሃይማኖት መሪዎች እያፈራን ነው not ገጠር ላይ ስላሉት(ቅኔ ቤትበደምብ ተመክረው ተዘክረው ስለሚዎጡት) ስለእነዚህ የከተማ ልጆች and ahun lay በሃይማኖት ሽፋን የሴት ልጅ ህይወት ውስጥ መልካም መስለው ግን የችግር ምንጭ ስለሚሆኑት ስለነሱ እናውራ ። ዲያቆን፣ኡስታዝ፣ፓስተር ...n so..on ስለነዚህ ሰዎች relationship & social life ምናምን የተዛብኩትን share ladrglachu እነዚህ ሰዎች በማህበረሰቡ ትልቅ ቦታ አላቸው ግን ይገባቸዋል ወይ? Idk ይህ ህዝቡ የሰጣቸው ቦታ እንዲታበዩ አድርጓቸዋል ማለትም በቃ ፍቅረኛ ልክ እንደ ጫማ ና ልብስ ይቀያይራሉ የሴት ልጅ ህይወት ለነሱ like ende mobile game ነው በሪሞት ሚያንቀሳቅሱት ያህል ነው ሚሰማቸው n ደግሞ ምንም ነገር ቢፈጠር እኔ የሃይማኖት ሰው ስለሆንኩ የየትኛዋም ሴት optn ነኝ አይነት mindset አላቸው፡፡ not all ግን ይህ የአብዛኞቹ ባህርይ ነው ene የነሱን ሃጥያት or ጥፋት እዬኮነንኩኝ አደለም ከሃጥያት አንፃር ከኔ ሚደርስ የለም ግን ደግሞ እራስሽን ከነዚህ ሰዎች እንድትታደጊ እያስጠነቀኩሽ ነው ። አንቺ የከጀልሽው ልጅ ዲያቆን ነው ማለት የዋህ ነው or ከልቡ የሚያፈቅር ሰው ነው ማለት አደለም አስታውሽ ሰይጣን መልኣክ ነበረ ። ሲቀርቡሽ መልኣክ ነገረ ስራቸው ግን ሰይጣንን አፍን የሚያሲዝ ነው so ከዚህ መጥፎ አጥር ራስሽን አድኝ።
| 2 | .....
"የሄዱትም እንኳን ሄዱ የሚያስብል ወዳጅ ይመጣ ይሆናል። "
ማን ያውቃል... | 80 |
| 3 | ደህና......
እንዴት አደርክ?
(ደህና!)
እንዴት ዋልክ?
(ደህና!)
እንዴት አመሸክ?
( ደህና!)፤
ደህና ሚለው ቃሌን
ከጅምሩ አውቀው
በሁሌ ሰላምታ
ጠየቁኝ አጥብቀው፤
ህ!
ሰላምታው ቢበዛ
አንድም ላይሰጥ ተስፋ
(አሁን ግን ደህና ነህ?)
የሚል እንዴት ይጥፋ!???
#Weyblann | 180 |
| 4 | ትዕግስት ባጣ'ም ሰው አትፍረድ ትዕግስት ያደረገም የተረጋጋ ነው ማለት አይደለም!
አንዳንዴ ፍላጎት ያለመኖር በግድ የለሽነት ይገለጻል ያን እንደ ትዕግስት አንቁጠር። | 256 |
| 5 | አንድ ሰው ትዕግስተኛ ነው ሲባል ሺህ ነገር ቢኖር ሁሉም ላይ ሆኗል ማለት አይደለም! ያመዝናል ማለት ነው እንጂ።
| 254 |
| 6 | ዝናብ ላይ የጸሐይ መውጣትን ለጅብ መወለድ ግን እንዴት ነው የሰጠነው?!😁 | 294 |
| 7 | ...
ወዲህ
ቅርበት ካላስማማን
አብሮነት ካልታደልን
ወዲያ
ርቀን ተረሳስተን
መኖር ካላስቻለን
ሌላ ምንም አይደል...
አለመተዋወቅ ነበር የሚሻለን።
.
meron. | 356 |
| 8 | በሕጋቸው ያስሩኻል አንተ ሕጋቸውን ሰግተህ ስታከብር እነሱ ህግ ራሱ ያልወጣለት ትልቅ ነገር ውስጥ ሲርመጠመጡ ታገኛቸዋለህ!
ግን የምር ስትሰማቸው ፈሪ ያደርጉሃል እስከ ጥግ!!! | 394 |
| 9 | "ሃኒ ሃኒዬ " እያለ ከስራ ወደ ቤቱ ገባ ። ሚስቱ ሳሎን ቤት እየወለወለች ነበረ የያዘችውን መወልወያ ደገፍ ብላ እንዲህ አለችው
" ቤቱ ላይ አዲስ ነገር አልታየህም?" አለቺው ቦርሳውን ወደሚያስቀምጠው ባሏ እያየች
" አረ ሜሉ ምንም የታየኝ ነገር የለም "
" እስቲ በደንብ ተመልከት የታየህ ለውጥ የለም?"
" የምን ለውጥ? የታየኝ ያንቺ ቤት መወልወል ብቻ ነው"
ፊቷ በቀስታ ተቀያየረ ፣ ንዴት ሲጀማምራት ታወቃት ግን አንድም ቃል አላወጣችም።
" በይ ቻው በቃ ትንሽ ጓደኞቼ ጋ ተጫውቼ እመጣለሁ " ብሎ ወጣ
አንድ ነገር አሰበች .... እሄዳለሁ ብሎ ጭንቅላቱን ካሳመነበት ቦታ ለመሄድ ያኮበኮበውን ባሏን ከመናገር ይልቅ ንዴቷን ዋጥ አድርጋ "ሲመለስ አወራዋለሁ" ብላ ቆሻሻ የሰበሰበችውን ውሃ ለመድፋት ወደ ውጪ ወጣች።
ቆሻሻውን እየደፋች አይኗ አታክልቶቹ ላይ ተሰክተው ቀሩ፣ ለግቢው ውበት የሚሰጡ አታክልቶች እና ለምግብነት የሚሆኑ ፍራፍሬዎችን ተክላ ነበረ ፣ አሁን ስታየው ግን .... ፍራፍሬዎቹ በአረም ተበልተዋል አታክልቶቹ ደሞ ስራቸው መኮትኮትና መገረዝ ያስፈልጋቸዋል ፣ ይሄን የምትወደውን አታክልቶችን መኮትኮትና ማረም ከጀመረች ረጅም ሰዓት ያስፈልጋታል ስለዚህ "ለብሩኬ እነግረዋለሁ" ብላ እራት ለመስራት ገባች።
እራት ሰርታና ቡና አፍልታ ርከቦቱ አጠገብ ቁጭ ብላ ወደ ቲቪው እና ወደ በር ማፍጠጥ ገባች ....
አንድ ሰዓት አለፈ .....
ሁለት ሰዓትም አለፈ የቀዘቀዘውን ቡና እንደገና አፈላች
3:10 ሲል መጣ እንደለመደው "ሃኒ ሃኒዬ " እያለ ገባ እሱ ማቀፍ አልፈለገም ግን እሷ ወደ በር ሂዳ አቅፋ አስቀመጠች። ( በውስጣችን ላይ ህመም ካለ ቃል ማውጣት፣ ከሰው ጋር ማውራት ያስጠላናል ምክኒያቱም ብቻችንን ብንሆንም ውስጣችን ላይ ብዙ ጩሀት አለና።) ይህንን እያሰበች ከጓደኞቹ ጋ በሳቅ ጨዋታ የደመቀውን ፊቱን ለማደብዘዝ አልፈለገችም ግን አንድ ነገር ባሏን ጠየቀች
" ብሩኬ አታክልቶቹ በአረም ተበልተዋል ነገ ከሰዓት በጊዜ ከስራ ወጥተን እናርም" አለችው እራት እያቀራረበች
" እሺ ሜሉ የአታክልቱን ነገር በኔ ጣይው። ግን እኔ ምልሽ ቅድም አዲስ ነገር ያልሺው ምንድነው ?" ብሎ ጠየቃት
" እስቲ ሶፋዎችን ተመልከት ድሮና አሁን የተቀመጡበትን ፣ የወለል ንጣፉንስ አስተውለሃል ?" አለቺው
" እንዴ! ዛሬ ስራ አልገባሺም? ደሞም ገንዘቡን ከየት አገኘሽ ?" አላት በግርምት
" ዛሬ ስራ አስፈቅጃለሁ ፤ ገንዘቡን ደሞ ያመጣሁት የኔ እቁብ ሲቆይብኝ የሰው ገዝቸ ነው " ብላ መለሰች
" ለምን እንደዚ አደረግሽ ?"
" ዝም ብዬ " ብላ በአጭሩ የውሸት መልስ ሰጠች ግን እሷ ይህንን ያረገቺው ባሏ ቤት እንዳይቀመጥ ያረገው የቤቱ አሰልቺነት ይሆናል ብላ ነበረ ቤቱን ያሳመረቺው .... ግና ለሱ መች ታየውና።
እራት በልተው ቡና ከጠጡ በኋላ "ኡፍፍፍፍ ደክሞኛል ልተኛ ነው " ብሎ ወደ መኝታ ቤት ገባ አሷ ደሞ የበሉትንና የጠጡበትን ስኒ አጣጥባ ቦታ ቦታ ካስያዘች በኋላ ወደ ውጪ ወጥታ የግቢውን በር ዘግታ መብራት አጥፍታ እሷም ለመተኛት ገባች።
በጠዋቱ ተነስታ ቁርስ አዘጋጅታ ከበሉ በኋላ ተያይዘው ወደ ስራ እየሄዱ አንድ ነገር አስታወሰቺው " ብሩኬ ከሰዓት አታክልቶቹ መታረም አለባቸው " አለች ፣ እሱም " እሺ አልኩሽ'ኮ " አላት
እሷም የከሰዓት ፍቃድ ስትጠይቅ አሰሪዋ " ሁሌ ፍቃድ መጠየቅ አይደብርሽም?" ሲላት ድንግጥ ሽምቅቅ ብላ ወደ ስራ ተመለሰች ሲመሽ ተኮትኩቷል ያለች አታክልት ሳይኮተኮት ተቀምጧል ፣ የመጣ ሰው አለመኖሩን ያወቀች ግቢው ጠዋት እንደዘጋች ሁኖ ነው የጠበቃት ። ከዚያም አንድ ነገር አሰበች " ሰራተኛ እቀጥራለሁ " ብላ ቀጥራ አሰራች ባሏ ግን .. " ከኔ ይልቅ ሌላ ወንድ አምጥተሽ አሰራሽ ፣ በቃ ገንዘብ መበተን ነው ስራሽ " ብሎ ጮሀባት ። ባሏ በገባው ቃል ላይ መቆም ማይችል ሽባ ነው ። "የዚህ መፍትሄ ምንድነው?" ብላ ወለሉ ላይ ቁጭ አለች።
✍️ Henok | 386 |
| 10 | የቅጣት መምጣቱ መማርና መጠንቀቅ ላይ በጣም ደካማ ስለሆንን ነው። | 364 |
| 11 | አንዳንድ ሰው የተደረገበትን ያደርግብሃል የሚገርመው ያደረጉት ነገር ምን ያህል እንደጎዳው እየነገረህ በለስላሳው ይጎዳሃል። | 408 |
| 12 | አንዳንዴ አብዝተህ ሞክር የድካምህን ውድቀት ትበላለህ።
ሁሌም ስኬት ሁሌም ደስታ የለም ተስፈኛው! | 425 |
| 13 | ቤተሰቦች እስቲ የዛሬ የዓለም ዋንጫን ውጤት ገምቱ? | 1 |
| 14 | እንዳላጣው ነው እንጂ ጥረቴ ካጣውት ግን ትውስ አይለኝም!!! | 572 |
| 15 | ሞትም ስኬት ነው። | 576 |
| 16 | እንቁላል በውጩ ኃይል ከተሰበረ ፤ ውስጥ ላይ ያለ ነፍስ ይጠፋል። ግን በውስጥ ወደ ውጪ ከተሰበረ ደግሞ ያኔ ህይወት ይጀምራል ፤ እናም ወዳጄ ውስጥህ ላይ ያለውን እምቅ ኃይልህን አውጣው ከውጪ ሊሰብሩህ የሚመጡትን አሉታዊ ወሬዎችን ዝም ብለህ በተግባርህ መክታቸው። | 581 |
| 17 | ራስን ካልገዙ የቅፅበት ስሜታዊነት የአመታት ልፋትን በዜሮ ያባዛል÷ራስን መግዛት ማለት ደግሞ ምላስን ሀሳብን ልብን ስሜትን እና ሆድን መግዛት ነው!!!
<<የሞቱ ዝንቦች የተቀመመውን የዘይት ሽቱ ያገሙታል ትንሽ ስንፍናም ጥበብን እና ክብርን ያጠፋል>> መክ 10÷1 | 630 |
| 18 | የእርጋታን ጥግ አያቶችህ ጋር ካላገኘኸው እንዳትደክም መፈለግህን አቁም። | 618 |
| 19 | ድል ማጣት ሽንፈት አይደለም! | 723 |
| 20 | በኢራንና ኢስራኤል ጦርነት እንደአንድ ኢትዮጵያዊ የተገረምኩበት ነገር ቢኖር ከጎን ያለውን ህንፃ በምናምን ቶን ቦንብ ዶግአመድ ሲያደርጉት ከጎን ያለው ህንፃ መብራቱ አይጠፋም። ዮክሬን 5 ዓመቷ ያልተሞከረባት ፈንጅና ሚሳኤል ያልተደበደበ ሃይል ማመንጫ የለም፣ ግን አሁንም መብራት አለ።
Alex_Abirham | 729 |
