ar
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

قناة بسيطة

ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የጥበብ ማዕድ

تُعد قناة የጥበብ ማዕድ في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 432 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 437 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 198 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 432 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -476، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -14، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 5.37‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 1.73‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 829 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 267 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 11.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

15 432
المشتركون
-1424 ساعات
-1077 أيام
-47630 أيام
أرشيف المشاركات
ገንዘብ ለቸገረው አካውንት ቀይርለት ብር ያገኘ እንዲመስለው አሉ።😁

ሳትፈለግ ስትቀር ስትደክም ትተካለህ እንጂ አታርፍም።

12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚ
12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች። ነፍስ ይማር❗ #አዩዘሀበሻ አለማለፍ የውድቀት ጥግ አልነበረም! ሁሌም ምርጫ ሁሌም መንገድ አለ እኛም በጊዜአችን ወድቀናል ግን ደግሞ መውደቅ እድሜ መጨረስ አይደለም! እድሜ ጥይት ነው ጥይትህ እስካላለቅ ኢላማህን ለመምታት የመሞከሩ እድል አለሕ።

ለድሃ ጌታው እምነቱ ፤ እምነቱም ጌታው ነው።

ገንዘብ ሰጥተውህ ድፍረትን ከሚነጥኩህ ድፍረት ኖሮህ ገንዘብ ባይኖርህ ይሻላል።      ካወክበት ድፍረትም ገንዘብ ነው።

ጠላታችሁን ውደዱ ! ሲለን ፤ እሱ ጠላቱን በገሃነም እየቀቀለ ያለ አይመስልም°°°😁🤭

በብዛት ፍላጎትህ ላይ እንጂ የሚሆነው ላይ መብት የለህም!

ሁሉ ከአዲስ አይጀመርም ሁሉ አይተውም ሁሉ አይረሳም በሁሉ አይጨከንም ከሁሉ ወዳጅነት እንደሌለ ከሁሉ ጥልም የለም አዲስ ስለተገኘ የነበረ ሁሉ አይጣልም አንዳንዴ የነበረን ጠግኖ አጥቦ አቃንቶ አድሶ ማስቀጠል ነው ልክነት..

አንዳንዶች እድሉን ስላገኙት እንጂ ከኛ ተሽለው አይደለም የበለጠ ቦታ ላይ የተቀመጡት።         ይድረስ ከነጮች ጋር በ english ቋንቋ ሲንተባተብ ለሰማውት ለ top manager አለቃዬ😁

መገረምን ማለፍ ነው ለመፍጠር ሚያበቃ።

ሰው አብዝቶ የሚያወራው የሚያስበው ስለራሱ ነው።በሰው ምን አለኝ አትጨነቅ!

. ሰው እየለመደው ሲሄድ ስለመልካምነት ብቻ ያደረከውን እንደግዴታህ ያየው ይጀምራል። ሳት ያለህ እለት.......አያድርስ ነው .

#አንዳንዶች ጉዳይ ማጣታቸው እንጂ እንዲፈልጉህ ያደረገው ጉዳይ ሆነህባቸው አይደለም።

ማፈስን እንደመብት ከቆጠረ አካል ሀቅህን እንደ ደሞዝ አጠብቅ እሱ እንደጽድቅ ስራ ስለሚያየው።

አይን ያለውን ጥርስ ያህል ጥርስም ጥርስ የለውም!

#አንዳንዴ ደህና መሆንህ ሕክምና ባለማድረግህም ሊሆን ይችላል።

የሆነው ሁሉ ባይሆን ዛሬ የተለየ ቀን ይሆን ነበር። .

፡ የሔደን ስንወቅስ        ባጠፋው ረግመን ዛሬ ሚባል ጠፋን             ፍርሐት ደጋግመን ፡ የነካካን ሁሉ          መስሎን ረብ የለሽ በተዋበ ሰማይ      በበጋው ገላችን                 ከደመና ስንሸሽ ከእልፍኝ ከተምን      መግፋትም ታደልን              በምላሳችን ላንቃ እውነት መቼ ኖረን        እድሜ ተደርድሮ                   ህይወት ግን እቃቃ።         አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ከውሸት በላይ ጎጂ እውነት የለም።