ru
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Закрытый канал

ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የጥበብ ማዕድ

Канал የጥበብ ማዕድ языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 432 подписчиков, занимая 5 437 место в категории Религия и духовность и 2 198 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 432 подписчиков.

Согласно последним данным от 26 августа, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -476, а за последние 24 часа — -14, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 5.37%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 1.73% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 829 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 267 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 11.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 27 августа, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

15 432
Подписчики
-1424 часа
-1077 дней
-47630 день
Архив постов
ገንዘብ ለቸገረው አካውንት ቀይርለት ብር ያገኘ እንዲመስለው አሉ።😁

ሳትፈለግ ስትቀር ስትደክም ትተካለህ እንጂ አታርፍም።

12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚ
12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች። ነፍስ ይማር❗ #አዩዘሀበሻ አለማለፍ የውድቀት ጥግ አልነበረም! ሁሌም ምርጫ ሁሌም መንገድ አለ እኛም በጊዜአችን ወድቀናል ግን ደግሞ መውደቅ እድሜ መጨረስ አይደለም! እድሜ ጥይት ነው ጥይትህ እስካላለቅ ኢላማህን ለመምታት የመሞከሩ እድል አለሕ።

ለድሃ ጌታው እምነቱ ፤ እምነቱም ጌታው ነው።

ገንዘብ ሰጥተውህ ድፍረትን ከሚነጥኩህ ድፍረት ኖሮህ ገንዘብ ባይኖርህ ይሻላል።      ካወክበት ድፍረትም ገንዘብ ነው።

ጠላታችሁን ውደዱ ! ሲለን ፤ እሱ ጠላቱን በገሃነም እየቀቀለ ያለ አይመስልም°°°😁🤭

በብዛት ፍላጎትህ ላይ እንጂ የሚሆነው ላይ መብት የለህም!

ሁሉ ከአዲስ አይጀመርም ሁሉ አይተውም ሁሉ አይረሳም በሁሉ አይጨከንም ከሁሉ ወዳጅነት እንደሌለ ከሁሉ ጥልም የለም አዲስ ስለተገኘ የነበረ ሁሉ አይጣልም አንዳንዴ የነበረን ጠግኖ አጥቦ አቃንቶ አድሶ ማስቀጠል ነው ልክነት..

አንዳንዶች እድሉን ስላገኙት እንጂ ከኛ ተሽለው አይደለም የበለጠ ቦታ ላይ የተቀመጡት።         ይድረስ ከነጮች ጋር በ english ቋንቋ ሲንተባተብ ለሰማውት ለ top manager አለቃዬ😁

መገረምን ማለፍ ነው ለመፍጠር ሚያበቃ።

ሰው አብዝቶ የሚያወራው የሚያስበው ስለራሱ ነው።በሰው ምን አለኝ አትጨነቅ!

. ሰው እየለመደው ሲሄድ ስለመልካምነት ብቻ ያደረከውን እንደግዴታህ ያየው ይጀምራል። ሳት ያለህ እለት.......አያድርስ ነው .

#አንዳንዶች ጉዳይ ማጣታቸው እንጂ እንዲፈልጉህ ያደረገው ጉዳይ ሆነህባቸው አይደለም።

ማፈስን እንደመብት ከቆጠረ አካል ሀቅህን እንደ ደሞዝ አጠብቅ እሱ እንደጽድቅ ስራ ስለሚያየው።

አይን ያለውን ጥርስ ያህል ጥርስም ጥርስ የለውም!

#አንዳንዴ ደህና መሆንህ ሕክምና ባለማድረግህም ሊሆን ይችላል።

የሆነው ሁሉ ባይሆን ዛሬ የተለየ ቀን ይሆን ነበር። .

፡ የሔደን ስንወቅስ        ባጠፋው ረግመን ዛሬ ሚባል ጠፋን             ፍርሐት ደጋግመን ፡ የነካካን ሁሉ          መስሎን ረብ የለሽ በተዋበ ሰማይ      በበጋው ገላችን                 ከደመና ስንሸሽ ከእልፍኝ ከተምን      መግፋትም ታደልን              በምላሳችን ላንቃ እውነት መቼ ኖረን        እድሜ ተደርድሮ                   ህይወት ግን እቃቃ።         አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ከውሸት በላይ ጎጂ እውነት የለም።