en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Closed channel

ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 432 subscribers, ranking 5 437 in the Religion & Spirituality category and 2 198 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 432 subscribers.

According to the latest data from 26 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -476 over the last 30 days and by -14 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 5.37%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 1.73% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 829 views. Within the first day, a publication typically gains 267 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 11.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል! https://t.me/+EpyhX7mXLpE5MDc8 የጥበብ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 27 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 432
Subscribers
-1424 hours
-1077 days
-47630 days
Posts Archive
ገንዘብ ለቸገረው አካውንት ቀይርለት ብር ያገኘ እንዲመስለው አሉ።😁

ሳትፈለግ ስትቀር ስትደክም ትተካለህ እንጂ አታርፍም።

12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚ
12ኛ ክፍል ፈተና የወደቀች ልጅ ራሷን አጠፍች❗ ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ #ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች። ነፍስ ይማር❗ #አዩዘሀበሻ አለማለፍ የውድቀት ጥግ አልነበረም! ሁሌም ምርጫ ሁሌም መንገድ አለ እኛም በጊዜአችን ወድቀናል ግን ደግሞ መውደቅ እድሜ መጨረስ አይደለም! እድሜ ጥይት ነው ጥይትህ እስካላለቅ ኢላማህን ለመምታት የመሞከሩ እድል አለሕ።

ለድሃ ጌታው እምነቱ ፤ እምነቱም ጌታው ነው።

ገንዘብ ሰጥተውህ ድፍረትን ከሚነጥኩህ ድፍረት ኖሮህ ገንዘብ ባይኖርህ ይሻላል።      ካወክበት ድፍረትም ገንዘብ ነው።

ጠላታችሁን ውደዱ ! ሲለን ፤ እሱ ጠላቱን በገሃነም እየቀቀለ ያለ አይመስልም°°°😁🤭

በብዛት ፍላጎትህ ላይ እንጂ የሚሆነው ላይ መብት የለህም!

ሁሉ ከአዲስ አይጀመርም ሁሉ አይተውም ሁሉ አይረሳም በሁሉ አይጨከንም ከሁሉ ወዳጅነት እንደሌለ ከሁሉ ጥልም የለም አዲስ ስለተገኘ የነበረ ሁሉ አይጣልም አንዳንዴ የነበረን ጠግኖ አጥቦ አቃንቶ አድሶ ማስቀጠል ነው ልክነት..

አንዳንዶች እድሉን ስላገኙት እንጂ ከኛ ተሽለው አይደለም የበለጠ ቦታ ላይ የተቀመጡት።         ይድረስ ከነጮች ጋር በ english ቋንቋ ሲንተባተብ ለሰማውት ለ top manager አለቃዬ😁

መገረምን ማለፍ ነው ለመፍጠር ሚያበቃ።

ሰው አብዝቶ የሚያወራው የሚያስበው ስለራሱ ነው።በሰው ምን አለኝ አትጨነቅ!

. ሰው እየለመደው ሲሄድ ስለመልካምነት ብቻ ያደረከውን እንደግዴታህ ያየው ይጀምራል። ሳት ያለህ እለት.......አያድርስ ነው .

#አንዳንዶች ጉዳይ ማጣታቸው እንጂ እንዲፈልጉህ ያደረገው ጉዳይ ሆነህባቸው አይደለም።

ማፈስን እንደመብት ከቆጠረ አካል ሀቅህን እንደ ደሞዝ አጠብቅ እሱ እንደጽድቅ ስራ ስለሚያየው።

አይን ያለውን ጥርስ ያህል ጥርስም ጥርስ የለውም!

#አንዳንዴ ደህና መሆንህ ሕክምና ባለማድረግህም ሊሆን ይችላል።

የሆነው ሁሉ ባይሆን ዛሬ የተለየ ቀን ይሆን ነበር። .

፡ የሔደን ስንወቅስ        ባጠፋው ረግመን ዛሬ ሚባል ጠፋን             ፍርሐት ደጋግመን ፡ የነካካን ሁሉ          መስሎን ረብ የለሽ በተዋበ ሰማይ      በበጋው ገላችን                 ከደመና ስንሸሽ ከእልፍኝ ከተምን      መግፋትም ታደልን              በምላሳችን ላንቃ እውነት መቼ ኖረን        እድሜ ተደርድሮ                   ህይወት ግን እቃቃ።         አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

ከውሸት በላይ ጎጂ እውነት የለም።