ማራናታ.....MARANATHA😍
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ማራናታ.....MARANATHA😍
کانال ማራናታ.....MARANATHA😍 (@maranathawoch) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 507 مشترک است و جایگاه 5 170 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 034 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 507 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 14 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 195 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 8 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.19% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.98% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 672 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 316 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 26 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 15 ژوئن | +6 | |||
| 14 ژوئن | +9 | |||
| 13 ژوئن | +21 | |||
| 12 ژوئن | +26 | |||
| 11 ژوئن | +28 | |||
| 10 ژوئن | +50 | |||
| 09 ژوئن | +7 | |||
| 08 ژوئن | +9 | |||
| 07 ژوئن | +12 | |||
| 06 ژوئن | +1 | |||
| 05 ژوئن | +5 | |||
| 04 ژوئن | +7 | |||
| 03 ژوئن | +3 | |||
| 02 ژوئن | +17 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | ዩሐ 3÷14-15
ዘኁ 21÷4-9
የተሰቀለውን በማየት የሚገኝ መዳን...... (1)
↪️ ጌታ ኢየሱስ በዘኁልቁ ምዕራፍ 21÷4-9 የተፈጸመው ታሪክ ወይም የነገር ጥላ ጠቅሶ ሲናገር ሙሴ በምድረበዳ እባብን እንደሰቀለ እንዲሉ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ህይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።
↪️ በብልይ ኪዳን በእባብ ተነድፈው የሞቱ ሰዎች እባብን አይተው በህይወት ኖሩ። ሰው የነደፈውን እባብ ሲያይ ይበረግጋል / ይፈረጥጣል / እንጂ ሊያይ አይፈቅድም ውይ ብሎ ይሮጣል እባብ ያየ በልጥ በረየ እንዲሉ ማለት ነወ።
እዚህ ጋ ግን ፦ የተለየ ታሪክ ነው የተፈጸመው።
⭐️ ነገሩ እንዴት ነው ብሎ መመርመር ያስፈልጋል። እስራኤላውያን አይተው የዳኑት ምንድን ነው ? ነድፎ የጨረሳቸውን እባብ ነውን? እሱማ እኮ ነድፎ ገደላቸው። ታዲያ ምን አይነት እባብ ነው።
° ነድፎ የጨረሳቸው እባበብ ሳይሆን
እሱን የሚመስል ግን ያይደለ የናስ እባብ ነው
° እባብ ነው ግን የናስ እባብ
🔶 ወደ ነጥባችን መለስ ሥንል 🔶 የእግዚአብሔር ቃል ፦ በሮሜ 5÷12-21 እንደተፃፈው በፊተኛው ሰው በደል ሰው ሁሉ ከሞተ በፊተኛው አዳም ሰው ሁሉ ኃጢአተኛ ከሆነ ፦
- በፊተኛው ሰው በህይወት አይኖርም
- በፊተኛው አዳምም ፃድቅ አይሆንም
ዘፍጥረት 22:1-14
በፊተኛው ሰው በህይወት የሚኖረው
በፊተኛው አዳም የሚፀድቅ ቢሆን ኖሮ
↪️ በሞሪያ ተራራ ላይ ይስሃቅ ይሰዋ ነበር
ነገር ግን ፦ መዝሙረ ዳዊት (49)÷7 እንደተፃፈው "ሰውም አይድንም ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም " ስለተባለ እግዚአብሔር ይሳሃቅን ከመስዋት አድኖ የአለምን ለኃጢአት የሚያስወግደውን የእግዚአብሔር በግ ጥላ የሆነውን በግ እንዲሰዋ አደረገ።
ዮሐንስ 1÷29 የአለምን ኀጢአት
የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ
የሰው ኃጢአት ፦ በአዳም መስዋዕት ወይም ደግሞ አዳም በሚቀርበው መስዋዕት የሚሠረይ አደለም።
ስለዚህም ነው ፦ የአዳምን ዘር ሁሉ ነፃ የሚያወጣዉን የሰው ልጅ (ኢየሱስ ክርስቶስ) ሊሰቀል የተገባው።
ዕብ 2:9-110 ነገር ግን በእግዚአብሔር ፀጋ ስለ ሰው ሞትን ይቀምስ ዘንድ ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሲያመጣ የመዳናቸው ራስ በመከራ ይጻፍም ዘንድ ከእርሱ የተነሳ ፦
- ሁሉ በእርሱ ለሆነ
- ለእርሱ ተገብቷል
⭐️ ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሊያመጣና
የመዳናቸውን ራስ በመከራ እንዲፈፀም
↪️ የርሱ መሰቀል የተገባ ሆኖዋል። ↩️
የትምህርታችን ርዕስ ለማስታወስ የተሰቀለውን በማየት የሚገኝ መዳን
ዕብ 2÷14-15 ፦ እንግዲህ ልጆች በሥጋና በደም ሥለሚካፈሉ እርሱ ደግሞ በሞተ ላይ ስልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር ይኸውም ዲያቢሎስ ነው።
''በ1ኛዩሐ 3÷8'' የዲያቢሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ ተብሎ እንደተፃፈው በህይወታቸው ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩት ሁሉ ነፃ እንዲያወጣ በሥጋና በደም እንዲሁ ተከፈለ ይላል።
↪️ ተመልከቱ አስተውሉ እዩም ↩️
በምን አይነት ሥጋና ደም ?
⭐️ የአዳም ዓይነቱ ስጋና ደም እንዳትሉ
⭐️ የአዳም ሥጋ የሚያድን ቢሆን
ይስሃቅ ይሰዋ ነበር
ይቀጥላል.......
@MARANATHAWOCH
@MARANATHAWOCH | 147 |
| 3 | በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤቴክርስትያን የአለታ ቅርንጫፍ ሰበካ በአለታ ጩኮ ከተማ ንዑስ የቤተሳይዳ አጥብያ ቅጥር ግቢ ሲካሄድ የነበረ 2ተኛ ዙር የወጣቶች ዓመታዊ ኮንፈራንስ በሰላም የተጠናቀቀ ሲሆን በዚህ ጉባኤ ሶስት ነፍሳት በኢየሱስ ሲጠመቁ አንድ ደግሞ ከአጋንንት ወጥተዋል፡፡
✍ይህ የእውነት ወንጌል ገና ይሰበካል
አንዱ አምላክ ሁሉን ይወርሳል፡፡
👉እናወርሳለን✅
👉እናጠምቃለን✅
👉እንበዛለን🙏🙏
@MARANATHAWOCH | 201 |
| 4 | ⬆️ - የአዳም ሥጋና ደም የሚያድን ቢሆን ወንድም ወንድሙን አያድንም ሰውም አያድንም ተብሎ ባልተፃፈም ነበር።
- በዘኁልቁ 21÷4-9 እንደተፃፈው ሙሴ
-በእባብ ተነድፎ ለሞተው ሰው ሁሉ ከነደፈው እባብ አንዱ ሰቅሎ ሰዉ ሁሉ አይቶት በዳነ ነበር የናስ እባብ መስራትም ባልፈለገ ነበር
↪️ የነደፈው እባብ ማዳን አይችልም
የወደቀውም የአዳም ማዳን አይችልም
- የናስ እባብ እንደ ተዘጋጀ
- ልዩ ሥጋና ደም ነው የተዘጋጀው
⭐️ ምን አይነት ሰው ነው የተሰቀለው
- ዮሐንስ 3:13 ከሰማይ የወረደ
- ዮሐንስ 1:14 ቃል ሥጋ የሆነ
1ኛ ቆሮንቶስ 15÷45
የመጀመሪያው አዳም ሣይሆን ሁለተኛ አዳም
1ኛ ቆሮንቶስ 15÷47
የመጀመሪያው ሰው ሣይሆን አዲሱ ሰው
ፊልጵስዩስ 3÷21
ክቡር ሥጋውን እንድንመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል ተብሎ እንደ ተፃፈው ነው
📌 ስለ ሰው ልጆች የተሰቀለውን ኢየሱስ የምናይበት አስተያየታችን አስተካክለን ብናየው መዳን እናገኛለን።
📌 አንድ ሰው ነው የተሰቀለው ብንል መዳን አናገኝም
📌 ኢየሱስ አንድ ተራ ሰው አይደለምና እናም ደግሞ ሰውም አይድንም ተብሎ ተፅፎአልና።
↪️ በመዝ ዳዊት(40)÷6 መስዋዕትንና ቁርባንን አልወደድህም ሥጋን አዘጋጀህልኝ
- የሚቃጠለውንና ስለ ኃጢአት የሚቀርበውን መስዋዕት አልሻህም አለ
ሥጋን አዘጋጀህልኝ
⭐️ የተሰቀለው ኢየሱስ የዓለምን ኃጢአት እንዲያስወግድ የተዘጋጀ ልዩ ሥጋና ደም ነው።
ዕብ 10÷5-10
የተዘጋጀው የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ አንድ ጊዜ ፈፅሞ በማቅረብ ተቀድሰናል
ስለዚህ የተሰቀለውን ኢየሱስ
⭐️ እንደ ባህሪው ስናየው ነው የምንድነው የነደፈ እባብ ማዳን እንደማይቻለው ሁሉ ኃጢአትን ወደ ዓለም ያገባው አዳም ኃጢአትን ማውጣት አይችልም (ከኃጢአት ማዳን አይችልም)
ኢሣ 33÷13-22
ቁ.17 ዓይኖችህ ንጉሥን በውበቱ ያዩታል። ይላል
የተሰቀለውን በማየት የሚገኝ መዳን
ቆላ 2÷14
↪️ በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትዕዛዝ የተፃፈውን የዕዳ ፅህፈት ደመሰሰው እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል አለቅነትንና ስልጣናትን ገፎ ድል በመንሳት በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሣያቸው።
-ኃጢአት የሰራው አዳም ኃጢአትን በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ ማስወገድ አይችልም ። ቃል ስጋ የሆነው ኢየሱስ ዮሐንስ 1÷14
- ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውር የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየው ኢየሱስ ዕብ 7:26
- ኀጢአትን ሊያስወግድ የተገለጠና በእርሱ ኀጢአት የሌለበት ኢየሱስ 1ኛ ዮሐንስ 3:15
- በቀራንዮ ተራራ ላይ ተሰቅሎ ኀጢአታችንን በመስቀል ጠርቆ አስወግዷል እርሱን ስናይ መዳንን እናገኛለን።
በዘፍጥረት 22÷14
- አብርሃም በይስሃቅ ፈንታ የሚሰዋ በግ አይቶ ከሰዋው በኋላ ቦታው ያህዌ ይርኤ ብሎ ጠራው
በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል
ኤፌሶን 2÷14-16
የተሰቀለው ኢየሱስ ስናይ
- ሠላማችን ነው
- በአዋጅ የተነገረውን ትዕዛዝ ሽሮልናል
- የጥል ግድግዳ አፍርሶልናል
- ጥልን በመስቀሉ ገድሎልናል
- ከእግዚአብሔር ጋር አስታርቆናል
- ወደ መንግስቱ መግባት አግኝተናል
- ይህ ሁሉ የሆነው እናስተውል
በእርሱ ስራ ነው (በቀራንዮ
መስቀል ላይ በሰራው ስራ) ነው
የተሰቀለውን በማየት የሚገኝ መዳን
ዕብ 2÷2 -- ታላቅ መዳን
ዩሐ 3÷16 -- የዘላለም ህይወት
ዕብ 5÷9-10 -- የዘላለም መዳን
ሉቃ 23÷44-49
↪️ የመቶ አለቃው ስቅለቱን ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን አከበረ ሲያፌዝ የነበረው በንቀት ሲያይ የነበረው በውበቱ ሲያየው ግን ይህ ሰው በእውነት ፃድቅ ነበረ ብሎ እግዚአብሔርን አከበረ ይላል።
ወንድሞችና እህቶች
ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን
በመስቀል ላይ ስለኛ የተሰዋውን
ንጉሱን በውበቱ እንየው
ታላቅ መዳን እናገኛለን።
🙏 አሜን 🙏
@MARANATHAWOCH
@MARANATHAWOCH | 172 |
| 5 | ክብር አለኝ ለአንተ
ክብር አለኝ ላንተ *2 የማያመጠን*4
ምስክርህ ነኝ ለማዳንህ የሱሴ
እኔ አንተን ብዬ አፍሬ አላውቅም በህይወቴ
የፍቅርህ ሚዛን እያደላልኝ ወደእኔ
አለው በቤትህ ምህረትህ ከቦት ዘመኔን
ባመልክህ ያንስብሃል
ብዘምር ያንስብሃል በእውነት
ግነን ከፍ በል ይታይ ማንነትህ
1) በእውነት ቃል አስበህ ፈጥረህ ይህው አኖርከኝ
ዘመኔን በሙሉ ይዘህ እየመራህኝ
ምን አለ ያላንተ ያላለፍኩት ነገር
ጌታዬ አምላኬ ምስጋናዬ እኮ ነህ
ያማረ ዜማ የሚገባህ እየሱስ
አለ አለ በፂዮን አለ አለ*2
የማይቋረጥ ምስጋና አምልኮ ለአንተ
አለ አለ በፂዮን አለ አለ *2
ይሰማ ያስተጋባ የእልልታው ድምፅ ይውጣ ሰማይ
ልዩ ነህ የእኔ ጌታ ከአማልክት ሁሉ ልቀህ ታይ
አይነስብህ ከኔ ምስጋና
ትልቅ ነህ ትልቅ ልበል ገናና
አይነስብህ ከኔ ዝማሬ
ለአምላክነትህ ትዋረድ ክብሬ
2) ማረጌ ልበልህ ብርቱ ነህ መጠጊያዬ
ማዳንህን ስራህን አይቼዋለው ባይኔ
ባመታት መሀል ቃልህ ተፈፀመልኝ
ትኑርልኝ ነፍሴ ታመልክሃለች ዘወትር
የልቤ ጉልበት (ይንበርከክልህ)*2
ውለታህ አለብኝ ክበር ልበልህ
ያበቃልኝን ዘመን አሻግረህ
ዛሬን አቆምከኝ ምስጋናን ሞልተህ
መዝሙሬ ሀሌሉያ ነው
ስጦታዬም ምስጋና ነው
ሳመልክህ *3 ብቻ ኖራለው | 744 |
| 6 | بدون متن... | 939 |
| 7 | Z Dawit Dabaro reggea tunse 33.mp3 | 851 |
| 8 | Z Dawit Dabaro buuxe afi 11.mp3 | 850 |
| 9 | Z Dawit Dabaro disk tayinse 22.mp3 | 802 |
| 10 | 22 Fikire Girma (9) Track 22.mp3 | 782 |
| 11 | 22 Fikire Girma (12) Track 22.mp3 | 789 |
| 12 | 22 Fikire Girma (11) Track 22.mp3 | 799 |
| 13 | 22 Fikire Girma (6) Track 22 (1).mp3 | 800 |
| 14 | 22 Fikire Girma (10) Track 22.mp3 | 784 |
| 15 | 22 Fikire Girma (7) Track 22.mp3 | 788 |
| 16 | 22 Fikire Girma (8) Track 22.mp3 | 776 |
| 17 | 22 Fikire Girma (1) Track 22.mp3 | 796 |
| 18 | 22 Fikire Girma (6) Track 22.mp3 | 790 |
| 19 | 22 Fikire Girma (3) Track 22.mp3 | 752 |
| 20 | 22 Fikire Girma (2) Track 22.mp3 | 739 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
