ch
Feedback
ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit

ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit

前往频道在 Telegram

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶች፣ ስንክሳር፣ መዝሙራትን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ። ለማንኛውም አስተያየት @Zimaredawitmessanger ላይ ቢያስቀምጡልን ይደርሰናል። ስለሚሰጡን ገንቢ ሃሳብ እናመሰግናለን። YouTube Page - https://bit.ly/2O1Z3d8 Facebook Page - https://www.fb.com/l/6lp1kJRRR

显示更多

📈 Telegram 频道 ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit 的分析概览

频道 ዝማሬ ዳዊት - Zemare Dawit (@ortodoxmezmur) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 167 814 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 144,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 140

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 167 814 名订阅者。

根据 23 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 324,过去 24 小时变化为 46,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.93%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.07% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 21 697 次浏览,首日通常累积 10 185 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 141

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶች፣ ስንክሳር፣ መዝሙራትን ከነዜማቸው ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ። ለማንኛውም አስተያየት @Zimaredawitmessanger ላይ ቢያስቀምጡልን ይደርሰናል። ስለሚሰጡን ገንቢ ሃሳብ እናመሰግናለን። YouTube Page - https://bit.ly/2O1Z3d8 Facebook Page - https://www.fb.com/l/6lp1kJRRR

凭借高频更新(最新数据采集于 24 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

167 814
订阅者
+4624 小时
+917
+32430
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+691
在20个频道中
六月 '26
+769
在27个频道中
Get PRO
五月 '26
+562
在34个频道中
Get PRO
四月 '26
+1 144
在51个频道中
Get PRO
三月 '26
+878
在24个频道中
Get PRO
二月 '26
+1 112
在26个频道中
Get PRO
一月 '26
+727
在30个频道中
Get PRO
十二月 '25
+613
在28个频道中
Get PRO
十一月 '25
+765
在47个频道中
Get PRO
十月 '25
+611
在36个频道中
Get PRO
九月 '25
+475
在35个频道中
Get PRO
八月 '25
+1 063
在36个频道中
Get PRO
七月 '25
+638
在30个频道中
Get PRO
六月 '25
+710
在49个频道中
Get PRO
五月 '25
+589
在35个频道中
Get PRO
四月 '25
+1 793
在48个频道中
Get PRO
三月 '25
+2 355
在25个频道中
Get PRO
二月 '25
+13 101
在29个频道中
Get PRO
一月 '25
+2 277
在41个频道中
Get PRO
十二月 '24
+2 258
在28个频道中
Get PRO
十一月 '24
+2 634
在33个频道中
Get PRO
十月 '24
+3 003
在22个频道中
Get PRO
九月 '24
+10 013
在21个频道中
Get PRO
八月 '24
+591
在32个频道中
Get PRO
七月 '24
+262
在15个频道中
Get PRO
六月 '24
+292
在20个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 151
在37个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 532
在30个频道中
Get PRO
三月 '24
+1 639
在35个频道中
Get PRO
二月 '24
+486
在26个频道中
Get PRO
一月 '24
+992
在28个频道中
Get PRO
十二月 '23
+1 222
在47个频道中
Get PRO
十一月 '23
+725
在28个频道中
Get PRO
十月 '23
+225
在19个频道中
Get PRO
九月 '23
+1 307
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+279
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+425
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+493
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+751
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+1 505
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+332
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+1 312
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+802
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+456
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+214
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+164
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+276
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+742
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+360
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+235
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+209
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+1 529
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+323
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+160
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+266
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+229
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+668
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+917
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+502
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+3 491
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 305
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+452
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+1 455
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+5 707
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+3 749
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+2 802
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+4 695
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+174 539
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
24 七月0
23 七月+46
22 七月+38
21 七月+47
20 七月+28
19 七月+37
18 七月+22
17 七月+10
16 七月+11
15 七月0
14 七月+23
13 七月+13
12 七月+45
11 七月+33
10 七月+3
09 七月+10
08 七月+47
07 七月+22
06 七月+42
05 七月+44
04 七月+26
03 七月+49
02 七月+52
01 七月+43
频道帖子
​​የፍቅር እናት የፍቅር እናት የሰላም /2/ ይናፍቀኛል ስምሽ ሳልጠራው ስቀር ማርያም
አዝ
በሂወቴ ውስጥ በኑሮዬ ቅደሚ ከፊት ከሀኅላዬ ተደላደለ ልቤ አንቺ አለሽና ካጠገቤ
አዝ
ምኞቴም ይስመር ትልቅ ህልሜ ልለፍ ወደፊት ተቋቁሜ የጌታዬ እናት ነሽ ሀይልን ያረጋል ፀሎትሽ
አዝ
እንዴት ቀራለው ከመንገድ አደራ እናቴ አስቢኝ ከሚያስጨንቀኝ ጠላት ለሚያሳድደኝ አትስጪኝ
አዝ
ትላንትም ዛሬም አመስጋኝ ነኝ የለም ለነገየሚያስፈራኝ ሜዳይሆናል ተራራ ልጅሽ ስላለ ከኔ ጋራ ሊቀ መዘምራን ቴድሮስ ዮሴፍ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️

2
ጥቆማ ስጡን‼️ የ 2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሠታ ከመግባቱ በፊት ልክ በየአመቱ እንደምናደርገው ብዛት ላላቸው የገጠር ቤተ ክርስቲያኖች እየዞርን ጾሙ ሳይስተጓጎል ስርአተ ቅዳሴ እንዲቀደስ ማስቀደሻ ንዋየ ቅዱሳት ብዛት ላላቸው የገጠር ቤተ ክርስቲያኖች ድጋፍ እናደርጋለን ። በአሁኑ የት አካባቢ እንምጣ ጠቁሙን እጥረት ያለባቸው ቦታ ካሉ ጠቁሙን ? አዘጋጅ:- ማኅበረ ኤዶምያስ ለመጠቆም በዚህ ያዋሩን @Yetinieal_2725 @Yetinieal_2725
6 868
3
አስምርልኝ መስዋዕቴን አስምርልኝ መስዋዕቴን ተቀበለኝ ምስጋናዬን አምላከ አቤል እግዚአብሔር ተቀበለኝ ምስጋናዬን አዝ ባይገባኝ ቅዱስ ስምህን መጥራት እንደ ኃጢአቴ እንደ በደሌ ብዛት ፍቀድልኝ ልሰዋ ምስጋናህን ልመስክረው ፅድቅና ማዳንህን በጥበቤ አይደለም በብቃቴ ለምስጋና ስምህን መጥራቴ አዝ የምስጋናን ቅኔ ልሰጥ ሰጠኸኝ የዜማ እቃ በአፌ አሰለጠንከኝ እለት እለት ቸርነትህ ደንቆኛል ለምስጋና ፍቅርህ ያበረታኛል በጥበቤ አይደለም በብቃቴ ለምስጋና ስምህን መጥራቴ አዝ ኮልታፋ ነው ያልበቃ አንደበቴ ደካማ ነው ያልበረታ ጉልበቴ ስለ ስምህ ዘወትር እቀናለሁ ለዘላለም ጌታዬ እልሃለሁ በጥበቤ አይደለም በብቃቴ ለምስጋና ስምህን መጥራቴ አዝ ምስጉን ጌታ ስምህን ላመስግን ስለምትወድ ንፁህ መስዋዕትን በከበረ በያሬዳዊው ዜማ ተቀበለው ምስጋናዬን በራማ በጥበቤ አይደለም በብቃቴ ለምስጋና ስምህን መጥራቴ ዘማሪ ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
11 710
4
ሐምሌ ፲፮ /16/ በዚች ቀን ቅዱስ አባት ወንጌሉ ዘወርቅ የተባለ ዮሐንስ አረፈ ። ይህም ቅዱስ ከሮሜ አገርነበር አባቱም አጥራብዮስ የሚባል ባለጠጋ ነው ። የእናቱም ስም ብዱራ ይባላል ። እንዲማርም
ሐምሌ ፲፮ /16/ በዚች ቀን ቅዱስ አባት ወንጌሉ ዘወርቅ የተባለ ዮሐንስ አረፈ ። ይህም ቅዱስ ከሮሜ አገርነበር አባቱም አጥራብዮስ የሚባል ባለጠጋ ነው ። የእናቱም ስም ብዱራ ይባላል ። እንዲማርም ለመምህር ሰጡት ቅዱሳት መጻሕፍትንም ተማረ ። ከዚህም በኋላ አባቱ ገበታው የወርቅ የሆነ ወንጌልን አሰርቶ ሰጠው ከእርሱም አትለይም ነበር። በዚያም ወራት ወደ ኢየሩሳሌም የሚጓዝ መነኵሴ ወደ እነርሱ መጣ በእነርሱም ዘንድ አደረ ለቅዱስ ዮሐንስም ስለምንኩስና ነገር በዚህ ጊዜ ከእርሱ ጋር ወደ ገዳም ሔዶ መነኮሰ። በብዙ ተጋድሎም ተጋደለ። በዚህ ተጋድሎም ሰባት ዓመት በሆነው ጊዜ ከእነርሱ በረከትን ትቀበል ዘንድ ከመሞትህ በፊት ወደ አባትህና እናትህ ሒድ የሚል ራእይ አየ ። ወደ አባቱ ቤትም በደረሰ ጊዜ በትንሽ ጎጆ ውስጥ በአባቱ ደጅ በጾም በጸሎትና በስግደት እየተጋደለ ባሮች ከአባቱ ማዕድ የሚጥሉለትን ፍርፋሪ እየተመገበ ሰባት ዓመት ኖረ። ዕረፍቱም በቀረበ ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ ከሰባት ቀን በኋላ ከዚህ ዓለም ትወጣለህ ብሎ ነገረው። ከዚህም በኋላ እናቱን አስጠርቶ ማንነቱን ሳይነግራት የመሞቻው ቀን ስለደረሰ በለበሰው ጨርቅ እና በሚኖርበት መጠለያ እንዲቀብሩት አምሏት የወርቅ ወንጌሉን ሰጣት። ለባሏ ባሳየችውም ጊዜ የልጃቸው እንደሆነ አወቁ። ቢጠይቁትም ነገራቸው። ሰባቱ ቀንም ሲፈጸም ቅዱስ ዮሐንስ አረፈ። ከዚህም በኋላ በስሙ ያማረች ቤተ ክርስቲያን ሠርተው ሥጋውን በውስጧ አኖሩ ። ከእርሱም ታላላቅ ድንቆችና ተአምራቶች ተገለጡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
11 733
5
ሰላም ለኪ እያለ ሰላም ለኪ እያለ /2/ ሐርና ወርቁን ስታስማማ የገብርኤል ድምፅ ተሰማ ተሰማ የመልአኩ ድምፅ ተሰማ ተሰማ የገብርኤል ድምጽ ተሰማ አዝ ውሃ ስትቀጂ ክንፉን እያማታ ሊያበስርሽ የመጣው በታላቅ ደስታ ከሞገስሽ ብዛት /2/ ሲታጠቅ ሲፈታ አቅርቦልሽ ነበር የክብር ሰላምታ አዝ የምሥራቹን ቃል ምስጢር ተሸክሞ ገብርኤል ተላከ ሊያረጋጋት ደግሞ እርጋታን ተሞልታ/2/ ነገሩን መርምራ የመልአኩን ብሥራት ሰማችው በተራ አዝ ይደሰታል እንጂ መንፈሴ በአምላኬ በምስጋና ሳድር ዘወትር ተንበርክኬ ሃሳቤ ለቅፅበት/2/ሌላ መች ያስባል ለእኔ ልጅን መውለድ እንዴት ይቻለኛል አዝ ከአንቺ የሚወለደው ልዑል ነው ክቡር የተመሰገነ በሰማይ በምድር ምስጢሩ ኃያል ነው /2/ ይረቃል ይሰፋል ከአንቺ በቀር ይኼን ማን ይሸከመዋል አዝ እጹብ ነው ድንቅ ነው አንቺን የፈጠረ አንቺን በመውደዱ ሰውን አከበረ ዓለም ይባረካል /2/ በማሕፀንሽ ፍሬ ክብርሽን አልዘልቅም ዘርዝሬ ዘርዝሬ ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
14 063
6
ሐምሌ ፲፬ /14/ በዚች ቀን የጌታ ክርስቶስ ጭፍራ ቅዱስ አብሮኮሮንዮስ በሰማዕትነት አረፈ። የዚህም ቅዱስ ትውልዱ ከኢየሩሳሌም ነው የአባቱ ስም ክርስቶፎሮስ ነው ትርጓሜውም ክርስቶሰን የለበሰ ማለት
ሐምሌ ፲፬ /14/ በዚች ቀን የጌታ ክርስቶስ ጭፍራ ቅዱስ አብሮኮሮንዮስ በሰማዕትነት አረፈ። የዚህም ቅዱስ ትውልዱ ከኢየሩሳሌም ነው የአባቱ ስም ክርስቶፎሮስ ነው ትርጓሜውም ክርስቶሰን የለበሰ ማለት ነው ። ክርስቲያንም ነበረ የእናቱም ስም ቴዎዶስያ ነው እርሷ ግን ጣዖታትን ታመልክ ነበረች። አባቱም በአረፈ ጊዜ እናቱ ወስዳ ለዲዮቅልጥያኖስ ሰጠችው እርሱም ክርስቲያኖችን እንዲያሳድድ አዘዘው። በመንገድም ሳለ ከሰማይም ክርስቲያኖችን ካሳደደ ክፉ አሟሟት እንደሚሞት ሰማ። ክርስቶስም እራሱን ገለጸለት። ከዚህ በኋላ በክርስቶስ አምኖ የወርቅ መስቀል አሰርቶ ወደ እስክንድርያ ተጓዘ። በመንገድም በመስቀሉ ድል አደረገበት። በመጨረሻ ለዲዮቅልጥያኖስ ስለ እርሱ ነገሩት እርሱም በብዙ አሰቃየው እግዚአብሔር ከሁሉ አዳነው። በዚያ የነበሩ ሕዝቡም አይተው እጅግ አደነቁ እንዲህም እያሉ ጮኹ እኛ በግልጥ ክርስቲያን ነን በቅዱስ አብሮኮሮንዮስ አምላክ እናምናለን። ከእነርሱም ጋራ ሁለት መኳንንትና ዐሥራ ሁለት ሴቶች እናቱ ቴዎዶስያም ነበሩ መኰንኑም ራሶቻቸውን በሰይፍ እንዲቆርጧቸው አዘዘ። እነርሱም ቆረጡአቸው። በመንግሥተ ሰማያትም የሰማዕትነት አክሊልን ሐምሌ ስድስት ቀን ተቀበሉ። ቅዱስ አብሮኮሮንዮስን ግን እንደገና ብዙ ከአሰቃዩት በኋላ መኰንኑ ራሱን በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ አዘዘና ቆረጡት በመንግሥተ ሰማያትም የሰማዕትነት አክሊልን ተቀበለ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
15 761
7
አዳነኝ ጌታ አዳነኝ ጌታ አዳነኝ ፈወሰኝ ጌታ ፈወሰኝ /2/ እግዚአብሔር አዳነኝ ኃጢአተኛውን ወደደኝ አዝ ያልፋል ያላልኩት አልፎልኝ አይቼ በእንባ ታጠብኩኝ ከድቅድቅ ወጥቼ እንግዲህ ላንተ ምስክር ሆኛለሁ ሥራህን ለዓለም ሁሌም እነግራለሁ /2/ ክንድህ ብርቱ ነው ደካማን ለመርዳት ታውቅበታለህ የዛለን ማበርታት አይኔን ከሰዎች ማራቄ ጠቅሞኛል ደጅህ ወድቄ መኖር ተሽሎኛል አዝ የሀዘኔን ማቅ አውልቀህ ጣልክልኝ ሞቴን ስጠብቅ ዕድሜ ጨመርክልኝ ከአልጋዬ ላይ አነሱኝ እጆችህ ተፈውሻለሁ ዛሬ በምህረት /2/ ቃልህ ፅኑ ነው ዳግም ይጠግናል ጎባጣ አቅንቶ ሽባውን ተርትሯል ሕይወቴ ባንተ ዛሬ አዲስ ሆናለች በክብር መዝገብ በእጅህ ተፅፋለች አዝ የሀሰትን ፍርድ ጌታ ቀለበስከው ተጽናንቷል ባንተ ያ የተገፋ ሰው የግፍን ጽዋ አራከው ከፊቱ በእጁ ላይ የለም ዛሬ ሰንሰለቱ /2/ በሃማ መስቀል መርዶኪዮስ የለም የናቡቴ ደም በከንቱ አልቀረም የእውነት ዳኛ ጌታ ስትመጣ የሀሰቱ ሰው ግፈኛው ተቀጣ ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
16 562
8
ሐምሌ ፲፫ /13/ በዚች ቀን ከግብጽ ደቡብ ከቡና አውራጃ ጡሕ ከሚባል አገር ቅዱስ አሞን ምስክር ሁኖ አረፈ። ለዚህም ቅዱስ ከእግዚአብሔር የታዘዘ መልአክ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ተገለጸለት
ሐምሌ ፲፫ /13/ በዚች ቀን ከግብጽ ደቡብ ከቡና አውራጃ ጡሕ ከሚባል አገር ቅዱስ አሞን ምስክር ሁኖ አረፈ። ለዚህም ቅዱስ ከእግዚአብሔር የታዘዘ መልአክ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ተገለጸለት ከእርሱ የሚሆነውንም ሁሉ ነገረው። ከዚህ በኋላ ወደ እንዴናው ከተማ ሒዶ አውግስጦስ በሚባል መኰንን ፊት ክብርይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመነ። መኰንኑም በመንኰራኵር ውስጥ በእሳት ላይ በመጣል በእሳት በአጋሉት በብረት ዐልጋ ላይ በማጋደም ከላም ቆዳ በተሠራ ጅራፍ በውሽባ ቤት ማንደጃ ውስጥ በመጨመር ጽኑዕ ሥቃይን አሠቃዩት። የራሱንም ቆዳ ገፈው በራሱ ላይ የእሳት ፍም አኖሩ እግዚአብሔርም ያጸናው ነበር ያለ ምንም ጉዳት ጤነኛ አድርጎ ያስነሣው ነበር ። ከዚህም በኋላ ክብር ይግባውና እግዚአብሔር ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል በብርሃን ሠረገላ ላይ ሁኖ ተገለጠለትና አጽናናው እንዲህም አለው ወዳጄ አሞን እኔ ከአንተ ጋራ እኖራለሁ ስምህን የሚጠራውን፣ መታሰቢያህን የሚደርግውን ሁሉ ወይም ገድልህን የሚጽፈውን ሁሉ እኔ በመንግሥቴ ውስጥ አስበዋለሁ ኃጢአቱንም እደመስሳለሁ ሀገርህንም እጠብቃለሁ ይህንንም ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ከእርሱ ዘንድ ዐረገ። ይህም ቅዱስ በሥጋው ሳለ ታላላቅ ተአምራቶችንና ድንቆችን አደረገ ወዲያውኑም በሰይፍ ራሱን ቆረጡት የሰማዕትነትንም አክሊል ተቀበለ ። ቅዱስ ዮልዮስም በዚያ ነበረ ሥጋውን ወስዶ በመልካም ልብስ ገነዘው ከሁለት አገልጋዮቹም ጋራ ወደ አገሩ ላከው በላይኛው ግብጽም ታላላቅ የሆኑ ድንቆችንና ተአምራቶችን እያሳየ እስከ ዛሬ አለ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ ጻድቅ ሰማዕት ጸሎት ይማረን ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
16 319
9
ይለይብኛል ጠብቆ አሳድጎ ከልጅነቴ አባት እየሆነኝ ሚካኤል አባቴ ይለይብኛል ሚካኤል ይለይብኛል በክንፉ ሸፍኖ በቤቱ አሳድጎኛል /2/ አዝ አያምርብኝ ብዘነጋው ታሪኬን ሚካኤል ነው ያስጌጠልኝ ህይወቴን አልረሳብኝ እርሱ አትርሳብኝ ያልኩትን ለካስ ሰምቶኝ ኖሯል የልጅነት ጸሎቴን ሚካኤል  ያን ሁሉ ዘመን የታገሰኝ ሚካኤል   ፍሬ ጠብቆ ያልቆረጠኝ ሚካኤል የከፍታዬ መሰላል ሚካኤል መነሻዬ ሆነሀል አዝ እንዳይከፋኝ አንዳልደፋ አንገቴን እንዳላለቅስ እንዳላፈስ እንባዬን እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል ሚካኤል  ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ ሚካኤል   ና ድረስልኝ ሳልልህ ሚካኤል እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን ሚካኤል አሳምረው ፍፃሜዬን አዝ ውድቅ አረገው የጠላቴ ክፉ እቅድ አራመደኝ በከፍታዬ መንገድ ሊያስቀረኝ አልቻለም ሊጎትተኝ ባላጋራ ተጥሎ ስላለ በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ ሚካኤል   እሳታዊ ነው ነበልባል ሚካኤል ጠላቴ ፊትህ ይቀልጣል ሚካኤል  ለኔ ኃይሌ ነው መከታዬ ሚካኤል   የዘለዓለም ጠባቂዬ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
18 610
10
ክረምቱን ለማንበብ የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ መጽሐፎችን ጨምሮ ሌሎች ኦርቶዶክሳዊ መጽሐፎች በPdf የሚገኙበትን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ! 👇👇 @Bemnet_Library 📚 @Bemnet_Libr
ክረምቱን ለማንበብ የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ መጽሐፎችን ጨምሮ ሌሎች ኦርቶዶክሳዊ መጽሐፎች በPdf የሚገኙበትን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ! 👇👇 @Bemnet_Library 📚 @Bemnet_Library 📚
11 642
11
ኃያል ነው እግዚአብሔር ኃያል ነው እግዚአብሔር ኃያል ነው ቅዱሱ /2/ አይቻለሁ በዓይኔ ሲቆም ማዕበሉ አይቻለሁ በዓይኔ ሲታዘዝ ነፋሱ አዝ ሰረገላውን በእሳት ሠርቶታል በደመና ላይ ይረማመዳል በብርሃን ድንኳን በሰማይ ያለው እርሱ ነው ጌታ የምናመልከው  /2/ አዝ እውነት በፊቱ ፍትሕ በእጁ ሲኦልም ገነት አሉ በደጁ ሥልጣን የእርሱ ነው አለቅነት ማን እንደ ጌታ ከአማልክት /2/ አዝ ታቦር ተራራ ተንቀጠቀጠ ግርማው ሲገለጥ ሁሉ ቀለጠ ድንቅን አድራጊ ተአምረኛ ከማዳኑ ጋር ይምጣ ወደ እኛ /2/ አዝ ምድር ጠፈሩ ታዟል ለእርሱ እሳት ተፈትሎ ሆኗል ቀሚሱ የክብርህ ብርሃን ይብራ በልቤ አንተ ነህ ለእኔ ውድ ገንዘቤ /2/ ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
21 448
12
ሐምሌ ፲፩ /11/ በዚች ቀን መርባስ የሚባል አገር ሰዎች የሆኑ ቅዱሳን ዮሐንስና የአባቱ ወንድም ልጅ ስምዖን በሰማዕትነት ሞቱ ። የዚህ ቅዱስ ዮሐንስ እናቱ መካን ነበረች አባቱም ልጅን ይሰጠው ዘንድ ክብር ይግባውና እግዚአብሔርን ይለምነው ነበር ከዚህም በኋላ ልጁን በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ለእግዚአብሔር አገልጋይ ሊአደርገው ተሳለ ። መጥምቁ ዮሐንስም እግዚአብሔር ልጅን እንደሚሰጠው በራእይ ተገልጦ ነገረው ። ይህን ቅዱስም በወለደው ጊዜ ዮሐንስ ብሎ ጠራው በመጥምቁ ዮሐንስም ስም ቤተ ክርስቲያን ሠራ ። ከዚህ በኋላ አድጎ ዐሥራ ሁለት ዓመት በሆነው ጊዜ አባቱ የበጎች እረኛ አደረገው ምሳውንም ለእረኞችና ለመንገደኞች ሁል ጊዜ ይሰጥ ነበር እርሱ ግን እስከ ምሽት ይጾም ነበር ። አባቱም ይህን ነገር ሊአረጋግጥ ወደ ርሱ ሔደ አባቱንም በአየው ጊዜ ዮሐንስ ፈርቶ ሊሸሽ ወደደ ። አባቱም የዛሬ ምሳህን አሳየኝ አለው ቢመለከትም አገልግሉን ትኩስ እንጀራን ተመልቶ አገኘው እጅግም አደነቀ ከልጃቸው የሆነውንም ለሚስቱ ነገራት ። ከዚህ በኋላ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት እንዲማር አደረጉት እንጂ በጎችን የሚጠብቅ እረኛ እንዲሆን አልተዉትም። ከዚህም በኋላ አባቱ ሊአጋባው ወደደ ። እርሱ ግን ይህን አልወደደም ። ዐሥራ ስምንት ዓመት በሆነውም ጊዜ ቅስና ተሾመ ከዚህም በኋላ ብዙ ተአምራትን አያደረገ። የአጎቱ ልጅ ስምዖንም ደቀ መዝሙሩ ነበር በመጨረሻም እግዚአብሔርን አገልግለው ከስምዖን ጋር ሰማዕት ሆኑ። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
22 075
13
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉 📍በፈለጉት ሰፈር ብቻ ይስሩ! በያንጎ የት መስራት እንዳለብዎ የሚወስኑት እርስዎ ነዎት። በ My Area የፈለጉትን ሰፈር ብቻ በመምረጥ፣ ከቤትዎ ሳይርቁ በራስዎ ምርጫ ይስሩ። የፈለጉትን ቦታ ይምረጡ፣ በራስዎ መንገድ ያትርፉ!🏡 📲 አሁኑኑ የያንጎ ፕሮ መተግበሪያን ያውርዱ 🔽🔽🔽ሊንኩን ይጫኑ🔽🔽🔽 https://ya.cc/t/3nVOkmT99fvrCa ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 💬 : https://t.me/YangoETH ❗️❗️❗️
13 557
14
视频消息
12 112
15
ድንግል ሆይ ድንግል ሆይ ወደኔ ትመጪ ዘንድ እንዴት ይሆናል እመቤቴ ወደኔ ትመጪ ዘንድ እንዴት ይሆናል ደካማ ነኝ እኔ ምግባር ይጎድለኛል/2/ አዝ በሥጋዊ ሳይሆን በመንፈስ ዐይኖቼ ለማየት እሻለሁ ከልቤ ጓጉቼ ሥራዬ የከፋ መሆኑን አውቃለሁ ስምሽንም መጥራት እጅግ እፈራለሁ አዝ ክብርሽ የበዛ ነው ቤዛዊተ ኵሉ ምሕረት ታሰጫለሽ ላመነብሽ ሁሉ ባንቺ የተመካ ምንም አያገኘው የገሃነም እሳት ሲዖልም አይነካውም አዝ የልዑል ማደሪያ የሲና ዕፀ ጳጦስ አንቺን ላመስግንሽ ከደዌ እንድፈወስ ፍቀጂልኝ ድንግል ካንቺ ጋር እንድኖር ልጅሽን ማልጂልኝ እንዲያበቃኝ ለክብር አዝ ምንም ተስፋ የለኝ ያላንቺ እናቴ እመካብሻለሁ እስከ ዕለተ ሞቴ የምስኪኖች አጽናኝ የጭንቅ ቀን ደራሽ የልቤ ማረፊያ ምግብ መጠጤ ነሽ አዝ የጌታዬ እናት ድንግል እመቤቴ ተጠብቃ ትኑር ካንቺ ዘንድ ሕይወቴ የትኅትና ምንጭ የፍቅር ውቅያኖስ ጠጥቼ ልርካብሸ ድንግል እንድፈወስ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
22 174
16
ድንግል ሆይ ድንግል ሆይ ወደኔ ትመጪ ዘንድ እንዴት ይሆናል እመቤቴ ወደኔ ትመጪ ዘንድ እንዴት ይሆናል ደካማ ነኝ እኔ ምግባር ይጎድለኛል/2/ አዝ በሥጋዊ ሳይሆን በመንፈስ ዐይኖቼ ለማየት እሻለሁ ከልቤ ጓጉቼ ሥራዬ የከፋ መሆኑን አውቃለሁ ስምሽንም መጥራት እጅግ እፈራለሁ አዝ ክብርሽ የበዛ ነው ቤዛዊተ ኵሉ ምሕረት ታሰጫለሽ ላመነብሽ ሁሉ ባንቺ የተመካ ምንም አያገኘው የገሃነም እሳት ሲዖልም አይነካውም አዝ የልዑል ማደሪያ የሲና ዕፀ ጳጦስ አንቺን ላመስግንሽ ከደዌ እንድፈወስ ፍቀጂልኝ ድንግል ካንቺ ጋር እንድኖር ልጅሽን ማልጂልኝ እንዲያበቃኝ ለክብር አዝ ምንም ተስፋ የለኝ ያላንቺ እናቴ እመካብሻለሁ እስከ ዕለተ ሞቴ የምስኪኖች አጽናኝ የጭንቅ ቀን ደራሽ የልቤ ማረፊያ ምግብ መጠጤ ነሽ አዝ የጌታዬ እናት ድንግል እመቤቴ ተጠብቃ ትኑር ካንቺ ዘንድ ሕይወቴ የትኅትና ምንጭ የፍቅር ውቅያኖስ ጠጥቼ ልርካብሸ ድንግል እንድፈወስ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
1
17
ሐምሌ ፲ /10/ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሐምሌ ዐሥር በዚች ቀን ናትናኤል የተባለው ቅዱስ ሐዋርያ ስምዖን ቀለዮጳ በሰማዕትነት አረፈ ። ይህንንም ሐዋርያ አይሁድ የጌታ
ሐምሌ ፲ /10/ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሐምሌ ዐሥር በዚች ቀን ናትናኤል የተባለው ቅዱስ ሐዋርያ ስምዖን ቀለዮጳ በሰማዕትነት አረፈ ። ይህንንም ሐዋርያ አይሁድ የጌታችንን ወንድም ያዕቆብን ከገደሉት በኋላ ለኢየሩሳሌም ኤጲስቆጶስ አድርገው ሐዋርያት ሾሙት ። እርሱም ክብር ይግባውና ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ አስተምሮ ከአይሁድ ብዙዎችን ጌታችንን ወደማመን መለሳቸው ተአምራትንም አድርጎአልና በሽተኞችንም አድኗልና ። ንጉሡ እንድርያስም ሴቶችን ከባሎቻቸው እንደሚለይ ንጽሕናቸውንም እንዲጠብቁ እንደሚአዝዛቸው ስለ እርሱ ሰማ ወደርሱም አስቀርቦ ጽኑ ሥቃይን አሠቃየው ማሠቃየቱንም በሰለቸ ጊዜ ራሱን በሰይፍ እንዲቆርጡ አዘዘ ከእርሱም ጋር ቴዎና የምትባል አንዲት ድንግል ተገደለች ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ማቲያስና ከሁላችንም የክርስቲያን ወገኖች ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
21 758
18
1 ቀን ብቻ ቀረው ብልሆች ይህ ኮርስ እንዲያመልጣቸው አይፈልጉም ምክንያቱም በ2 ወራት ብቻ ምንም Laptop ሳያስፈልግ በስልካቸው ይህንን መሥራት እንደሚችሉ ስለሚያውቁ 🤗 Video Editor ብቻ
1 ቀን ብቻ ቀረው ብልሆች ይህ ኮርስ እንዲያመልጣቸው አይፈልጉም ምክንያቱም በ2 ወራት ብቻ ምንም Laptop ሳያስፈልግ በስልካቸው ይህንን መሥራት እንደሚችሉ ስለሚያውቁ 🤗 Video Editor ብቻ አይደለም የምናደርጋቹ እሳት የላሰ Motion Designer ጭምር እንጅ 😊 ይህን ኮርስ ተምራቹ ስለ ሥራ ማጣት ማሰብ የምታስቡት አይደለም ። ለዚህ ነው እኛ ጋር ተማሩ የምንላቹ ለዛውም ቤታቹ ሆናቹ እጃቹ ላይ ባለው ስልክ ቤታቹ ሆናቹ » ተማሩ » ተሸለሙ __________________________ ✓ ሙያን መማር እንዲህ ቀላል ሆኖ አያውቅም ✓ Capcut ✓ Alight Motion ✓ Inshot ✓ Kine Master ሁሉንም አንድ ላይ አሁኑኑ ተመዝገቡ @greenbirdtechnology _______________ Click Here For Details . . . @greenbirdtechs @greenbirdtechs የለውጥዎ ክንፍ 🔑 🐥
12 882
19
ሐምሌ ፱ /9/ በዚች ቀን የአምስቱ አህጉር ኤጲስቆጶስ ቅዱስ ቴዎድሮስ በሰማዕትነት አረፈ። ዲዮቅልጥያኖስም በካደና ጣዖትን በአመለከ ጊዜ ምእመናንን ያሠቃዩአቸው ዘንድ መኳንንቱን ወደ ሀገሮች ሁሉ ላ
ሐምሌ ፱ /9/ በዚች ቀን የአምስቱ አህጉር ኤጲስቆጶስ ቅዱስ ቴዎድሮስ በሰማዕትነት አረፈ። ዲዮቅልጥያኖስም በካደና ጣዖትን በአመለከ ጊዜ ምእመናንን ያሠቃዩአቸው ዘንድ መኳንንቱን ወደ ሀገሮች ሁሉ ላከ። ለጣዖትም እንዲሰግዱ ያስገድዷቸው ነበር። ስሙ ፍላጦስ የሚባል አንድ መኰንንም ወደ አፍራቅያ አገር መጣ። በዚህም ቅዱስ ለክርስቲያን ወገን መምህር እንደ ሆነ ነገር ሠሩበት መኰንኑም ወደርሱ አስቀርቦ ለአማልክት እንዲሠዋ አዘዘው። ቅዱሱም እንዲህ ብሎ መለሰለት ሰማይና ምድርን የፈጠረ አምላክን ትተን ጣዖት ማምለክ አይግባንም። መኰንኑም በውኑ አርጤምስንና አጵሎንን አርዳሚስንም ሌሎች አማልክትንም ያይላቸዋልን ሌላ ነውን አንተ ይምትናገርለት አምላክ ካለ እነዚህስ አማልክት አይደሉምን አለው። ቅዱስ ቴዎድሮስም መልሶ አዎን አማልክት አይደሉም ክብር ይግባውና ከአንድ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር አምላክ የለም እርሱም ለፍጥረቶች ሁሉ ፈጣሪያቸው ነው አለው። መኰንኑም ኃይለ ቃል ስለመመለሱ ተቆጥቶ አርባ ቀን በግርፋትና በስቅላት በእሥራትና በመንኰራኲራት እንዲአሠቃዩት አዘዘ። እርሱ ግን ትእዛዙን አልሰማም ከሥቃዩም የተነሣ አልፈራም። ከዚህም በኋላ ራሱን በሰይፍ እንዲቆርጡ አዘዘ። በመንግሥተ ሰማያትም የሰማዕትነት አክሊልን ተቀዳጀ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በጸሎቱ ይማረን ለዘላለሙ አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤
22 776
20
ዛሬ የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ማብቂያ ጉባኤ አለን ! "መዝሙር 1 ብለን 150ውን መዝሙር በትርጓሜ እና በማብራሪያ እንድንማር የፈቀደ ልዑለ ባሕሪይ እግዚአብሔር ይመስገን።" ስለ ቅዱስ ዳዊት ታሪክ እንነጋገራለን እና የመጨረሻችን ጉባኤ ነው ስለዚህ አትቅሩ።                                  መ/ር ነቢዩ ኤልያስ ለመማር፦ https://t.me/Terha_Tsion
10 353