uk
Feedback
Jafer Books 📚

Jafer Books 📚

Відкрити в Telegram

የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Jafer Books 📚

Канал Jafer Books 📚 (@jafbok) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 32 821 підписників, посідаючи 888 місце в категорії Книги та 1 022 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 32 821 підписників.

За останніми даними від 02 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 736, а за останні 24 години на 31, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 11.14%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 7.80% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 657 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 2 558 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 14.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbook...

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 03 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Книги.

32 821
Підписники
+3124 години
+2127 днів
+73630 день
Архів дописів
New arrival books 🎉🎉 Call us 0911932088 0911125324
+9
New arrival books 🎉🎉 Call us 0911932088 0911125324

“የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ በዙፋን ኡርጋ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል
“የሌንጮ ለታ “ትግልሂወቱ በዙፋን ኡርጋ 2እትም በመደብራችን ያገኙታል

ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ 29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ። የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና 📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉 ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም

ሕይወት እምሻው

በ1953 ዓ.ም በነጄኔራል መንግስቱ ንዋይ እቅድና ክንዋኔ የተሞከረው መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1963 ዓ.ም ድረስ ቀስ በቀስ እየጋመ ሄዶ የፀረ ዘውድ ትግሉ የደረሰበትን ደረ
በ1953 ዓ.ም በነጄኔራል መንግስቱ ንዋይ እቅድና ክንዋኔ የተሞከረው መፈንቅለ መንግስት ከከሸፈበት ጊዜ አንስቶ እስከ 1963 ዓ.ም ድረስ ቀስ በቀስ እየጋመ ሄዶ የፀረ ዘውድ ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ በሚገባ ያውቃል። ይህንንም እንቅስቃሴ በተመለከተ ከዘባሲል ጋር ጥልቅ ውይይቶችን ያደርጉበት ነበር።ዘባሲልም በማንበብ ካገኘው እውቀት በተጨማሪ ሻምበል ታደለ በጥንቃቄ ያሳውቀው በነበረው መረጃ በተለያዩ የውጭ የፖለቲካ አካላት ድጋፍ ተፈልፍለው በህቡዕ ተደራጅተውና ተዋቅረው ይንቀሳቀሱ ስለነበሩት የዘመኑ የአገር ውስጥ ቡድኖች ማንነትና ዓላማ ደህና እውቀት ነበረው። ከ1962 ዓ.ም ጀምሮ ውስጥ ውስጡን ሲጠናከር የነበረውን የፖለቲካ ቡድኖች የአባላትን ምልመላ ሂደት ለመከታተል ሻምበል ታደለም ምስጢራዊ የስለላ መረቡን በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ውስጥ ዘርግቶ ነበር።......

የክረምት ሥነ ጽሑፍ ስልጠና !
የክረምት ሥነ ጽሑፍ ስልጠና !

በገብረጻድቃን ገብረትንሳይ የተዘጋጀው " የትግራይ ፖለቲካ አስተዳደር እና የመሪነት ሚና " የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ እና በትግርኛ የታተሙት ዕትሞች በመደብሮቻችን ሽያጭ ላይ ነው !
በገብረጻድቃን ገብረትንሳይ የተዘጋጀው " የትግራይ ፖለቲካ አስተዳደር እና የመሪነት ሚና " የተሰኘው መጽሐፍ በአማርኛ እና በትግርኛ የታተሙት ዕትሞች በመደብሮቻችን ሽያጭ ላይ ነው !

በናሙና ገ/እየሱስ እና በኅሩይ አብዱ አዘጋጅነት የታተመው " ግብር እና ማዕድ ታሪካዊ መዝገበ ቃላት " ክፍል አንድ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: መጽሐፉንም በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !
በናሙና ገ/እየሱስ እና በኅሩይ አብዱ አዘጋጅነት የታተመው " ግብር እና ማዕድ ታሪካዊ መዝገበ ቃላት " ክፍል አንድ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: መጽሐፉንም በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !

በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ አዲስ የልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ !
በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ አዲስ የልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ !

ለካ... "ከቤተስኪያን" ወንበር ካህን ሲናገሩ ልማር ተቀምጬ፣ የነፍስና ስጋ ብርቱ ጸብ ላስታርቅ ሳሐሁ ተመስጬ፣ እርግማን አተረፍሁ የአንዲቱን ነጠላ ሳላውቅ ረግጬ። እዚያው ደግሞ ፊቴ ከወንበሩ ጀር
ለካ...       "ከቤተስኪያን" ወንበር            ካህን ሲናገሩ ልማር ተቀምጬ፣                    የነፍስና ስጋ             ብርቱ ጸብ ላስታርቅ ሳሐሁ ተመስጬ፣          እርግማን አተረፍሁ                የአንዲቱን ነጠላ ሳላውቅ ረግጬ።          እዚያው ደግሞ ፊቴ ከወንበሩ ጀርባ፣             (ኪስ መሳይ ነገር ውስጥ)           አገኘሁኝ መጥሪያ የአንዲት እናት አርባ።                "በዚህ ቀን አረፈች። በዚህ ቀን ተወልዳ፣                  ትግሏን ጨርሳ ነው            ወደ አምላክ የሄደች የለባትም ዕዳ"።             የሚል አጭር መልዕክት በአጭሩ ታሪኳ፣         ተጽፎላት አየሁ በፈገግታ ፎቶ በጎራዳ መልኮ              እንደ ሰጪው ሳይሆን እንደ ተቀባይ ነው                             ሕይወት የሚለካ፣           ከኗሪ ስንጠብቅ ከሟች ሰው ይገኛል                               ልብን የሚነካ።

Repost from Esubalew Abera N.
💥 Readers Feedback | 03 የእውነት ነው የምልህ “ጠይም ትውስታዎችን” አንዴ ከጀመርኩት በኋላ ከተቀመጥኩት መነሣት ነው ያቃተኝ። እያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ያለሁ፣ ያለሁ እንደመሠለኝ ነው
💥 Readers Feedback | 03 የእውነት ነው የምልህ “ጠይም ትውስታዎችን” አንዴ ከጀመርኩት በኋላ ከተቀመጥኩት መነሣት ነው ያቃተኝ። እያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ያለሁ፣ ያለሁ እንደመሠለኝ ነው የጨረስኩት። ምናልባትም አለሁ፣ አለንበት ይሆናል። ሁኔታና መቼቱ ይለያይ እንጂ ሁላችን አንድ ነን፤ ትውስታችን የጋራ ነው። ጠይም ትውስታዎቼ ውስጥ ተገኝቻለሁ እኔ። ምን እላለሁ ሌላ? cheers 😊 - Meaza Solomon

ባለፉት የቀደሙ ዘመናት ጠጅ የክብር መጠጥ ነበር። በነገሥታትና በጨዋዎች ጉሮሮ የሚንቆረቆር። በመሣፍንት ፊት የሚቀዳ። የሚጠጣውም በብርሌ ነው። ብርሌ ውብ እቃ ነች የጠጅና የብርሌ ነገር- ጠጅ በብር
ባለፉት የቀደሙ ዘመናት ጠጅ የክብር መጠጥ ነበር። በነገሥታትና በጨዋዎች ጉሮሮ የሚንቆረቆር። በመሣፍንት ፊት የሚቀዳ። የሚጠጣውም በብርሌ ነው። ብርሌ ውብ እቃ ነች የጠጅና የብርሌ ነገር- ጠጅ በብርሌ ነገር በምሳሌ ሲሉ አባቶቻችን ተቀኝተውበታል። ብርሌ ቁጥብ ነች ከወደ አፏ ሰፋ ብላ አአንገቷ የጠበበች። ያማረች ኢትዮጵያዊት እቃ። ብርሌ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያም ብርሌ ነች። "ብርሌ ከነቃ አይሆንም እቃ" ተብሎላታል። ይህ የተባለው ያለምክንያት አይደለም። ኢትዮጵያም እንዲሁ ነች።.....

አንዳንዴ እንዲህ አይነት ነገር አለብኝ በእውነትና በሕልም መሃል ያለውን ቀጭን መስመር ይዛነቅብኛል። በሕልሜ ያየሁት የመሰለኝ ታሪክ የእውነት የኖርኩት ሲሆን ብዙ ጊዜ አጋጥሞኛል። የእውነት መስሎኝ
አንዳንዴ እንዲህ አይነት ነገር አለብኝ በእውነትና በሕልም መሃል ያለውን ቀጭን መስመር ይዛነቅብኛል። በሕልሜ ያየሁት የመሰለኝ ታሪክ የእውነት የኖርኩት ሲሆን ብዙ ጊዜ አጋጥሞኛል። የእውነት መስሎኝ በሰዎች ጉባዔ መሃል እየተረኩት እያለ ደግሞ ሕልምነቱ ይታሰበኛል። እንዲህ እንዱህ እየሆነብኝ አንድን ወሬ ለመጀመር "እውነት ነው ወይስ ሕልም?" የሚለውን ለማጣራት ደቂቃዎች እወስዳለሁ። ይህንን የማይረዱት ቤቶቼ "እርሱኮ ይዘገያል"ይሉኛል። የመስመሩ መዛነቅ ሳያሳስበኝ እንደመጣልኝ ብናገር "እርሱኮ ወፈፎ ያደርገዋል" ማለታቸው እንደማይቀር አውቃለሁ።...

የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት በተስፋዬ ኃይለማርያም የተደረሰው " የባሻዬ ውጎች " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ለፊርማ ስነስርአት ቀጠሮ ይዘናል ::
የመጽሐፍ ፊርማ ስነስርአት በተስፋዬ ኃይለማርያም የተደረሰው " የባሻዬ ውጎች " የተሰኘው መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ለፊርማ ስነስርአት ቀጠሮ ይዘናል ::

በሀገር ውስጥ በጥራት የታተሙና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ የቀረቡ በአለም ተወዳጅነትን ያተረፉ በእንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተናል ! በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !
+8
በሀገር ውስጥ በጥራት የታተሙና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ የቀረቡ በአለም ተወዳጅነትን ያተረፉ በእንግሊዝኛ የተጻፉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተናል ! በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል !

ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ
ዉድ ደንበኞቻችን እንኮን ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉በተደጋጋሚ ስትጠይቁን የነበረዉ ሰኔ 29 ሊዘጋጅ የነበረዉ የመፀሀፍት ባዛር በተጨማሪም መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር በሚገኘዉ ቅርንጫፋችን ከ ሰኔ 29 እስከ ሀምሌ 5 በ2 ዋና ዋና ቅርንጫፋችን የመጸሐፍት ባዛሩ እንደሚቀጥል ስንነግራቹ በደስታ ነዉ 🎉🎉መጸሐፍትን📚 አንዱን በ30 ብር አራቱን በ 100 ብር በቅናሽ ይሸምቱ ። የመጸሐፍት አዉደ ርዕዩ ሚካሄድበት ቅርንጫፍ አድራሻ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ እና 📍መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ግራዉድ ስር ያገኙናል።🎉🎉🎉 ሰኔ 29 በ2 ቅርንጫፎቻችን አይቀርም

“ጥሪ ወደ ሞት “ በ “አህመድ ሁስ”/ሻድ/ 4እትም ለሽያጭ ቀርቧል አድራሻችን 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ

+2
የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን። 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ

የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን። 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ
+1
የዛሬ የምሽት ድባብ ይሄን ይመስላል ።ነገ ቅዳሜደሞ በተለየ ቅናሽ እንጠብቃቹሀለን። 📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ ማደያ አጠገብ

ለቅዳሜ ሸመታቹ🎉🎉🎉 ጃዕፈር መጸሐፍት
+7
ለቅዳሜ ሸመታቹ🎉🎉🎉 ጃዕፈር መጸሐፍት