uz
Feedback
Jafer Books 📚

Jafer Books 📚

Kanalga Telegram’da o‘tish

🎯 መገኛችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ 4 Kilo ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት 4 Kilo አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር ጥቁር አንበሳ ት/ ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ሚና ሞል ፊት ለፊት ለ Social Media 👇👇👇👇 ➡️ Telegram / Facebook / Website

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Jafer Books 📚 analitikasi

Jafer Books 📚 (@jafbok) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 33 608 obunachidan iborat bo'lib, Kitoblar toifasida 860-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 1 022-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 33 608 obunachiga ega bo‘ldi.

27 Avgust, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 258 ga, so‘nggi 24 soatda esa -5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 12.25% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 7.01% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 4 118 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 2 357 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 19 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
🎯 መገኛችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ 4 Kilo ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት 4 Kilo አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል ስር ጥቁር አንበሳ ት/ ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ሚና ሞል ፊት ለፊት ለ Social Media 👇👇👇👇 ➡️ Telegram / Facebook / Website

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 28 Avgust, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Kitoblar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

33 608
Obunachilar
-524 soatlar
-377 kunlar
+25830 kunlar
Postlar arxiv
📍4Killo ብርሀን እና ሰላም ማተምያ ፊት ለፊት 📍መገናኛ መሠረት ደፋር ህንፃ ስር 📍Mexico ደብረወርቅ ህንፃ ንግድ ባንክ አጠገብ 📍ጀሞ ሚካኤል መብራቱ ጋር ሚናሞል ፊት ለፊት 📍4Killo አብርሆት ግቢ ውስጥ 📍ለገሀር ኖክ አጠገብ

📚 ለልጆችዎ መጽሐፍ መግዛት ማለት የዕውቀት ሁሉ መሰረቱን ማስጨበጥ ማለት ነው! ልጆቻችን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ መጽሐፍን እንዲወዱ ማድረግ ፣ አልፎ አልፎም መጽሐፍ መደብር ወይም ቤተመጻሕፍት ይዘን መሄድ ፣ ከዛሬ በላይ ለነገ የምንሰጠው ስጦታ ነው። አንድ ልጅ ከቤተሰቡ ጋር መጽሐፍ ሲያነብ፣ በአዕምሮው ውስጥ የማይታዩ በሮች ይከፈታሉ ። ምናቡ ይሰፋል ፣ የመጠየቅና የማሰብ ችሎታው ይዳብራል፣ ቋንቋውና የመግባባት ችሎታው ይጠናከራል ። ከዚህም በላይ… መጽሐፍ የሚወድ ልጅ እውቀትን በራሱ ለመፈለግ የሚችል ሰው ለመሆን ይበቃል። ዛሬ ለልጅዎ የምትገዙት አንድ መጽሐፍ፣ ነገ በሕይወቱ ውስጥ የሚያበራ ትልቅ ብርሃን ሊሆን ይችላል። ❤️📖 ልጆቻችንን በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ከአሁኑ መጽሐፍ በማቅረብ እናዘጋጃቸው። 📚 መጽሐፍ ይስጧቸው ! 🏛️ ቤተመጻሕፍት ይውሰዷቸው ! 📖 አብረዋቸው ያንብቡ ! 🌱 የነገውን ሰው ዛሬ ይገንቡ ! ከ KG - University ድረስ ላሉ ተማሪዎች የሚጠቅሙ አጋዥ መጻሕፍትን እስከ 30 % ቅናሽ አድርገናል :: ቅናሹ ከዛሬ ነሐሴ 19- ነሐሴ 25 ድረስ ይቀጥላል :: 📚📚 ዕድሉን ተጠቀሙበት 📚📚📚

ባለፈው ቅዳሜ በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ" መጽሐፍ ላይ ያዘጋጀነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት እጅግ በተዋበ እና ደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል! ከእናንተ ከውድ ደንበኞቻችን ጋር ያ
+6
ባለፈው ቅዳሜ በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ" መጽሐፍ ላይ ያዘጋጀነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት እጅግ በተዋበ እና ደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል! ከእናንተ ከውድ ደንበኞቻችን ጋር ያሳለፍነው ጊዜ በጣም ምርጥ እና የማይረሳ ነበር። ይህ በክሪስ ፕሮውቲ (Chris Prouty) ተጽፎ በህይወት ተፈራ እና ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ የተረጎመው ድንቅ የታሪክ መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያን ወሳኝ የታሪክ ምዕራፎች በስፋት ይዳስሳል። መጽሐፉ ለመግዛት የምትፈልጉ :-  በለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር  / አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም  / አራት ኪሎ  አብርሆት ቤተመጻሕፍት / መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል / ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ ስር / ጀሞ ሚካኤል ሚና ሞል ፊትለፊት / ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊትለፊት / ሳሪስ አዲሱ ሰፈር / ጀሞ 1 የለቡ ታክሲ መያዣ ጋር / መሪ ጣዕም ዳቦ አጠገብ

ባለፈው ቅዳሜ በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ" መጽሐፍ ላይ ያዘጋጀነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት እጅግ በተዋበ እና ደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል! ከእናንተ ከውድ ደንበኞቻችን ጋር ያ
+9
ባለፈው ቅዳሜ በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው "እቴጌ ጣይቱ እና ዳግማዊ ምኒልክ" መጽሐፍ ላይ ያዘጋጀነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት እጅግ በተዋበ እና ደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል! ከእናንተ ከውድ ደንበኞቻችን ጋር ያሳለፍነው ጊዜ በጣም ምርጥ እና የማይረሳ ነበር። ይህ በክሪስ ፕሮውቲ (Chris Prouty) ተጽፎ በህይወት ተፈራ እና ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ የተረጎመው ድንቅ የታሪክ መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያን ወሳኝ የታሪክ ምዕራፎች በስፋት ይዳስሳል። መጽሐፉ ለመግዛት የምትፈልጉ :- በለገሃር ተወልደ ሕንጻ ስር / አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም / አራት ኪሎ አብርሆት ቤተመጻሕፍት / መገናኛ መሰረት ደፋር ሞል / ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ ስር / ጀሞ ሚካኤል ሚና ሞል ፊትለፊት / ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊትለፊት / ሳሪስ አዲሱ ሰፈር / ጀሞ 1 የለቡ ታክሲ መያዣ ጋር / መሪ ጣዕም ዳቦ አጠገብ

📚 ለልጆችዎ መጽሐፍ መግዛት ማለት የዕውቀት ሁሉ መሰረቱን ማስጨበጥ ማለት ነው! ልጆቻችን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ መጽሐፍን እንዲወዱ ማድረግ ፣ አልፎ አልፎም መጽሐፍ መደብር ወይም ቤተመጻሕፍት ይዘን
📚 ለልጆችዎ መጽሐፍ መግዛት ማለት የዕውቀት ሁሉ መሰረቱን ማስጨበጥ ማለት ነው! ልጆቻችን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ መጽሐፍን እንዲወዱ ማድረግ ፣ አልፎ አልፎም መጽሐፍ መደብር ወይም ቤተመጻሕፍት ይዘን መሄድ ፣ ከዛሬ በላይ ለነገ የምንሰጠው ስጦታ ነው። አንድ ልጅ ከቤተሰቡ ጋር መጽሐፍ ሲያነብ፣ በአዕምሮው ውስጥ የማይታዩ በሮች ይከፈታሉ ። ምናቡ ይሰፋል ፣ የመጠየቅና የማሰብ ችሎታው ይዳብራል፣ ቋንቋውና የመግባባት ችሎታው ይጠናከራል ። ከዚህም በላይ… መጽሐፍ የሚወድ ልጅ እውቀትን በራሱ ለመፈለግ የሚችል ሰው ለመሆን ይበቃል። ዛሬ ለልጅዎ የምትገዙት አንድ መጽሐፍ፣ ነገ በሕይወቱ ውስጥ የሚያበራ ትልቅ ብርሃን ሊሆን ይችላል። ❤️📖 ልጆቻችንን በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ብቻ ከአሁኑ መጽሐፍ በማቅረብ እናዘጋጃቸው። 📚 መጽሐፍ ይስጧቸው ! 🏛️ ቤተመጻሕፍት ይውሰዷቸው ! 📖 አብረዋቸው ያንብቡ ! 🌱 የነገውን ሰው ዛሬ ይገንቡ ! ከ KG - University ድረስ ላሉ ተማሪዎች የሚጠቅሙ አጋዥ መጻሕፍትን እስከ 30 % ቅናሽ አድርገናል :: ቅናሹ ከዛሬ ነሐሴ 19- ነሐሴ 25 ድረስ ይቀጥላል :: 📚📚 ዕድሉን ተጠቀሙበት 📚📚📚

#Backtoschool🎒 በትምህርት አጋዥ መጻሕፍት ላይ ቅናሽ ሽያጭ ዛሬ ተጀምሯል ! 🏫🎒🏫 📚 Back to School በJafer Books! 🎒 አዲሱን የትምህርት ዘመን በመጽሐፍ ይጀምሩ!
#Backtoschool🎒  በትምህርት አጋዥ መጻሕፍት ላይ ቅናሽ ሽያጭ ዛሬ ተጀምሯል ! 🏫🎒🏫 📚 Back to School በJafer Books! 🎒 አዲሱን የትምህርት ዘመን በመጽሐፍ ይጀምሩ! ከ KG እስከ University የሚያስፈልጉዎትን መጻሕፍት እስከ 30% ቅናሽ ያግኙ። 📖 የልጆች መጻሕፍት 📚 የትምህርት መጻሕፍት 🎓 የUniversity መጻሕፍት ዛሬውኑ ይጎብኙን፤ የትምህርት ዓመቱን በእውቀት ይጀምሩ! 💚 #JaferBooks #BackToSchool #BookSale #30PercentOff

ትልቅ የምስራች ለአዲሱ የትምህርት ዘመን! 📚 #BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #ንባብ #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ ለተማሪዎች አጋዥ መጻሕፍት ከ 30% ጀምሮ ልዩ ቅናሽ አድርገናል !   ጃዕፈር መጻሕፍት / JAFER BOOKS ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጅት የሚሆን ታላቅ የ#BackToSchool  የመጽሐፍ ቅናሽ ሽያጭ በሁሉም መደብሮቻችን አዘጋጅቶ  ይጠብቅዎታል ። ከኬጂ እስከ ዩኒቨርሲቲ ላሉ ተማሪዎች የሚሆኑ ሁሉንም ዓይነት አጋዥ መጻሕፍት በአንድ ቦታ ያገኛሉ ! 🎯 ልዩ ቅናሽከ30% ጀምሮ የተደረገ ታላቅ ቅናሽ! 📆  የሚቆይበት ጊዜ፦ ከዛሬ ከነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 24 ቀን 2019 📖 ምን ምን ያገኛሉ? ለኬጂ ( መዋዕለ ሕፃናት ) ፦ የመጻፊያ፣ የቀለም መቀቢያ እና የአእምሮ ማሳደጊያ መጻሕፍት። ከ1ኛ - 12 ኛ ክፍል፦  በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተዘጋጁ አጋዥ መጻሕፍት። ከ6ኛ - 12ኛ ክፍል፦ ለሚኒስትሪ እና ለብሔራዊ ፈተና (Matrix) የሚያዘጋጁ ማጠቃለያዎች እና የጥያቄና መልስ አጋዥ  መጻሕፍት ። ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፦ የማጣቀሻ (Reference) እና የተለያዩ የትምህርት መስክ መጻሕፍት። 📍 የሽያጭ ቦታ፦ ለገሃር / አራት ኪሎ / መገናኛ / ጀሞ / ሜክሲኮ /  ጥቁር አንበሳ /  መሪ ☎️ 0911125324  / 0911932088       ለልጆችዎ ብሩህ ተስፋ እና ስኬታማ የትምህርት ዘመን ቀጠሮዎን ከጃዕፈር መጻሕፍት ጋር ያድርጉ! #BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ Telegram / Facebook / Website

የመጽሐፍ ምረቃ !
የመጽሐፍ ምረቃ !

Now Available in all Jafar Book stores
Now Available in all Jafar Book stores

ትልቅ የምስራች ለአዲሱ የትምህርት ዘመን! 📚 #BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #ንባብ #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ ለተማሪዎች አጋዥ መጻሕፍት ከ 30% ጀምሮ ልዩ ቅናሽ አድርገናል !   ጃዕፈር መጻሕፍት / JAFER BOOKS ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ዝግጅት የሚሆን ታላቅ የ#BackToSchool  የመጽሐፍ ቅናሽ ሽያጭ በሁሉም መደብሮቻችን አዘጋጅቶ  ይጠብቅዎታል ። ከኬጂ እስከ ዩኒቨርሲቲ ላሉ ተማሪዎች የሚሆኑ ሁሉንም ዓይነት አጋዥ መጻሕፍት በአንድ ቦታ ያገኛሉ ! 🎯 ልዩ ቅናሽከ30% ጀምሮ የተደረገ ታላቅ ቅናሽ! 📆  የሚቆይበት ጊዜ፦ ከነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 24 ቀን 2019 📖 ምን ምን ያገኛሉ? ለኬጂ ( መዋዕለ ሕፃናት ) ፦ የመጻፊያ፣ የቀለም መቀቢያ እና የአእምሮ ማሳደጊያ መጻሕፍት። ከ1ኛ - 12 ኛ ክፍል፦  በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተዘጋጁ አጋዥ መጻሕፍት። ከ6ኛ - 12ኛ ክፍል፦ ለሚኒስትሪ እና ለብሔራዊ ፈተና (Matrix) የሚያዘጋጁ ማጠቃለያዎች እና የጥያቄና መልስ አጋዥ  መጻሕፍት ። ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፦ የማጣቀሻ (Reference) እና የተለያዩ የትምህርት መስክ መጻሕፍት። 📍 የሽያጭ ቦታ፦ ለገሃር / አራት ኪሎ / መገናኛ / ጀሞ / ሜክሲኮ /  ጥቁር አንበሳ /  መሪ ☎️ 0911125324  / 0911932088       ለልጆችዎ ብሩህ ተስፋ እና ስኬታማ የትምህርት ዘመን ቀጠሮዎን ከጃዕፈር መጻሕፍት ጋር ያድርጉ! #BackToSchool #JaferBooks #የመጽሐፍቅናሽ #ትምህርት #አጋዥመጻሕፍት #ኢትዮጵያ Telegram / Facebook / Website

“አንባቢ ከመሞቱ በፊት ሺህ ሕይወቶችን ይኖራል፤ ፈጽሞ የማያነብ ሰው ግን አንድ ሕይወት ብቻ ይኖራል።” ጆርጅ አር . አር . ማርቲን “A reader lives a thousand lives before
“አንባቢ ከመሞቱ በፊት ሺህ ሕይወቶችን ይኖራል፤ ፈጽሞ የማያነብ ሰው ግን አንድ ሕይወት ብቻ ይኖራል።” ጆርጅ አር . አር . ማርቲን “A reader lives a thousand lives before he dies. The man who never reads lives only one.”George R. R. Martin ( JAFER BOOKS )

በታሪክ ተመራማሪው ኸድር ታጁ አዘጋጅነትና በተከበሩት የሙፍቲ ቤተሰቦች ድጋፍ የተዘጋጀው ይህ ዳጎስ ያለ መጽሐፍ፣ የታዋቂውን የሃይማኖት አባት የክብር ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስን ሙሉ
በታሪክ ተመራማሪው ኸድር ታጁ አዘጋጅነትና በተከበሩት የሙፍቲ ቤተሰቦች ድጋፍ የተዘጋጀው ይህ ዳጎስ ያለ መጽሐፍ፣ የታዋቂውን የሃይማኖት አባት የክብር ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስን ሙሉ የሕይወት ጉዞ በዝርዝር ያስተዋውቃል። ከተወለዱበት ከወሎ ቦረና ገነቴ "ዳሎታ" መንደር ጀምሮ፣ በልጅነት እረኝነታቸው፣ ገበሬነታቸውና ነጋዴነታቸው አልፎ ወደ ታላቅ መንፈሳዊ ዕውቀትና መሪነት እንዴት እንደደረሱ የሚያሳይ ድንቅ ታሪካዊ ሰነድ ነው። መጽሐፉ ክቡርነታቸው በሕይወት እያሉ የተጀመረ ቢሆንም፣ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ምክንያት አሁን ሙሉ መታሰቢያ ሆኖ ለንባብ ሊበቃ ችሏል። ይህ መጽሐፍ የሕይወት ውጣ ውረድን ብቻ ሳይሆን፣ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለአገራችን ያበረከቱትን ታላቅ የሰላምና የአብሮነት አሻራ በሰፊው ይተነትናል። "ሰውነት ይቀድማል፤ ከሃይማኖትም ከዘርም ሰው መሆን ይቀድማል" በሚለው ታዋቂ መርሆቸው የሚታወቁት እኚህ ታላቅ አባት፣ በአስቸጋሪ ወቅቶች ሳይቀር ለአገር የሚበጅ አስተዋይ አቅጣጫ በመስጠት የኢትዮጵያውያንን አንድነት ሲጠብቁ የኖሩ ባለውለታ ነበሩ። ከዚህ ቀደም ለአደባባይ ያልበቁ በርካታ ገጽታዎቻቸውን፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትን የመሩበትን ታሪክና የእውቀት ዘመናቸውን የሚተርከውን ይህንን "የሐገር መልክ" መጽሐፍ ገዝተው እንዲያነቡ ተጋብዘዋል። መጽሐፉን የሚያገኙባቸው አድራሻዎች፦ ለገሃር አራት ኪሎ መገናኛ ሜክሲኮ ጀሞ ሳሪስ መሪ አብርሆት ቤተመጻሕፍት ጥቁር አንበሳ ለበለጠ መረጃ እና ትዕዛዝ በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፦ 📞 0911125324 📞 0911932088 ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይከተሉ፦ 📱 Telegram 🔵 Facebook 🎵 TikTok

https://vt.tiktok.com/ZSVuP1PF3/ ሁሉንም አይነት መፀሀፍት በቅናሽ ሚያገኙበት ጃዕፈር መጸሐፍት

በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ በምናባዊው ተራኪ “ባሻዬ” ስም በሚያጋራቸው አጫጭር፣ ፍንትው ያሉና ልብን በሚነኩ ማህበራዊ ፖለቲካዊ ትችቶቹ የሚታወቀው የደራሲ ተስፋዬ ኃይለማርያም (ባሻዬ) ተወዳጅ መጽሐ
በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ በምናባዊው ተራኪ “ባሻዬ” ስም በሚያጋራቸው አጫጭር፣ ፍንትው ያሉና ልብን በሚነኩ ማህበራዊ ፖለቲካዊ ትችቶቹ የሚታወቀው የደራሲ ተስፋዬ ኃይለማርያም (ባሻዬ) ተወዳጅ መጽሐፍ የ3ኛ ዕትም ለገበያ ቀርቧል ። ይህ መጽሐፍ ተራ “ወጎች” ሳይሆን ፣ ማህበራዊ ፖለቱካዉ እውነታዎችን በሳቅ እያዋዛ በሹል ብዕር “ የሚወጉ ” ምርጥ ጽሑፎችን በአንድ ላይ አጠቃልሎ የያዘ የፈገግታና የምሬት ጥምረት ነው ። ታዋቂው ደራሲ አሌክስ አብርሃም “በአጭሩ ተጽፈው የረዘመ ሳቅና የረዘመ መብሰልሰል የሚያጭሩ ውብ ማህበራዊ ፖለቲካዊ ትችቶች ” ሲል ያደነቃቸው እነዚህ ውጎች፣ የእለት ተእለት ኑሯችንን በትዝብት መነጽር የሚያሳዩ ድንቅ ስራዎች ናቸው። በመጽሐፉ ሽፋን ላይ የሚታየው በካሪካቸር የተሳለው የባሻዬ ምስል እና በእጁ የያዘው ሹል እስክሪብቶም የዚሁ የማህበረሰብ ህመም መውጊያ ብዕር ምልክት ነው ። በ አንባቢዎች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያገኘህ ይህ " የባሻዬ ውጎች " መጽሐፍ በሁሉም መደብሬቻችን ይገኛል :: ጃዕፈር መጻሕፍት ! የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !

«በዓለቱ ላይ» የተሰኘው መጽሐፍ በመደብሬቻችን ይገኛል 📖✨ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ባለፉት ዘመናት የተጓዙበትን ታሪካዊ ሒደት፣ የገጠሟቸውን ፈተናዎችና የእምነት ጽናት በሰነድ
«በዓለቱ ላይ» የተሰኘው መጽሐፍ በመደብሬቻችን ይገኛል 📖✨ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ባለፉት ዘመናት የተጓዙበትን ታሪካዊ ሒደት፣ የገጠሟቸውን ፈተናዎችና የእምነት ጽናት በሰነድ አስደግፎ ለትውልድ የሚያስተላልፍ ድንቅ መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል። ጋዜጠኛ፣ ጸሐፊና የታሪክ ተመራማሪዋ ሊዲያ ተስፋዬ ያዘጋጀችው «በዓለቱ ላይ» (ቅጽ 1) የተሰኘው ይህ መጽሐፍ፤ ከ1627 ዓ.ም እስከ 1966 ዓ.ም የነበረውን ከሦስት መቶ ዓመታት በላይ ረጅም ታሪክ ያትታል ። ደራሲዋ ሊዲያ ተስፋዬ በጋዜጠኝነት ሙያዋና በታሪክ ምርምር ሥራዎቿ የምትታወቅ ሲሆን፣ ይህንን ታላቅ ታሪክ በቅጾች ከፍላ ለማቅረብ ባቀደችው መሠረት የመጀመሪያውን ቅጽ ለንባብ አቅርባለች ። መጽሐፉ የቤተ ክርስቲያንን ያለፈ ጉዞ ለማወቅ፣ የአባቶችን ተጋድሎ ለመረዳትና ለቀጣዩ ትውልድ ትክክለኛውን የታሪክ መዝገብ ለማስቀመጥ ትልቅ ፋይዳ ያለው ሥራ ነው። ታሪካችንን አውቀን የነገውን ጉዟችንን በዓለቱ ላይ እንድንመሠርት የሚረዳንን ይህንን ድንቅ መጽሐፍ አንብበው ለሌሎችም ያጋሩ! ጃዕፈር መጻሕፍት የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !

የጋዜጠኛና ደራሲ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ የመጀመሪያ ሥራ የሆነው "በመሃል" የተሰኘው መጽሐፍ አሁን በመደብራችን ይገኛል! ይህ መጽሐፍ በአጫጭር ታሪኮች፣ ውብ ግጥሞች እና ጥልቅ የሕይወት እውነታዎችን
+1
የጋዜጠኛና ደራሲ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ የመጀመሪያ ሥራ የሆነው "በመሃል" የተሰኘው መጽሐፍ አሁን በመደብራችን ይገኛል! ይህ መጽሐፍ በአጫጭር ታሪኮች፣ ውብ ግጥሞች እና ጥልቅ የሕይወት እውነታዎችን በሚዳስሱ ጦማሮች የተዋቀረ ሲሆን፤ በሰው ልጅ የነፍስ ትግል፣ ውሳኔዎችና ስሜቶች "በመሃል" ስላሉ ድብቅ እውነቶች በጥልቀት ይተነትናል። አንብበው ከሕይወትዎ ጋር የሚስማማበትን፣ ልብ የሚነካውንና የሚያዝናናውን ይህንን ድንቅ መጽሐፍ የእርስዎ ለማድረግ ዛሬውኑ ይዘዙን ወይም መደብራችን ብቅ ይበሉ! 📖 ርዕስ፦ በመሃል ✍️ ደራሲ፦ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ 📱 0911125324 📱 0911932088 📲 በሶሻል ሚዲያዎቻችን ይከተሉን፦ Telegram | Facebook | TikTok

መጽሐፍ ማለት ብዙ ገጾች የተሰበሰቡበት የወረቀት ስብስብ ብቻ አይደለም። መጽሐፍ የሰውን ሀሳብ፣ ስሜት፣ ልምድና እውቀት ከአንድ ትውልድ ወደ ሌላ የሚያስተላልፍ የሰው ልጅ ትልቅ ማህደር ነው። ሌሎች የመረጃ ምንጮች አንድን መረጃ በፍጥነት ሊያቀርቡልን ቢችሉም፣ ጥሩ መጽሐፍ ግን ከመረጃ በላይ ሄዶ እንድናስብ፣ እንድንጠይቅና እንድንለወጥ ያደርገናል። መጽሐፍን ልዩ ከሚያደርጉት ታላላቅ ባህሪያት አንዱ ጥልቀቱ ነው። አንድን ሀሳብ በጥቂት መስመሮች ብቻ ከማለፍ ይልቅ፣ መጽሐፍ ወደ ሀሳቡ ውስጥ እንድንገባ፣ ምክንያቱን እንድንመረምርና በራሳችን እንድንወስን ዕድል ይሰጠናል። በዚህም አንባቢው መረጃን ብቻ የሚቀበል ሳይሆን ከጸሐፊው ጋር የሚያስብ ሰው ይሆናል። ሌላው መጽሐፍ የሚለየው ባህሪ አስተሳሰባችንን የመቀየር ኃይሉ ነው። አንድ መጽሐፍ የምናየውን ዓለም በሌላ መንገድ እንድናየው ሊያደርግ ይችላል። የነበረንን እምነት ሊያስተውሰን፣ አዲስ ጥያቄ ሊያስነሳብን ወይም ከዚህ በፊት ያላሰብነውን ሀሳብ ሊያስተዋውቀን ይችላል። አንዳንድ መጻሕፍት ከጨረስናቸው በኋላ የተለየን ሰው እንደሆንን እስኪሰማን ድረስ በአስተሳሰባችን ላይ ተጽዕኖ ያሳድራሉ። በተለይም ልቦለድ መጽሐፍ የሚያስደንቀው ሌላ ቦታ፣ ሌላ ዘመንና ሌላ ሕይወት ውስጥ እንድንገባ ማድረጉ ነው። የአንድን ገጸ-ባህሪ ደስታ፣ ፍርሃት፣ ህመም፣ ፍቅርና ተስፋ ስንከታተል የሌላን ሰው ሕይወት ከውስጥ እንደምንኖረው ይሰማናል። ይህም ርኅራኄንና ሰዎችን ከመረዳት ችሎታን ያዳብራል። መጽሐፍ የሚለየው በዘላቂነቱም ጭምር ነው። የዛሬ ሀሳብ ነገ ሊረሳ ይችላል፤ ጥሩ መጽሐፍ ግን ከተጻፈ ከብዙ ዓመታት በኋላም አዲስ አንባቢ ሊያገኝ ይችላል። የአንድ ሰው ሀሳብ በመጽሐፍ ተመዝግቦ ትውልዶችን ሊያልፍ ይችላል። ስለዚህ መጽሐፍ የግለሰብ ሀሳብን ወደ የትውልድ ቅርስ የሚቀይር ኃይል አለው። በመጨረሻም፣ መጽሐፍን ከሌሎች የሚለየው ትልቁ ነገር አንባቢውን ከመረጃ ተቀባይነት ወደ ራስን መፈለግ ጉዞ መውሰዱ ነው። ጥሩ መጽሐፍ አንብበን ገጹን ብቻ አንዘጋም፤ አንዳንዴ አእምሯችንን እንከፍታለን። ስለዚህ መጽሐፍ በገጾቹ ብዛት ሳይሆን፣ በአንባቢው ልብና አእምሮ ውስጥ በሚተወው አሻራ ይለካል። JAFER BOOKS 📚 የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን! 📱 Telegram — @Jafbok 📘 Facebook — Jafer Books 📸 Instagram — @jaferbooks 🌐 Website — jaferbooks.com

photo content