fa
Feedback
በክርስቶስ ( in christ)

በክርስቶስ ( in christ)

رفتن به کانال در Telegram

በክርስቶስ ቴሌግራም ቻናል ውስጥ ክርስቶስ ማዕከል ያደረጉ መልዕክቶች ይተላለፋሉ ። @cgfsd

نمایش بیشتر
1 564
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+47 روز
+330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '26
+50
در 0 کانال‌ها
ژوئیه '26
+77
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+67
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+47
در 3 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+51
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+35
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+19
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+88
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+37
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+42
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+18
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+64
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+49
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+95
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+63
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+45
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+46
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+34
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+84
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+59
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+29
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+86
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+21
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+29
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+31
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+40
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+30
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+52
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+234
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
28 اوت+1
27 اوت0
26 اوت+2
25 اوت0
24 اوت+2
23 اوت+1
22 اوت+1
21 اوت+2
20 اوت+5
19 اوت+3
18 اوت+1
17 اوت+3
16 اوت+3
15 اوت+3
14 اوت+2
13 اوت+1
12 اوت+2
11 اوت+2
10 اوت+2
09 اوت+2
08 اوت+4
07 اوت+3
06 اوت+1
05 اوت0
04 اوت0
03 اوت+1
02 اوت0
01 اوت+3
پست‌های کانال
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲ
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር። እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው። ብጹዕ ሆኖ በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት። እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ! ✍ ሳራ ከድር

2
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው  ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር። እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው። ብጹዕ ሆኖ  በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት  በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት።  እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ! ✍ ሳራ ከድር
1
3
(የማቴዎስ ወንጌሉ ኢየሱስ) በማቴዎስ ወንጌል መፅሃፍ ላይ የኢየሱስ ታሪክ ከእስራኤላዊያን ታሪክ ይመሳሰላል ። የኢየሱስ ታሪክ የሚተርከው የእስራኤላዊያን ታሪክ እያየ ይመስላል ። ለምሳሌ በአሜሪካን ታሪክ ውስጥ አብርሃም ሊንከንና ኬነዲ የሚባሉ ፕሬዝዳንቶች ነበር ። በሁለቱ ፕሬዝዳቶች መካከል መቶ አመት ልዩነት ነበር ።  100 አመት ልዩነት ቢመስልም የታሪክ መሳሳል አላቸው ። ፕሬዝዳንት የሆኑበት መንገድ ፣ አመራራቸው ፣ የሞቱበት መንገድ ብቻ ብዙ ነገራቸው ተመሳሳይነት አለው ። አንዱ ፕሬዝዳት አንዱን እየደገመው ይመስል ነበር ። የኢየሱስ ታሪክ ከእስራኤል ህዝብ ጋር ተመሳሳይነት በማቴዎስ ወንጌል ። የእስራኤል ታሪክ ጅማሬ አብርሃም እንደነበር ይታወቃል ኢየሱስ የአብርሃም ልጅ ተብሎ ተጠርቷል(ማቴ1:1) ። ኢየሱስ ሲወለድ የተጠራበት ስም አማኑኤል (ማቴ1:23)  ትርጉሙ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንደማለት ሲሆን ይሔ መጠሪያ ከእስራኤላዊያን መቅደስ ጋር ይመሳሰላል ፤ ምክኒያቱም በመቅደሱ እግዚአብሔር እንደ ህዝብ አብሮአቸው እንዳለ ይናገር ስለነበር ። ኢየሱስ እንደተወለደ በስደት ወደ ግብፅ ቤተሰቡ ሄዱ (ማቴ2:13) እስራኤላዊያን እንደ ህዝብ ወደ ግብፅ ዮሴፍን ጋር ያዕቆብ እየመራቸው ሄዱ በዛም ኖሩ ።   ኢየሱስ ከግብፅ ስደት ከቤተሰቡ ጋር ተመለሰ (ማቴ2:14-15) ፣ እስራኤላዊያንም 430 አመት በኋላ ከግብፅ ወጡ ። ኢየሱስ አገልግሎቱን ሲጀምር በመጥምቁ ዩሀንስ ተጠመቀ (ማቴ 3:13-17) እስራኤላዊያን ከግብፅ ሲወጡ በደረቅ መሬት በመሻገር ተጠመቁ (1ቆሮ10) ፣ ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ  በፊት 40ቀንና ሌሊት በምድረበዳ ቆየ(ማቴ3:1-14)  እስራኤላውያን ከግብፅ ከወጡ በኋላ 40 አመት በምድረበዳ እየተጓዙ ቆዩ ፣ ኢየሱስ በምድረበዳ ቆይተታው መላዕክት ያገለግሉት ነበር(ማቴ3:11) እስራኤላዊያን በምድረበዳ ቆይታቸው መላዕክት ህጉ ሲሰጣቸው ሲመሯቸው ነበር ።  ኢየሱስ ተራራ ላይ መወጥት የተራራው ስብከት የተባለው ትምህርት በማስተማር የህይወት መርህ አስተዋወወቀ (ማቴ5-7) ሙሴ ተራራ ላይ ለእስራኤላውያን የኪዳኑን መርህ ህግ በተራራው ላይ ተቀበለ ። ይሔ የኢየሱስና የእስራኤል ታሪክ እያመሳሰለ ማቴዎስ የሚፅፍልን ምክኒያት መልዕክቱ ለእስራኤል የተፃፈ ለለነበር ። በእስራኤል ኪዳን እንዳለ ይታመን ስለነበር፤ ኢየሱስ ደግሞ ኪዳን የሚሰጥ አዲሱ ድነት ህይወት ያለበት እስራኤል እሱ ይለናል የማቴዎስ ወንጌል ፀሀፊ ።
119
4
ክርስትና መቃጠልም  መረጋጋትም ነው ። ለጌታ ፍቅር መብሰክሰክ ፤ ለጌታ ፍቅር መስከን ። የጌታ ፍቅር ያቃጥላልም ያረጋጋልም ፣ ያብሰከስካልም ያሰክናልም ። አንድ ጎን ብቻ አይደለም ። ሁለቱም ጎን አስፈላጊ ናቸው ። ካልተብሰከሰከ ሰው  በሃይል የመኖር  አቅም አይኖረውም ፣ ካልሰከነ ደግሞ በማስተዋል መኖር አይችልም ። እያብሰከሰክ አስክነን፤ እያሰከን አብሰክስከን !
209
5
ፀጋህ ይብዛልን እንደሚል ፀሎት አቅምን ማወቅ የለም ። እግዚአብሔር ላይ ጥገኛ ስለሚያደርግ !
304
6
እምነት ፍቅር ተስፋ ክፍል 1: እምነት አገልጋይ ፊልሞን @HUfellow #ለመንግስቱ_መትጋት
293
7
ኢየሱስ መክበር በሞቱ ብቻ አይደለም ፤ ይብሱንም መክበሩ ለሞቱ አዲስ ትርጓሜ ሰጠው ። Death and blood inchrist Heavenly offering @cgfsd
534
8
አማኞች ሆይ፣ ስለ እምነት ግድ የሚላችሁ ከሆነ ማድረግ የምትችሉት አንድ ነገር አለ፦ ቀጣዩ ትውልድ ማመን ጨርሶ እንዳያቆም፥ ጥያቄ መፍራት አቁሙ። ታሪክን አንብቡ፦ ጥያቄ መፍራት ኃይማኖቶችን አንኮታኩቷል! Sara A.kedir @cgfsd
531
9
እግዚአብሔር አማኝ አይደለም ማንም አያምንም ። ምክኒያቱም እምነት መደገፍ ነው ። እሱ ማንም ሊደገፍ አይችልም ። ይልቁንም እግዚአብሔር ታማኝ ነው ። ማስደገፍ ፣ መታመን ። ስለሚችል እሱ ታማኝ ነው ። @cgfsd
526
10
ሰሞኑን አንድ በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የቲኔጀሮች ፕሮግራም ነበር ። እየተማሩ የነበረው ትምህርት ኢየሱስ ማን ነው? የሚል ነበር ። አንድ ጥያቄ ጠየቅናቸቸው እንዲህ በማለት " ኢየሱስን እንዴት ማወቅ ይቻላል ? አንድ ልጅ እንደዚህ በማለት መለሰ " ኢየሱስን ለማወቅ ደቀመዝሙር (የክርስቶስ ተከታይ)  መሆን ነው " ። በማለት ሰፊ የክርስትናን እውነት ለስለስ ብሎ መለሰ ። @cgfsd
631
11
ሰኞ ሰኞ ከአንድ ሳምንት በኋላ live ፕሮግራም እንጀምራል ። በምን ጉዳዮች ላይ ብናጠና ፣ ብንማር ፣ ሰው ጋብዘን ብንጋገር የምትፈልጓቸውን ጉዳዮች mention አርጉልን comment ላይ ወይም inbox @filicross ትችላላችሁ ።
804
12
በሳምንት አንድ ቀን እሁድ ጠዋት ለ30 ደቂቃ ስብከት በመስማት እውነተኛ ደቀመዝሙር መሆን አይቻልም ። እሁድን አርዝምልን !! @cgfsd
775
13
https://youtu.be/FwtuuUlx3uA?si=zEADuEZ_OFCXZ-Zj
937
14
እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ፣ በእውነት ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው። መዝሙር 145:18
739
15
ምስባክ(ፑልፒት) የእግዚአብሔር ቃል ዙፋን ነው ። እስራኤል ቴዎድሮስ @cgfsd
768
16
ለቤተክርስቲያን አንገብጋቢ የሆነ ጉዳይ ስለሆነ ብትሰሙት ታተርፋላችሁ ።
756
17
https://youtu.be/d79p2emwuxU?si=FqyqkGF-cDH6J2zT
786
18
ለንጉሡ ታላቅ ድል ይሰጠዋል፤ ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ፣ ለዘላለም የማይለወጥ ፍቅሩን ያሳየዋል። 2 ሳሙኤል 22:51 አንዳንድ ጥቅስ ግን እያስተዋሉ ማንበብ እንዴት ያለ ነገር መሰላችሁ !
594
19
ከቤተክርስቲያን አባት መካከል የሆነው ባስልዮስ በቤተክርስቲያን ስለሚያገለግሏቸው ሰዎች ሲናገር በተለይ በድሆች አገልግሎት ዙሪያ " እያንዳንዱ ወደ እኛ የሚመጣው ሰው ክርስቶስ በድንኳን ነው " ሰለሞን አበበ(መጋቢ) @cgfsd
646
20
የርስቱን ትሩፍ፣ ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው? ለዘላለም አትቈጣም፤ ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል። ተመልሰህ ትራራልናለህ፤ ኀጢአታችንን በእግርህ ትረግጣለህ፤ በደላችንንም ሁሉ ወደ ጥልቁ ባሕር ትጥላለህ። ከቀድሞ ዘመን ጀምሮ ለአባቶቻችን በመሐላ ቃል እንደ ገባህላቸው፣ ለያዕቆብ ታማኝነትን፣ ለአብርሃምም ምሕረትን ታደርጋለህ። ሚክያስ 7:18-20 - መማር ያስደስተዋል ለምን ? * ከርህራሄው የተነሳ * ታማኝ ስለሆነ * ምህረት ስላለው @cgfsd
707