en
Feedback
በክርስቶስ ( in christ)

በክርስቶስ ( in christ)

Open in Telegram

በክርስቶስ ቴሌግራም ቻናል ውስጥ ክርስቶስ ማዕከል ያደረጉ መልዕክቶች ይተላለፋሉ ። @cgfsd

Show more
1 644
Subscribers
+524 hours
+787 days
+8630 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+57
in 2 channels
August '26
+81
in 5 channels
Get PRO
July '26
+77
in 2 channels
Get PRO
June '26
+67
in 4 channels
Get PRO
May '26
+47
in 3 channels
Get PRO
April '26
+51
in 1 channels
Get PRO
March '26
+35
in 0 channels
Get PRO
February '26
+19
in 1 channels
Get PRO
January '26
+88
in 0 channels
Get PRO
December '25
+37
in 3 channels
Get PRO
November '25
+48
in 0 channels
Get PRO
October '25
+42
in 1 channels
Get PRO
September '25
+18
in 1 channels
Get PRO
August '25
+64
in 1 channels
Get PRO
July '25
+49
in 4 channels
Get PRO
June '25
+95
in 1 channels
Get PRO
May '25
+63
in 1 channels
Get PRO
April '25
+45
in 1 channels
Get PRO
March '25
+46
in 1 channels
Get PRO
February '25
+34
in 1 channels
Get PRO
January '25
+84
in 0 channels
Get PRO
December '24
+42
in 0 channels
Get PRO
November '24
+59
in 3 channels
Get PRO
October '24
+29
in 1 channels
Get PRO
September '24
+46
in 0 channels
Get PRO
August '24
+86
in 3 channels
Get PRO
July '24
+17
in 0 channels
Get PRO
June '24
+21
in 1 channels
Get PRO
May '24
+29
in 1 channels
Get PRO
April '24
+31
in 1 channels
Get PRO
March '24
+40
in 0 channels
Get PRO
February '24
+30
in 1 channels
Get PRO
January '24
+31
in 0 channels
Get PRO
December '23
+27
in 0 channels
Get PRO
November '23
+19
in 0 channels
Get PRO
October '23
+31
in 0 channels
Get PRO
September '23
+107
in 0 channels
Get PRO
August '23
+17
in 0 channels
Get PRO
July '23
+16
in 0 channels
Get PRO
June '23
+9
in 0 channels
Get PRO
May '23
+14
in 0 channels
Get PRO
April '23
+22
in 0 channels
Get PRO
March '23
+22
in 0 channels
Get PRO
February '23
+5
in 0 channels
Get PRO
January '23
+23
in 0 channels
Get PRO
December '22
+17
in 0 channels
Get PRO
November '22
+11
in 0 channels
Get PRO
October '22
+27
in 0 channels
Get PRO
September '22
+26
in 0 channels
Get PRO
August '22
+52
in 0 channels
Get PRO
July '22
+21
in 0 channels
Get PRO
June '22
+17
in 0 channels
Get PRO
May '22
+13
in 0 channels
Get PRO
April '22
+42
in 0 channels
Get PRO
March '22
+20
in 0 channels
Get PRO
February '22
+27
in 0 channels
Get PRO
January '22
+9
in 0 channels
Get PRO
December '21
+6
in 0 channels
Get PRO
November '21
+16
in 0 channels
Get PRO
October '21
+11
in 0 channels
Get PRO
September '21
+2
in 0 channels
Get PRO
August '21
+10
in 0 channels
Get PRO
July '21
+5
in 0 channels
Get PRO
June '21
+12
in 0 channels
Get PRO
May '21
+234
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
04 September+3
03 September+5
02 September+6
01 September+43
Channel Posts
😁 ኢየሱስ ሳይመጣ ቶሎ ቶሎ ብለን bible challenge ጀምረን መፀሃፍ ቅዱሳችን እናብብ ማለት አንዱ እንጁን አውጥቶ ጌታ ሲመጣ ግን ጥቅስ ይጠይቀናል እንዴ? በአቤት ይሔ ትወልድ 😁😁 @cgfsd

2
ከቀዳሚ አንባቢያን መካከል👇 መጽሐፉን አንብቤ ጨርሻለሁ። የተፈጥሮ የጽሑፍ ክህሎት ያለው ደራሲ ነው። የቃላት አመራረጡ ለአንባቢው ስዕል ይስላል፣ ሁኔታውንም በቀላሉ በሕሊናህ እንዲታይ ያደርጋል። ደ
ከቀዳሚ አንባቢያን መካከል👇 መጽሐፉን አንብቤ ጨርሻለሁ። የተፈጥሮ የጽሑፍ ክህሎት ያለው ደራሲ ነው። የቃላት አመራረጡ ለአንባቢው ስዕል ይስላል፣ ሁኔታውንም በቀላሉ በሕሊናህ እንዲታይ ያደርጋል። ደራሲውን በሥራው ላበረታታው እወዳለሁ፤ የተሰጠው እና ጥሩ comunicarse (ሀሳብ አስተላላፊ) በመሆኑም ጽሑፉን እንዲቀጥልበት ማበረታታት እፈልጋለሁ። #አብሰክስከን
242
3
መቼስ መፅሐፍ መጻፍ እና ማሳተም ፅንስ ከመገላገል ያነሰ ደስታ አይኖረውም። ወንድማችን ፊሊሞን ነጋ(@ownkin)ጌታ ረድቶት የመጀመሪያ መፅሐፉን ሊያሳትም ነው ። በመፅሐፉም ላይ ደቀመዝሙርነት ፣ የመስቀል ማዕከልነት ፣ ለወንጌል ያለ መቃጠል እንዲሁም በርካታ ጠቃሚ ሀሳቦች በቆንጆ አማርኛ ተሞሽረው ቀርበዋል ። ፀሀፊው ለመፅሀፍ ቅዱስ ጥግት ያለ ፤ ጤናማ ስንመለኮትን የሚያራምድ ፤ ለቤተክርስቲያን ሸክም ያለው ፤ ተልዕኮ እና ደቀመዛሙርነት ጩኸቱ የሆነ ፤ በክርስቶስ መስቀል የተብሰከሰከ መልካም ምስክርነት ያለው አገልጋይ ነው ። በፀሎትም ሆነ በቻላችሁት ነገር ከአጠገቡ እንድትቆሙ እንዲሁም ለገቢያ በሚወጣበት ጊዜ መፅሐፋን በመግዛት እንድታተርፉ የአክብሮት ጥሪዬን አቀርባለው ።
309
4
''አብሰክስከን'' የሥነ-መለኮትን ጥልቀት ከእረኛዊ ልብ እና ርህራሄ ጋር አዋህዶ የያዘ፣ የወጣቱን ትውልድ መንፈሳዊ ጥማትና የቤተክርስቲያንን ወቅታዊ ጥሪ በትክክል የተረዳ ድንቅ ጥራዝ ነው። ወንድማ
''አብሰክስከን'' የሥነ-መለኮትን ጥልቀት ከእረኛዊ ልብ እና ርህራሄ ጋር አዋህዶ የያዘ፣ የወጣቱን ትውልድ መንፈሳዊ ጥማትና የቤተክርስቲያንን ወቅታዊ ጥሪ በትክክል የተረዳ ድንቅ ጥራዝ ነው። ወንድማችን ፊልሞን ነጋ ክርስቶስንና የመስቀሉን እውነት በማዕከልነት አቁሞ፣ ትውልዱ ከላይ ላይ መንፈሳዊነት ወጥቶ በጌታ ፊት እንዲብሰከሰክ ያቀረበው ጥሪ እጅግ ወቅታዊ ነው። እያንዳንዱ አማኝ፣ አገልጋይና የነገዋ ቤተክርስቲያን ተስፋ የሆነ ወጣት ሊያነበው የሚገባ ወቅታዊ የመንፈስ ቅዱስ ጥሪ ነው!"   እስራኤል ቴዎድሮስ (የቃሉ አስተማሪ )
873
5
''አብሰክስከን'' የሥነ-መለኮትን ጥልቀት ከእረኛዊ ልብ እና ርህራሄ ጋር አዋህዶ የያዘ፣ የወጣቱን ትውልድ መንፈሳዊ ጥማትና የቤተክርስቲያንን ወቅታዊ ጥሪ በትክክል የተረዳ ድንቅ ጥራዝ ነው። ወንድማ
''አብሰክስከን'' የሥነ-መለኮትን ጥልቀት ከእረኛዊ ልብ እና ርህራሄ ጋር አዋህዶ የያዘ፣ የወጣቱን ትውልድ መንፈሳዊ ጥማትና የቤተክርስቲያንን ወቅታዊ ጥሪ በትክክል የተረዳ ድንቅ ጥራዝ ነው። ወንድማችን ፊልሞን ነጋ ክርስቶስንና የመስቀሉን እውነት በማዕከልነት አቁሞ፣ ትውልዱ ከላይ ላይ መንፈሳዊነት ወጥቶ በጌታ ፊት እንዲብሰከሰክ ያቀረበው ጥሪ እጅግ ወቅታዊ ነው። እያንዳንዱ አማኝ፣ አገልጋይና የነገዋ ቤተክርስቲያን ተስፋ የሆነ ወጣት ሊያነበው የሚገባ ወቅታዊ የመንፈስ ቅዱስ ጥሪ ነው!"   እስራኤል ቴዎድሮስ (የቃሉ አስተማሪ )
29
6
በቅርቡ soon..... ከመፅሃፉ ከተሰጡት አስተያየት መካከል 👇 አብሰክስከን የክርስቶስን ማዕከላዊነት፣ የመስቀሉን ጥልቅ ምስጢር እና የወቅቱን የትውልድ ጥያቄዎች በውብ የስነ ፅሁፍ ዘዬ ያቀረበ ድ+1
በቅርቡ soon..... ከመፅሃፉ ከተሰጡት አስተያየት መካከል 👇 አብሰክስከን የክርስቶስን ማዕከላዊነት፣ የመስቀሉን ጥልቅ ምስጢር እና የወቅቱን የትውልድ ጥያቄዎች በውብ የስነ ፅሁፍ ዘዬ ያቀረበ ድንቅ መጽሐፍ ነው። ወጣቱ ደራሲ ፊልሞን ነጋ መንፈሳዊ እውቀትን ከጥልቅ የንባብ ባህል ጋር አጣጥሞ ያቀረበበት፣መንገድ ያስደንቃል :: እያንዳንዱ አማኝ ሊያነበው የሚገባ የሕይወት መነጸር ነው።      ፍራኦል ተመስገን (መጋቢ ) ኮምቦልቻ ቃለህይወት ቤተክርስቲያን
1 877
7
" ጩቤ ጥቅስ" ተቃራኒ ተከራካሪ ማጥቂያ ፣ መዥረጥ አድርጎ ወጋ! ማድረጊያ እና አውድን ያልጠበቀ ቁንፅል የመዋጊያ ጥቅስ ማለት ነው ። ( ቤተማርያም ተሾመ፣ ቡናዬ እስኪሰክን ገፅ 63)
" ጩቤ ጥቅስ" ተቃራኒ ተከራካሪ ማጥቂያ ፣ መዥረጥ አድርጎ ወጋ! ማድረጊያ እና አውድን ያልጠበቀ ቁንፅል የመዋጊያ ጥቅስ ማለት ነው ። ( ቤተማርያም ተሾመ፣ ቡናዬ እስኪሰክን ገፅ 63)
500
8
ኢየሱስን መውደድ በፊሊሞን ነጋ.m4a
561
9
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲ
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር። እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው። ብጹዕ ሆኖ በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት። እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ! ✍ ሳራ ከድር
500
10
ቅዱስ ማቴዎስ እንደሚነግረኝ ጌታዬ ኢየሱስ ከመወለዱ ጀምሮ በኃያላን ሊቀላ የሚፈለግ ስደተኛ ተፈናቃይ ሕጻን ነበር። ከተፈናቀለበት ሲመለስም ወደቤቱ ሊመለስ ስላልቻለ በናዝሬት አደገ። በውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ከሰማይ የተወደደ ልጅ መሆኑ ቢነገርለትም በገዛ ቀየው የተገፋ ማስጠንቀቂያው  ትምህርቱ ልምምዱ ሁሉ ብዙ ንትርክ የሚያስነሳበት ዓይነት ነበር። ስልጣን አልነበረውም የሚያደርገውን ሁሉ በምን ስልጣን እንደሚያደርግ ማብራራት ይጠበቅበት ነበር። የሚበላውን ሌሎች የሚሰጡት ድኻ ነበር። እርሱ ግን ለማስረዳት በሚከብድ ኃይል የተሞላ ነበር። በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቶ ወደምድረበዳ ሄዶ ለአርባ ቀናት ተርቦና ተጠምቶ፣ በሰይጣን ተፈትኖ ይመጣል። ሕሙማንን ሲነካ ይፈወሳሉ አጋንንት በፊቱ ይርዳሉ። እውነትም ኃያል በማለት የመጥምቁ ዮሐንስን ምስክርነት ለማጽናት እገደዳለሁ። ከማቴዎስ ገጾች ላይ ብቅ የሚለው በስደት የሚኖረው ተፈናቃዩና ጎዳና አዳሪው ኢየሱስ በአንዳች ኃይል የተሞላ የተስፋ ገንቦ ሆኖነው። ብጹዕ ሆኖ  በመንፈሱ ድኻ የመንግሥተ ሰማያት የእርሱ የሆነ የሚገባ ሌሎችን የሚያስገባ ድኻ የሚያዝን የሚጽናናና ሌሎችን አልቃሾች የሚያጽናና። የዋሕ በመስቀሉ ሞት ምድርን የሚወርስ ቀሊል ቀንበሩን ሌሎች ላይ አድርጎ ራሳቸውን ወደመካድ የሚመራ ልዝብ ልስልስ መሪ ዓለምን የሚያንበረክክ ጽኑ ፍቅር። ጽድቅን የሚራብ የሚጠማ የሞቱን ጽዋ ጨልጦ የራሱን ብቻ ሳይሆን የሌሎችን የጽድቅ ረሃብ የሚያረካ። ምህረትን የሚያደርግ ለጠላቶቹ የሚሞት  በእግዚአብሔር አብ የትንሳዔን ምህረት የሚያገኝ፣ የትንሳዔን ምህረት የሚያስገኝ።ሰላምን የሚያወርድ ጨቋኞቹ እየሰቀሉት የሚመሰክሩለት እውነትም ይኽ ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ነበር ማቴ27፥54 ። ስለጽድቅ ብሎ የተሰደደ ባለመንግሥት።  እኔ ደካማዋ ላይ በረከትህ ይውረድብኝ ጌታዬ! ✍ ሳራ ከድር
1
11
(የማቴዎስ ወንጌሉ ኢየሱስ) በማቴዎስ ወንጌል መፅሃፍ ላይ የኢየሱስ ታሪክ ከእስራኤላዊያን ታሪክ ይመሳሰላል ። የኢየሱስ ታሪክ የሚተርከው የእስራኤላዊያን ታሪክ እያየ ይመስላል ። ለምሳሌ በአሜሪካን ታሪክ ውስጥ አብርሃም ሊንከንና ኬነዲ የሚባሉ ፕሬዝዳንቶች ነበር ። በሁለቱ ፕሬዝዳቶች መካከል መቶ አመት ልዩነት ነበር ።  100 አመት ልዩነት ቢመስልም የታሪክ መሳሳል አላቸው ። ፕሬዝዳንት የሆኑበት መንገድ ፣ አመራራቸው ፣ የሞቱበት መንገድ ብቻ ብዙ ነገራቸው ተመሳሳይነት አለው ። አንዱ ፕሬዝዳት አንዱን እየደገመው ይመስል ነበር ። የኢየሱስ ታሪክ ከእስራኤል ህዝብ ጋር ተመሳሳይነት በማቴዎስ ወንጌል ። የእስራኤል ታሪክ ጅማሬ አብርሃም እንደነበር ይታወቃል ኢየሱስ የአብርሃም ልጅ ተብሎ ተጠርቷል(ማቴ1:1) ። ኢየሱስ ሲወለድ የተጠራበት ስም አማኑኤል (ማቴ1:23)  ትርጉሙ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር እንደማለት ሲሆን ይሔ መጠሪያ ከእስራኤላዊያን መቅደስ ጋር ይመሳሰላል ፤ ምክኒያቱም በመቅደሱ እግዚአብሔር እንደ ህዝብ አብሮአቸው እንዳለ ይናገር ስለነበር ። ኢየሱስ እንደተወለደ በስደት ወደ ግብፅ ቤተሰቡ ሄዱ (ማቴ2:13) እስራኤላዊያን እንደ ህዝብ ወደ ግብፅ ዮሴፍን ጋር ያዕቆብ እየመራቸው ሄዱ በዛም ኖሩ ።   ኢየሱስ ከግብፅ ስደት ከቤተሰቡ ጋር ተመለሰ (ማቴ2:14-15) ፣ እስራኤላዊያንም 430 አመት በኋላ ከግብፅ ወጡ ። ኢየሱስ አገልግሎቱን ሲጀምር በመጥምቁ ዩሀንስ ተጠመቀ (ማቴ 3:13-17) እስራኤላዊያን ከግብፅ ሲወጡ በደረቅ መሬት በመሻገር ተጠመቁ (1ቆሮ10) ፣ ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ  በፊት 40ቀንና ሌሊት በምድረበዳ ቆየ(ማቴ3:1-14)  እስራኤላውያን ከግብፅ ከወጡ በኋላ 40 አመት በምድረበዳ እየተጓዙ ቆዩ ፣ ኢየሱስ በምድረበዳ ቆይተታው መላዕክት ያገለግሉት ነበር(ማቴ3:11) እስራኤላዊያን በምድረበዳ ቆይታቸው መላዕክት ህጉ ሲሰጣቸው ሲመሯቸው ነበር ።  ኢየሱስ ተራራ ላይ መወጥት የተራራው ስብከት የተባለው ትምህርት በማስተማር የህይወት መርህ አስተዋወወቀ (ማቴ5-7) ሙሴ ተራራ ላይ ለእስራኤላውያን የኪዳኑን መርህ ህግ በተራራው ላይ ተቀበለ ። ይሔ የኢየሱስና የእስራኤል ታሪክ እያመሳሰለ ማቴዎስ የሚፅፍልን ምክኒያት መልዕክቱ ለእስራኤል የተፃፈ ለለነበር ። በእስራኤል ኪዳን እንዳለ ይታመን ስለነበር፤ ኢየሱስ ደግሞ ኪዳን የሚሰጥ አዲሱ ድነት ህይወት ያለበት እስራኤል እሱ ይለናል የማቴዎስ ወንጌል ፀሀፊ ።
506
12
ክርስትና መቃጠልም  መረጋጋትም ነው ። ለጌታ ፍቅር መብሰክሰክ ፤ ለጌታ ፍቅር መስከን ። የጌታ ፍቅር ያቃጥላልም ያረጋጋልም ፣ ያብሰከስካልም ያሰክናልም ። አንድ ጎን ብቻ አይደለም ። ሁለቱም ጎን አስፈላጊ ናቸው ። ካልተብሰከሰከ ሰው  በሃይል የመኖር  አቅም አይኖረውም ፣ ካልሰከነ ደግሞ በማስተዋል መኖር አይችልም ። እያብሰከሰክ አስክነን፤ እያሰከን አብሰክስከን !
588
13
ፀጋህ ይብዛልን እንደሚል ፀሎት አቅምን ማወቅ የለም ። እግዚአብሔር ላይ ጥገኛ ስለሚያደርግ !
663
14
እምነት ፍቅር ተስፋ ክፍል 1: እምነት አገልጋይ ፊልሞን @HUfellow #ለመንግስቱ_መትጋት
625
15
ኢየሱስ መክበር በሞቱ ብቻ አይደለም ፤ ይብሱንም መክበሩ ለሞቱ አዲስ ትርጓሜ ሰጠው ። Death and blood inchrist Heavenly offering @cgfsd
913
16
አማኞች ሆይ፣ ስለ እምነት ግድ የሚላችሁ ከሆነ ማድረግ የምትችሉት አንድ ነገር አለ፦ ቀጣዩ ትውልድ ማመን ጨርሶ እንዳያቆም፥ ጥያቄ መፍራት አቁሙ። ታሪክን አንብቡ፦ ጥያቄ መፍራት ኃይማኖቶችን አንኮታኩቷል! Sara A.kedir @cgfsd
830
17
እግዚአብሔር አማኝ አይደለም ማንም አያምንም ። ምክኒያቱም እምነት መደገፍ ነው ። እሱ ማንም ሊደገፍ አይችልም ። ይልቁንም እግዚአብሔር ታማኝ ነው ። ማስደገፍ ፣ መታመን ። ስለሚችል እሱ ታማኝ ነው ። @cgfsd
836
18
ሰሞኑን አንድ በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የቲኔጀሮች ፕሮግራም ነበር ። እየተማሩ የነበረው ትምህርት ኢየሱስ ማን ነው? የሚል ነበር ። አንድ ጥያቄ ጠየቅናቸቸው እንዲህ በማለት " ኢየሱስን እንዴት ማወቅ ይቻላል ? አንድ ልጅ እንደዚህ በማለት መለሰ " ኢየሱስን ለማወቅ ደቀመዝሙር (የክርስቶስ ተከታይ)  መሆን ነው " ። በማለት ሰፊ የክርስትናን እውነት ለስለስ ብሎ መለሰ ። @cgfsd
915
19
ሰኞ ሰኞ ከአንድ ሳምንት በኋላ live ፕሮግራም እንጀምራል ። በምን ጉዳዮች ላይ ብናጠና ፣ ብንማር ፣ ሰው ጋብዘን ብንጋገር የምትፈልጓቸውን ጉዳዮች mention አርጉልን comment ላይ ወይም inbox @filicross ትችላላችሁ ።
1 045
20
በሳምንት አንድ ቀን እሁድ ጠዋት ለ30 ደቂቃ ስብከት በመስማት እውነተኛ ደቀመዝሙር መሆን አይቻልም ። እሁድን አርዝምልን !! @cgfsd
1 017