uk
Feedback
በክርስቶስ ( in christ)

በክርስቶስ ( in christ)

Відкрити в Telegram

በክርስቶስ ቴሌግራም ቻናል ውስጥ ክርስቶስ ማዕከል ያደረጉ መልዕክቶች ይተላለፋሉ ። @cgfsd

Показати більше
1 561
Підписники
+124 години
+57 днів
+2630 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+72
в 2 каналах
червень '26
+67
в 4 каналах
Get PRO
травень '26
+47
в 3 каналах
Get PRO
квітень '26
+51
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+35
в 0 каналах
Get PRO
лютий '26
+19
в 1 каналах
Get PRO
січень '26
+88
в 0 каналах
Get PRO
грудень '25
+37
в 3 каналах
Get PRO
листопад '25
+48
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+42
в 1 каналах
Get PRO
вересень '25
+18
в 1 каналах
Get PRO
серпень '25
+64
в 1 каналах
Get PRO
липень '25
+49
в 4 каналах
Get PRO
червень '25
+95
в 1 каналах
Get PRO
травень '25
+63
в 1 каналах
Get PRO
квітень '25
+45
в 1 каналах
Get PRO
березень '25
+46
в 1 каналах
Get PRO
лютий '25
+34
в 1 каналах
Get PRO
січень '25
+84
в 0 каналах
Get PRO
грудень '24
+42
в 0 каналах
Get PRO
листопад '24
+59
в 3 каналах
Get PRO
жовтень '24
+29
в 1 каналах
Get PRO
вересень '24
+46
в 0 каналах
Get PRO
серпень '24
+86
в 3 каналах
Get PRO
липень '24
+17
в 0 каналах
Get PRO
червень '24
+21
в 1 каналах
Get PRO
травень '24
+29
в 1 каналах
Get PRO
квітень '24
+31
в 1 каналах
Get PRO
березень '24
+40
в 0 каналах
Get PRO
лютий '24
+30
в 1 каналах
Get PRO
січень '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
грудень '23
+27
в 0 каналах
Get PRO
листопад '23
+19
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '23
+31
в 0 каналах
Get PRO
вересень '23
+107
в 0 каналах
Get PRO
серпень '23
+17
в 0 каналах
Get PRO
липень '23
+16
в 0 каналах
Get PRO
червень '23
+9
в 0 каналах
Get PRO
травень '23
+14
в 0 каналах
Get PRO
квітень '23
+22
в 0 каналах
Get PRO
березень '23
+22
в 0 каналах
Get PRO
лютий '23
+5
в 0 каналах
Get PRO
січень '23
+23
в 0 каналах
Get PRO
грудень '22
+17
в 0 каналах
Get PRO
листопад '22
+11
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '22
+27
в 0 каналах
Get PRO
вересень '22
+26
в 0 каналах
Get PRO
серпень '22
+52
в 0 каналах
Get PRO
липень '22
+21
в 0 каналах
Get PRO
червень '22
+17
в 0 каналах
Get PRO
травень '22
+13
в 0 каналах
Get PRO
квітень '22
+42
в 0 каналах
Get PRO
березень '22
+20
в 0 каналах
Get PRO
лютий '22
+27
в 0 каналах
Get PRO
січень '22
+9
в 0 каналах
Get PRO
грудень '21
+6
в 0 каналах
Get PRO
листопад '21
+16
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '21
+11
в 0 каналах
Get PRO
вересень '21
+2
в 0 каналах
Get PRO
серпень '21
+10
в 0 каналах
Get PRO
липень '21
+5
в 0 каналах
Get PRO
червень '21
+12
в 0 каналах
Get PRO
травень '21
+234
в 0 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
28 липня+2
27 липня+1
26 липня0
25 липня+4
24 липня+1
23 липня+1
22 липня+2
21 липня+1
20 липня+2
19 липня+2
18 липня+3
17 липня+2
16 липня+1
15 липня+2
14 липня+3
13 липня+1
12 липня+3
11 липня+3
10 липня+2
09 липня+2
08 липня+3
07 липня+4
06 липня+4
05 липня+8
04 липня+10
03 липня+3
02 липня+2
01 липня0
Дописи каналу
2
እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ፣ በእውነት ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው። መዝሙር 145:18
219
3
ምስባክ(ፑልፒት) የእግዚአብሔር ቃል ዙፋን ነው ። እስራኤል ቴዎድሮስ @cgfsd
311
4
ለቤተክርስቲያን አንገብጋቢ የሆነ ጉዳይ ስለሆነ ብትሰሙት ታተርፋላችሁ ።
299
5
https://youtu.be/d79p2emwuxU?si=FqyqkGF-cDH6J2zT
313
6
ለንጉሡ ታላቅ ድል ይሰጠዋል፤ ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ፣ ለዘላለም የማይለወጥ ፍቅሩን ያሳየዋል። 2 ሳሙኤል 22:51 አንዳንድ ጥቅስ ግን እያስተዋሉ ማንበብ እንዴት ያለ ነገር መሰላችሁ !
402
7
ከቤተክርስቲያን አባት መካከል የሆነው ባስልዮስ በቤተክርስቲያን ስለሚያገለግሏቸው ሰዎች ሲናገር በተለይ በድሆች አገልግሎት ዙሪያ " እያንዳንዱ ወደ እኛ የሚመጣው ሰው ክርስቶስ በድንኳን ነው " ሰለሞን አበበ(መጋቢ) @cgfsd
430
8
የርስቱን ትሩፍ፣ ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው? ለዘላለም አትቈጣም፤ ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል። ተመልሰህ ትራራልናለህ፤ ኀጢአታችንን በእግርህ ትረግጣለህ፤ በደላችንንም ሁሉ ወደ ጥልቁ ባሕር ትጥላለህ። ከቀድሞ ዘመን ጀምሮ ለአባቶቻችን በመሐላ ቃል እንደ ገባህላቸው፣ ለያዕቆብ ታማኝነትን፣ ለአብርሃምም ምሕረትን ታደርጋለህ። ሚክያስ 7:18-20 - መማር ያስደስተዋል ለምን ? * ከርህራሄው የተነሳ * ታማኝ ስለሆነ * ምህረት ስላለው @cgfsd
494
9
መፅሃፍ ቅዱስን በዝግታ ፣ በቀስታ፣ ደጋግሞና መላልሶ ማንበብ የመሰለ ነገር የለም 🙅‍♂️
492
10
ባሪያውን ዳዊትን መረጠ፤ ከበጎች ጒረኖ ውስጥ ወሰደው፤ ለሕዝቡ ለያዕቆብ፣ ለርስቱም ለእስራኤል እረኛ ይሆን ዘንድ፣ የሚያጠቡ በጎችን ከመከተል አመጣው። እርሱም በቅን ልቡ ጠበቃቸው፤ ብልኀት በተሞላ እጁም መራቸው። መዝሙር 78:70-72
602
11
የዕብራውያን መፀሃፍ ውስጥ በተለይ (ዕብ 9:15-22) ላይ "ኪዳን" (covenant) የሚለውን ቃል " ኑዛዜ" ወይም " የአደራ ሰነድ " (will/ Testament) ከሚለው ሕጋዊ ትርጉም ጋር ያዛምደዋል ። የኑዛዜው ሰነድ የሚሰራው ተናዛዡ ሲሞት ብቻ ነው ፤ የአዲሱ ኪዳን በረከቶችም ተፈፃሚ ሊሆኑ የቻሉት በክርስቶስ ሞት ነው ። ለዚህ ነው አዲሱ ኪዳን በደም የተመረቀ ነው የሚባለው ። የክርስቶስ ደም የክርስቶስን ሞት ራሱን አሳልፎ መስጠት የሚወክል ስለሆነ ። @cgfsd
658
12
መንፈስ ቅዱስ በተመለከተ bible thinkers ላይ ጥናት ተጀመሯል ጠቃሚ ስለሆነ join አርጋችሁ እንድትማሩ recommended አረጋለሁ ። በዚህ አጋጣሚ https://t.me/bibilicalthinker channal ብትገቡ ብዙ ታተርፋላችሁ እምነታችን በአግባቡ የሚሞግት channal ስለሆነ ።
667
13
ዛሬ ምሽት(2:30) የጀመርነውን Pneumatology Class የመጨረሻ ክፍል እንማማራለን። ባለፈው የአብንና የወልድን Eternal relations of origins አይተናል። ዛሬ የመንፈስ ቅዱስን relation of origin to the Father and the Son እናያለን። * መንፈስ ቅዱስ የሚሠርጸው(የሚወጣው) በምዕራቧ ቤተክርስቲያን(በካቶሊኮች እና በብዙ ፕሮቴስታንቶች) እንደሚታመነው Hypostetically ከአብ እና ከወልድ ነው ወይስ በምስራቋ ቤተክርስቲያን እና በሌሎች ኦርቶዶክሳዊያን እንደሚታመነው ከአብ ብቻ? (እና ከወልድ Hypostetically ሳይሆን Economically) * መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል? Should we affirm the Filioque("..And the Son")? *ሁለቱም የላቲን እና የግሪክ አባቶች(Augustine, Cyril, Basil the great, Gregory Of Nyssa, Athanasius ) ምን አስተማሩ? Hypostetical(Personal)processionን ወይስ Just Economic procession? ይኼ ከነበሩት ቤተክርስቲያንን በ 1054 ዓ.ም ለሁለት ከከፈሉት ጉዳዮች አንዱ ነበር። ሁለቱም አብያተክርስቲያናት ተወጋግዘዋል(ካቶሊኮች በ Lyon ጉባኤ Filioqueን ዶግማ አድርገዋል። የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ደግሞ በበኩሏ ይሄንን ትምህርት Soul damning የሆነ አደገኛ ምንፍቅና ነው ብለው ያምናሉ። ውግዘቱ እኛንም የሚመለከት ነው ምክንያቱም ሁሉም የፕሮቴስታንት ሪፎርመሮች የ Filioqueን Clause affirm ስላደረጉ።) በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የራሳችሁን Research ሰርታችሁ ኑ። እንወያይበታለን። ኦርቶዶክሳዊያን ቢኖሩ ደግሞ የእነርሱንም Perspective ከራሳቸው ለመስማት More በጣም አሪፍ ይሆናል።
485
14
@cgfsd
957
15
ክርስቶስን ጌታ አድርጋችሁ በልባችሁ ቀድሱት። እናንተ ስላላችሁ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ሁል ጊዜ የተዘጋጃችሁ ሁኑ፤ ነገር ግን ይህን ሁሉ በትሕትናና በአክብሮት አድርጉት፤ 1 ጴጥሮስ 3:15
668
16
አስር ልጆቿንና ባሏን በጦርነት ያጣች የትግራይ እናት በአንድ ቪዲዮ ተመለከትኩ ፤ ሀዘኗን መቋቋም አቅቷት መናገር ስትቸገር። ምን ያህል ጦርነት አስከፊ እንደሆነ ፀያፍ ተግባር እንደሆነ ግልፅ ነው ። አሁንም የጦርነት ቅስቀሳ አለ እያሉ እናቶች ሲያለቅሱ ልጆቻቸውን ስደት ሲልኩ ማየት እጅግ ያማል። ትግራይ የመሄድ እድል ባይገጥመኝም እዛም ዘመድ ባይኖረኝም እንኳን ከጓደኞቻችን ፣ ከማህበራዊ ሚዲያ፣ በእየ ከተማው ተሰደው የሚመጡን ወጣቶችና አዛውንቶች ስይ ምን ያህል ጉዳዩ አስከፊ እንደሆነ መረዳት እችላለሁ። ግን ለምን ? ከትናንት ስሕተቶች የማንማረው ይህን ህዝብ ልናፅናናው ከጎን ልንቆም ይገባል ። መፅናናት ያስፈልጋቸዋል! ስለ ሰው ለማዘን ለመጨነቅ የግድ ከእኛ ዘር ሀረግ መሆን የለበትም ለክርስቲያን ባልንጀራው ያገኘው የሰው ልጅ በጠቅላላ እንጂ የዘር ሀረጉ ብቻ አይደለም ።ጦርነት እንዲቆም ፣ እናቶችና አባቶች እንዲፅናኑ ፣ ልጆች በሰላም እንዲኖሩ የመፀለይ ግዴታ አለብን ። እግዚአብሔር ሆይ በቃ በለን 😭 ህዝብን አስብ ። እንፀልይ !😭😭
1 654
17
ልጅነቴ ያላለቀ ነኝና ብላቴና   ሙሉ ሰው አድርገኝ ጌታ    ቃልህን : አብላኝና.... 🎶 ተስፋዬ ጋቢሶ(ጋሼ)
710
18
(አጭሩና ረጅሙ መዝጊያ) በአዲስ ኪዳን መጽሐፍት መካከል ከፍተኛ ውዝግብ ከሚያስነሱ ክፍሎች መካከል የማርቆር ወንጌል መዝጊያ አንዱ ነው ። ክርክሩ የማርቆስ ወንጌል የሚያበቃው ምዕራፍ 16 ቁጥር 8 ላይ ነው ወይስ ምዕራፍ 16 ቁጥር 20 ላይ ነው ማለቂያው የሚል የቆየ የሙግት ሀሳብ አለ ። 16:8 የሚሉት አጭሩ መዝጊያ በመባል ሲጠሩ 16:20 ደግሞ ረጅሙ መዝጊያ በመባል ይታወቃሉ ። አጭሩ መዝጊያ የሚያምኑ መነሻ የሆናቸው የተወሰኑ የድሮ የመፀሃፍ ቅዱስ ማንስክሪፕት ቅጂዎች ላይ እስከ ቁጥር ስምንት ድረስ ብቻ መገኘቱ ነው ። በተለይ ከ3ተኛና 4ተኛ ክፍለ ዘመን በኋላ በርካታ ቅጂዎች ይገኛሉ ፤ከእነዚህም ውስጥ ከአንድ ሺ ከሚበልጡ ቅጂ ውስጥ ሶስት ቅጂ ላይ የማርቆስ 16:8 ድረስ ብቻ ሲሆን ከቁጥር 9-20 አይገኝም ። እነዚህም ቅጂዎች :- ቫቲካነስ ኮዴክስና ሲናይቲከስ ኮዴክስ ይገኙበታል ። በእነዚህ ቅጂዎች ላይ የማርቆስ 16:8 በኋላ ያሉ ቁጥሮች የለም ። በአንድኛው ባዶ ቦታ በሌላኛው ተራርቆ በተፃፉ ፊደላት ምክኒያት ባዶ ቦታውን  ወደ ሉቃስ ወንጌል የሚያስገባ መሸጋገሪያ በመሆን ተቀምጧል። በእነዚህ ክስተት ምክኒያት የማርቆስ ወንጌል 16:9-20 ያለው ሀሳብ የተጨመረ በቀድሞ ኦሪጂናል ጥቅቅል መፀሃፍ ውስጥ የለም የሚል መላምት መበራከት ቀጥሏል ። ከዛም ከቁጥር 9-20 ያለው ስነፅሁፋዊ ይዘቱም ከሌሎቹ ማርቆስ ወንጌል መፀሃፍ ጋር የተለየ ነው የሚል ውስጣዊ ሙግትም ይሰነዝራሉ ። ብለው አንዳንድ አስተምሮዎች ከ9-20 ያለው ከሙሉ የመፀሃፍ ቅዱስ ትምህርት እንደሚጋጭ ያምናሉ በተለይም መርዝ ብትጠጡ አይገላችሁም ፣ እባብ ብትጨብጡ የሚለው ጥቅስ በመምዘዝ ከክርስትና ትምህርት ይጋጫል የሚል እይታ አላቸው ፤ ነገር ግን ይህ እይታ ውሃ የማያነሳ ነው የሁልጊዜ አስገዳጅ ሁኖ አልቀረብም ፣ ከዛም ከተልዕኮ አንፃር የተጠቀሰም በመሆኑ ተአምራዊ መልክ ሊኖር እንደሚችል ማሰብ ያስፈልጋል ። ከዛም በመቀጠል በታሪካዊ ማስረጃ በመጥቀስ የቤተክርስቲያን ታሪክ አባት ተደርጎ በሚቆጠረው አውሳብዮስ የለም እንዳሉ በመጥቀስ ይነሳል አውሳብዮስ የማርቆስ 16:9-20 ያነሱት የተጨመረ ነው  ከማለት አንፃር ሳይሆን ከሌሎች የወንጌላት መፀሃፍ ጋር ትንሳኤውን እንደማይጋጭ ግልፅ ከማድረግ አንፃር ነው ። አጭሩ መዝጊያ 16:8 ልክ ያልሆነበት ሌላኛው አግባብ ማርቆስ ቁጥር 8 የጨረሰው ሆን ብሎ(intentionally ) የሚል ሀሳብ ያነሳሉ ( book from perspective on ending mark  )።  ይህ ሀሳብ አሳማኝ ሊሆን የሚችለው ከአንድ ነገር ጎን ብቻ ሊሆን ይችላል የማርቆስ ወንጌል አፃፃፍ ጥድፊያ የተሞላ እንደመሆኑ መጠን በቶሎ የማርቆስ ወንጌል ፀሃፍ ዘግተት ሊሆን ይችላል ። ምን አልባት እንደ አንድ ሙግት ነው ግን በቂ አይደለም ። ምክኒያቱም የማርቆስ ወንጌል ከጴጥሮስ ስብከት ተመሳሳይነት አለው በተለይም የሐዋሪያት ስራ ላይ  ጴጥሮስ ለቆርነሌዎስ የሰበው ስብከት ውስጥ ማርቆስ ወንጌል ጋር የይዘት መመሳሰል ሊኖረው ይችላል ። እንደተባለው ማርቆስ ወንጌሉን ከጴጥሮስ ሰምቶ ወይም በጴጥሮስ ንድፍ ከፃፈ ፤ ጴጥሮስ ደግሞ በስብከቱ ውስጥ የክርስቶስ ትንሳኤ በተደጋጋሚ ያነሳል አልፎ ተርፎ አይን እማኝ እንደሆነ ግልፅ ነው ። ስለዚህ ከትንሳኤ በኋላ ያለው ክስተት ትዕዛዝ  ሊነሳ ያስፈልጋል ። ከማርቆስ ወንጌል አመጣጥ አንፃር በጥድፊያ የተሞላና ስለማገልገል ሲነሳ ስለተመለከት በቀደሙት ምዕራፍ በመጨረሻው ላይ ተልዕኮን የሚያክል አደራ ያለበት የአገልግሎት ትዕዛዝ የማያሳይ ከሆነ አሁንም ከፅሁፍ ውስጣዊ ባህሪ አንፃር ይጋጫል ። በቁጥር ስምንት የሚያልቅ ከሆነ ትንሳኤውን እንደ መልካም ዜና ማየት ይከብዳል ምክኒያቱ በብዥታ ስለሚያልቅ ። አሳማኝ የሆነው የማርቆስ መዝጊያ ረጅሙ ነው ። በቁጥር 20 የሚያልቀው ነው ። ከውስጣዊውም ፣ ከውጫዊም ፣ ከታሪካዊ ማስረጃ ብንመለከት አሳማኙ ረጅሙ መዝጊያ ነው ። በእርግጥ በሶስቱ ቅፆች ከቁጥር 8 በኋላ አለመገኘቱ ጥርጣሬ ቢያስነሳም በሌሎች በሺ የሚቆጠሩ መጣጥፎች ላይ መገኘቱ በርካታ መረጃ እንዳለ ያሳያል( እውነት ለሁሉ ገፅ የማርቆስ ወንጌል 16:9-20 ትክክለኝነት) ። በቤተክርስቲያን አባቶች ከሶስቱ ቅጂዎች በፊት ከቁጥር 9 እስከ 20 ያለው ጠቅሰው በማስተማራቸውና በመፃፋቸው ምን ያህል ማርቆስ 16:9-20 የመፀሃፍ ቅዱሳችን አካል እንደሆነ ማረጋገጫ ይሆናል ። @cgfsd
752
19
ሐዋሪያው ጳውሎስ የክርስቶስን የፍቅር ጥልቀት ፣ ስፋት፣ ርዝመት ተናግሮ ከመታወቅ ያልፋል እያለ ይሔን ታላቅ ፍቅር ለማወቅ መንገዱ ብሎ የሚጠቁመው መንገድ አብረን፣ በጋራ በአንድነት፣ በህብረት፣ የቅዱሳን አንድነት ይላል። ፍቅሩን ታላቅ ነው ብሎ በግላዊ መንገድ ብቻ እንድንለማመደው አይጠቁመንም በጋራ በህብረት ይለናል ። ፍቅር በራሱ ግላዊነት አይታይበትም ። ሰው ብቻውን መሸከም የማይችለው ከእሱ የከበደ ሽክም ቢገጥመው ብቻውን አይሸከምም ይልቅ ሸክሙን የሚያግዘው ሌላ ሰው ይፈልጋል አብሮት እንዲሸከም ያደርጋል ፤ የእግዚአብሔር ፍቅር ከእኛ አቅም በላይ በመሆኑ መፍትሔው በጋራ ለማወቅ መጣጣር ነው ፣ በጋራም ቢታወቅ አይደለም ነገር ግን በመያያዝ ውስጥ ፍቅሩን ማጣጣም ስለሚኖር ነው ። የእግዚአብሔርን ፍቅር በትክክል ለመለማመድ ትክክለኛ ቦታ ለጳውሎስ በጋራ አብረን እንጂ ለብቻ አያወጣም። ይሔ ፍቅር በስላሴ መካከል የነበር ነው ። በአብ በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ መካከል የነበረ የህብረት ግንኙነት ነው ። በስላሴ መካከል ያየነው ፍቅር በራሱ ህብረታዊነት አለበት ። ስለዚህ የእግዚአብሔርን ፍቅር ለመለማመድ ትክክለኛው ስፍራ ህብረት ነው ። አስቴር አበበ በአንድ የመዝሙር Track ላይ እግዚአብሔር ፍቅር ነው የሚል ሀሳብ ትዘምራለች ነገር ግን የእግዚአብሔርን ፍቅር የምታብራራው በአማኞች የህብረት ህይወት ውስጥ ያለ የምንለማመመደው ጉዳይ የእርስ በእርስ ግንኙነታችን አድርጋ ነው ።  እግዚአብሔር ፍቅር ነው በማለት እንዲህ ትላለች    "የሌላውን እርቃን ተባብረን ስንሸፍን    ሞገስ አለ ከላይ የሚለቀቅልን በመያያዛችን      ፍቅር ነው ፍቅር እግዚአብሔር ፍቅር       እኛም ተጠርተናል እሱን እንድንመስል የክርስቶስ ፍቅር ስፋቱ፣ ርዝመቱ፣ ከፍታውና ጥልቀቱ ምን ያህል እንደሆነ ከቅዱሳን ሁሉ ጋር የመገንዘብ ኀይልን እንድታገኙ ነው። ኤፌሶን 3:18 @cgfsd
464
20
እፍራው ወይስ እንውደደው? በተደጋጋሚ ሲነገር የምንሰማው ትምህርተ ስላሴ ከባድ እንደሆነ ነው ። እርግጥ ነው በሰው መረዳት ልክ የሆነ አይደለም ። ስለ ስላሴ የሚነገር አባባል አለ " ስላሴን በሙላት ማወቅ አይምሮን ያሳጣል ስላሴን አለማወቅ ደግሞ ህይወት ያሳጣል " ።  ስላሴን ተረድተነው የማንጨርሰው ቢሆንም ለመረዳት ፣ ለማወቅ ፣ ለመገንዘብ ከመፈለግ  ወደኋላ ማለት የለብንም ። የስላሴን ትምህርት ውስብስ ብቻ እያደረግነው ከሄድን ትምህርቱን እየፈራነው ከአክብሮት ፍርሃት ይልቅ የዕውቀት መራቀቅ ብቻ እያደረግነው እንሄዳለን ። ይልቅ ከአክብሮት አንፃር እየፈራነው የስላሴን አስተምሮውን  መውደድ ያስፈልጋል። ብዙ ሰው ጋር ስላሴ ትምህርት ከባድ የሚለው አስተሳሰሰብ ስላሴን ለማወቅ ፍላጎት እንዳይኖር እያደረገ ይገኛል። የስላሴን ትምህርት መፍራት ያለብን ከአክብሮት አንፃር እንጂ ከማወቅ ወይም ለማወቅ ከመፈለግ መሆን የለበትም። የስላሴን አስተምሮ መወደድ ያሻናል ። @cgfsd
564