ሰበር ዜና ET🇪🇹
Information is delivered through the channel without delay and without delay መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇 @Akiyas21bot
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ሰበር ዜና ET🇪🇹
کانال ሰበር ዜና ET🇪🇹 در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 38 051 مشترک است و جایگاه 6 772 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 872 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 38 051 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 23 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -804 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -27 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 4.71% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 1.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 792 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 691 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 6 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Information is delivered through the channel without delay and without delay
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Akiyas21b...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 24 ژوئیه | 0 | |||
| 23 ژوئیه | 0 | |||
| 22 ژوئیه | 0 | |||
| 21 ژوئیه | 0 | |||
| 20 ژوئیه | 0 | |||
| 19 ژوئیه | 0 | |||
| 18 ژوئیه | 0 | |||
| 17 ژوئیه | 0 | |||
| 16 ژوئیه | 0 | |||
| 15 ژوئیه | 0 | |||
| 14 ژوئیه | 0 | |||
| 13 ژوئیه | 0 | |||
| 12 ژوئیه | 0 | |||
| 11 ژوئیه | 0 | |||
| 10 ژوئیه | 0 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | 0 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | +1 | |||
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | 0 |
| 2 | https://youtu.be/orkH0IPO8dI?si=CU6YF13zdaWGZq66 | 899 |
| 3 | የዝናብ ሁኔታ‼️
በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ።
በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ።
ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መረጃ መሰረት፣ ከሐምሌ 14 እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት አስር ቀናት ውስጥ የዝናብ ሁኔታን የሚፈጥሩ ሁኔታዎች የበለጠ እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ አሰታወቋል።
በዚህም መሰረት በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን፣ መካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ እና ምስራቅ የሀገሪቷ ክፍሎች የተሻለ የዝናብ ሥርጭት መጠን ይኖራቸዋል።
በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብና ሰሜን የሀገራችን አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል።
በተጨማሪም በመካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ፣ ምስራቅ እና ደቡብ የሀገሪቷ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያመለክታሉ ብሏል።
በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙም ነው ኢንስቲትዩቱ የጠቆመው።
በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቷ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል።
በተጨማሪም በኤሊ ዳር፣ ዱብቲ፣ ሰመራ፣ ቡሬ፣ አሳይታ፣ ሁንዱፎ፣ ገዋኔ፣ ሚሌ፣ ዳሊፋጊ፣ አይሻ፣ ጉሊና፣ አዋሽ አርባ፣ ባቲ፣ ዶሎ አዶ፣ ዳዋ፣ አሶሶ፣ ጎዴ፣ ቋራ፣ አዋሽ ፈንታሌ፣ ጭፍራ፣ ላሬ፣ መተሀራ እና፣ ላሬ፣ ፉኙዶ አካባቢዎች ከሚኖረው የቀን ከፍተኛ የፀሀይ ሀይል ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ሙቀት ይኖራቸዋል።
ኢንስቲትዩቱ በቀጣይ ቀናት የሚኖረውን መልካም አጋጣሚዎችን ለመጠቀም እና የሚጠበቁ አሉታዊ ተጽዕኖዎችን ለመከላከል የግብርና ሚቲዎሮሎጂ ምክር ሀሳብን ከወዲሁ መተግበር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል። | 964 |
| 4 | https://youtu.be/UzIH9-t-t5w?si=-dYZ4EOqyI5YJB_T | 1 017 |
| 5 | አሜሪካ ለኢትዮጵያ የስንዴ እና ማሽላ እርዳታ ላከች
የአሜሪካ መንግሥት ወደ 47,000 ሜትሪክ ቶን የሚጠጋ የምግብ እህል የጫነ የጭነት መርከብ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓዘ መሆኑን አስታውቋል።
በ”ሰላም ለምግብ” መርሃ ግብር የተላከው ይህ እርዳታ 37,700 ቶን ማሽላ እና 9,200 ቶን ስንዴን ያካተተ ነው።
ይህ እርዳታ የተላከው የኢትዮጵያ መንግሥት በስንዴ ምርት ራሱን መቻሉን እና ወደ ውጭ መላክ መጀመሩን በተደጋጋሚ ከገለጸበት ማግስት ነው።
ይሁን እንጂ፣ የአሜሪካ የግብርና መምሪያ በቅርቡ ይፋ ባደረገው ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ የስንዴ ፍላጎት በየጊዜው እያደገ በመሆኑ፣ ሀገሪቱ አሁንም ወደ 1.4 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የሚጠጋ የስንዴ ምርት ከውጭ ማስመጣት እንደምትፈልግ ያሳያል።
ከዚህ በተጨማሪ፣ በግጭት፣ በመፈናቀል እና በአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ሳቢያ በኢትዮጵያ የሰብአዊ እርዳታ ፍላጎት አሁንም ከፍተኛ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
ይህ የአሜሪካ እርዳታ የሀገሪቱን የስንዴ ራስን የመቻል ጥያቄዎች እና የሰብአዊ ድጋፍ አስፈላጊነትን ዳግም አነጋጋሪ አድርጎታል። | 1 003 |
| 6 | የጦርነት ድባብ እየተሰማ ነው‼️
በትግራይ ክልል በሁሉም አካባቢዎች ከባለፈው እሁድ ጀምሮ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
ህዝቡ እና ወጣቱ ለጦርነት እንዲዘጋጅ ከሁሉም አመራሮች በግልጽ እየተነገራቸው ይገኛል።
የህወሓት ዋና ፀሃፊ የሆኑት ፈትለወርቅ (ሞንጀሪኖ) ባካሄዱበት ስብሰባ ላይ "አዲስ አበባ እስክንገባ ብቻችን እንሸከመዋለን ማለት አይደለም፥ ብዙ አጋሮች አሉን ። አዲስ አበባ በር ላይ ፋኖ እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አለ ስለዚህ ብዙ ወዳጆች አሉን” ሲሉ ተደምጠዋል።
ሰላም ለሀገራችን🕊🕊 | 1 020 |
| 7 | https://youtu.be/F5izm5kXseg?si=0TeQDatoe38Wk12Q | 1 064 |
| 8 | የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላው‼️
‹‹የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ አዋጁ አለም አቀፍ ተሞክሮን መሰረት ያደረገና ተገቢ ነው›› አሉ፡፡ በምርጫ ቦርድ የተሰረዘው ህወሀት ሊቀመንበርና ከሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ ስልጣን ቀምተው የክልሉ ፕሬዝደንት የሆኑት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በክልሉ የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላን የሚደነግገውን አዋጅ አወደሱ፡፡ ዛሬ በመቀሌ ባደረጉት ንግግር ይህ አዋጅ አለም አቀፍ ተሞክሮን መሰረት ያደረገ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡
ሲናገሩም ‹‹የትግራይ ህዝብ ህልውናና ደህንነትን ለማረጋገጥ የወጣው አዋጅ ቁጥር 366/2018 ተገቢና አለም አቀፍ ተሞክሮዎችን መሰረት ያደረገ ነው›› ብለውታል።
አዋጅ ቁጥር 366/2018 የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያካተተና በሞት የሚያስቀጡ ድንጋጌዎችን የያዘ መሆኑ ይታወቃል፡፡ 46 ገፆች ባሉት በዚህ አዋጅ እድሜና ጤናው የሚፈቅድለት ማንኛውም የትግራይ ተወላጅ የክልሉ መንግስት የሚያቀርብለትን የክተት ጥሪ ተቀብሎ የመሳተፍ ግዴታ እንዳለበት ተደንግጓል፡፡
እንዲሁም በትግራይ ሰራዊት ላይ ማንኛውንም ፕሮፓጋንዳ ማካሄድ እንዲሁም የትግራይ ተወላጆችን ለጠላት መመልመልና ከትግራይ ጦር እንዲከዱ ማድረግ በሞት ከሚያስቀጡት ውስጥ ናቸው፡፡ ከጠላት ጋር መተባበርና ሚስጥር ማሾለክም እስከሞት የሚደርስ ቅጣት እንደሚያስከትሉ የሚጠቅሰው ይህ አዋጅ በክልሉ ውስጥ ተግባራዊ መሆን መጀመሩ ይታወቃል፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA | 1 313 |
| 9 | https://youtu.be/PA2rfBcxTx8?si=Y_xCyzmtXL7IvucE | 1 238 |
| 10 | https://youtu.be/PA2rfBcxTx8?si=zlWslvmKFYv5sWZ9 | 1 220 |
| 11 | ሰበር ዜና|ኢራን የኩዌትን ግዙፍ መጋዘን አጋየች! | የትራምፕ፣ ፑቲን እና ዘለንስኪ ፍጠጫ | ሩሲያ በድሮን ተናወ...
https://youtube.com/watch?v=1u5ZU3TGt8o&si=iUYaw3XIYzAWNl2B | 1 624 |
| 12 | #ስለህግ #የህግመረጃ
በዕርቅ_ማለቅ_የሚችሉ_የወንጀል_አይነቶች!
በወንጀል ጉዳዮች እርቅ የሚከናወነው በልዩ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በመርህ ደረጃ ወንጀል የህዝብን እና የመንግስትን ጥቅም የሚጉዳ ተግባር ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው፡፡
👉ክስም የሚቀርበው መንግስት በወከለው ዐቃቤ ህግ ሲሆን ሙሉ ወጪውም የሚሸፈናው በመንግስት ይሆናል፡፡ስለሆነም በወንጀል ህጎች ስር በእርቅ ማለቅ የሚችሉ ገዳዮች በግልፅ ተደንግገው ይገኛሉ፡፡
ለአብነት ለመጥቀስ ያክል ፡-
1. ታስቦ የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ 556(1)፣
2. በቸልተኝነት የሚፈጸም ቀላል የአካል ጉዳት (አንቀጽ-559(3))፣
3. የእጅ እልፊት (አንቀጽ-560(1)) ፣
4. የዛቻ ወንጀል (አንቀጽ-580) ፣
5. አመንዝራነት (አንቀጽ-652) ፣
6. የሥድብ እና ማዋረድ (አንቀጽ-615) ፣
7. የስም ማጥፋት ወንጀል (አንቀጽ-618) ፣
8. በቤተዘመድ ንብረት ላይ የተፈጸመ ንብረት ነክ ወንጀል (አንቀጽ-664)
9. ጋብቻን በተንኮል ወይም በማታለል መፈፀም(አንቀጽ-646)፣
10. ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት(አንቀጽ-558)፣
11. በሌላ ሰው ሀብት ያለአግባብ መጠቀም(አንቀጽ-678)፣
12. አግኝቶ መደበቅ(አንቀጽ-679)፣
13. በሰው ንብረት ላይ ሁከት ማድረግ(አንቀጽ-686)፣
14. በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ(አንቀጽ-689)…ወዘተ ይገኙበታል፡፡
ወንጀሉ የፈጸመው ሰው ቀደም ሲል ተመሳሳይ ወንጀል የፈጸመ ከሆነ ፣ በሕጻናት ወይም በዕድሜ በገፉ ሰዎች ላይ የተፈጸመ ከሆነተጎጂው በሕግ ፊት የመወሰን አቅም የሌለው ከሆነ እርቅ ላይሰራ ይችላል። | 1 517 |
| 13 | ኢትዮጵያ የዓለም አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ትብብር ድርጅት መስራች አባል ሆነች
ኢትዮጵያ ከ29 የዓለም ሀገራት ጋር በመሆን፣ በአዲሱ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ስምምነት የዓለም አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ትብብር ድርጅት መስራች አባል መሆኗን በይፋ አረጋገጠች።
በቻይና ሻንጋይ በተካሄደው ከፍተኛ የልዑካን ጉባኤ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ስምምነቱን ተፈራርመዋል።
የድርጅቱ መመስረት ዓላማ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየሰፋ የመጣውን የቴክኖሎጂ ክፍተት ማጥበብና የሰው ሰራሽ አስተውሎትን ለሰው ልጅ በሚጠቅም፣ ደህንነቱ በተጠበቀና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ማልማት ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን መርሆዎች መሰረት ያደረገው ይህ ተቋም፣ ሀገራት በጋራ በመመካከርና ዕውቀትን በመለዋወጥ ከዘርፉ የሚገኘውን ፋይዳ እንዲጋሩ የሚያስችል መድረክ ነው። | 1 565 |
| 14 | https://youtu.be/AnCbBJEfJQQ?si=1MExT5Qnd8K-Zi6l | 1 413 |
| 15 | አሁን የደረሰን ሰበር ዜና👇👇
https://youtu.be/_OYxvhvYjdM?si=dzVrOQl2ydmOG0b5 | 1 566 |
| 16 | በትግራይ ክልል "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነዉ፤ ህወሓት የተጠራዉን ሰልፍ ተቃዉሞታል
የትግራይ ክልልን ቀውስ ለማስቆም እና ለፌዴራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጥሪ ለማቅረብ "አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን" በሚል መርህ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑን የትግራይ የሰላምና ለውጥ ምክር ቤት ማስታወቁ ተዘገበ። ሰልፉ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የሰልፉ አዘጋጆች መግለጻቸዉን ምክር ቤቱ አስታዉቋል።
„የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲደረግ፣ ወጣቶችን ለአፈሳ እና ለተለያዩ እንግልቶች መዳረግ በአስቸኳይ እንዲቆም“ ብሎም „ጦርነት ይበቃል የሚሉ ሐሳቦችን የፌዴራል መንግሥት እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ቀውሱን ለማስቆም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ“ ለማሳሰብ መሆኑን የወጣዉ ዘገባ ያሳያል።
በአዲስ አበባ እና በአካባቢው የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች በእለቱ በመስቀል አደባባይ ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ መቅረቡም ተገልጿል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ከትግራይ ተወላጆች ጎን በመቆም ድምፅ እንዲሆን እንዲሁም በትግራይ ክልል የሚገኙ ወጣቶች በዕለቱ ከቤታቸው ባለመውጣት ለሰላም ጥሪው ያላቸውን ድጋፍ እንዲገልጹ ምክር ቤቱ መልዕክት ማስተላለፉን የወጣዉ መረጃ ያሳያል። አዲስ አበባ ላይ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል የተባለዉን ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ ህወሓት“የብልፅግና መንግሥት ያቀደዉን ጥቃት ነዉ ሲል በመኮነን በኮሚኒኬሽን ቢሮዉ በኩል ማስጠንቀቅያ አዘል መግለጫ አዉጥቷል።
አስተያየታችሁን ጻፉል! | 1 647 |
| 17 | የሰአቱ ወሳኝ ሰበር ዜናዎች
👇👇
https://youtu.be/u7cwtHDDxr0?si=hBdmRoXKAEHdvpcD | 1 793 |
| 18 | በሱዳን የኩርሙክ ግንባር የቀጠለው ጦርነት በርካታ ተዋጊዎች ያለቁበት መሆኑ ተሰማ፤ የአርሚ 70 ተዋጊዎችም ከባድ ጉዳት ድርሶባቸዋል‼️
አዲስ አበባ/ካርቱም | ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. በሱዳን የብሉ ናይል ክልል በሚገኘው ስትራቴጂካዊ የኩርሙክ አካባቢ ያለው የጦርነት ሁኔታ የኢትዮጵያን ትኩረት እየሳበ ነው። ኩርሙክ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የምትገኝ ቁልፍ ስፍራ በመሆኗ፣ መንግሥት ጦርነቱን በንቃት እየተከታተለ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
በሱዳን የቀጠለው ግጭት በድንበር ደኅንነት፣ በሕዝብ እንቅስቃሴ፣ በስደተኞች ፍሰት እና በታጣቂ ቡድኖች እንቅስቃሴ ላይ ሊያሳድር የሚችለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያ በኩል ክትትል የሚሻው ጉዳይ ከመሆኑ ጎን ለጎን፣ በጦርነቱ በተሰለፉ የ”አርሚ 70″ አባላት ላይ ጉዳት መድረሱም ተሰምቷል።
ከሕወሓት የጦር ክንፍ ጋር ቅርበት ካለው ከፍተኛ ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አርሚ ሰባ ኩርሙክን ለመያዝ የጄነራል አልቡርሃን ጦር በሚያደርገው ውጊያ ላይ በግንባር ቀደምትነት ተሰልፏል።
በዚሁ መረጃ መሠረት የአርሚ 70 አባላት በጦርነቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል። መረጃውን ያጋሩ ምንጮች በውጊያው ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ አባላት መገደላቸውንና መቁሰላቸውን አመልክተዋል። የቆሰሉ የአርሚ 70 አባላት በመኪና ወደ ካርቱም ተወስደዋል። ከቆሰሉት መካከል አንዳንዶቹ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው እንዳሉም ተናግረዋል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA | 2 812 |
| 19 | የኑሮ ውድነቱ📈‼️
ከመላው ኢትዮጵያ በቀን ውስጥ ከ15-20 የተለያዩ ጥቆማዎች በውስጥ መስመር ለሚዲያችን ይቀርባሉ።
ከእነዚህ ጥቆማዎች ውስጥ አብዛኞቹ የኑሮ ውድነትን አሳሳቢነት የተመለከቱ ሲሆን በየቀኑ ዋጋቸው እየቀነሰ ሳይሆን እየጨመረ የመጣው የሸቀጦች፣የቤት ኪራይ እና የምግብ ግብዓቶች በተለይ የመንግሥት ሰራተኞች በደመወዝ ኑሮን ከወር ወር መግፋት በጣም አዳጋች እንደሆነባቸው ይገልፃሉ።
መንግሥት በተቻለ መጠን የኑሮ ውድነቱን ሊያቃልሉ የሚችሉ ስራዎችን እና አማራጮችን ማየት ይኖርበታል ብለን እናምናለን።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA | 2 183 |
| 20 | ያልታከመ የማህፀን ኢንፌክሽን መካንነትን ሊያስከትል ይችላል ተባለ
በባክቴሪያ ፣በፈንገስ እና በቫይረስ አማካኝነት የሚከሰት የሴቶች የመራቢያ አካል ወይንም የማህፀን ኢንፌክሽን ህክምና ካላገኘ እና በተደጋጋሚ የሚከሰት ከሆነ መካንነትን ሊያስከትል እንደሚችል ከብስራት ሬዲዮ ጋር ቆይታ ያደረጉት የማህፀንና የፅንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ታዘባቸዉ ዉዴ ገልፀዋል።
የማህፀን ወይንም ብልት አካባቢ የሚከሰት ኢንፌክሽን በርካታ ሰዎችን ከሚያጠቁ የኢንፌክሽን አይነቶች መካከል ዋነኛዉ መሆኑ ተገልጿል ።ለማህፀን ኢንፌክሽን አጋላጭ የሚሆኑ በርካታ ምክንያቶች መኖራቸዉን የሚገልፁት ዶክተር ታዘባቸዉ በግብረ ስጋ ግንኙነት የሚተላለፉ እንደ ክላሚዲያ እና ጎኖሪያ ያሉ ባክቴሪያዎች ዋነኞቹ መሆናቸዉን አስገንዝበዋል ።
በአብዛኛዉ መካንነትን ሊያስከትሉ የሚችሉትም በባክቴሪያ አማካኝነት የሚከሰቱ ኢንፌክሽኖች ናቸዉ። የማህፀን ኢንፌክሽን ከመከሰቱ አስቀድሞ መከላከል ዋነኛዉ መፍትሄ መሆኑን ዶክተር ታዘባቸዉ ገልፀው ብልት አካባቢ የማሳከክ ፣የመቁሰል ፣የሆድ ህመም እና ሽንት በሚሸናበት ወቅት የማቃጠል ስሜት ሲኖር ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ እና ህክምና ማግኘት ተገቢ ነዉ ብለዋል ።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA | 1 717 |
