الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
﴿وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً﴾ ለማንኛዉም አስተያየት☞☞ @Tidarbaislam_bot ለይ ያድርሱን ለጥያቄ ☞☞ t.me/Hayatbintkedir
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
کانال الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም (@tidar_be_islam) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 18 340 مشترک است و جایگاه 4 498 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 831 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 18 340 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 24 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -369 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -11 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.66% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.19% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 773 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 401 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 16 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“﴿وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً﴾
ለማንኛዉም አስተያየት☞☞ @Tidarbaislam_bot
ለይ ያድርሱን
ለጥያቄ ☞☞ t.me/Hayatbintkedir”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 25 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 25 ژوئن | 0 | |||
| 24 ژوئن | 0 | |||
| 23 ژوئن | 0 | |||
| 22 ژوئن | +5 | |||
| 21 ژوئن | +2 | |||
| 20 ژوئن | 0 | |||
| 19 ژوئن | 0 | |||
| 18 ژوئن | 0 | |||
| 17 ژوئن | 0 | |||
| 16 ژوئن | 0 | |||
| 15 ژوئن | 0 | |||
| 14 ژوئن | 0 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | 0 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | 0 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | 0 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | 0 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | المبادرة إلى التوبة من الذنب فرضٌ على الفور ، ولا يجوز تأخيرها ، فمتى أخّرها عصى بالتأخير
☞ወንጀል ሰርቶ ተውበት ማድረግ ግዜ የማይሰጠው ፈጣን የሆነ ግዴታ ነው። ማዘግየት አይፈቀድም። ከተውበት የዘገየ ሰው በመዘግየቱ ወንጀለኛ ነው።"
📚 ابن القيم | مدارج السالكين ١/٢٠٥ | 876 |
| 3 | 👉 ነብያችን ላይ ሰላትና ሰለዋት ማውረድ በጅሙአ ቀን ብቻ የተገደበ አይደለም
👉 በጅሙአ ቀን ይበልጥ የተወደደ ቢሆንም በሌሎችም ቀናቶች እንድንፈፅመው የተደነገገ ኢባዳ ነው
اللهم صلِّ وسلم على نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم | 970 |
| 4 | 🚫 የጥንቃቄ መልእክት❗️
እባኳትን በWhatsAppበ,telegram በimo
ላይ ከማታውቁት ሰው ቪዲዮ ኮል ቢደውልላችሁ አታንሱ የማታውቋቸው ሊንኮች አትንኩ ፓስዋርዳችሁ አሳልፋችሁ አትስጡ ፕሊስ።
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 1 000 |
| 5 | 《 ማንኛዋም ሴት ባሏ ከሷ የወደደላት ሆኖ ከሞተች ጀነት ገባች 》
قال رسول الله ﷺ: « إذا صلت المرأة خمسها وصامت شهرها وحفظت فرجها وأطاعت زوجها قيل لها ادخلي الجنة من أي أبواب الجنة شئت» ورواه ابن حبان في صحيحه عن أبي هريرة رضي الله عنه، والحديث صححه الألباني في الجامع الصغير.
"ሴት ልጅ አምስት ወቅቷን ከሰገደች፣ የረመዷን ወሯንም ከፆመች፣ ብልቷንም ከጠበቀች ባሏን በመልካም ከታዘዘች በፈለግሽው የጀነት በር ግቢ ትባላለች"።
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله:
"ليس علي المرأة بعد حق الله ورسوله أوجب من حق الزوج."
(مجموع الفتاوى: 32/260)
"በአንድ ሴት ላይ ከአሏህና ከመልክተኛው ሃቅ በመቀጠል
የባልዋ ሐቅ ያህል ግዴታ የለባትም"
سألت امرأة الشيخ الالباني رحمه الله
አንድት ሴት ሸይኽ አልባኒን እንድህ ብላ ጠየቀች
فقالت :يا شيخ قبل زواجي كنتُ فتاةً صوّامة قوّامة أجدُ لذةً للقرآن عجيبة والآن فقدتُ حلاوة الطاعات ..
"አንተ ሸይኽ ከማግባቴ በፊት በጣም ፃሚ፣ በጣም ቋሚ በሚገርም ሁኔታ የቁርአንን ጥፍጥና አገኝ ነበር ፣ አሁን (ካገባሁ በሃላ) ግን የመታዘዝን ጣዕም አጣሁት።
قال : ما هي أخبارُ اهتمامك بزوجك !؟
(ሸይኹም ) አሉ:
ስለባልሽ ያለሽ ሀሳብ (እንክብካቤ) ወሬ (የምትይኝ) ምንድን ነው?
قالت : يا شيخ أنا أسألك عن القرآن والصوم والصلاة وحلاوة الطاعة ..وأنت تسألني عن زوجي ! ؟
(እርሷም) አለች:-
አንተ ሸይኽ እኔ ስለ ቁርአን ስለፆም ስለ ሶላት ስለመታዘዝ ጣዕም እየጠየቅኩህ አንተ ስለ ባሌ ትጠይቀኛለህ? አለች
قال : نعم يا أختي .. لماذا لا تَجدُ بعض النساء حلاوة الإيمان ولذَّة الطاعة وأثر العبادة ؟
قال ﷺ : (ولا تَجدُ المرأة حلاوة الإيمان حتَّى تؤدِّي حقَّ زوجها) .
(ሸይኹም) አሉ:-
አዎን እህቴ ከፊል ሴት የኢማንን ጥፍጥና የመታዘዝን ጣዕም የዒባዳን ፋናን ለምን ይሆን የማታገኘው?
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንድህ አሉ:
("ሴት የኢማንን ጥፍጥና አታገኝም ፣የባሏን ሀቅ እስካላደረሰች ድረስ" )
📚صحيح الترغيب والترهيب( 1939)
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 1 191 |
| 6 | sticker.webp | 848 |
| 7 | ✍ሁለት ዓይነት ሰዎች ..
አጅግ ያሳዝናሉ!
①ኛ:ጀናዛው ካልሆነ እድሜ ልኩን መስጂድ ገብቶ የማያውቅ ወንድ።
②ኛ:ገላዋን ከፈን ካልሆነ በህይወት ዘመኗ በሂጃብ ያልተሸፈነች ሴት።
አላህ ይጠብቀን አሚን 🤲
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 1 529 |
| 8 | ኢብኑ ዑሰይሚን እንዲህ አሉ ፡
≠በሁለት ጥንዶች መካከል ደስተኛ የትዳር ህይወት የሚገኘው ባል በሚስት ላይ ፅንፈኝነትና የበላይነትን በማንፀባረቅ አይደለም ❗ ይህ ትልቅ ስህተት ነው ❗
~~ነገር ግን ባል ለሚስቱ ሊኖረው የሚገባው እይታ ፡
√√እርሷ የህይወት አጋሩ ፣
√√የልጆቹ እናት ፣
√√እና እንዲሁም የቤተሰቡ ተንከባካቢ አደርጎ ሊመለከታትና ይሄን ሊያውቅ ይገባል!!
እንዲሁም እርሷ እንድታከብረው እንደሚፈልግ ሁሉ እርሱም ሊያከብራት ይገባል✅
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 1 535 |
| 9 | 💢የጁመዓ ቀን ሱናዎች
〰〰〰〰〰〰〰
①) ሲዋክ መጠቀም
②) ገላን መታጠብ
③) ሽቶ መቀባት
④) ሱረቱ ከህፍን መቅራት
⑤) ጥሩ ልብስ መልበስ
⑥) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
⑦) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት ስላለ መጠባበቅ
⑧) በነብዩ ﷺ ላይ ሰላትና ሰለዋት ማብዛት | 1 509 |
| 10 | ለመፈቀር ራስህን ብቁ አድርገክ ፍቅር ተነፍገክ ይሆን? ወይስ ፍቅርን ሳትሰጥ ፍቅርን መቀበል ከጅለክ ይሆን?
የሆነው ይሁንና ይነበብልኝ እኔ መልዕክት አለኝ
ወንድም ጋሼ ብዬ ልጥራህ እንዴ ዛሬ? ጫወታዬ ከባለ ትዳሮች ጋር ብቻ ነው ሌሎች ወደኋላ በሉልኝ!
ይቅርታ ወንድም ጋሼ! ሌሎችን ሳባርር ነው።
በትዳር ውስጥ ፍቅር አላቸው የሚባሉት ጥንዶች የፍቅር ተግባራት የሆኑትን እነዚህን ነገሮች አሟልተው ሲገኙ ነው።
እነሱም፦በቃላትም ሆነ በተግባር መደጋገፍ፣ስለደህንነት መጠያየቅ፣በችግር ጊዜ መደራረስ፣በደስታ ጊዜ ደስታን መካፈል፣ከእኔ ይበልጥ ላንቺ፣ክኔ ይበልጥ ላንተ እየተባባሉ የቃላት እና የተግባር ልዩ ፈገግታ የተሞላበት ህይወት ሲኖሩ ነው።
ይህንን ተግባር ለመፈፀም ከምንም በላይ ቅን ልብን ይሻል በመጀመሪያ ከጌታዋ ከአላህ ጋር መልካም ግንኙነት ያላት ልብ ስትሆን ለዚህች ልብ ይሄ ተግባረ ለመተግበረ በጣም ቀላል ይሆንላታል።
ወንድም ጋሼ፦እሷ ላንተ ሁና መገኘት የምትፈልጋቸውን ነገራቶች በጠቅላላ እነተ ሆነክ ተገኝ
እንድትከባከብህ ተንከባከባት፣ሃሳብክ እንድትጋራ ተጋራት፣ጭንቀትህ እንዲያሰጨንቃት ተጨነቅላት፣ደህንነትክ እንዲያሳስበት አስብላት፣በመልካም እንድታስቀድም አሰቀድማት እንድትዋብልክም ተዋብላት
ፍቅር ሰጥቶ በመቀበል የተመሰረተ ነው አንዳንድ ሴቶች በመጀመሪያ የትዳር ህይወት ጊዜያቸው ዓይን አፍርነታቸው ቶሎ አይለቃቸውም
በዚህን ጊዜ አደፍፍራት እንጂ እቺ ፋራ እያልክ አትውቀሳት በእርግጥ ብልጥ ነበርች
እወድሻለሁ ስትላት እሷም እንድትልህ ጋብዛት፣ከሳምካት እንድትስምህ ጋብዛት፣እንድትዋብልክ በምትፈልገው አልባሳት በስጦታ መልክ አበረክትላት
የትዳር አለም ሃሳቢነትን መልካም ተግባራትን እጅግ በጣም ደግሞ ቅን ልብን ይሻል
እናንተ ባለትዳር ያልሆናችሁ ጥፉ ከዚይ ዋ!
በቃ ተቀመጡ እንድተቀኑና ለማግባት ጥረት እንድታደርጉ
ወንድም ጋሼ! እንግዲህ እንደተመካከር ነው አደራ ሴት ልጅ አያያዝ ትፈልጋለች የሙጥኝ የሚልባትንም አትወድም ችላ ብሎ የሚያጎሳቅላትንም አትወድም
መካከለኛ ደረጃ ላይ አድርግ ራስክን መቆጣት ባለብክ ቦታ ምከራት
ትዳርን ለመሰረታችሁ አላህ እሰከጀነት ያዝልቃችሁ ለምትናፍቁ አላህ በእዝነቱ ይረዝቃችሁ! አሚን።🤲🤲
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 1 840 |
| 11 | ትዳር በአንድ ጊዜ የሚገነባ ሸቀጥ ሳይሆን፣ ቀስ በቀስ የሚገነባ የሂደት ጥበብ ነው።
ስኬታማ ትዳር ለመገንባት እርግጠኛ እና ይቅርታ ማለት እጅግ አስፈላጊ ነው።
☞ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
√√አንዲት ሴት ከባሏ ጋር መኗኗርን ካሳመረች ይሄ ☞አላህ እንዲወዳትና እንዲያከብራት ያደርጋታል።"√√
አልፈታዋ: 32/275
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
| 2 331 |
| 12 | አሰላሙዓለይኩም ወረህማቱለሂ ወበረካትሁ ውድ እና የተከበራችሁ እህት ወንድሞቼ አንዴት ናችሁ ስለጠፋዉኝ ይቅርታ እጠይቃለሁ። አፉ በሉኝ በቻልኩት ሀቅም የምችለዉን ሁሉ ሼር አደርግላችኃለሁ እናም ቻናለችንን ሼር በማድረግ ተባበሩን። አብረን ወደ እዉቀት።✍✍
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 1 965 |
| 13 | *هكذا الفرق بين المرأة
المحتشمة والمرأة المتبرجة...
لا يستطيع الذباب الدخول
إلا إذا تبرجت...!*
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 2 641 |
| 14 | ☹️☹️☹️🤩😜🥳😖☹️
የመጀመሪያው ፕሮግራም
📣 🥳🥳😣☹️☹️😭😏🤩
•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
🎤
ተ⭐️
ጀ⭐️
መ⭐️
ረ⭐️
ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም!
ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼
➘ ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘
https://t.me/tdarna_islam?livestream
https://t.me/tdarna_islam?livestream | 2 275 |
| 15 | ◾️የዙልሂጃ ቀናቶች መፃም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
«ኢማሙ ነወውይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።»
«ዘጠኙ የዙል ሂጃ ቀናቶች መፃም በጣም የተወደደ ተግባር ነው። በተለይ ከነዚህ ቀናቶች ውስጥ የዘጠነኛውን የአረፋ ቀን መፃም ከሌሎቹ ቀናት በላጭ ነው።»
📚 (شرح مسلم 71/8)
↪️ ማሳሰቢያ‼️
➖➖➖➖➖
♦️👉መፃም የፈለገ ከነገ ሰኞ ጀምሮ መፃም ይችላል።
♦️👉አስረኛው የዙልሂጃ ቀን የኢድ ቀን ስለሆነ መፃም ስለማይቻል የሚፃመው ዘጠኙ ቀናቶች ብቻ ነው።
♦️👉እነዚህን ዘጠኝ ቀናቶች መፃም የተወደደ ተግባር እንጂ ግዴታ አይደለምና የፈለገ መፃም ያልፈለገ ማፍጠር ይችላል።
♦️👉እነዚህን ዘጠኝ ቀናቶች በተከታታይ መፃም መስፈርት አይደለም። አንድ ቀን እያፈጠረ ሌላውን ቀን መፃም ይችላል።
♦️👉በበሽታ፣ ሀይድም ሆነ በሌላ ምክንያት የተወሰኑ ቀናቶች ቢያመልጠው ከገራለት ጊዜ ጀምሮ የቀሩትን ቀናቶች መፃም ይችላል።
♦️👉መፃም የፈለገ ሰው ነገ እንደሚፃም በቀልቡ ማሰብ ብቻ በቂ ነው። ሌላ የሚባል የንያ ዚክር የለም።
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 3 106 |
| 16 | 🔖 የአላህ መልእክተኛ ﷺ በነዚህ በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ ዱአ ያበዙ ነበር። በተጨማሪም ተክቢር (الله أكبر) ተህሊል (لا إله إلا الله) እና ተህሚድ (الحمد لله) ማለትን በማብዛት ላይ ሰዎችን ያዙ ነበር።
📚[ #زاد_المعاد ٣٦٠/٢ ]
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 2 231 |
| 17 | መልካም ሚስት ልክ እንደጥቁር አዝሙድ ለእያዳዱ በሽታ መድሐኒት ነች ከሞት በስተቀር !!
ወንድሞቼ አላህ ሷሊህ ሚስት ይወፋቃችሁ
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 2 625 |
| 18 | 🔖ባል ሚስቱን ኒቃብ ልበሺ ብሎ ማስገደድ ይችላል?
❗️የሚያሳዝነው ግን ብዙ ባሎች ኒቃብ ካላወለቅሽ ብለው ማስገደዳቸው ነው።
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 2 201 |
| 19 | ❗️መህር ማስወደድ ብልጠት ሳይሆን ሞኝነት ነው።❗️
👉ወርቅ ካልተገዛልኝ፣ ሻንጣ ልብስ ካልመጣልኝ፣ ከፍተኛ መህር ካልተከፈለኝ አላገባም አትበይ። በሀላል መሰተርሽ ላንቺ ትልቅ ክብር ነው።
👉መህር የተገደበ ባይሆንም ቀለል ማድረግ ግን የተወደደና ሱና ነው። መህርን ማስወደድ የሱናው ተቃራኒ ነው።
⇡☞መህርን ዝቅ ማድረግ የነብዩን ሱና መግጠም አለበት። በውስጡ ብዙ መስለሀና እርስ በርስ መተዛዘንም አለበት። ኒካህ እንዲበዛ በቀላሉ ለመጋባት መንገድ ይከፍታል። የዝሙትና የሀራም በር በእጅጉ ይዘጋል።
በዚህ ላይ የነብዩን ሀዲስ እንመልከት፡
قال النبي صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (خير النكاح أيسره) رواه ابن حبان . وصححه الألباني في صحيح الجامع (3300) .
وقال صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (خير الصداق أيسره ) رواه الحاكم والبيهقي . وصححه الألباني في صحيح الجامع (3279) .
☞መህር ማስወደድ መልካም ቢሆን ኖሮ የጀነት ሴቶች አለቃ የሆነችው የውዱ ነብይ ልጅ ፋጢማ መህር አንድ ልብስ ብቻ ባልሆነ ነበር።
روى أبو داود (2125) والنسائي (3375) – واللفظ له - عَنْ ابْنِ عَبَّاسٍ أَنَّ عَلِيًّا قَالَ : تَزَوَّجْتُ فَاطِمَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا ، فَقُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، ابْنِ بِي – وهو الدخول بالزوجة - . قَالَ : أَعْطِهَا شَيْئًا . قُلْتُ : مَا عِنْدِي مِنْ شَيْءٍ . قَالَ : فَأَيْنَ دِرْعُكَ الْحُطَمِيَّةُ ؟ قُلْتُ : هِيَ عِنْدِي . قَالَ : فَأَعْطِهَا إِيَّاهُ . صححه الألباني في صحيح النسائي (3160) .
✍የታላቁ ሶሀብይ የኡመር ምክር ይህንን ይጠቁማል። መህርን አታስወድዱ ልጆቻችሁ ከነብዩ ልጆች አይበልጡም። እሳቸው እንዳቀለሉት ቀለል አድርጉ እያለ ነው።
وروى ابن ماجه (1887) أن عُمَرَ بْنُ الْخَطَّابِ قال : لا تُغَالُوا صَدَاقَ النِّسَاءِ فَإِنَّهَا لَوْ كَانَتْ مَكْرُمَةً فِي الدُّنْيَا أَوْ تَقْوًى عِنْدَ اللَّهِ كَانَ أَوْلاكُمْ وَأَحَقَّكُمْ بِهَا مُحَمَّدٌ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ مَا أَصْدَقَ امْرَأَةً مِنْ نِسَائِهِ وَلا أُصْدِقَتْ امْرَأَةٌ مِنْ بَنَاتِهِ أَكْثَرَ مِنْ اثْنَتَيْ عَشْرَةَ أُوقِيَّةً وَإِنَّ الرَّجُلَ لَيُثَقِّلُ صَدَقَةَ امْرَأَتِهِ حَتَّى يَكُونَ لَهَا عَدَاوَةٌ فِي نَفْسِهِ وَيَقُولُ قَدْ كَلِفْتُ إِلَيْكِ عَلَقَ الْقِرْبَةِ. صححه الألباني في "صحيح ابن ماجه" (1532) .
✍የምንጊዜም ውዱ የኢስላም መህር ብዙ ገንዘብ የተከፈለበት ወላ ሌላ ሳይሆን የእሙ ሱለይም መህር ነው። ነገሩ ወዲህ ነው፦
አቡ ጠልሀ እሙ ሱለይምን ለትዳር አጨ። አቡ ጦልሀ ሆይ! ያንተ አምሳያ ጥሩ ሰው ለትዳር መቶ አይመለስም። ነገር ግን አንተ ካፊር ነህ እኔ ደግሞ ሙስሊም ሴት ነኝ። ስለዚህ ላገባህ አልችልም። ከሰለምክ ግን "አገባሀለሁ" እሱ ነው መህሬ ሌላ አልጠይቅህም አለችው። ወዲያው ሰለመ መህሯም መስለሙ ሆነ። በኢስላም እጅግ ውዱ መህር ይህ ሆነ።
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 2 545 |
| 20 | ✍ወደ ትዳር ስንገባ መሠረቱ ሀሳብ ነዉና ሀሳባችን ይስተካክል፡፡ በጥርጣሬና በግማሽ ልብ የሚገቡበት ቤት ከቶዉኑ ቤት ሆኖ ሊቆም አይችልም፡፡ ዕድሜም፣ ደስታም፣ በረከትም አይኖረዉም፡፡ ምንጊዜም ቢሆን ጋብቻ ታላቅ እና የተከበረ ተቋም መሆኑን አንርሳ።
⇛ትዳር አላህን በመፍራት ከሐራም ለመሰተር ብለን የምንገባበት ማዕከል እንጂ ዱንያዊ ጥቅም ልናፍስበት፣ ብዙ የገንዘብ ትርፍ ልናጋብስበት የምንመሠርተው ሼር አይደለም፡፡ አላህ መልካሙን ትዳር ይወፋቃችሁ አሚን 🤲
✅ቴሌግራማችን
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam | 2 453 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
