es
Feedback
ማራናታ.....MARANATHA

ማራናታ.....MARANATHA

Ir al canal en Telegram

ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ማራናታ.....MARANATHA

El canal ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 862 suscriptores, ocupando la posición 4 982 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 008 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 862 suscriptores.

Según los últimos datos del 21 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 289, y en las últimas 24 horas de 11, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 21.57%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.59% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 637 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 280 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 32.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

16 862
Suscriptores
+1124 horas
+797 días
+28930 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+243
en 7 canales
junio '26
+358
en 16 canales
Get PRO
mayo '26
+289
en 13 canales
Get PRO
abril '26
+319
en 24 canales
Get PRO
marzo '26
+405
en 18 canales
Get PRO
febrero '26
+243
en 18 canales
Get PRO
enero '26
+253
en 17 canales
Get PRO
diciembre '25
+280
en 18 canales
Get PRO
noviembre '25
+292
en 17 canales
Get PRO
octubre '25
+229
en 17 canales
Get PRO
septiembre '25
+270
en 11 canales
Get PRO
agosto '25
+350
en 16 canales
Get PRO
julio '25
+333
en 16 canales
Get PRO
junio '25
+243
en 9 canales
Get PRO
mayo '25
+340
en 17 canales
Get PRO
abril '25
+306
en 9 canales
Get PRO
marzo '25
+447
en 12 canales
Get PRO
febrero '25
+277
en 12 canales
Get PRO
enero '25
+349
en 8 canales
Get PRO
diciembre '24
+408
en 7 canales
Get PRO
noviembre '24
+350
en 6 canales
Get PRO
octubre '24
+346
en 6 canales
Get PRO
septiembre '24
+402
en 8 canales
Get PRO
agosto '24
+474
en 7 canales
Get PRO
julio '24
+442
en 8 canales
Get PRO
junio '24
+495
en 17 canales
Get PRO
mayo '24
+589
en 13 canales
Get PRO
abril '24
+448
en 10 canales
Get PRO
marzo '24
+529
en 9 canales
Get PRO
febrero '24
+480
en 8 canales
Get PRO
enero '24
+515
en 7 canales
Get PRO
diciembre '23
+536
en 18 canales
Get PRO
noviembre '23
+416
en 12 canales
Get PRO
octubre '23
+478
en 8 canales
Get PRO
septiembre '23
+236
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+187
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+210
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+187
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+253
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+281
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+110
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+98
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+226
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+180
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+152
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+128
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+176
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+212
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+317
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+177
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+108
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+134
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+103
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+59
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+92
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+41
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+119
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+144
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+204
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+152
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+262
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+290
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+189
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+219
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+229
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+209
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+214
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+2 623
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
22 julio+3
21 julio+12
20 julio+17
19 julio+9
18 julio+10
17 julio+20
16 julio+5
15 julio+16
14 julio+8
13 julio+6
12 julio+16
11 julio+20
10 julio+5
09 julio+7
08 julio+6
07 julio+3
06 julio+11
05 julio+19
04 julio+1
03 julio+17
02 julio+12
01 julio+20
Publicaciones del Canal
ፍቃድህን የሚያደርግ
አለምም ምኞቱም በከንቱ ያልፋሉ እንደጠዋት ጤዛ ሆነው ይደርቃሉ ዘላለም ይኖራል ፍቃድህን የሚያደርግ አስተውሎ ሚኖር የሚሄድ በአንተ ህግ ፍቃድህ ተገልጦ አንተን የሚያስደስት በመውጣት መግባቴ የአንተ ፍቃድ ይሁን ሁል ጊዜ በህይውቴ በመንገድህ ምራኝ እየሱስ አባቴ መልካም መልካሙን የምታስብል ህይወት አቅጣጫዬን አንተ አሳምርልኝ መልካም ነህ *2 መልካም እየሱስ አላማህ በኔ ላይ ፍቅር ነው እና ያቅዱስ መንፈስህ በእኔ ይፈሰስ እና ይምራኝ ያሳየኝ ክቡር ፍቃድህን በሀሳብህ ኖሬ ከጥፋት እንድድን ተገልጦ ይታይ እያበራ ፍቃድህ በልቤ ተራራ አላማህ በህይወቴ እንዲታየኝ ፍቃድህን ጌታ አስታውቀኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ነኝ ማንም ምንም አይሰልጥንብኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ሆኛለው ፍቅርህ ይግዛኝ ያበርታኝ

2
ፈቃድህ ፈቃዴ ይሁን! ከራስ ጋር ንግግር፦ "ለራሴ የማውቅ ይመስለኝ ነበር ነገር ግን በፍፁም አላውቅም፤ የሚሆነኝን መምረጥ የምችል፣ የሚገባኝን የማደርግ ይመስለኝ ነበር። ነገር ግን ምርጫዬ ስህተት ነበር፣ ድርጊቴ መጥፎ ነበር። እንግዲ ትናንት ተሳሳትኩ፣ ትናንት ወደቅኩ፣ በማይሆንኝ መንገድ ተጓዝኩ፣ የማይሆነኝን ተግባር ፈፀምኩ ዛሬ ግን ያንተን ፍቃድ ላስቀድም ወደድኩ፣ አሁን ግን ባንተ ቀዳሚነት ልከተልህ ወሰንኩ። ለራሴ የማስበው ትልቅ እንደሆነ አስብ ነበር አንተ ያሰብክልኝን ስመለከት ግን ምንያህል ለራሴ በትንሹ እንዳሰብኩ ተረዳው። በእውቀቷ የምትመካ ነፍስ ከእውቀቷ በላይ ጠላት የላትም፣ ለራሴ ከእኔ በላይ የሚውቅ የለም ያለ ሰው የፈጣሪውን በረከት የሚርቅ ሰው ነው። ብዙ ጊዜ "እኔ ያልኩት ብቻ ካልሆነ፣ የእኔ ምርጫ ብቻ ነው ትክክል፣ በእኔ ህይወት ማንም አይመለከተውም" ብዬ ፎክሬ ነበር። የሆንኩትን ስሆን የደረሰብኝ ሲደርስብኝ ግን መታረምን መርጬያለሁ፣ ዳግም ላለመውደቅ ራሴን ጠብቄያለሁ። ብቻዬን እንደሆንኩ ሳስብ የመንፈስ ድካሜ ሊጥለኝ ይሞክራል፣ ያንተ ፍቃድ አለማስተዋሌ ሲታወቀኝ ተነሳሽነቴ ሁሉ ይጠፋል። ፈቃድህ ፈቃዴ ይሁን፤ ምርጫህ ምርጫዬ ይሁን፣ ፍላጎትህ ፍላጎቴ ይሁን። አንተ እጄን ይዘህ ምራኝ፣ በጨለማው በዱር በገደሉ፣ አቀበት ቁልቁለቱ በአውላላው ሜዳ ላይ፣ በችግር በመከራ በምቾቱ በእጦቱ ሁሉ አንተ ከፊቴ ቅደምልኝ። ያ ፍፁም ሃሳብህ በእኔ ላይ ይደረግ፣ ያ ምስራችን የሚያመጣልኝ፣ ብርታትን የሚድለኝ፣ ውስጤን በሃሴት የሚሞላው፣ ልቤን የሚያሞቀው ምርጫህ በእኔ ላይ ይሁን። ከእቅፍህ ወጥቼ ዳግም መሰቃየትን አልፈልግም፣ ህግህን ጥሼ እንደገና ዋጋ መክፈል አልፈልግም። ምራኝ ብዬ እጄን ሰጥቼሃለሁ፣ መንገድህ መንገዴ ይሁን ብዬ ወዳንተ ቀርቤያለሁ። ውሳኔዬ ትልቅ ነውና እንዲሁ መፈፀም ቢከብደኝ እንኳን አንተ በእኔ ላይ አድረህ ፈፅምልኝ። ለዓመታት የታሰርኩበት መጥፎም ጥሩም ልማድ አለኝ። ከእሱም በአንዴ ነቅዬ መውጣት ይሳነኝ ይሆናል፣ አንተ ግን እርሱን ማድረግ ትችላለህና ነቅለህ አስወጣኝ፣ እኔንም ገፍትረህ ወደ መረጥክልኝ ጎራ ቀላቅለኝ። አቅሜ አንተ ነህ፣ ብርታቴ አንተ ነህ።" ረጅም ርቀት ሩቅ መንገድ በራስህ ምርጫ በራስህ ውሳኔ ተጉዘሃል፣ ያለማንም ጣልቃገብነት፣ ያለማንም አስገጅነት በራስህ ፍቃድ ብዙ ስህተቶችን ፈፅመሃል፣ ዛሬ ላይ ልታነሳቸው ይቅርና ልታስባቸው እንኳን የማትደፍራቸውን ተግባራት ፍፅመሃል። ምርጫና ውሳኔዎችህ ላይ የአምላክ ፍቃድ፣ የእርሱም ጣልቃገብነት ቢኖርበት ዛሬ በትናንት ምርጫዎችህ ባላፈርክ፣ ስራዎችህንም ለመናገር ባላፈርክ ነበር። ማንም ሰው መንፈሱ ሲደሀይ ስጋው መራመድ ያቅተዋል፣ ውስጡ በባዶነት ሲሞላ ሰላምና መረጋጋት ይርቀዋል። መንፈሳዊ ህይወትህን ችላ ብለህ፣ ከፈጣሪህ ጋር ያለህን ግንኙነት ረስተህ፣ ዓለምና ዓለምን ብቻ መርጠህ በፍፁም ረፍትና ሰላምን ልታገኝ አትችልም። መንፈሳዊ እድገት የሌለበት ህይወት ባዶ ነው፣ እግዚአብሔር አምላክ ያልባረከው ቤት ተስፋቢስ ነው። ያለምንም ክፍያ ያገኘሀውን ጊዜ ለሰጪው ለመስጠት አትሰስት፣ ከአምላክህ ጋር በፍቅር ውደቅ፣ የእጆችህ ስራዎችም ይባረኩልህ ዘንድ ፍላጎትህን በርሱ ፍቃድ ላይ አፅና። ግሩም ድንቅ ቀን ይሁንልን!
462
3
"በዚህ ዘመን ከእግዚአብሔር ከሚያርቁን ነገሮች አንዱ ሀጢያትን Normalize ማድረግ ነው" ከእግዚአብሔር የሚያርቁን ብዙ ነገሮች አሉ። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ ቅዱስ ሐዋርያው ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች በጻፈው መልዕክት ውስጥ የተጻፉት ከጌታ ኢየሱስ የሚያርቁንና ወደ መንግሰት ሰማይ የማያስገቡ ጉዳዮች እንደሆኑ በአጽንኦት ይገልጻል። ገላትያ 5 19 የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥ 20 መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ 21 መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም። እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩ ጉዳዮች ከእግዚአብሔር የሚያርቁን ናቸው። ሆን ብለን ካልሆነ በስተቀር ብዙ ጊዜ ካስተዋልን መጥፎ ነገሮችን ስናደርግ ህሊናችን "ተው" የሚል ደወል ያቃጭልብናል። ሆኖም ግን እኛ ሰዎች ሀጢያትን Normalize ከማድረጋችን የተነሳ ህሊናችን ለመጥፎ ድርጊታችን ምላሽ መስጠት ያቆመ ይመስላል። በተደጋጋሚ መጥፎ ማድረግ ለለመደው ሰው ህሊናው ይደነዝዝና መጥፎው ነገር ሲያደርግ ምንም አይመስለውም። ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚያጣለው፡ እግዚአብሔርም እንደሚጸየፍ እያወቀ ከማድረግ ወደኋላ አይልም። ምክንያቱ ደግሞ እግዚአብሔር የሰጠው በጎ ህሊናው የሚለውን እየሰማ እንዳልሰማ ስላለፈው ነው። "እግዚአብሔር አምላክም ምን ያህል ኃጢአትን እንደሚጸየፍ ለሰው ለማሳየትና ሰውም ኃጢአተኛነቱን አምኖ 'የአዳኝ ያለህ!' ብሎ እንዲጮኽ ብዙ ነገሮችን አድርጎአል። አንደኛው በጎ ህሊና... " ( ቢሾፕ ደጉ ከበደ - የመዳን እውቀት ገጽ 13 ) ስለዚህ ይኼ ህሊና በተደጋጋሚ ለሚሰጠን ማስጠንቀቂያ የሚገባውን ምላሽ ካልሰጠን የሆነ ጊዜ ላይ ያ የምናደርገውን መጥፎ ነገር እንደ ትክክል ይወስደዋል። ብዙ ጊዜ በመጥፎ ሁነቶች የተረገጠ ህሊና ከእግዚአብሔር ጋር አያኖርም ለሰውም ሰላም አይሰጥም። በዚህ ዘመን ከእግዚአብሔር ከሚያርቁን ነገሮች አንዱ ሀጢያትን Normalize ማድረግ ወይም አቅልሎ ማየት ነው። ኃጢአትን እግዚአብሔር በሚያይበት መልክ ብናይ መልካም ነው። ኃጢአት በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ የተጠላ የማይወደድ መሆኑን ለውስጣችን አጥብቀን መናገር ያስፈልጋል። የኃጢአት ትንሽ የለም። የሰው ጻድቅ የለም ሁላችንም የእግዚአብሔር ክብር ጎድሎብናል። ሮሜ 3:23 "ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ " ሆኖም ዕለት ዕለት በፊቱ ምህረት እየለመንን ራሳችንን እያነጻን ወደፊት መሮጥ የብልህነት መንገድ ነው። ኃጢአት መስራት አይቅለልብን። ቅዱስ ቃሉ እንደሚለን ቀኑን ሙሉ እግዚአብሔርን በመፍራት መኖር ያስፈልጋል። እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ኃጢአት መስራት እጅግ ይከብደዋል። ኃጢአት መስራት አይቀልበትም፡ ለህሊናው ቶሎ የሚገባውን ምላሽ በመስጠት ራሱን ማሸሽ ካለበት ነገር ያሸሻል። አንዳንድ ነገሮችን በመጋፈጥ አናሸንፋቸውም በመሸሽ እንጂ። ዝሙትን በመሸሸ ( 1ኛ ቆሮ 6:18) እናሸንፋለን፡ ብንጋፈጠው እንወድቃለን። እንግዲህ ጌታ ኢየሱስ ከክፉ ስራቸው አልመለስ ብለው እምቢ ያሉትን ለማይረባ አዕምሮ አሳልፎ እንደሚሰጥ በቃሉ ላይ በግልጽ ተጽፏል። (ሮሜ 1:28) በዚህ ዘመን ኃጢአትን It is okay (ምንም ማለት አይደለም ) ማለት የተለመደ እየሆነ መጥቷል። ሰው እርግጠኛ ባልሆነበት ነገር ነገ በንስሃ እመለሳለሁ ፤ ዛሬ ኃጢአት ብሰራበት ምን አለበት? ይላል። ። ድሮ ድሮ ነውር የምንላቸው ነገሮች በአደባባይ ቀልለው ሲሰጡ ይስተዋላሉ።  ዘመኑ እግዚአብሔር የማይፈራበት፡ ሰው የማይታፈርበት ከሆነ ሰነባብቷል። ግን አሁንም እግዚአብሔር የምህረት እጁን ዘርግቶ እየጠበቀን ስለሆነ እንመለስ። በቃ የቀድሞውን ነገር እንተወው። እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው። በየትኛውም ኃጢአት ውስጥ ብንሆንም አንድ እርግጠኛ የምሆነው ነገር ከተመለስን እግዚአብሔር ይመለሳል፤  የምህረት አምላክ ነውና። በየቀኑ ህሊናህ እየወቀሰህ እማይሆን ህይወት ውስጥ ያለህ፡ ኢየሱስ ና ይልሃል።  የወደቀ ይነሳል፡ የሳተ ይመለሳል ይልሃል። ተመለስ! @MARANATHAWOCH @MARANATHAWOCH
1 679
4
እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም። በጥልቅ ማብራሪያ አብራራልኝ! እግዚአብሔር ያስተማረኝን ላካፍላችሁ ቤተሰብ ይህ ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እጅግ በጣም ከሚታወቁትና የሰውን ልብ በሰላም ከሚሞሉት ክፍሎች አንዱ የሆነው የመዝሙረ ዳዊት 23፥1 ቃል ነው። ንጉሥ ዳዊት በልጅነቱ ራሱ እረኛ ስለነበረ፣ የእረኛንና የበግን ጥልቅ ግንኙነት በሚገባ ያውቅ ነበር። ይህንን ቃል ይበልጥ ለመረዳት በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ከፍለን በጥልቀት ማየት እንችላለን፡ 1. "እግዚአብሔር እረኛዬ ነው" ይህ ሐረግ ስለ ፈጣሪ ማንነት እና ከሰው ልጆች ጋር ስላለው ግንኙነት ጥልቅ መልእክት ያስተላልፋል፡ የግል ግንኙነት (Personal Relationship)፦ ዳዊት "እግዚአብሔር እረኛችን ነው" አላለም፤ ይልቁንም "እረኛዬ" በማለት የግል አድርጎታል። ይህ የሚያሳየው ፈጣሪ የዓለም ሁሉ ጌታ ቢሆንም፣ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ቅርብ የሆነ የግል ዝምድና (Relationship) እንዳለው ነው። ጥበቃና እንክብካቤ (Protection and Care)፦ በጎች በተፈጥሯቸው ራሳቸውን መከላከል የማይችሉ፣ ደካማ፣ አቅጣጫ የሚጠፋቸውና ሙሉ በሙሉ በእረኛቸው ላይ ጥገኛ የሆኑ ፍጥረታት ናቸው። እረኛ ከሌላቸው በቀላሉ ለአደጋ ይጋለጣሉ። እኛም የሰው ልጆች በሕይወት ጎዳና ስንጓዝ የፈጣሪ ጥበቃ፣ ምሪት እና እንክብካቤ እንደሚያስፈልገን ያሳያል። እግዚአብሔርም እንደ መልካም እረኛ አይተወንም፣ ከአደጋ ይጠብቀናል። አመራር (Guidance)፦ እውነተኛ እረኛ በጎቹን ከኋላ ሆኖ በዱላ አይነዳም፤ ከፊት ሆኖ እየመራ ይሄዳል እንጂ። እግዚአብሔርም በሕይወታችን ውስጥ ከፊታችን እየቀደመ፣ የተሻለውንና ሰላም ያለበትን መንገድ ይመራናል። 2. "የሚያሳጣኝም የለም" ይህ የቃሉ ክፍል ደግሞ እግዚአብሔርን እረኛ በማድረግ የሚገኘውን ውጤት ያሳያል፡ እውነተኛ እርካታ (Contentment)፦ "የሚያሳጣኝ የለም" ማለት "የምመኘውን የቅንጦት ነገር ሁሉ አገኛለሁ" ማለት አይደለም። ይልቁንም፣ "ለሕይወቴ እና ለመንፈሴ የሚያስፈልገኝን ሁሉ እግዚአብሔር በጊዜው ስለሚሰጠኝ፣ በውስጤ ሙሉ ነኝ፤ ምንም የጎደለኝ ነገር የለም" የሚል የጥልቅ እርካታ መግለጫ ነው። ከጭንቀት ነጻ መሆን (Freedom from Anxiety)፦ በግ እረኛው አጠገቡ እስካለ ድረስ ስለ ቀጣዩ ቀለቡም ሆነ ስለሚጠጣው ውሃ አይጨነቅም፤ ኃላፊነቱን ሁሉ ለእረኛው ትቶ ያርፋል። እግዚአብሔርን እረኛው ያደረገ ሰውም ስለ ነገ ከመጨነቅ፣ ከፍርሃት እና ከመከራ ስጋት ነጻ ይሆናል፤ ምክንያቱም ፈጣሪው ሁሉንም እንደሚያዘጋጅለት ሙሉ እምነት አለውና። ሁለንተናዊ አቅርቦት (Holistic Provision)፦ እረኛ ለበጎቹ መብልና መጠጥ ብቻ ሳይሆን፣ ሰላማዊ ማረፊያ፣ የቆሰለውን መፈወስ፣ የጠፋውን መፈለግን ሁሉ ያደርጋል። እግዚአብሔርም መንፈሳዊ ሰላምን፣ ጤናን፣ ጥበብንና በሕይወት የሚያስፈልገንን ሁሉ በሙላት ይሰጠናል። ማጠቃለያ በአጠቃላይ "እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም" የሚለው ቃል የፍጹም መታመን (Trust) እና የሰላም (Peace) መግለጫ ነው። እኛ አቅም ባይኖረንም፣ ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ ሕይወታችንን እንደሚመራና የሚያስፈልገንን ሁሉ ሞልቶ እንደሚያሳርፈን የሚያረጋግጥ ጥልቅ የሕይወት መርህ ነው። @MARANATHAWOCH @MARANATHAWOCH
2 037
5
#Call_conference 🕎እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል በዚያን ቀን እግዚአብሔር አንድ ስሙም አንድ ይሆናል ትንቢተ ዘካርያስ 14፡9 ✍#በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤቴክርስትያን በአለታ ቅርንጫፍ ሰበካ አለታ ጩኮ ከተማ ንዑስ መሐል ከተማ አጥብያ 3ተኛ ዙር  ዓመታዊ ኮንፈሪንስ ሐምለ17-19/2018ዓ/ም በታላቅ ድምቀት ይካሄዳል እርስዎስ የበርከት ተከፍይ እንድሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል ፡፡ አድራሻ:- አለታ ጩኮ ከግብርና ፅህፈት ቤት ትንሽ ወረድ ብሎ ነው 👉 እንወርሳለን 👉እናጠምቃለን 👉እንበዛለን፡፡ ኑ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል🙏
1 978
6
ላንተ ያልዘመርኩ ለማን ልዘምር ነው ዝም አያሰኝም ውለታህ ብዙ ነው እንካ ምስጋና ተቀበል ጌታዬ ታመልክሃለች(አመልክሃለሁ) ወዳሃለች ነፍሴ ዘምራለው እልል እላለው ክበር እንጂ ምን እላለው ምን እላለው ክበር እንጂ *2 ምኔን ልስጥህ መዝሙር እንጂ
3 113
7
The Lord reigns Let the earth rejoice Let the earth rejoice Let the earth rejoice Let the people be glad That our God reigns A fire goes before Him And burns up all His enemies The hills melt like wax At the presence of the Lord At the presence of the Lord The heavens declare His righteousness The people see His glory For You O Lord are exalted Over all the earth Over all the earth Our God reigns Our God reigns Hear O Israel The Lord thy God is one God And thou shalt love the Lord thy God with all of thy heart And thou shalt love the Lord thy God with all thy soul And thou shalt love the Lord thy God with all of thy mind And thou shalt love the Lord thy God with all of thy strength Hear O Israel The Lord thy God is one God
3 761
8
The Lord reigns Let the earth rejoice Let the earth rejoice Let the earth rejoice Let the people be glad That our God reigns A fire goes before Him And burns up all His enemies The hills melt like wax At the presence of the Lord At the presence of the Lord The heavens declare His righteousness The people see His glory For You O Lord are exalted Over all the earth Over all the earth Our God reigns Our God reigns Hear O Israel The Lord thy God is one God And thou shalt love the Lord thy God with all of thy heart And thou shalt love the Lord thy God with all thy soul And thou shalt love the Lord thy God with all of thy mind And thou shalt love the Lord thy God with all of thy strength Hear O Israel The Lord thy God is one God
1
9
በ7 ዓመቱ ንጉሥ ሆኖ የነገሠውና እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር ያደረገው ታናሹ የይሁዳ ንጉሥ ማን ነው?
50
10
‎ ‎✍ማዕበሉ በውስጥህ ሲነሳ…✅ ‎ ‎አንዳንድ ጊዜ የምትዋጋው ማዕበል በባሕሩ ላይ አይደለም፤ በልብህ ውስጥ ነው። አእምሮህ ያለ እረፍት ይሮጣል፤ ልብህ በሸክም ይከብዳል፤ ሐሳቦችህም እንደ ማዕበል እየተፋጠጡ ሰላምህን ይሰርቃሉ። የሕይወት ጫጫታ ሲበዛ፣ ሁሉም ነገር ለአፍታ ቆሞ ብታርፍ ትመኛለህ፤ ነገር ግን ያንን እረፍት ከየት እንደምታገኘው አታውቅም። ‎ ‎ከውጭ የሚታየው ማዕበል አንዳንድ ጊዜ ያስፈራል፤ ነገር ግን በውስጥ የሚነሳው ማዕበል ይበልጥ ያደክማል። ሰዎች ፈገግታህን ያያሉ፤ እግዚአብሔር ግን ዝም ብሎ የሚጮኸውን ልብህን ያያል። ‎ ‎ነገር ግን የውስጥህ ጩኸት ከፍ ብሎ በሚሰማበት ሰዓት እንኳን፣ ከዚያ ሁሉ በላይ የሚናገር አንድ ድምፅ አለ፤ እርሱም በማዕበል ላይ ሥልጣን ያለው የክርስቶስ ድምፅ ነው። ‎ ‎መጽሐፍ ቅዱስ በማርቆስ 4፥39 እንዲህ ይላል፦ ‎ነቅቶም ነፋሱን ገሠጸው ባሕሩንም፦ ዝም በል፥ ፀጥ በል አለው። ነፋሱም ተወ ታላቅ ፀጥታም ሆነ። ‎በዚያች ቀን ኢየሱስ ያረጋጋው ባሕር ብቻ አልነበረም፤ በደቀ መዛሙርቱ ልብ ውስጥ የነበረውን ፍርሃትም አረጋጋ። ዛሬም ያው ጌታ በሕይወታችን ውስጥ እየሠራ ነው። ወደ ቃሉ በእምነት በቀረብን ቁጥር፣ ያ ቃል የምናነበው ጽሑፍ ብቻ ሳይሆን በነፍሳችን ውስጥ የሚናገር የሕይወት ድምፅ ይሆናል። ‎ 💡‎የእግዚአብሔርን ቃል ስናነብ፣ ቃላትን ብቻ አናነብም ፤ ፍርሃትን የሚያስታግስ፣ ተስፋን የሚያነሣ፣ ድካምን የሚያበረታ፣ ሰላምን ወደ ልብ የሚተነፍስ የጌታን ድምፅ እንሰማለን። መጽሐፍ ቅዱስ መረጃን ብቻ አይሰጥም፤ ሕይወትን ይሰጣል። እውቀትን ብቻ አይጨምርም፤ ልብን ይለውጣል። ‎ ‎ምናልባት ዛሬ የምንፈልገው ተጨማሪ መልሶችን አይደለም። የምንፈልገው እረፍት ነው። ተጨማሪ መፍትሔዎችን ሳይሆን፣ ጌታ "እኔ እዚህ አለሁ፤ አትፍራ፤ ከአንተ ጋር ነኝ" የሚል መገኘቱን ነው። ‎ ‎ስለዚህ ማዕበሉን ችላ አንበለው፤ ነገር ግን ለእርሱ አንገዛ። ወደ እግዚአብሔር ቃል እንሽሽ። ያ ሕያውና ኃይለኛ ቃል ለነፍሳችን መልሕቅ፣ ለእምነታችን ጽናት፣ ለነገያችም ተስፋ ይሆናል። ‎ ‎ምክንያቱም አንዳንድ ጊዜ ትልቁ ተአምር ማዕበሉ መቆሙ አይደለም፤ ማዕበሉ ገና በዙሪያችን እያለ እንኳን ልባችን በክርስቶስ ሰላም ተሞልቶ መቆሙ ነው። ‎ ✍‎አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። ‎ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:7 ‎ ‎            🌻🌻ብሩህ ቀን ይሁንላችሁ🌻🌻 @MARANATHAWOCH @MARANATHAWOCH
3 603
11
ግጥም አሳዳጇን እኔ ከልቡ ራራልኝ አዘነልኝ ለኔ አይኖቼንም ከፍቶ ሆነኝ ብርሃኔ ፍቅሩም አሸነፈኝ የሀያሉ ጌታ በምህረት አወጣኝ ከዛ ከሞት ቦታ ማንነቴን አይቶ ያለብኝን ሀጥያት ሊያድነኝ ወደደ መጣ በምህረት አሳዳጇን እኔን በፍቅሩ ለውጦ ከቀጣውም ይልቅ ምህረቱን አብልጦ ልጁ አደረገኝ ሀጥያቴንም ምሮ አዲስ ሰው አረገኝ አሮጌውንም ሽሮ በፍቅርህ ተገዝቼ ስላንተ አወራለው አንተኝ እንዳገለግል ሁለንተናዬን ባርከው ነፃ አውጥተህኛል ከሀጥያት ባርነት እጄን ይዘህ መራህኝ ወደ እውነት መንገድ ፍፁም አልረሳውም ያለፈ ህይወቴን ምህረት ተደርጎልኝ ዛሬ ላይ መቆሜን እይኖቼ ተከፍተው ብርሃን ማየቴን ሳኦልነቴ ተቀይሮ ጳውሎስም መባሌን ፍፁም አልረሳውም ያደረክልኝን ለአሳዳጇ ለኔ ምህረት የሆንክልኝን ከነሀጥያቴ ምህረት የሆንክልኝ ሞቴም ተቀይሮ ህይወት የሰጠህኝ አገለግላለው ቆሜ በመሰውያ እመሰክራለው ስለአንዱ ጌታ ✍️ እህት እያኤል
4 060
12
ቀንህን ያለ ኢየሱስ አትጀምር ዓለምን ከመጋፈጥህ በፊት ዓለምን ወደ ፈጠረው ኢየሱስ ፊት ቅረብ። የቀኑ ጫናና የሕይወት ጉዳዮች ትኩረትህን ከመውሰዳቸው በፊት ልብህን ለእርሱ ስጥ። ጸሎትን ሁሉም ነገር
ቀንህን ያለ ኢየሱስ አትጀምር ዓለምን ከመጋፈጥህ በፊት ዓለምን ወደ ፈጠረው ኢየሱስ ፊት ቅረብ። የቀኑ ጫናና የሕይወት ጉዳዮች ትኩረትህን ከመውሰዳቸው በፊት ልብህን ለእርሱ ስጥ። ጸሎትን ሁሉም ነገር ከተበላሸ በኋላ የምትመለስበት የመጨረሻ አማራጭ አታድርገው። ከማንኛውም ነገር በፊት የመጀመሪያ ምላሽህ ይሁን። ምክንያቱም በቀንህ ውስጥ የምትገጥማቸው ብዙ ጦርነቶች ቀኑ ሳይጀምር በስውር ከኢየሱስ ፊት በምታሳልፈው ጊዜ አስቀድመው ይሸነፋሉ። በኢየሱስ ፊት የምታሳልፈው አንድ አፍታ ሁሉንም በራስህ ለመቆጣጠር ከምታደርገው የአንድ ቀን ጥረት የበለጠ ሰላም ይሰጥሃል። 👉ቃሉ ለውሳኔዎችህ ጥበብን ይሰጥሃል። 👉መንፈሱ በድካምህ ውስጥ ኃይልን ያበረታሃል። 👉መገኘቱ ሁኔታዎች ሊነጥቁህ የማይችሉትን ሰላም ይሞላሃል። ስለዚህ 👉ስልክህን ከማንሳትህ በፊት መጽሐፍፍ ቅዱስህን አንሳ። 👉በሰዎች አስተያየት ውስጥ ከመዘፈቅህ በፊት የእግዚአብሔርን ድምፅ አዳምጥ። 👉የዛሬን ሸክሞች ከመሸከምህ በፊት በኢየሱስ እግር ስር አኑራቸው። ያልተረጋጋ ቀንን ለመጋፈጥ ከሚያዘጋጅህ ነገር ሁሉ የተሻለው ፈጽሞ ከማይለወጠው ኢየሱስ ጋር ጊዜ ማሳለፍ ነው። ምክንያቱም ቀንህን ከእርሱ ጋር ስትጀምር ቀኑን ብቻህን አትገጥመውም 👉በመንፈሱ ትመራለህ፣ 👉በጸጋው ትሸፈናለህ፣ 👉በመገኘቱ ትበረታለህ፣ እናም የሚመጣው ምንም ቢሆን ከፊትህ የሄደው እግዚአብሔር አስቀድሞ በዚያ እንዳለ በእምነት ትጓዛለህ።    መልካም ቀን ተመኘሁላችሁ🙏🙏🙏 @MARANATHAWOCH
4 182
13
እያባበለኝ ባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
3 681
14
ድንቅ አዝማች መርካቶ ሳሌም የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው ከጥንትም የነበረው ዛሬም በክብር ያለው ለነአብረሃም የማለው ዛሬም ለኛ ሃይላችን( ተስፋችን) ነው የአሸዋው መሰረት አሁን ይፈርሳል ተራራውም ሁሉ ሜዳ ይሆናል የአጥማቂው ዮሃንስ ዘመን ያበቃል የሀዋርያት እሳት አሁን የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው ማን ይከለክላል *4
4 030
15
የሳምንቱ ምርጥ የዝማሬ ድምፅ የትኛው ነው?
1 759
16
"ለአምላካችን እንዘምር" — የመጀመሪያው ሳምንት የድምፅ አሰጣጥ (Voting) በይፋ ተጀምሯል! 🕊️✨ ከመላው የቻናላችን ቤተሰቦች የተላኩ በርካታ ልብ የሚነኩ የዝማሬ ቮይሶችን በጥሞና ካዳመጥን በኋላ፣ ለዚህ ሳምንት ውድድር የሚበቁ ምርጥ 6 እጩዎችን መርጠናል። እባክዎ ከላይ የተለጠፉትን 6 የዝማሬ ድምፆች (ተወዳዳሪ 1 እስከ 6) በጥሞና ያዳምጡ፤ በመቀጠልም ከታች ባለው የድምፅ መስጫ (Poll) ላይ ልብዎን የነካውንና የሚገባውን ተወዳዳሪ በመምረጥ ድምፅዎን ይስጡ! 📌 የድምፅ አሰጣጥ መመሪያዎች፦ የጊዜ ገደብ፦ ድምፅ መስጫው እስከ እሁድ ምሽት 3:00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል። ሽልማት፦ ከፍተኛ ድምፅ ያገኘው/ች የሳምንቱ አሸናፊ በመሆን የ 500 ብር ማበረታቻ ሽልማት ይወስዳል/ትወስዳለች! 📢 ለተወዳዳሪዎች፦ ይህንን ፖስት ለወዳጅ ዘመድዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለጓደኞችዎ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ እንዲሰጡዎት መጋበዝ ይችላሉ!
1 676
17
እህት ተናርያን ቸርነት የተጠበቀለት
4 577
18
ወንድም አቤኔዘር ያለፈውን ሁሉ ቆጥረህ
4 444
19
እህት አዜብ የምስጋና ሰው አደረከኝ
4 496
20
ወንድም ሰርክዮስ የሰማዩን ተስፋ አድርጌ
4 258