es
Feedback
ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

Ir al canal en Telegram

╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

El canal ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 954 suscriptores, ocupando la posición 7 573 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 810 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 954 suscriptores.

Según los últimos datos del 27 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -13, y en las últimas 24 horas de -10, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 20.43%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.53% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 443 visualizaciones. En el primer día suele acumular 900 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 36.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

11 954
Suscriptores
-1024 horas
-107 días
-1330 días
Archivo de publicaciones
ዑለማዎች ኪታብ የፃፉት ለኡመቱ እንዲጠቅም ነው ። አንዳንድ ሰዎ ደግሞ ኪታቡ እንዳይታተም ጭምር አንቆ ይዞ የእከሌ ሸይኽ ኪታብ አለኝ እያለ ይፎክራል ። ኪታቡ አንተ ጋር ብቻ እንዲቀር ቢፈልጉ ባልፃፉ ነበር ። የዑለማ ኪታብ ያለው ለቀቅ ያድርገው ኡመቱ ይጠቀምበት ። ✍ዘ.ሐ

አንዋር መስጂድ ሁል ጊዜ መውሊድ ነው ረመዳን ላይ አንድ ሺህ የሚያክል መሳኪኖችን በማስፈጠር አንድ ወሩን ሁሉ መውሊድ አውጥተዋል በዒደል አድሃ አራት መቶ በሬ በማረድ መውሊድ አውጥተዋል በረቢዓ ልብስ ደብተር እየሰበሰቡ ለምስኪኑ ይቸራሉ ። እና ምን ሌላችሁ ነው ኢጅቅ ከተጀመረ ቆይቷል አንዋር መስጂድ ላይ የሃቢቢ አንተ ሸውራራ ካልሆንክ በቀር ።!! ✍ዘ.ሐ

በቅርቡ
በቅርቡ

ያሰላም ሽርክ 👌👌👌 የሳዑዲ ሙፍቲን ሲገዟቸው ተመልከት ።!! «ዝቅ ማለት ለአላህ ብቻ ነው» ። ✍ዘ.ሐ
ያሰላም ሽርክ 👌👌👌 የሳዑዲ ሙፍቲን ሲገዟቸው ተመልከት ።!! «ዝቅ ማለት ለአላህ ብቻ ነው» ። ✍ዘ.ሐ

የኒፍቅ መነሻ ጥቅምን ተገን ያደረገ አቋም ነው ።!! ✍ዘ.ሐ
የኒፍቅ መነሻ ጥቅምን ተገን ያደረገ አቋም ነው ።!! ✍ዘ.ሐ

እኛም ተመልሰናል ካላይ ያለው ፁሑፍ ላይ ሰይደቱ ፊጢማ ያለችው ለሰይዱና አነስ ረዐ ነው ይስተካከል የሚል ሀሳብ ሰጥቼ ነበር ከመጥፎ በመነሳት ሳይሆን ወሀብያዎች አጀንዳ እንዳያደርጉት ነው በትክክል ቡኻሪ ላይ የሚገኘው ሰሂህ ሀዲስ ይህ ቢሆንም በሌሎች ዘገባ ደግሞ ለሰይዱና ዓለይ ረዐ እንዳለች የሚጠቁሙ ዘገባዎች አሉ ወንድሞች መጀመዑ ዘዋኢድ ላይ እንደሚገኝ ጠቁመውኛል አይቼዋለሁ እንዳሉት ነው በተጨማሪም ሂሊየቱል አውሊያ ላይም ይገኛል ወቢላሂ ተውፊቅ ። ✍ዘ.ሐ

የፊታችን እሁድ ማለትም ሀምሌ 26/2018 በአ/አበባና ዙርያዋ የምትገኙ ወደ አልዒምራን ኢስላማዊ ተቋም መድረሳዎች ገብታቹ ቁርኣን ለመሃፈዝ የምትፈልጉ ተማሪዎች   ከጠዋቱ 2:30- 6:30  በአልኢምራን(Cmc)እና በሀምዛ አ/በዳኔ መድረሳዎች ፈተና ስለሚደረግ መድረሳ ለመግባት ፍላጎት ያላቹ  በሰዓቱ ተገኝታቹ እንድትፈተኑ በአክብሮት እናሳዉቃለን::

የማዲህ ኢድሪስ አዲሱ መንዙማ ሊያወጣ ነው ግጥሙ ላይ የስም ማስተካከያ ቢያደርግ ጥሩ ነው ሰይዱና ዓለይ ረዐ ሳይሆኑ ሰይዱና አነስ ናቸው የታሪኩ ባለቤት ከወጣ በኃላ የወሀብያ አጀንዳ ከሚሆን ቢስተካከል ጥሩ ነው ። ማስተካከያ ያአነሱ ያኻዲሙ ታዘዘህ ወይ ዲንጋይ አፈሩ በአባቴ ላይ ለመውረዱ ✍ዘ.ሐ

ትህትና ማብራሪያ በማያስፈልገው ጊዜ...» • የተማሪዋ ጥያቄ ፦ «ማን ኖት?» • የሸይኹ ምላሽ፦ «ስሜ አሕመድ አጥ-ጠይብ ነው ፤ ስራዬ ደግሞ የአል-አዝሃር ሸይኽ (መሪ) ነኝ።» የምስሉ ገላጭ ፅሁ
ትህትና ማብራሪያ  በማያስፈልገው ጊዜ...» • የተማሪዋ ጥያቄ ፦ «ማን ኖት?» • የሸይኹ ምላሽ፦ «ስሜ አሕመድ አጥ-ጠይብ ነው ፤ ስራዬ ደግሞ የአል-አዝሃር ሸይኽ (መሪ) ነኝ።» የምስሉ ገላጭ ፅሁፍ «ከአል-አዝሃር የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች መካከል  የአንዷን ማለፍ ተከትሎ የተደረገ ውብ ሰብአዊ ውይይት » « ታላቁ ኢማም ነኝ »  ወይም " የትልቁ እስላማዊ ተቋም መሪ ነኝ " አላሉም... ማዕረጎችንና የክብር ስሞችንም አልዘረዘሩም። ታላላቅ ሰዎች እንዲህ ናቸው... ደረጃቸው ከፍ ባለ ቁጥር ትህትናቸው እየጨመረ ይሄዳል።» • በቀኝ በኩል ያለው ጥያቄና ጥሪ፦

ጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ የሞት ጊዜ የሆነ ሰዎ ሁለት ሰዎ መልካምነቱን የመሰከረለት ሰዎ የጀነት ነው ተብሏል አለ ይህን ቃል ይዘው ወሀብዩች አንጫጩት የማያደርስ የለም የእነሱ ጊዜ ደረሰ ። እነ
ጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ የሞት ጊዜ የሆነ ሰዎ ሁለት ሰዎ መልካምነቱን የመሰከረለት ሰዎ የጀነት ነው ተብሏል አለ ይህን ቃል ይዘው ወሀብዩች አንጫጩት የማያደርስ የለም የእነሱ ጊዜ ደረሰ ። እነሱ ምን አሉ ሙሐመድም ሙሳም ቢመጡ እንደዚህ አይነት እድል አናገኝም🙈🙈🙈🙈🙈🙈 ዛሬ ደግሞ ረምዚ አብይ እንደ አቡ ጣሊብ ነው አለ ጠቅላዩ ሲሞቱ እንግዲህ ለመጅሊስ ይጠብቅቹ ያግዛቹ ነበር ምን አደረጋችሁለት ሲባሉ የውስጥ ቅጣት እንዲቀልላቸው ፅፈናል እንደሚሉ ተስፍ አደርጋለው ያው መጅሊሱ ማስፈፀም ባይችልም ሁል ጊዜ ይፅፋል ብይ ነው ።

سئل الإمام النووي رضي الله عنه : إِذا كان الإنسان عاقاً لوالديه، وماتا ساخطين عليه فما طريقه إلى إزالة ذلك، وإسقاط مطالبتهما له في الآخرة ؟! فأجاب رضي الله عنه : أما مطالبتهما له في الآخرة ؛ فلا طريق إلى إبطالها ، ولكن ينبغي له بعد الندم على ذلك ؛ أن يُكثر من الاستغفار لهما والدعاء ، وأن يتصدق عنهما إن أمكن ، وأن يكرم من كانا يحبان إكرامه من صديق لهما ونحوه ، وأن يصل رحمهما ، وأن يقضي دَينهما ، أو ما تيسر له من ذلك 📔 «فتاوي الإمام النووي» (ص 96)

ከሰይዲ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም  ዱዓ ውስጥ "ከፈሪነት በአንተ እጠብቃለሁ የሚል ነው" ።ፈሪ አትሁኑ ለወሃብያ ዲስኩር አትንበርከኩ ቀና በሉና መውሊድ አክባሪ ነኝ  በሉ ። ወሃብያን ተወው አላህ መውሊድ ከልክሎት የአወሊያ ሃያ አመት ብሎ ኬክ ያስቆርሰዋል የሚንበር ሁለተኛ አመት ይላል የሙሀመድ ኢብኑ አብድል ወሃብ ሳምንት ብሎ ይደግሳል የሂጃራ ምስረታን አስመልክቶ በየዓመቱ ቶርታ ይደፋል ። እነሱ በዚህ ያልተሸማቀቁት አንተ በነብይህ በውድህ ከጨለማ ወደ ብርሃን ለመምጣት ሰበብ ለሆኑህ ከሁሉ ፀጋ የበለጡ ከነፍስ ከገንዘብ እንቁ በሆኑት በመደሰትህ ካፈርክ ልብህን ፈትሽ መልሱ ታገኘዋለህ ✍ዘ.ሐ

« ከታላላቅ አደጋዎች (በሽታዎች) አንዱ ፤ በመልካም ነገር በማዘዝና ከክፉ ነገር በመከልከል እንዲሁም በነሲሃ ስም በሰዎች ላይ የበላይነትን ለማሳየትና ለመጫን መሞከር ነው። እዚህ ጋር ነገሩ ግልጽ
« ከታላላቅ አደጋዎች (በሽታዎች) አንዱ ፤ በመልካም ነገር በማዘዝና ከክፉ ነገር በመከልከል  እንዲሁም በነሲሃ ስም በሰዎች ላይ የበላይነትን ለማሳየትና ለመጫን መሞከር ነው። እዚህ ጋር ነገሩ ግልጽ ነው ፤ ችግሩ በነዚህ ሸሪዓዊ ትርጉሞች በራሳቸው ላይ አይደለም። ይልቁንም ችግሩ ያለው ከነዚህ ነገሮች ስነ-ስርዓት (አዳብ) እና ጥበብ (ፊቅህ) እውቀት ማነስ የተነሳ ፣ ተግባሩ (በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል) ከዒባዳነት ወጥቶ በሙሉ ስምምነት ወደ ወንጀልነት እስከሚቀየር ድረስ ስርአት ማጣቱ  ላይ ነው ። ለምሳሌ፡- በዑለሞች መካከል ተቀባይነት ያለው ልዩነት ባላቸው (ኢጅቲሃዲይ) ጉዳዮች ላይ የተሳሳተ ተቃውሞ ማሳየት  እንደማይቻል በመልካም ነገር ማዘዝና ከክፉ መከልከልን በተመለከተ የጻፉ ሁሉም ዑለሞች የጠቀሱት መርህ ነው። ነፍስያ እንስሳዊ ባህሪ ስትላበስ ፣ የበላይ ለመሆን ስትፈልግ፣ እይታዊ ጠባብ ሲሆን ፣ በማያገባት ስትገባ ፣ በራሷ የምትደነቅ፣ ሰዎችን ማቃለልንና ስህተቶቻቸውን ማጉላትን እንዲሁም በነሱ ላይ የበላይ መሆንን በውስጧ የያዘች ሆና ሳለ ፤ እናም ይህች ነፍስያ ከመታደቧ፣ እንዲሁም ሩህሩህነትን፣ ትህትናንና ባሪያ መሆንን ከመማሯ በፊት በመልካም ነገር ማዘዝና ከመጥፎ በመከልከልና ምክር በሚሉ ስሞች ለዚህ ሁሉ ድርጊቷ ህጋዊ ሽፋን ስትሰጣት ፤ ከዚያ በኋላ ስለሚከሰተው መከራ ፣ በደል፣ መጥፎ ስነ-ምግባር፣ ወንጀል፣ እና ሰዎችን በሃይማኖቱና በስርዓቶቹ እንዲሰላቹ ስለማድረግ ምንም አትጠይቅ (እጅግ የበዛ ነው)። ይህ በብዙ ውጫዊ ሃይማኖተኞች ዘንድ ያለ ህዝባዊ ችግር ነው ፤ የነፍስያቸውን ገመናዎች በእስላማዊ ስሞች በተቀባ ውጫዊ ልብስ ሲሸፍኑ፣ ነገር ግን ከስሩ ምንም እውነትነት የሌለው፣ ውጫዊና ውስጣዊ መስፈርቶቹና ስነ-ስርዓቶቹ ያልተሟሉበት ሲሆን። በነፍሳቸው መጥፎ በሽታዎች፣ በጃሂልነታቸውና በባህሪያቸው ጠባብነት በሰዎች ላይ ይሾማሉ ። የሰዎችን አካሄድ የመመርመር፣ የመጠየቅና የውስጣቸውን የማወቅ ሀላፊነት የተጣለባቸው ያህል በሰዎች ወንጀሎችና ስህተቶች ላይ ያተኩራሉ ፤ ለራሳቸው የሚሰጡት ማብራሪያ ደግሞ "ይህ እኮ ሃይማኖት ነው(ለሀይማኖት መታገል ) " የሚል ነው። ይህም ለብዙ ዓመታት ስንነቅፈው የነበርነው ፣ መልካም የተባለን ሁሉ ውበት የሚያበላሽ ፣ ሰዎችን ወደ እንግልት፣ ወንጀልና ጥመታዊ መንገድ የሚያስገባው  የዚህ አሳዛኝ  አስተሳሰብ( የወሀቢያ አስተሳሰብ ) ካፈራቸው ታላላቅ አደጋዎች አንዱ ነው።»

በአሏህ አምኛለሁ እያለ በሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም የካደ ሰው እንዲሁም በአሏህና በሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም አምኛለሁ ነገር ግን ነቢዩን መከተል ግዴታ አይደለም ብሎ የሚያምን ሠው በፍፁም ሙስሊም ሊሆን አይችልም ። وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا « በአላህና በመልክተኛው ያላመነም ሰው እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል፡፡ » الفتح ١٣ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا لِيُطَاعَ بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَلَوْ أَنَّهُمْ إِذ ظَّلَمُوا أَنفُسَهُمْ جَاءُوكَ فَاسْتَغْفَرُوا اللَّهَ وَاسْتَغْفَرَ لَهُمُ الرَّسُولُ لَوَجَدُوا اللَّهَ تَوَّابًا رَّحِيمًا « ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ሊታዘዙት እንጅ አልላክንም፡፡ » አንኒሳእ 64

اختبر تصوفك عند الخصومة العلمية وحظ النفس منها أما عند الاجازة والأسانيد ومجالس الذكر وكثرة التابعين فلا تأمن عليه من جاه الدنيا عبد الرحمن السلطي

በትንሹም በትልቁም
+2
በትንሹም በትልቁም

አሏህን በምትዘክርበት ወቅት ልብህ ከእርሱ ጋር ባይሆንም እንኳ ዚክሩን አትተወው ፤ ምክንያቱም እርሱን ከመዘንጋትህ ጋር እርሱን ማውሳትህ ፣ እርሱን ጨርሶ ከመዘንጋትህ የተሻለ ነውና። — ኢብኑ ዐጣኢ
አሏህን በምትዘክርበት ወቅት ልብህ ከእርሱ ጋር ባይሆንም እንኳ ዚክሩን አትተወው ፤ ምክንያቱም እርሱን ከመዘንጋትህ ጋር እርሱን ማውሳትህ ፣ እርሱን ጨርሶ ከመዘንጋትህ የተሻለ ነውና። — ኢብኑ ዐጣኢላህ "አል-ሂከም "

ሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም ከአሏህ ዘንድ የተላኩኝ መልክተኛ ነኝ እያሉ መልሰው " ኢስላምን ለማድረስ የሚረዳኝ ማነው " በሚሉበት ወቅት ሙሽሪኮች " ከአሏህ ዘንድ ነው የተላኩት እያልክ ራስህን እንኳ መጠበቅና ኢስላምን ማስፋፋት አትችልም " ? ይህ የሚገርም ጉዳይ ነው ያሉ ነበር 💎 የኛዎቹ የተው_ሂድ ባለቤት ነን ባይ ወሀቢዮችም ወልዮች በሆነ ሰው ተገደሉ የሆነ ሰው አስቸገራቸው ሲባል ከሙ*ሪኮቹ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ነው የሚያራምዱት